በዲላ ዩኒቨርሲቲ ሴት ተማሪዎች የሚፈጸም ውርጃ አሳሳቢ ሆኗል

•  የኤችአይቪ ቫይረስ ሥርጭት ካለፈው ዓመት ጀምሮ እየጨመረ ነው

በአስፋው ብርሃኑ፣ ልዩ ዘጋቢ ከሐዋሳ

በዲላ ዩኒቨርሲቲ ሁለቱም ካምፓሶች ልቅ ወሲባዊ ግንኙነት በመበራከቱ ውርጃ የሚፈጽሙ ሴት ተማሪዎች ቁጥር እየጨመረ መሆኑ ተመለከተ፡፡