አዲሱ የአፍሪካ ኅብረት ሕንፃ ቅዳሜ ይመረቃል
ሙሉ በሙሉ በቻይና መንግሥት ወጪና በቻይናውያን ባለሙያዎች የተገነባው ባለ28 ፎቅ የአፍሪካ ኅብረት ዋና መሥርያ ቤት አዲሱ ሕንፃ፣ በመጪው ቅዳሜ ከፍተኛ የቻይና ባለሥልጣናትና የአፍሪካ መሪዎች በሚገኙበት ሥነ ሥርዓት ይመረቃል፡፡
ሙሉ በሙሉ በቻይና መንግሥት ወጪና በቻይናውያን ባለሙያዎች የተገነባው ባለ28 ፎቅ የአፍሪካ ኅብረት ዋና መሥርያ ቤት አዲሱ ሕንፃ፣ በመጪው ቅዳሜ ከፍተኛ የቻይና ባለሥልጣናትና የአፍሪካ መሪዎች በሚገኙበት ሥነ ሥርዓት ይመረቃል፡፡