በአትሌት ገዛኸኝ አበራ ትምህርት ቤት የሚኒስትሪ ውጤት እያወዛገበ ነው
(በታምሩ ጽጌ) በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ ዞን አዳበርጋ ወረዳ የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ሠራተኞች ልጆችና የአካባቢው ነዋሪዎች የሚማሩበት የገዛኸኝ አበራ ትምህርት ቤት የ8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ተፈታኞች ውጤት፣ ትምህርት ቤቱንና የዞኑን (አምቦ) ትምህርት ጽ/ቤት እያወዛገበ መሆኑን ያካባቢ ነዋሪዎች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡
(በታምሩ ጽጌ) በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ ዞን አዳበርጋ ወረዳ የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ሠራተኞች ልጆችና የአካባቢው ነዋሪዎች የሚማሩበት የገዛኸኝ አበራ ትምህርት ቤት የ8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ተፈታኞች ውጤት፣ ትምህርት ቤቱንና የዞኑን (አምቦ) ትምህርት ጽ/ቤት እያወዛገበ መሆኑን ያካባቢ ነዋሪዎች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡
ምእመናን ‹‹ሽልማቱ ለሀገረ ስብከቱ ስድብ ነው›› ይላሉ (ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 2/2010፤ መስከረም 22/2003 ዓ.ም):- ከ1981 ዓ.ም ጀምሮ የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በመሆን እያገለገሉ ለሚገኙት ብፁዕ አቡነ ኤፍሬም የ1.8 ሚልዮን ብር ላንድክሩዘር መኪና ሽልማት ተበረከተላቸው፡፡ ከመኪናው ጠቅላላ ወጪ ገሚሱ …
(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 2/2010፤ መስከረም 22/2003 ዓ.ም):- በሃይማኖት ተቋማት እና በልዩ ልዩ እምነቶች ውስጥ እየተበራከተ እና እየተባባሰ የመጣው የ‹ኪራይ ሰብሳቢነት› አመለካከት እና ተግባር የሀገርን እና የሕዝቡን ሀብት በማባከን፣ ፍትሐዊ ክፍፍል እንዳይኖር መንሥኤ በመሆን እና ግጭቶችን በማነሣሣት ለልማት ዕንቅፋት መፍጠሩን የፌዴራል …
መንግሥት የብዙኀን መገናኛዎች በእምነት ተቋማት ውስጥ የተበራከተውን ‹ኪራይ ሰብሳቢነት› እንዲዋጉ ጠየቀ Read more »
ብርቱካን ለዳግም እስራት ከተዳረገች ጀምሮ የኢትዮጵያ ፖለቲካ አንዳች ዓይነት ለውጥ ውስጥ ሊገባ እንደሚችል የገመቱ ጥቂቶች ሳይሆኑ አይቀሩም። ለውጡ እጅግ ለስላሳና ገር የሚመስል ነገር ግን ብዙ ዜጎች የሞራል እና የፖለቲካ ጥያቄዎችን መላልሰው እንዲያስቡ የሚያደርግ ለስላሳ አብዮት መሆኑን እየቆየም ቢሆን መረዳት አዳጋች …
[አንድ ለቅዳሜ!] ይቅርታ ለብርቱካን ወይስ ይቅርታ ከብርቱካን? ይቅር ባዩ ማነው? Read more »
ሠላማዊት ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ በአሜሪካው ኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው ስለወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ሲጠየቁ በየመድረኩ ከሚለዋወጡት ምላሽ አንዱን መለሱ። ”ይቅርታ አልጠየኩም የሚል ሰው በሕጋችን መሠረት ይቅርታው ተነስቶ ውሳኔው ተፈፃሚ ይሆናል አሉ” (ቃል በቃል ስለመጥቀሴ ርግጠኛ አይደለሁም)። የትኛው ሕግ ይህን እንደሚል ግን አንቀጽ …
በግንቦት 2002ዓ,ም በተካሄደዉ ብሄራዊ ምርጫ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ መንበሮቹን ገዢዉ ፓርቲ የያዘበት አዲሱ ምክር ቤት የፊታችን ሳምንት ሥራዉን አንድ ብሎ ይጀምራል። ገዢዉ ፓርቲ ጎልቶ ለሚታይበት ለዚህ የምክር ቤት ዘመንም አዳዲስ ባለስልጣናት እንዲሚመረጡ እየተነገረ ነዉ። ወደስቱዲዮ …
የጀርመን ውህደት 20 ኛ ዓመት እና የጎረቤቶችዋ እስተያየት ሁለቱ ጀርመኖች ከተዋሀዱ ከሀያ ዓመታት በኃላ አብዛኛዎቹ የጀርመን ጎረቤት ሀገራት በምዕራብ እና በምስራቅ ጀርመን መካከል ልዩነት መኖሩ ፈፅሞ አይታያቸውም ።
ህይወት እና ተስፋ ምኞት እና እዉነታ ስራና አጋጣሚ ኑሮና እጣ ፈንታ መንፈስና ስጋ የተዋጉ ለታ አልፎ የሚያጌጡበት ጥበብ ነዉ ትዝታ!
On a weekday last year, the street along De Gaulle Square, Piassa, was crowded with people. In the centre stood five Chinese men. The crowd was amazed by what they saw and heard. The Chinese men were neither tourists nor …
Prime Minister Meles Zenawi is appointing four Deputy Prime Ministers within his newly forming cabinet, a source told Addis Neger. According to sources in Addis Ababa, Meles will announce the composition of his new cabinet within the next two weeks. …
ከዚህ በታች ያለውን ጽሑፍ ያደረሱን አንድ ደጀ ሰላማዊ ናቸው። ዘወትር በደ ሰላም ከምንዘግበው እና ቤተ ክርስቲያናችን ውስጥ በስብከተ ወንጌል አካባቢ እየተካሄደ ካለው ኢ-ኦርቶዶክሳዊ እንቅስቃሴ አንጻር ለእናንተ ለደጀ ሰላማውያን የሚያበረክተው አንድ ቁም ነገር አለው ብለን ስላመንን እንድትመለከቱት አቅርበነዋል። ቸር ወሬ ያሰማን፤ …
(ደጀ ሰላም፤ መስከረም 20/20003 ዓ.ም፤ ሰፕቴምበር 30/20010)፦ ዓመታዊው የእመቤታችን የቅ/ድንግል ማርያም በዓለ ንግሥ በግሸን ደብረ ከርቤ በደመቀ ሁኔታ በመከበር ላይ እንደሆነ ተባባሪ ደጀ ሰላማውያን ከሥፍራው ዘግበዋል። ከ1000 በላይ ቁጥር ባላቸው መኪናዎች፣ በእግር እና በከብት ጀርባ ተጭኖ የመጣው ቁጥሩ በብዙ ሺዎች …
አምባገነንነት በተለያዩ ዘመናት የተለያዩ ቅርጾችን እየያዘ እስካሁን ዘልቋል። በዘመናችን ያሉ አምባገነን ሥርዓቶች እንደቀድሞዎቹ ሁሉ የህግ ሳይሆን የአንድ ሰው አሊያም የአንድ ቡድን የበላይነት የሰፈነባቸው አገዛዞች ናቸው። ሆኖም ዛሬ በድሮዎቹ አምባገነን አገዛዞች እምብዛም ያልተለመዱ አዳዲስ ነገሮችም አሉ። ለምሳሌ በዛሬ ዘመን አምባገነን አገዛዞች …
ነፍሰ ገዳይ አገዛዞች የሚነግሱት ከዝምተኞች በተገነባ መሰረት ላይ ነው። እነሱ እንደ እሳት እየሰፉ ሲሄዱ ውሃ፣ አፈር፣ ቅጠል እና የተገኘውን ሁሉ በጊዜ አንስተው ተባብረው ወርውረው በማስቆም ፈንታ፤ ከዳር ቆመው “እኔን ምን አገባኝ” ከሚሉ ዝምተኞች። የአቋማቸውን ትክክለኛነት ለማስረገጥ፥ “ዝምታ ወርቅ ነው” የሚለውን …
የቀድሞ የወያኔ ባለስልጣናት በአፍሪካ አገራት የጦር መሳሪያ ደላላነት ስራ እየሰሩ መክበራቸውን ለዲፕሎማቶች ቅርበት ያላቸው የውስጥ ምንጮቻችን ገለጹ። አቶ የማነ ኪዳኔ (ወይም በጫካ የቅጽል ስማቸው “ጀማይካ”)፣ በደቡብ ሱዳን ውስጥ በከፍተኛ የጦር መሳሪያ ሽያጭ ድለላ ስራ ተጠምዶ እንደሚገኝ የደረሰን መረጃ ገልጿል። አቶ …
የዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ካድሬዎች “እድገትና ትራንስፎርሜሽን” የተባለውን አዲስ “ቅኝት” ይዘው መነሳታቸው የአዲስ አበባን ህዝብ ከማስደንበር ባለፈ መልኩ ሊያታልለው እንዳልቻለ የግንቦት 7 ድምጽ ዘጋቢ ከመዲናይቱ ባስተላለፈው ዘገባ ገልጿል። ዘጋቢያችንን ያናገሩት የመዲናይቱ ነዋሪዎች፥ “የከዚህ ቀደሞቹን ቅኝቶች ሰምተናቸዋል፤ አንዳቸውም መሻሻልን አላመጡም። ያለው …
የወያኔ የ”እድገትና ትራንስፎርሜሽን” እቅድ ተብዬ ከመፈክርነት ያለፈ አይደለም ተባለ Read more »
“ኦል አፋር“ የተባለው የዜና ድረ-ገጽ፣ የአፋር ክልል የንግድ፣ ኢንዱስትሪ እና ኢንቬስትመንት ቢሮ ሃላፊ አቶ ያዮ ማሂ በፌዴራል ፖሊስ ደሴ ከተማ ላይ መታሰራቸውን ዘግቦ ነበር። ድረ-ገጹ፥ ባለስልጣኑ ትራንስፖርቴሽንን በሚመለከት በአፋር እና በአማራ ክልል መካከል የተፈጠረን አለመግባባት ለመፍታት ወደ ደሴ እንዳቀኑ እና …
የትግራይ ተወላጆች የሆኑ የገዢው ቡድን አባላት የአፋር ክልል ባለስልጣናትን እንዳሻቸው ያሳስራሉ የሚል ክስ ቀረበ Read more »
ህዝብ በተሰበሰበ ቁጥር ከፍተኛ ስጋት ላይ የሚወድቀው የወያኔ አገዛዝ በመስቀል በዓል እለት ከፍተኛ ጥበቃን ሲያደርግ እንደቆየ ለማወቅ ተችሏል። ወደ መስቀል አደባባይ በሚወስዱት ስድስቱም መግቢያዎች ላይ ጥብቅ ፍተሻ እንደተደረገ የታወቀ ሲሆን፣ ውሃ በላስቲክ ጠርሙስ እና ሸንኮራ አገዳ ይዞ መግባት ያልተቻለበት ሁኔታ …
“አለማቀፍ ዘመቻ ለትምህርት” የተባለው የተለያዩ ግብረሰናይ ድርጅቶች ቅንጅት በዚህ ሳምንት ባወጣው ሪፖርት ላይ ኢትዮጵያን በአለማችን ለተማሪዎች እጅጉን ክፉ ናቸው ካላቸው አገሮች ተርታ መድቧታል። ደሃ አገሮች ‘በትምህርት ቀውስ ጫፍ ላይ ይገኛሉ’ ያለው ሪፖርት፤ በከፍተኛ ችግር ውስጥ አሉ ካላቸው አምስት አገሮች ውስጥ …
ኢትዮጵያ በዓለማችን ላይ ለተማሪዎች ክፉ ከሆኑ ሃገሮች ተርታ መመደቧ ‘የወያኔን የትምህርት ፖሊሲ ውድቀት’ አመላክቷል Read more »
ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ባለፈው ሰኞ ያከበረው የባንዲራ ቀን በዓል በህዝቡ ትኩረት ሳይሰጠው ማለፉ ታውቋል። የኢትዮጵያ ባንዲራ በወያኔ አገዛዝ ዘንድ የሚንቋሸሽ እንደሆነና ዘረኛው አምባገነን መለስ ዜናዊ ስልጣን እንደተቆጣጠረም ባንዲራው ከጨርቅ ያለፈ ዋጋ እንደሌለው መናገሩ ይታወሳል። ይሁን እንጂ ከተወሰነ ጊዜ ወዲህ …
ወያኔ የደገሰው የባንዲራ ቀን በዓል እንደታቀደው አለመሄዱ የህዝቡን ንቃት አሳይቷል ተባለ Read more »
የወያኔ አገዛዝ ቢ.ፒ.አር. (ወይም ቢዝነስ ፕሮሰስ ሪኢንጂነሪንግ) የተባለውን እና በሌላ አገራት የስራ ብቃትን ለማሻሻል ጥቅም ላይ የሚውለውን ሂደት ተጠቅሞ የፖለቲካ ድጋፍ የማይሰጡትን የመንግስት ሰራተኞች በግፍ ማባረሩ ይታወሳል። የግንቦት 7 ድምጽ ዘጋቢ ከአዲስ አበባ ያስተላለፈው ዘገባ እንደሚያሳየው፥ አሁን ደግሞ “ባላንስድ ስኮር …
ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ተጨማሪ የመንግስት ሰራተኞችን በግፍ ለማባረር በስንድት ላይ ነው Read more »
በርካታ እስረኞች ቆሰሉ።ቁጥራቸዉ በዉል ያልታወቀ ደግሞ ከማቆያ ጣቢያዉ አመለጡ።በግጭት-ረብሻዉ ከኢትዮጵያ ሌላ የናይጄሪያ፥ የሶማሊያ፥ እና የየመን ዜጎችም አሉበት ተብሏል።
ደብሊን ሁለት በመባል የሚታወቀው የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት የጋራ የስደተኞች አቀባባል መሰረታዊ መመሪያ ተሻሽሎ አባል ሀገራት ተጨማሪ ስደተኞችን እንዲቀበሉ የቀረበውን ሀሳብ በተለይ ጀርመንና ፈረንሳይ አጥብቀው እየተቃወሙ ነው ።
Ethiopia Zare (ሐሙስ መስከረም 20 ቀን 2003 ዓ.ም. September 30, 2010)፦ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ”ስታር አሊያንስ” የተሰኘውን ዓለም አቀፍ የአየር መንገዶች ሕብረት በሚቀጥሉት 12 ወራት ለመቀላቀል ረቡዕ መስከረም 19 ቀን 2003 ዓ.ም. ተፈራረመ። አየር መንገዱ ከግብፅ እና ከደቡብ አፍሪካ ቀጥሎ …
ከልማት ጋር የተያያዙ ስራዎች በአካባቢ ላይ ጉዳት እያደረሱ ቢሆንም፡ ይህ ሁኔታ እየቀነሰ ነው ተባለ፡፡ የልማት ፕሮጀክቶች ከመተግበራቸው በፊት በአካባቢው ላይ የሚያሳድሯቸው ተፅኖዎች በቅጡ መመርመር እንዳለባቸውም ተመልክቷል፡፡ መለስካቸው አምሓ ያጠናከረውን ዝርዝር ያድምጡ፡፡
ታደሰ ብሩ መግቢያ “የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የግብርናም የኢንዱስትሪም ሳይሆን የመፈክር ኢኮኖሚ” ነው እያልኩ ስቀልድ ኖሬአለሁ። አሁን አሁን ግን ምፀቱና ቀልዱ ቀርቶ የምር “የመፈክር ኢኮኖሚ የሚባል ነገር ይኖር ይሆን?” እያልኩ ማሰላሰል ጀምሬአለሁ። ይኸ ጉዳይ በአንድ ጋዜጣ በቀልድ መልክ መነሳቱ ነገሩ ሌሎችንም ሰዎች …
(በኃይሌ ሙሉ፣ ሪፖርተር) የሐረርና አጎራባች ከተሞችን ለሚቀጥሉት ሰላሳ ዓመታት የንፁህ መጠጥ ውኃና ሳኒቴሽን ተጠቃሚ ለማድረግ ታቅዶ ከሦስት መቶ ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተጠናቀቀው የሐረር ውኃ ፕሮጀክት አገልግሎት መስጠት ከጀመረ ከሃያ ቀናት በኋላ ተቋረጠ፡፡ የሐረር ውኃና ፍሳሽ አገልግሎት ምንጮቻችን እንደገለጹት ከአምስት ዓመታት …
ከሦስት መቶ ሚሊዮን ብር በላይ የወጣበት የሐረር ውኃ ፕሮጀክት አገልግሎት መስጠት አቆመ Read more »
ዋና ፅ/ቤቱ ባሕርዳር ላይ የሆነው የአማራ ብድርና ቁጠባ ተቋም (አብቁተ) የገበሬዎችን አቅም ያጎለብታል የሚለውን የገንዘብ ወይም የማይክሮ ፋይናንስ አገልግሎት ይሰጣል፡፡ ተቋሙ አነስተኛ ገቢ ላላቸው ገበሬዎችና ሌሎችም የሕብረተሰብ ክፍሎች ብድር፣ ቁጠባ፣ የኀዋላና የጡረታ ክፍያ አገልግሎት ሥራዎችን ያከናውናል፡፡ ይህ የማይክሮ ፋይናንስ ተቋም …
ከሸንቃታዉ ዘካሊፎረኒያ ታሪክ ራሱን በአዲስ መልከ እንደሚደግም ከኢትዮጵያ ታሪክ እንኳን ብዙ ተምረናል። ቁጥሩ አንድ መቶ ሀያ የነበረዉ የደርግ አመራር አባላት በመፈንቅለ አገዛዝ ሙከራና በዉስጥ የስልጣን ሽኩቻ ምክንያት ወደ ከሰላሳ በታች ያሽቆለቆለዉ ያለ ምክንያት አልነበረም። ባለስልጠናት ሲሾሙና ብዙም ሳይቆዩ ይሻሩ እንደነበረ …
«ከአያያዝ ይቀደዳል ከአነጋገር ይፈረዳል» እንዲሉ መጥፎም ሆነ አስከፊ አመራር ወይም አያያዝ ያለፍላጎቱ የህዝብን ልብ ያስሸፍት ይሆናል። አያያዙን ያወቁበት በተለያዩ ሳንኮች ምክንያት ያጡትን መልሰው ያገኙታል ።
በአፍሪቃና አዉሮጳ አዲስ የትብብር አቅጣጫ ላይ ያተኮረ አንድ ዓለም ዓቀፍ ጉባኤ ብራስልስ ላይ ለአንድ ቀን ተካሂዷል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበርካታ አየር መንገዶች ጥምረት ከሆነዉ ስታር አሊያንስ ጋራ በጋራ ለመስራት ተስማማ።
በአካባቢ ተፈጥሮ ጥበቃና ክብካቤ ሥራ አስተዋፅኦ ላበረከቱ፤ እንዲሁም በሥራቸዉ አርአያነት አካባቢያዊና ማኅበራዊ ግንዛቤ ከመፍጠር ባሻገር ተጨባጭ ለዉጥ አስገኝተዋል የተባሉ ግለሰቦች፤
የጀርመን መልሶ ውሕደት ከሰፈነ ወዲህ በፊታችን ዕሑድ ሃያ ዓመት ይሞላዋል። በነዚህ ዓመታት በተለይ የምሥራቁን ኤኮኖሚ በመገንባቱ ረገድም ታላቅ ጥረት ነው የተደረገው።
በኤንባሲ ዉስጥ ጥገኝነት ስለጠየቁት ወገኖች፣ ወደ ምዕራብ ጀርመን መጓዝ እንዲችሉ ስላደረኩት ድርድር፣ ዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃንስ ዲትሪሽ ጌንሸር፣ በፕራግ የጀርመን ኤንባሲ በረንዳ ላይ ስላደረጉት ንግግር፣ የጀርመን ግንብ እንደፈረሰ በጀርመን ምክር ቤት ዉስጥ ስላደረኩት ንግግር—
የጀርመን ዉህደት ቢሰምርም፣ በጀርመናን መገናኛ ብዙሃን እንስካሁን የጀርመን ዉህደት ስኬትን በተመለከተ የዉደሳ ዘገባ ተሰምቶ አያዉቅም። ከዉህደቱ ስኬት ዉደሳ ይልቅ ዉህደቱ ያስከተለዉን ችግር በማማረር ሲኮንን ብቻ ነዉ የሚሰማዉ፣
ከሳምንታት በፊት በተከበረው የመስቀል በዓል ላይ ለመታደም በአንዲት አነስተኛ የጉራጌ ቀበሌ ተገኝታ የነበረችው ማኅሌት አበጋዝ በጉራጌዎቹ ክትፎ እና ቆጮ መሀል ደጋግሞ ስሙ የሚነሳ የፖለቲካ ሰው እንዳለ እና ስሙም “ሰውየው“ እንደሚባል ትተርካለች፡፡ ጉራጌዎች ገራገር ቢጤ ሳይኾኑ አይቀሩም። ጸሐፊ ተውኔቶችም በየፈጠራ ሥራዎቻቸው …
(በዳዊት ታዬ) ከውጭ ከሚገኘው ዕርዳታና ብድር ውስጥ በ2002 በጀት ዓመት ከዓለም አቀፍ ዕርዳታ ሰጪዎችና አበዳሪዎች (መልቲላተራል) የተገኘው ዕርዳታና ብድር ሲቀንስ፣ በመንግሥታት ትብብር (ባይላተራል) ምንጮች የተገኘው ደግሞ በከፍተኛ ሁኔታ ጨመረ፡፡
– የሰንጋተራ ነጋዴዎች በሰባት ቀናት ውስጥ ልቀቁ መባላቸውን ተቃወሙ (በታምሩ ጽጌ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለተለያዩ አክሲዮን ማኅበራት በሊዝ የተሸጡ ቦታዎችን የክፍለ ከተማ አስተዳደሮች እስከ መስከረም 30 ቀን 2003 ዓ.ም. ድረስ አጠናቀው ማስከረብ እንዳለባቸው ጥብቅ ትዕዛዝ ማስተላለፉን ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡
(በቃለየሱስ በቀለ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስታር አሊያንስ የተሰኘውን ዓለም አቀፍ የአየር መንገዶች ኅብረት አባል ሊሆን ነው፡፡ በዛሬው ዕለት በሸራተን አዲሰ በሚካሄድ ሥነ ሥርዓት መቀላቀሉ ይበሰራል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
(በጋዜጣው ሪፖርተር) የኢትዮጵያ ብሮድካስት ሰርቪስ (ኢቢኤስ) የተባለ የቴሌቪዥን ጣቢያ በዓረብ ሳት የ24 ሰዓት ሥርጭት ማስተላለፍ ጀመረ፡፡
(በብርቱካን ፈንታ፣ ሪፖርተር) ሳመሪታን ፐርስ የተባለ ዓለም አቀፍ የበጎ አድራጎት ድርጅት በሕገወጥ መንገድ 14 አሜሪካውያን ሲሠሩበት ቆይተዋል በሚልና በሌሎች ተጨማሪ ወንጀሎች ምክንያት፣ ከመስከረም 14 ቀን 2003 ዓ.ም. ጀምሮ መታገዱን የበጎ አድራጎትና ማኅበራት ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ የኤጀንሲው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አሰፋ …
(በታምሩ ጽጌ) የቱሪዝም፣ የሆቴሎችና የጠቅላላ አገልግሎት ሠራተኛ ማኅበራት ኢንዱስትሪ ፌዴሬሽን፣ በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ በቀበሌ መዝናኛዎች ውስጥ የሚሠሩ ከ15 ሺሕ በላይ ሠራተኞች ሥራ ሊያጡ የሚችሉበት ሁኔታ እየተፈጠረ መሆኑን አስታወቀ፡፡
(በታምሩ ጽጌ) በዓላት ሲከበሩ እጅግ ብዙ ደስታዎች እንደሚኖሩት ሁሉ አንዳንድ ከባድና መለስተኛ አደጋዎችም አልፎ አልፎ ይከሰታሉ፡፡
(ደጀ ሰላም፤ ሰፕቴምበር 28/2010፤ መስከረም 18/2003 ዓ.ም):- ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዓለምን ለማዳን ሥጋውን የቆረሰበት፣ ደሙን ያፈሰሰበት እና ነፍሱን የካሰበት ቅዱስ መስቀል የፍቅር ፍጻሜ፣ የሰላም ማረጋገጫ እና የአንድነት ዙፋን ነው፡፡ ክርስቶስ በደሙ ለዋጀው ሕዝብ ቀዋሚ ዓርማ በሆነው ቅዱስ መስቀል ሰማያውያን …
በአህመድ አባጊሣ ልባቸውን የናጠ ግን እንደ እባብ ያስቀጠቀጣቸው ግጥም በውቧ የባህር ዳር ከተማ ቀደም ባለው እና አስከፊውን የደርግ ሥርዓት መንግሎ ለመጣል በተደረገው እልህ አስጨራሽ ትግል ግንባር ቀደም ሚና ስለተጫወቱ እንደ ሙሉዓለም እጅጉ ያሉ ታጋዮች በአንድ አለብላቢ ምላስ ባለው ካድሬ አማካይነት …
ድርጅታዊ መበስበስ፣ ጥገኝነት እና አድርባይነትን መዋጋት ያቃተው የኢህአዴግ የ”መተካካት” ድራማ Read more »
ግርማ ካሣ ([email protected]) ሐምሌ 27 ቀን 1981 ዓ.ም. ነበር። በአደባባዩ የሰፈረው በመቶ ሺ የሚቆጠር ሕዝብ የተለያዩ መፈክሮችን ይዞ ”እምቢ አምባገነንነትን! እምቢ የአንድ ፓርቲ ሥርዓትን! እምቢ የሰብዓዊ መብት ረገጣን” እያለ ይጮሃል። ታንኮችንና መትረየሶች የተደቀኑባቸው የወታደር መኪናዎችን በማሰማራት፣ የአገሪቱ 27ኛው ክፍለ ጦር …
ግርማ ካሣ ([email protected]) ሐምሌ 27 ቀን 1981 ዓ.ም. ነበር። በአደባባዩ የሰፈረው በመቶ ሺ የሚቆጠር ሕዝብ የተለያዩ መፈክሮችን ይዞ ”እምቢ አምባገነንነትን! እምቢ የአንድ ፓርቲ ሥርዓትን! እምቢ የሰብዓዊ መብት ረገጣን” እያለ ይጮሃል። ታንኮችንና መትረየሶች የተደቀኑባቸው የወታደር መኪናዎችን በማሰማራት፣ የአገሪቱ 27ኛው ክፍለ ጦር …
ነፃነት ዘገዬ የኢትዮጵያን ወቅታዊ ጉዳይ ይሁነኝ ብሎ ለሚከታተል የውስጥም ሆነ የውጭ ታዛቢ በየዕለቱ አዳዲስ አስገራሚ ነገር አያጣም። ”ቀን የሰጠው ቅል …” እንዲሉ ጊዜ የሰጠው ሞልፋጣ ሁሉ ባልተገራ ስድ አንደበቱ ህዝብን ባገኘው አጋጣሚና መድረክ እየተነሳ ሲሳደብ መስማት ደግሞ የዘመናችን ፍሽን ሆኖ …
ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ በአሸናፊዎቹ በተባባሩት ኃይሎች ምስራቅ እና ምዕራብ ተብላ ለሁለት የተከፈለችው ጀርመን ዳግም ከተዋሀደች እነሆ በያዝነው መስከረም 20 ዓመት ተቆጠረ ።