የአፍሪቃና የዩኤስ አሜሪካ የንግድ ትብብር
ዩኤስ አሜሪካና አፍሪቃ «አፍሪካን ጎውዝ ኤንድ ኦፖርቹኒቲ አክት» በአሕጽሮት «አጎዋ» በሚል ውል የንግድና የኤኮኖሚ ትብብር እንደሚያደርጉ የሚታወቅ ጉዳይ ነው።
ዩኤስ አሜሪካና አፍሪቃ «አፍሪካን ጎውዝ ኤንድ ኦፖርቹኒቲ አክት» በአሕጽሮት «አጎዋ» በሚል ውል የንግድና የኤኮኖሚ ትብብር እንደሚያደርጉ የሚታወቅ ጉዳይ ነው።
ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ አፍሪቃ ወጣቶችን፤ የአፍሪቃን አምባገነን መሪዎች በመቃወም ለመሠረታዊ ለዉጥ እንዲጥሩ ጥሪ አቀረቡ።
(በውድነህ ዘነበ) ከሚቀጥለው ሰኞ ጀምሮ የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት በአዲስ አበባና በድሬዳዋ ከተሞች፣ እንዲሁም በዘጠኙም ክልሎች በአገሪቱ ተግባራዊ በሚደረገው የአምስት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ ላይ ሕዝቡን ለማወያየት ሊንቀሳቀሱ ነው፡፡
(በኃያል ዓለማየሁ) ከኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት ቅፅር ግቢ ውስጥ ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ሁለት የባለሥልጣናት ተሽከርካሪዎች መሰረቃቸው ታወቀ፡፡
(በታምሩ ጽጌ) የኢትዮጵያ ጥራትና ደረጃዎች ባለሥልጣን ከትናንትና ጀምሮ ላልተወሰነ ጊዜ የሚቆይና ቀጣይነት ያለው ቁጥጥር፣ በሦስት የተለያዩ የዕቃዎች መሸጫ ሚዛኖች ላይ መጀመሩን የባለሥልጣኑ የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰር አቶ ደቻሳ ጉርሙ ለሪፖርተር ገለጹ፡፡
– ሦስት ኮንትራክተሮች ለመጀመሪያ ጊዜ የፌዴራል መንገድ ሥራ ተረከቡ (በዳዊት ታዬ) የተለያዩ የመከላከያ ፕሮጀክቶችን ብቻ በመሥራት የሚታወቀው የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ፣ ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ሁለት ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ወጪ የሚጠይቁ የመንገድ ግንባታዎችን ተረከበ፡፡ ሦስት የግል ኮንትራክተሮች ለመጀመሪያ ጊዜ በፌዴራል የመንገድ ግንባታ …
– ተቋማቱ በዓመት በአማካይ 35 ሺሕ ተማሪዎችን ይመዘግቡ ነበር(በምዕራፍ ብርሃኔ) በደቡብ ክልል የሚገኙ 42 የግል ትምህርት ተቋማትና ኮሌጆች ከነቅርንጫፎቻቸው በድምሩ 73 ማሠልጠኛዎች፣ ለ2003 ዓ.ም. ምዝገባ እንዳያካሂዱ ታገዱ፡፡
– መንግሥት ጠበቃ እንዲያቆምላቸው ጠየቁ (በታምሩ ጽጌ) በፌዴራል ዓቃቤ ሕግ በተከሰሱበት ወንጀል እንዲከላከሉ ብይን የተላለፈባቸው የአስካሉካን ትሬዲንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር አራት ሠራተኞች፤ ቤተሰቦቻቸው አደጋ ውስጥ መሆናቸውን ለከፍተኛው ፍርድ ቤት ሁለተኛ ቢፒአር ችሎት ትናንትና አስታወቁ፡፡
(ደጀ ሰላም፤ ኦገስት 3/2010)፦ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የአባቶች የሰላምና የዕርቅ ድርድር ሳይጀመር ተፈጸም፣ ልዑካኑም ሳይወያዩ ተበተኑ። ከትናንት በስቲያ ሰኞ ይጀመራል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው ይህ “የሰላምና የእርቅ ጉባዔ” በተሸማጋዬቹ መካከል ማድረግ የፈለገውን ውይይት ማድረግ ሳይችል፣ ሁለቱን ልዑካን ፊት ለፊት ማገናኘት ሳይችል፣ …
ከ45 የአፍሪካ አገሮች የተሰባሰቡት 115 ወጣቶች ዛሬ ማለዳ በውጭ ጉዳይ መስሪያቤት ለአራት ቀናት የሚዘልቀውን ውይይታቸውንና የልምድ ልውውጥ መርሃ-ግብራቸውን ጀምረዋል። እነዚህ በሚኖሩበት አገር በአነስተኛና ከፍተኛ የማህበራዊ መሪነት ጉልህ ሚና የተጫወቱ ወጣቶች ለአፍሪካ የወደፊት ተስፋዎቿ፣ አሁን ደግሞ የእድገት ክንዶቿ ናቸው ሲሉ የዩናይትድ …
ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ከወጣት የአፍሪካ ሃሳብ አፍላቂዎችና መሪዎች ጋር ተገናኙ Read more »
ጫማ አሳማሪው የእግር ኳስ ጫወታ ተንታኝ የአያሌ ሚልዮኖችን ቀልብ ስቦ ከቴሌቭዥን መስኮት ፊት ለፊት ደቅኖ ወዳለፈው የደቡብ አፍሪቃው የዓለም ዋንጫ ለአፍታ በትውስታ የሚመልስ ቃለ ምልልስ ነው። ከአዲስ አበባ ጎዳናዎች አሻግሮ በቴሌቭዥን መስኮት በሚመለከታቸው ውድድሮች ዙሪያ የራሱን የስፖርት ትንተና ሲሰጥ …
በአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት ውስጥ የሚኖረው ህዝብ ቁጥር ከዚህ ዓመት አጋማሽ አንስቶ ግማሽ ቢሊዮን ደርሷል ። ይህ አሀዝ በ20 ዓመት ውስጥ በሀያ ስምንት ሚሊዮን ያድጋል ተብሎ ይጠበቃል ።
በሀዋሳ 10 ሺህ ኩንታል የእርዳታ እህል በመጋዘናቸው የተገኘባቸው ፋብሪካዎች ታሸጉ
ኢትዮጵያ፤ ሱዳን፤ ኬንያና ዑጋንዳ ከልጅነት ልምሻ በሽታ ነፃ መሆናቸዉን የዓለም የጤና ድርጅት አመለከተ።
(በሔኖክ ያሬድ):- ሐምሌ 22 ቀን 2002 ዓ.ም. ሐሙስ በአዲስ አበባ በ”ባሕር” አቅጣጫ (በሰሜናዊ ምዕራብ አቅጣጫ) ጉለሌ አካባቢ ካንድ ዐውደ ጥናት ተገኝቼ በ10 ሰዓት አካባቢ ወደ ፒያሳ ሳመራ ቀልቤን የገዛ ክስተት ተመለከትኩ፡፡ የቀድሞውን የኢትዮጵያ ራዲዮ ጣቢያ፣ የአሁኑን የጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን ፋኩልቲ እንዳለፍኩ፣ …
‹‹ከእኛ ወገን አልያም ከዐመፀኛ ኀይሎች ጋራ ለመኾናችሁ ሚናችኹን ለዩ! በእንጀራችኹ ፍረዱ!! ፓትርያሪኩም ቢኾኑ አያድኗችኹም!!›› (አቡነ ፋኑኤል) ‹‹በእንጀራችሁ ፍረዱ!›› (ሥራ አስኪያጁ) (ደጀ ሰላም፣ ኦገስት 2/2010)፦ በሲዳማ፣ ጌዲኦ፣ አማሮ እና ቡርጂ ዞኖች እና ልዩ ወረዳዎች ሀገረ ስብከት በሐዋሳ ከተማ በሚገኙ ሦስት አጥቢያ …
(ደጀ ሰላም፤ ኦገስት 1/2010)፦ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የአባቶች የሰላምና የዕርቅ ድርድር በነገው ዕለት ማለትም ሰኞ ኦገስት 2/2010 (ሐምሌ 26/2002 ዓ.ም) ይጀመራል ተብሎ ይጠበቃል። ከሁለቱም በኩል ያሉ ተወካይ “የሰላም ልዑካን” ዋሺንግተን ዲሲ አካባቢ ተሰባስበዋል። እንደተለመደው ውይይቱ እንደሚደረግ በደፈናው ከመታወቁ ውጪ በምን …
የሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ ከሐላፊነታቸው እንዲነሡ ተጠየቀ፤ ችግሩን አጥንቶ የመፍትሔ ሐሳብ የሚያቀርብ ኮሚቴ እንዲቋቋም ተወሰነ፤ ‹‹ተፈሣሕኩ እስመ ይቤሉኒ ኀበ ሐዋሳ ንሐውር፤. . . የሐዋሳን ሕዝብ ከመውደዴ የተነሣ እኔ ራሴን የአጣሪ ኮሚቴው አባል ባደርግ ደስ ይለኝ ነበር፤›› (አቡነ ጳውሎስ) ‹‹ምእመኑ ቤተ …
. ‹‹ወጣቱን በተሐድሶአውያን ኅብረት አዲስ ጥምቀት በማድረግ በ‹ቅን ልቦና የመንፈሳዊ የፈውስ አገልግሎት› ሥር መሰብሰብ፤›› . ‹‹ሐሳባችንን የሚያደናቅፉ የአቡነ ሳሙኤል ደጋፊዎችን ተቋቁመን ልንጥላቸው ይገባል፤›› . ‹‹ወላጅ በሌላቸው ሕፃናት ስም የገንዘብ እና አልባሳት ርዳታን ከሙሉ ወንጌል አማኞች ማኅበር በመቀበል እና የቤት ለቤት …
ፓትርያርኩ ቁልቢ አልሄዱም፣ (ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 29/2010)፦ የብፁዕ ወቅዱስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ አቡነ ጳውሎስን 18ኛ ዓመት በዓለ ሢመት ‹‹በልዩ ሁኔታ ለማክበር›› በሚል በተቋቋመው የበዓል አከባበር ኮሚቴ፣ ከ300‚000 ብር በላይ ወጪ በማድረግ በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ደጃፍ ዐጸድ ውስጥ …
የቅዱስነታቸውን ሐውልት በማቆም የቅድስት ማርያም ስብከተ ወንጌል ማኅበር ከፍ ያለ አስተዋፅኦ አድርጓል›› (ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል) Read more »
(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 29/2010):- የቅዱስ ሲኖዶስን ውሳኔ ለማስፈጸም እነበጋሻውንና ቡድኑን እንዳያስተምሩ የከለከሉት የአዋሳ ቅ/ገብርኤል የቀድሞ አስተዳዳሪ በፓትርያርኩ ቀጥተኛ ጣልቃ ገብነት ከቦታቸው ከተነሱ ጀምሮ ምእመኑ ይህንኑ በመቃወም የተለያዩ እርምጃዎች ወስዷል። የገዳሙ አስተዳዳሪ መልአከ ምሕረት አባ ገብረ ዋሕድ ወልደ ሳሙኤል ወደ ቦታቸው …
በአዋሳ የምእመኑ ተቃውሞ፣ የፓትርያርኩ ምላሽ እና የብፁዕ አቡነ ፋኑኤል ማስፈራሪያ Read more »
(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 28/2010)፦ ከአምስተኛው ፓትርያርክ ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ሲመት ማግስት ጀምሮ በቤተ ክርስቲያኒቱ የተነሣውን መከፋፈል ለማቆምና በአባቶች መካከልም የተፈጠረውን እስከ መወጋገዝ የሚያደርስ ልዩነት በእርቅ ለመጨረስ በተጀመረው እንቅስቃሴ ቅ/ሲኖዶስን ወክለው የሚወያዩት ልዑካን ከዚህ በፊት የዘገብናቸው ብፁዕ አቡነ በርተሎሜዎስ፣ ብፁዕ …
Birhanu Tekletsadik (not his real name), a thirty-four-year-old physics teacher at one of the high schools in Addis Ababa, has been in the teaching profession since 2001. If you knew him four or five years ago, you likely remember him …
(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 27/2010)፦ በጀርመን ሀገር ሕክምና ሲከታተሉ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ቄርሎስ ሕክምናቸውን ፈጽመው ወደ ሀገር ቤት ተመለሱ። ብፁዕነታቸው ለሚያሰቃያቸው የጀርባ ሕመም መፍትሔ ለማግኘት ቀደም ብሎ በግሪክ ከዚያም ደግሞ በጀርመን ሲታከሙ ቆይተው ባለፈው ሐሙስ ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ በቅተዋል። ብፁዕነታቸው አሁን …
ባሪ በሚባለው በምዕራቡ የሶማሊያ ክፍለ ግዛት ቦሳሶ ከተማ አቅራቢያ በፑንትላንድ ኃይሎችና በስላማዊ ተዋጊዎቹ መካከል ከባድ ውጊያ ተካሂዷል። የፑንትላንድ ፕሬዚደንት አብዲራህማን ፋሮሌ ዛሬ ማለዳው ላይ ባካባቢው በነበሩ የመንግሥቱ የጸጥታ ጥበቃ ኃይሎች ላይ ተኩስ በመክፈት ውጊያውን የቀሰቀሱት ሽምቅ ተዋጊዎቹ እንደሆኑ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። …
የፑንትላንድ ኃይሎች ቦሳሶ አቅራቢያ ከእስልማዊ ሸማቂዎች ጋር እየተፋለሙ ናቸው Read more »
(ማኅበረ ቅዱሳን):- የአራቱ ጉባኤያት አብነት መልአከ ገነት ገብረ ሥላሴ አወቀ በተወለዱ በአንድ መቶ ሁለት ዓመታቸው ግንቦት 28 ቀን 2002 ዓ.ም ለ29 አጥቢያ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡ ሥርዓተ ቀብራቸውም በትውልድ ሀገራቸው ባሠሩት ቤተክርስቲያን ተፈጽሟል፡፡ መልአከ ገነት ገብረ ሥላሴ እንዳረፉ አስከሬናቸው …
By NewsDire Contributor, Tamiru Geda (NewsDire):- Thousands of Members of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church, EOTC, gathered in London ,to attend and celebrate annual spiritual conference and event respectively that took place between 16 to 18, July,2010 . EOTC in …
Ethiopia: Thousands of EOC believers wave London Read more »
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። ቀን 29/10/2002 ከቤተ ክርስቲያኒቱ ልጆች ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ አባላት አዲስ አበባ ብፁዓን አባቶች ሆይ፦ · በቤተ ክርስቲያናችን ቅዱስ ሲኖዶስ እየተባለ የሚታወቀውና የሃይማኖታችን ሞገስ የሆነው ቅዱስ ጉባዔ አለ …
(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 22/2010)፦ (አግናጢዎስ ዘጋስጫ) ትንቢቱ ሲፈጸም በመጽሐፍ ያለው፣ ወገኔ አትደንግጡ ይህ ሊሆን ግድ ነው። ቅዱሳን ሳይቀሩ የተመረጡቱ፣ በመጨረሻው ቀን በዓለም እንዲስቱ፣ ቀድሞ በመጽሐፍ ተነግሯል ትንቢቱ። የእውነት ደብዛ ጠፍቶ ሐሰት መሰልጠኑ፣ ሥርዓት ተጥሶ ነውሩ ጌጥ መሆኑ፣ አይቀሬ ነውና ወገን …
(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 21/2010)፦ ከአምስተኛው ፓትርያርክ ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ሲመት ማግስት ጀምሮ በቤተ ክርስቲያኒቱ የተነሣውን መከፋፈል ለማቆምና በአባቶች መካከልም የተፈጠረውን እስከ መወጋገዝ የሚያደርስ ልዩነት በእርቅ ለመጨረስ በተጀመረው እንቅስቃሴ ቅ/ሲኖዶስ ተወካዮቹን መምረጡ ታወቀ። ከዚህ በፊት መርጧቸው የነበሩትን ሻረ። ዛሬ ረቡዕ …
(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 20/2010)፦ የፓትርያርኩን ሐውልት በማሠራትና የዝርፊያ ዕድሜውን ለማራዘም በመጣር ላይ ያለው የማፊያ ቡድን ይህንን ዜና የዘገቡትን ጋዜጠኖች ማስፈራራት መጀመሩ ታውቋል። “ስማችን በጋዜጦቹ እና በመጽሔቶቹ ተነሥቷል” የሚሉት ሊቀ ካህናት ጌታቸው ዶኒ፣ ዲ/ን በጋሻው ደሳለኝ እና ዲ/ን ዘሪሁን ሙላት “አውራምባ” …
ሐውልት ሰሪው የማፊያ ቡድን ጋዜጠኞችን እያስፈራራ ነው፣ አምና የ“አዲስ ነገር ጋዜጣ” ሪፖርተር ተደብድቦ ነበር Read more »
(ደጀ ሰላም፣ ጁላይ 20/2010)፦ ይህ ዝግጅት የጀርመን ድምጽ ሬዲዮ (ዶይቸ ቨለ) ያዘጋጀው ነው። ሐውልቱን አስመልክቶ ኦርቶዶክሳውያን ምን እንደተሰማቸው መጠነኛ ገለጻ ነው። እንዲህ የሚናገር ቁርጠኛ ሰው አያሳጣን። ቸር ወሬ ያሰማን፣ አሜን
The Daily Star:-BEIRUT: Lebanon is widely known to be home to 18 official religious sects, but with the steadily growing numbers of foreign workers in the country, several other religions and sects now have a critical mass, requiring places to …
Mass allows Ethiopian community to come together in Lebanon Read more »
(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 18/2010)፦ ክርስቲያን ተብለው የተጠሩ ሁሉ ኧረ ምን ነካቸው አበዱ ይላሉ ሞኞች ናቸው ጅሎች ቢዝነስ የማያውቁ ያልኖረን ቃል ፈጥረው “ተጣሉ ታረቁ ተወጋግዘው ነበር ዛሬ ግን ተስማሙ“ ብለው የሚያወሩ ሚያቦኩ የሚያሙ። ድሮም አልተጣላን ክስም አልነበረን በታክቲክ፡ነው፡እንጂ፡በዓላማ፡አንድ፡ነን:: እርግጥ በተሰለፍንበት ተመሳሳይ …
(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 16/2010)፦ ትናንት እንደዘገብነው፣ “ስውሩ ፀሐፊ” ዘሪሁን ሙላቱ ያዘጋጀውና በፓትርያርኩ “የተባረከው” ጽሑፍ በሊቀ ካህናት ጌታቸው ዶኒ ስም “ነጋድራስ ጋዜጣ” ላይ ታትሞ ወጥቷል። ይህ ኢ-ኦርቶዶክሳዊ ትምህርት በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ይሁንታ መውጣቱ እጅግ አሳዛኝ እና ዘመነ-ንስጥሮስን የሚያስታውስ ነው። …
(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 15/2010)፦ Ghost Writer የሚለው የእንግሊዝኛ ቃል “ስውር ፀሐፊ” የሚለው ቃል ሙሉ በሙሉ አይተካውም። ነገር ግን በደምሳሳው(A ghostwriter is a professional writer who is paid to write books, articles, stories, reports, or other texts that are officially credited …
ዘሪሁን ሙላቱ፦ የፓትርያርኩና የማፊያው ቡድን “ስውር ፀሐፊ” (Ghost Writer) Read more »
(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 15/2010)፦ አንተ ኖላዊ ሰው ትጉሁ እረኛ በበር የገባኸው ያልሆንከው ቀማኛ እግዚአብሔር የላከህ አንተ ደግ እረኛ እውነተኛ ፈራጅ አንት የፍቅር ዳኛ፤ ከበረት ለወጡት ለጠፉት በጎችህ ፈጥነህ ድረስልን ታደገን በበትርህ። አንተ ደግ ዳኛ ባለ ቀጭን ዘንጉ ዘመንህ መቼ ይሆን …
(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 15/2010)፦ ቅ/ፓትርያርኩ ሰኞ ማታ በተዘጋጀ የራት ግብዣ ላይ “በዓለ ሲመታቸውን ላሳመሩ” ሰዎችና ማህበራት የምስጋና ሰርተፊኬት ሰጥተዋል። ሰርተፊኬቱን ያሰራውና የተሸለመው ራሱ ሐውልቱን ያሰራው የነ ወ/ሮ እጅጋየሁ ኮሚቴ እና የነ ዲ/ን በጋሻው ማህበር የሆነው “የቅ/ማርያም የስብከተ ወንጌል ማስፋፊያ ማህበር” የተባለው …
(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 15/2010)፦ የሚከተለው ሪፖርታዥ የተወሰደው ከማ/ቅዱሳን ድረ ገጽ ነው። በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኘው ታላቁ በዓታ ለማርያም ገዳም እንዴት ባለ አሳዛኝ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ ያትታል። እንኳን ወደ ገጠር ሄደን እዚሁ ቤተ መንግሥቱ እና ቤተ ክህነቱ አጠገብ ያለው የአገር ቅርስ …
የሊቃውንቱ ማፍሪያ የበዓታ ለማርያም ገዳም እየፈረሰ ለቅንጦት መኪና እና ሐውልት ሚሊዮኖች ሊባክን ይገባዋል? Read more »
“Our country,” said Milton Friedman, the twentieth century’s most prominent free market advocate, “would be far better off with a federal budget of $1 trillion and a deficit of $300 billion than with a fully balanced budget of $2 trillion.” …
የምርጫ ቦርድ ኢህአዲግ የ4ኛው ዙር ብሄራዊ ምርጫ አሸናፊ መሆኑን ገለጸ። ተቃዋሚዎች ለሰበር ችሎት አቤት ይላሉ።
አሪስ ታታሊስ ከሁለት ዓመት በፊት የነበረው የአሜሪካው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ የሁላችንም የቅርብ ትዝታ ነው። የፓርቲ ዕጩነቱን ከማሸነፍ አንስቶ እስከ መጨረ…
ባለፉት አራት ዓመታት ኢትዮጵያ “ከኋላ ቀር የግብርና ኢኮኖሚ ወደ ሞደርን ኢኮኖሚ” ሽግግር በማድረግ ላይ ትገኛለች የሚለውን ዜና ሰምተዋል? የእንደራሴዎቿ የምርጫ እንቅስቃሴ እና ውጤት ትንፋሽ ያሳጣት አገር ከምርጫ ወሬ ባሻገር የሚነገር ነገር የሌላት አይደለችም። በምርጫው ዜናዎች ሽፋን በቅርቡ የተሰማው ኢኮኖሚያዊ “ወግ” …
ኢትዮጵያ “ከኋላ ቀር የግብርና ኢኮኖሚ ወደ ሞደርን ኢኮኖሚ” ሽግግር በማድረግ ላይ ትገኛለች?! Read more »
ባለፈው የካቲት ወር 2001 ዓ.ም የብር የምንዛሬ ምጣኔን በ22 በመቶ ዝቅ እንዲል መመሪያ አስተላልፎ የነበረው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በቅርቡም ተመሳሳይ እርምጃ ሊወስድ እንደሚችል ምንጮች ገለጹ፡፡ በአዲሱ የምንዛሬ ማስተካከያም በሕጋዊው የምንዛሬ ገበያ አንድ የአሜሪካን ዶላር በ14 ብር ሊመነዘር ይችላል፡፡ እንደምንጮች ገለጻ …
In Ethiopia, 74% of Christians say they have experienced or witnessed the devil or evil spirits being driven out of a person and in Ghana, 40% of Christians say they have had a direct revelation from God. About half of …
How Do They See Each other in Ethiopia: Christians and Muslims Read more »
ካሣን አትቀስቅሱት!! (Read on PDF) ከወለላዬ ተዉት ይተኛበት! ካሣን አትቀስቅሱት! ተዋግቶ ተዋግቶ ስላረፈ ደክሞት። መይሳውን ተዉት! ያንን ዳልጋ አንበሳ፣ ተራው
በእምነቱ ዘለቀ እና አንዳርጋቸው ጽጌ (የካቲት 2000)አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ እና አቶ በእምነቱ ዘለቀ በዚህ በተገባደደው የካቲት ወር 2000 ዓ.ም. ላይ በጋራ በመሆን…
ወደምዕራብ በሄድን ቁጥር ራዕያችንን እናጣለንማስታወሻ ከሰሜን አሜሪካችግርና ምሬት እንደ መነሻ – አንደኛ“በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ሀሳብህ አርፎ ከሆነ ብዙ…
ስደት ተወኝ ከወለላዬ (Read on PDF) ተገላገኩ እሰይ ቀናኝ ካገር አገር ያዟዟረኝ ያከሰለ ያጠቆረኝ አበሳዬን ያስቆጠረኝ ለብዙ ዓመት ያስጨነቀኝ እፎይ አረፍኩ