ሕይወት ለሰጠ ሞት?
click here for pdfእናት ታምጣለች፡፡ ያለ የሌለ ኃይሏን ሁሉ እያሟጠጠች፡፡ የመንደሯ አዋላጅ እሜቴ ድንበሯ «አይዞሽ ግፊ» ይላሉ እየደጋገሙ፡፡ የመንደሯ ታ…
click here for pdfእናት ታምጣለች፡፡ ያለ የሌለ ኃይሏን ሁሉ እያሟጠጠች፡፡ የመንደሯ አዋላጅ እሜቴ ድንበሯ «አይዞሽ ግፊ» ይላሉ እየደጋገሙ፡፡ የመንደሯ ታ…
በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ከትናንት በስቲያ ከቀኑ 11 ሰዓት እስከ ምሽቱ 2፡34 ሰዓት ድረስ የአውሮፕላን መንደርደርያዎች መብራቶች በመጥፋታቸው አውሮፕላኖች
ከዓለማየሁ ገብረማርያም (ትርጉም ከነጻነት ለሃገሬ) ዶናልድ ፔይን መሪ የዴሞክራሲና የሰብአዊ መብት ጥሪ፤መሪ የከበሮ ጎሳሚ ነበሩ ባለፈው ሳምንት ባሰደነገጠን የዶናልድ ፔይን ከመሃላችን መለየት፤ሁሉም የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች በእጅጉ አዝነናል፡፡ፔይን በአሜሪካ ኮንግሬስ ተወዳዳደሪ የሌላቸው ብቸኛ ጠበቃችን ነበሩ፡፡ድንገተኛ መለየታቸው ለኢትዮጵያ ብሎም ለአፍሪካ የነጻነት የዴሞክራሲና …
ኢንሳይክሎፔዲያ ብሪታኒካ “…ዘመናዊት ኢትዮጵያን የፈጠሩ ሰው ናቸው፡፡…” ሲል የመሰከረላቸው ሰው ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ናቸው፡፡ ዳግማዊ ምኒልክ ባቡር
ገላነው ክራር ([email protected])
ተስፋዬ በሰሞኑ ጽሁፎቹ መነጋገሪያ ሆኗል። ጽሁፎቹን አነበብኩ። የተስፋዬን ጽሁፍ ሳያነብ የሚያልፍ ያለ አይመስለኝም። አ
‹‹ስለቴዲ አፍሮ የምናገርበት አንደበት የለኝም›› አስመሮም ኃይለ ሥላሴየሰው ሕይወት አጥፍቷል በሚል በአሥር ቀናት ውስጥ በሞት እንዲቀጣ ወይም የነፍ
ዛሬ ለቀዳማዊት እመቤት አዜብ መስፍን አንድ መልዕክት ለመስደድ አስቤያለሁ። እስከ ዛሬ ድረስ ለጠቅላይ ሚኒስትራችን የተለያዩ መልዕክቶችን ስንልክላቸው ነበር። እርሳቸው ግን አይተው እንዳላየ፣ ሰምተው እንዳልሰማ ዝም ብለውናል። በርግጥ መልዕክቶቻችንን እንደሚያነቡ ባለፈው ግዜ ጠቁመውናል። “እያንዳንዳችሁ በየጋዜጣው የምትፅፉትን እናያለን የጋዜጠኝነት ሀሁ ያልገባችሁ ጋጥ ወጦች ናችሁ” ብለው እስከ ዶቃ ማሰሪያችን በተናገሩበት “ዲስኩር” ቢያንስ መልዕክቶቻችንን እያዩ እንደሆነ ተረድተናል። እኛም “ጠቅላይ …![]()
የዓለም ዜና
የዓለም ዜና
ቴዎድሮስ አበበ
ቋንቋን ያከብራሉ። ቃላትን ይንከባከባሉ። ለሥነ ጽሑፋዊ ውበት ይጠነቀቃሉ። የአጻጻፍ ስሌታቸው ያስደስታል። ስለሆነም የእውነተኛ ታሪክም…
የስዊድን ምክር ቤት በሐገሪቱ የሚገኙ የኤርትራ ተወላጆች ለአስመራ መንግስት የሚልኩትን ሁለት በመቶ ቀረጥ ለማስቆም ተወያየ። ምክር ቤቱ ስዊድን የሚገኙ
የምድር ፈራጅ ሆይ ከፍ ከፍ በል፤ ለትዕቢተኞች ፍዳቸውን ክፈላቸው። አቤቱ ህዝብህን አዋረዱ፤ ርስትህንም አስቸገሩ። መዝሙረ ዳዊት 93/4 ቁ 2-5 በክፍል ሦስት ጓደኛሞችን እየከፈሉ ወሬ እንዲሰጧቸው ጫና ሲፈጥሩባቸው ተርኬ አቁሜ ነበር አሁን ደግሞ ከዚያ ተከትሎ የተፈጸመውን እተርካለሁ። ወደ ውጭ አገር መመደብን ተስፋ አድርጎ የቆየ በሙሉ የምደባው እድል እንዳታመልጠው ሲል “ጌቶቹ” መስማት የሚፈልጉትን ሁሉ “እውነት” ነው እያለ […]
ከፕ/ር ዓለማየሁ ገብረማርያም (ትርጉም ከነጻነት ለሃገሬ) ማህተመ ጋንዲ በቅድሚያ ታሪካዊ የብረት ግምብ ነበር ለፈላጭ ቆራጮች ያስቀመጡላቸው፡፡ ‹‹አምባ ገነኖች፤ ፈላጭ ቆራጮችና ነፍሰ ገዳዮች፤ ነበሩ፤ ለጥቂት ጊዜ የማይደፈሩ ሆነው ይቆዩና በመጨረሻው ግን መጨፍለቃቸው አይቀሬ ነው፡፡ ዘወትር ስለዚህ ማሰብ አስፈላጊ ነው፡፡››ሲል፡፡ ባለፈው ዓመት …
በወሎ ክፍለ ሃገር ፣ የዛሬ 81 ዓመት የተወለዱት ማሞ ውድነህ፣ ወላጆቻቸውን በአምስቱ አመት የጣሊያን ወረራ ጊዜ ነው ያጡት። ማሞ ውድነህ 12ኛ ክፍልን ያጠናቀ…
– ሌሎች ባለሥልጣናትም አሉበትየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለአምስት ቀናት ባካሄደው ግምገማ፣ ዋና ሥራ አስኪያጁን ጨምሮ ስድስት ከፍተኛ የአስተዳደሩ
‹‹በእኛም ላይ ችግሩ ይደርሳል በሚል የምንተኛው በየተራ ነው›› በእስር ላይ የሚገኙ የፓርቲው አባላትየአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት)
በዩናይትድ ስቴይትስ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኒውጀርሲ ግዛትን ወክለው 12 ጊዜ በህግ መምሪያው ምክር ቤት በመመረጥ ያገለገሉት ዶናልድ ፔይን በዛሬውለት አርፈዋል።
ኖርዌይ በአገሪቱ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ስደተኞችን ለመመለስ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ስምምነት ክተፈራረመች ይሄው ሁለት ወር ሊጠጋ ነው። የኖርዌይ መንግሥ
ተከሣሾች አቤቱታ አቅርበዋል፡፡
ተስፋዬ ገብረአብ
ትረካውን ጥቂት አሰማምሬው ይሆናል እንጂ ይህ የምገልፅላችሁ ታሪክ በትክክል የተፈፀመ ነው። ታሪኩን ካጫወተኝ ሰው ጋር ስናወራ፣
“ልፃ
አባ መላኩ ዘይገርም “እስከመቼ በሁለት ሃሳብ ታነክሳላችሁ” የዕውነትና የብርሃን ቤት የነበረችው የኢት/ኦር/ተዋ/ ቤ/ያን ዛሬ የቤተክርስቲያኒቷን አስተምህሮ በማያሟሉ እንኳን ለታላቋ ቤተክርስቲያን በግለሰብ ዓለማዊ ኑሮ አንኳን በማይመጥን ጥቅመኛ ጥቂት ግለሰቦች ስብስብ ስር ወድቃ ባለበት በዚህ አስከፊ የመከራ ዘመንና ጊዜ አደጋውን ለማምከን ከመሞከር …
እሪ በል ጎንደር! እሪ በል ጎንደር
“ለውጥ “ የሚባለውን ቃል ስንሰማ ወዲያውኑ በአዕምሮአችን ውስጥ የሚቀረፀው ጥሩነቱ ብቻ ነው። መጥፎ ውጤት የሚያስከትል ለውጥ መኖሩን ባንዘነጋም እምብዛም ትኩረታችንን አይስብም። የለውጥ ውጤት መቶ በመቶ ጥሩ ይሆናል ብሎ መገመት ባይቻልም በምኞት ደረጃ ግን ሁሉም የሚመኘው ጥሩውን ነው። አንዳንዴ ግን ምናባቱ ከዚህ የባሰ አይመጣም ይባላል።ይህ ከጭንቀትና ነባሩን ሁኔታ ለመቋቋም በማይቻልበት ደረጃ ላይ ሲደረስ ከብሶት የሚመነጭ እንጂ […]
እንዴት እንደከረማችሁ እያወቅሁት ‹እንዴት ከረማችሁ› ብዬ አልጠይቅም፡፡ ሲዳሩ ማልቀስ ወግ መሆኑ እዬቀረ እንደመምጣቱ ሁሉ ሲገናኙ ሰላምታ መለዋወጥም እንደዚያው እየሆነ ነው፡፡ ምን አዲስ ነገር አለና? ጊዜ ማጥፋት ብቻ! ሁሉም ነገር ያው ነው ብቻ ሳይሆን ያው መሆንም እያቃተው ከሴከንድ ወደ ሴከንድ እየባሰበት ነው የሚሄደው – በኢትዮጵያ ውስጥ የሚታየው ነባራዊ ሁኔታ በተለይ – በዓለም ዙሪያ ደግሞ ባጠቃላይ፡፡ ተግባባን? […]
የአድዋ ድልን ከድንበር ሉአላዊነት ጋር አያይዞ መተንተን የተለመደ ነው፡፡ ድሉ አነሠ በዛ የሚለው ጭቅጭቅ ከዚህ መሠረት ይፈልቃል፡፡ በኔ ግምት የአድዋ ድ
(ሙሉውን ጋዜጣ ለምንበብ ይህንን ይጫኑ)
አቤ ቶኪቻው
ከላይ በርዕሱ እንደተገለፀው ለዛሬው የፍትህ ጋዜጣ ጨዋታችን በዋነኛነት ይዤ የመጣሁት ጉዳይ መሪዎቻችን እነማን እንደሆኑ የሚጠይቅ ነው። ያው…
ተመስገን ደሳለኝ
የፈራ ይመለስ። አዎ ይመለስ! ግን ከየት ነው የሚመለሰው? መችስ ወጣና ነው የሚመለሰው? እንዴት ነው ነገሩ ሁሉ እኮ፡-
መች ተዋጋና
ያስባል ገ
ፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማሪያም
የዶ/ር ዳኛቸው የጅብ እርሻ የኢትዮጵያን ሁኔታ በትክክል የሚገልጽ ጽሑፍ ነበር፤ ብዙ ሰዎች እንዳነበቡት ተስፋ አደርጋለሁ፤ ካ
ይህንን ጽሁፍ ማንበብ ለሚፈልጉ፡- ማስጠንቀቂያ ቁጥር አንድ፤ ጽሁፉን በከፊልም ሆነ በሙሉ ለቀዳማይት እመቤቲቱ ማስነበብ አይፈቀድም፡፡ ማስገንዘቢያ ቁጥ
አትክልት አሰፋ (ቫንኩቨር-ካናዳ)
ከ116 ዓመት በፊት በዚህች እለት ድል የሚባል ታላቅ ነገር በዚያች ኢትዮጵያ የምትባል የአለም ግምባር የነበረችና መልሶ ደ
በክፍል ሁለት የቢሮየ ተጋሪ ሲያሻው ስዩምን ደደብ እያለ እንደሚሳደብ መለስን ደግሞ ጀግና እያለ እንደሚያሞካሽ ገልጬ አቁሜ ነበር።እነሆ ተከታዩ ክፍል፤ እንደዚያ ዝም አንዳልኩ አራት ዓመቱ ደረሰና ወደ ውጭ አገር የመመደብ ምኞቴ እውነት ወደ መሆን ተቃረበ።የት አገር ይመድቡኝ ይሆን እያልኩ ማሰብን ተያያዝኩት።ኤምባሲዎቻችን …
ኢትዮጵያዊያንን ያሰቃየው ግለሰብ በየመን ለፍርድ እንዲቀርብ ተጠየቀ ሀበሻ በየመን በየመን ክፍል 11 በግሩም ተ/ይማኖት ተንደርድሬ ጥልቅ ሳልሰናበት ውልቅ ማለት አለመደብኝም እና ወደ ዋናው ጉዳይ ከመግባቴ በፊት የዚህ ሰሞኑ ዜናዎች እንደመክፈቻ ላቋድስ፡፡ ታዲያ ዜና ዘገባው ከተለያየ አቅጣጫ በመሆኑ እና በዛ በማለቱ …
የአዞ ዕንባ ከሃበተጊዮርጊስ ለገሰ ስነ ልቦናዊ ማግባቢያ ወይም ማባበያ /Psychological Manipulation/ አንድን ተጎጂ የሆነ የህብረተሰብ ክፍልን ወይም ግለሰብን በተንኮል፣በማጭበርበር ወይም ጎጂ /Abusive/ የሆኑ ስነልቦናዊ ቴክኒኮችን በመጠቀም የግል ፍላጎትን ወይም ዓላማን ለማሳካት ጥቅም ላይ የሚዉል ዘዴ መሆኑን የስነልቦና ጠበብት ይናገራሉ፣፣ በነዚህ …
የአድዋ ድል በአል 116ኛ አመት በዋሸንግተን ዲሲ
ከፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረ ማርያም
ትርጉም ከነጻነት ለሃገሬ
በቀድሞው ሶቭየት ሕብረት ስርአት ውስጥ የሰብአዊ መበት ተሟጋቾችንና ተቃዋሚ ፕርቲዎችን እያ
የዓለም ዜና
የዓለም ዜና
116ኛው የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል ዛሬ በመላው ኢትዮጵያ ተከብሯል። የዓድዋው ድል ለኢትዮጵያ ብቻ ሣይሆን ለመላው ጥቁር ሕዝብ መኩሪያና የነጻነት ትግል አ
የዛሬ አስራ አምስት ቀን ባስተላለፍነው የወጣቶች ዓለም ዝግጅታችን «እርግዝና እና ህመም የነፃነት መንገዶች» በሚል ርዕስ ማልታ በእስር ላይ ስለሚገኙ ኢት
“ታጠቅ ህሉፍ የተባለ የመከላከያ ኮንስትራክሽን ሰራተኛ በደረሰበት አስተዳደራዊ በደል በሰውነቱ ላይ ነዳጅ አርከፍክፎ በደብረ ማርቆስ ከተማ ውስጥ ራሱን አቃጥሎ መሞቱን” የዓይን እማኞች ለዝግጅት ክፍላችን አስታወቁ፡፡ የአካባቢ ነዋሪዎች እንደሚሉት “በደብረማርቆስ ከተማ ልዩ ቦታው አብማ 04 ቀበሌ በአቶ ጫኔ ቤት ውስጥ ተከራይቶ ይኖር የነበረው ታጠቅ ህሉፍ ራሱን አቃጥሎ ገሏል” ብለዋል፡፡ በአካባቢው የነበሩ የዓይን ምስክሮች እንደሚሉት “ታጠቅ ህሉፍ […]
ይህ ጨዋታ በተወዳጇ ፍትህ ጋዜጣ ላይ አርብ የካቲት 23 የታተመ ነው። እግረ መንገዴን እንኳን ለአድዋ በዓል አደረሳችሁ ብዬ ልጀምር… ከላይ በርዕሱ እንደተገለፀው ለዛሬ ጨዋታችን በዋነኛነት ይዤ የመጣሁት ጉዳይ መሪዎቻችን እንማን እንደሆኑ የሚጠይቅ ነው። ያው እንደተለመደው ሌሎች ጨዋታዎችም ይኖሩናል። አውራ ርዕሱ ግን “መሪዎቻችን እነማን ናቸው… አርቲስቶቹ ወይስ ታጋዮቹ?” የሚለው ይሆናል። “ለፓርቲ አውራ እንዳለው ሁሉ ለጨዋታም አውራ …![]()
በአዲስ አበባው አወሊያ ትምህርት ቤት አካባቢ፣ ላለፉት ሰባት ሣምንታት ሕዝባዊ ሰልፍ እንደሚካሄድና ባለፈው ዐርብም ለሰባተኛ ጊዜ የወጣው ሕዝብ ቁጥር መቶ ሃምሣ ሺህ እንደነበር ተሰምቷል።
የማትጠራ እሪያ፤ ይድረስ ለአቡነ ገሪማ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። Abune Gerima