የካሌ ስደተኞች አሳሳቢ ሁኔታ እና የ«ሂውመን ራይትስ ዎች» ዘገባ
በሰሜን ፈረንሳይ የወደብ ከተማ ካሌ የሠፈሩ በሺዎች የሚቆጠሩ ተገን ጠያቂ ስደተኞች የኑሮ ሁኔታ ኢሰብዓዊ ነው ሲል የመብት ተሟጋቹ ድርጅት «ሂውመን ራይትስ ዎች» ወቀሰ። ድርጅቱ ሰሞኑን ባወጣው ዘገባ እንዳስታወቀው፣
በሰሜን ፈረንሳይ የወደብ ከተማ ካሌ የሠፈሩ በሺዎች የሚቆጠሩ ተገን ጠያቂ ስደተኞች የኑሮ ሁኔታ ኢሰብዓዊ ነው ሲል የመብት ተሟጋቹ ድርጅት «ሂውመን ራይትስ ዎች» ወቀሰ። ድርጅቱ ሰሞኑን ባወጣው ዘገባ እንዳስታወቀው፣
ብሪታንያዊው የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ዶክተር ማርቲን ሂል በ71 ዓመታቸው አረፉ፣ ባለፈው ዓርብ በለንደን ሥርዓት ቀብራቸው የተፈፀመው ማርቲን ሂል በዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ፣ አምነስቲ
(ሔኖክ ሰለሞን) በእነ አቶ በላይ የሚመራው የአንድነት ፓርቲ ቡድን በህገ ወጥ መንገድ ሊያካሂድ የነበረው ሰልፍ መበተኑን የአዲስ አበባ ኮሙኒኬሽን ጉዮች ቢሮ አስታወቀ አዲስ አበባ፣ (ኤፍ.ቢ.ሲ) በእነ አቶ በላይ ፈቃዱ የሚመራው አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህና ፓርቲ ዛሬ በህገ ወጥ መንገድ ሊያካሂድ የነበረው ሰልፍ መበተኑን የአዲስ አበባ ኮሙኒኬሽን ጉየዮች ቢሮ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አስታወቀ ፓርቲው ለሰልፉ ከከተማ መስተዳደሩ በህጋዊ መልኩ ፈቃድ ሳያገኝ ነው፣ ሰልፉን ቀበና አከባቢ በሚገኘው ቢሮው ለማድረግ መሞከሩን ነው ቢሮው የገለፀው። ፖሊስ ህጉን በተከተለ መንገድ ሰልፉን ለማስቆም ቢሞክርም አንዳንድ የፓርቲው አበላት በፖሊስ ላይ አምባጓሮ ለማስነሳት ሞክረው ነበር ብለዋል የቢሮው ሃላፊ ወይዘሮ ፍሬሀይወት አያሌው። ይሁንና ፖሊስ በትአግስት ሰልፉን ለመበተን መቻሉን ገልፀዋል። በሰልፉ ለመሳተፍ ከሞከሩት ውስጥ የታሰረ የፓርቲው አባል እንደሌለም አስታውቀዋል። የአስተዳደሩ ከንቲባ ጽህፈት ቤት ባሳለፍነው ሳምንት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ቡድኑ ሰላማዊ ሰልፉን እንዳያካሂድ የተከለከለው ሰለማዊ ሰልፍ ሲካሄድ መሟላት ያለበትን አስፈላጊ ቅጽ ባለሟሟላቱ መሆኑ ተገልዖ ነበር። ቅፁ የሚጠይቃቸው በሰልፉ ላይ የሚያዙ መፈክሮችን እና ሰልፉ ከየት ተነስቶ የት እንደሚጠናቀቅ የሚገልፁ መረጃዎችን ጨምሮ ሌሎች መሟላት የሚገባቸውን የሰላማዊ ሰልፍ ማካሄጃ መስፈርቶችን አንዳላማላም በመግለጫው መጠቀሱ የሚታወስ ነው። ********* ምንጭ፡- ፋና፣ ጥር 17፣ 2007 — — More from Horn Affairs Amharic‘የእነበላይ ፍቃዱ አንድነት’ መግለጫ:- ‹‹የምርጫ ቦርድ ታሪካዊ ወንጀል እየፈፀመ ነው››መኢአድ – ቦርዱ የሰጠኝን የቤት ስራ የጨረስኩ በመሆኔ የምጠራው ጉባኤ የለምየነትዕግስቱ አወል የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ጠቅላላ ጉባዔ ተካሄደየአንድነት […]
በአቶ ትእግስቱ አወሉ የሚመራው የአንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤውን ባለፈው ቅዳሜ በቶፕ ቪው ሆቴል አካሂዷል። በጠቅላላ ጉባኤው 239 አባላት ተጠርተው 193ቱ ተገኝተዋል። ይህም ከግማሽ በላይ በመሆኑ ጠቅላላ ጉባኤ ማካሄዳቸውን በጉባኤው ሊቀመንበር ሆነው የተመረጡት አቶ ትዕግስቱ አወሉ ተናግረዋል። ሶስት የፓርቲው አባላት ማለትም አቶ ትዕግስቱ አወል፤ አቶ ጋሻው አሰፋና አቶ ደረጄ ሚሊዮን ለፓርቲው ፕሬዝዳንትነት በእጩነት ቀርበዋል፡፡ ከአዳማ የፓርቲውን ቅርንጫፍ በመወከል የተገኙት አቶ ጋሻው አሰፋ ከውድድሩ ራሳቸውን ያገለሉ ሲሆን ሁለቱ እጩዎች በሚስጥር በተካሄደ የድምፅ አሰጣጥ ተወዳድረዋል፡፡ አቶ ትዕግስቱ አወል ከተሰጠው ድምፅ 136 ሲያገኙ አቶ ደረጄ ሚሊዮን ደግሞ 48 ድምፅ በማግኘታቸው አቶ ትዕግስቱ ፓርቲውን በፕሬዝዳንትነት እንዲመሩ ዳግመኛ ተመርጠዋል፡፡ ጠቅላላ ጉባዔው ለኦዲትና ኢንስፔክሽን የቀረቡለትን 10 እጩዎች አወዳድሮ 7 አባላትን መርጧል፡፡ በተመሳሳይ ለብሔራዊ ም/ቤት አባልነት 57 ዕጩዎች ቀርበውለት በ55ቱ ላይ ድምፅ ሰጥቷል፡፡ የጠቅላላ ጉባኤውን እና አጠቃለይ ውሳኔዎቹን ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ እንደሚያቀርቡም አቶ ትዕግስቱ ተናግረዋል። ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዚህ ጉባኤ ላይ ተወካዩን አልላከም፡፡ በሌላ ወገን ያለው የአቶ በላይ ፈቃዱ ቡድን ደግሞ ምንም አይነት ጠቅላላ ጉባኤ አላካሂድም በሚለው አቋሙ እንደፀና ነው። ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሁለቱ የፓርቲው አመራር ነን የሚሉ ቡድኖች ችግራቸውን በጠቅላላ ጉባኤ ፈተው እንዲመጡ የሰጠው ተጨማሪ የሁለት ሳምንት ጊዜ የፊታችን ማክሰኞ ይጠናቀቃል። ****** More from Horn Affairs Amharicመኢአድ – ቦርዱ የሰጠኝን የቤት ስራ የጨረስኩ በመሆኔ የምጠራው ጉባኤ የለምየነበላይ ፍቃዱ አንድነት ሊያካሂድ የነበረው ሰልፍ በፖሊስ ተበተነ […]
ከተክሌ በቀለ – የአንድነት ፓርቲ ም/ሊቀመንበር ይህ የናንተ ስራ ዉጤት ነዉ። ትናንት የፈሰሰዉ ደም አዲሰ አይደለም። ለነፃነት ከሚንዠቀዠቀዉ የወገን ንፁህ ደም መካከል የሚደመር ሲሆን የምርጫን ቦርድና የሬድዮ ፋናን በአንድነት ፓርቲ ላይ የሚያደርሱትን የማፍረስና ማዳከም እኩይ ድርጊት ለመኮነን በወጡ የፓርቲ አባላትና …
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ከምስረታው እስካሁን ለወያኔ ህወሃት ቡድን ትልቅ የራስ ምታት ሆኖ ቆይቷል።በመሆኑም ድርጅቱን ለማፍረስ በተለያዩ ጊዜያት የድርጅቱን አመራሮች በማሰር፣ በመደብድብ፣ ከሀገር በማስደድ፣ በማስፈራራት እና በድርጅቱ ውስጥ ሰርጎ ገቦችን በማስረግ ያላደረገው ሙከራ አልነበረም። ሆኖም ግን አንድነት በቆራጥ አመራሮቹ ፣ አባላቶችና ደጋፊዎች ታጋድሎና መስዋእትነት እስካሁን ህልውናውን ጠብቆ ቆይቷል። በአሁኑ ሰዓት በኢትዮጵያችን የተከሰተው አገር አቀፍ ቀውስ […]
The post ቢያጥቡት የማይጸዳ ዘረኛ ቡድንን ለማስወገድ ከአንድነት ጋር አንድ እንሁን !! appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ በደብረማርቆስ ከተማ በዛሬው ዕለት የተቃውሞ ሰልፍ አካሄደ፡፡ አንድነት በዛሬው ዕለት መነሻውን ከደብረማርቆስ ዩኒቨርስቲ መድረሻውን ደግሞ የንጉስ ተክለሀይማኖት ቤተመንግስት ከሚገኝበት ተክለሀይማኖት አደባባይ ያደረገ የተቃውሞ ሰልፍ አካሄዷል፡፡ ፓርቲው ባደረገው የተቃውሞ ሰልፍ ላይ የፓርቲው አባላት፣ ደጋፊዎች እና የደብረማርቆስ ከተማ ነዋሪዎች የተገኙ ሲሆን በሰልፉ ላይ የተገኙት ታዳሚዎችም ምርጫ ቦርድና ገዢው ፓርቲ አንድነትን ለማፍረስ የሸረቡትን ሴራ […]
የወያኔ ወታደሮች በሰላሌ አውራጃ ጎሮ መስቀላ ተብሎ በሚጠራ ከተማ የታጠቁ ተቃዋሚዎች ብለው የጠረጠሯቸውን ሁለት ግለሰቦች፥ አቶ ከተማ ውበቱ እና ለጊዜው ስሙ ያልታወቀውን ጓደኛውን፥ በአደባባይ ከረሸኑ በኋላ ሬሳቸውን በከተማ መሃከል እየጎተቱ ለህዝብ ሲያሳዩ ቆይተው መጨረሻ ላይ መሃከል ከተማ ሰቅለዋቸዋል። ድርጊቱ የተፈጸመው …
በሰላሌ አውራጃ 2 ግለሰቦች በወያኔ ፖሊሶች በአደባባይ ተረሽነው ሬሳቸው በከተማ መሃል ተጎተተ – ፎቶ Read more »
የኢሕአዲግ አምባገነን መንግስት ፖሊሶች ሴቶችን እና የሰባት ወር እርጉዞችን እንዲሁም የሰባ አመት አዛውንት ደበደቡ፤ ዘረፉ፤ ይህንን አዳምጡ
ጠዋት ላይ የአንድነት ፓርቲ አባላት ላይ የተወሰደው እርምጃ ምንም እንኳ የሚጠበቅ ቢሆንም በጣም ነው ያበሳጨኝ፤ አንደኛ ፖሊሶቹ እና ደህንነቶቹ ሆነ ብለው ለመደባደብ መሄዳቸውን ሳረጋግጥ አንድ መንግስት እነደ ጥጋበኛ ጎረምሳ ዝም ብሎ በረባውም ባልረባውም ምክንያት ዘሎ ለጸብ የሚጋበዝ ከሆነ እንዴት መንግስት ሊሆን ይችላል… እነደዚ የሰው ልጅን እየቀጠቀጡ በስልታን ላይ መቆየትስ ምን ደስታን ይሰጣል… ስል አብዘቼ ለኛ […]
The post አንዳንዱ ቀን አስገራሚ ነው። – አቤ ቶኮቻው appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
(ኢ.ኤም.ኤፍ) በቅርቡ የህወሃት 40ኛ አመት ሲከበር፤ በርካታ የኪነ ጥበብ ሰዎች የተደረገላቸውን ግብዣ ተቀብለው ወደ ትግራይ ማምራታቸው ይታወሳል። ሁሉም አርቲስት ግን… ፖለቲካዊ ይዘት ያለውን ጉዞ አልተቀበለም። ሁሉም የየራሳቸው ምክንያት ሊኖራቸው ይችላል። ህዝቡ ወደ ደደቢት የሄዱትን ያወገዘውን ያህል ጥሪውን ሳይቀበሉ የቀሩትንም ማመስገን ይገባው ነበር። ወደ ደደቢት ካልሄዱት መካከል፤ እነአብርሃም ወልዴ፣ እነጆሲ፣ ላፎንቴን፣ ደረጄ ኃይሌ፣ ሰይፉ ፋንታሁን እና […]
The post ገጣሚ ታገል ሰይፉ ወደ ደደቢት ያልሄደው አላማውን በመቃወም እንደነበር ገለጸ (ከአስገራሚ ትንታኔ ጋር) appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
በዛሬዉ ዕለት ጥር 17 ቀን፣ 2007 ዓ.ም. በተደረገዉ ሰላማዊ ሰልፍ፤ በአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አመራር አባላትና ደጋፊዎች ላይ የደረሰዉን ዘግናኝ ድብደባ፣ እስርና እንግልት በጥብቅ እንቃወማለን። የመንግሥት አስተዳደር ወይም ህግ አለ በሚባልበት አገር እጅግ በጣም በሚዘገንን ሁኔታ በሰላማዊ ሰልፈኞች ላይ የደረሰው ድብደባ የተጀመረዉን ሰላማዊ ትግል ሙሉ ለሙሉ ለማስቆም የታለመ ነዉ ብለን አናምናለን። አገዛዙ አንድነት ፓርቲን እንደ […]
በመጀመርያ ዶክተር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል የህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ (ህወሃት) ደጋፊና ተደጋፊ የኪነጥበብ ባለሙያዎችን በሙሉ ጠሯቸው። ሰበሰቧቸው። እንዲህም አሏቸው። “ወደ ደደቢት አብራችሁን ትሄዳላችሁ፤ እዛ እንደደረሳችሁም አመጣጣችንንና አካሄዳችንን በደንብ አድርጋችሁ ታጤናላችሁ። ከዚያ ስትመለሱ ሁሉንም ነገር ለህዝቡ ትናገራላችሁ።…” በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የሃገር መሪ ሆነው የሚሰሩት እኝህ ሰው መልዕክታቸውን በዚህ አላበቁም። አይናቸውን ፈጠጥ፤ ጉሮሯቸውንም ጠረግ-ጠረግ አደረጉና […]
በዛሬዉ ዕለት ጥር 17 ቀን፣ 2007 ዓ.ም. በተደረገዉ ሰላማዊ ሰልፍ፤ በአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አመራር አባላትና ደጋፊዎች ላይ የደረሰዉን ዘግናኝ ድብደባ፣ እስርና እንግልት በጥብቅ እንቃወማለን። የመንግሥት አስተዳደር ወይም ህግ አለ በሚባልበት አገር እጅግ በጣም በሚዘገንን ሁኔታ በሰላማዊ ሰልፈኞች ላይ የደረሰው ድብደባ የተጀመረዉን ሰላማዊ ትግል ሙሉ ለሙሉ ለማስቆም የታለመ ነዉ ብለን አናምናለን። አገዛዙ አንድነት ፓርቲን እንደ […]
The post ሰላማዊ ትግላችን በምርጫ ቦርድ ህገ-ወጥ ውሳኔና በአገዛዙ የኃይል ርምጃ አይቀለበስም! appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ክንፉ አሰፋ በመጀመርያ “ዶክተር” ደብረጽዮን ገብረሚካኤል የህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ (ህወሃት) ደጋፊና ተደጋፊ የኪነጥበብ ባለሙያዎችን በሙሉ ጠሯቸው። ሰበሰቧቸው። እንዲህም አሏቸው። “ወደ ደደቢት አብራችሁን ትሄዳላችሁ፤ እዛ እንደደረሳችሁም አመጣጣችንንና አካሄዳችንን በደንብ አድርጋችሁ ታጤናላችሁ። ከዚያ ስትመለሱ ሁሉንም ነገር ለህዝቡ ትናገራላችሁ።…” በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር …
የፕሮግራም መግለጫ
ወደ 98 ሚሊየን የሚጠጋ ሕዝብ ባላት ኢትዮጵያ አማርኛ ብሔራዊ የሥራ ቋንቋ ነው፡፡ በቅርብ የተካሄዱ የቅኝት ጥናቶች እንደሚያሳዩት አዋቂ በሚባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ካለው ሕዝቧ አንድ አምስተኛ የሚሆነው የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያን (የቪኦኤን) ሥርጭቶች ያዳምጣል፡፡ ይህ ቁጥር ቪኦኤ በዓለም ዙሪያ ከሚያሠራጭባቸው ቋንቋዎች ሁሉ ጋር ሲነፃፀር ግዙፍ ከሚባሉት የአድማጭ ብዛት አንዱ ነው፡፡
ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ ከሚያሠራጨው የ60 ደቂቃ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች በተጨማሪ ከሰኞ እስከ ዐርብ ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ 1 ሰዓት ተኩል በአማርኛ የሚተላለፍ የግማሽ ሰዓት ሥርጭት በ1431 መካከለኛ ሞገድ ላይ አለው፡፡
የቪኦኤ የአማርኛ ፕሮግራሞች በተጨማሪም በናይል ሳት ይተላለፋሉ፡፡
ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና
ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና
ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ
ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት
ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)
ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና
ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡
ለሁሉም የዕድሜ ክልሎች የታሰቡት የሣምንቱ የመጨረሻ ቀናት ዝግጅቶቻችን የሃሣብ ማንሸራሸሪያ መድረኮችንና የመዝናኛ ቅንብሮችን ያካተቱ ናቸው፡፡
የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ በአሜሪካ መንግሥት በጀት የሚንቀሣቀሱ ትክክለኛና ተዓማኒነት ያላቸውን ዜናዎች እንዲሁም ሰፋፊ ፕሮግራሞችን እያደራጀ በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በሞባይል መሣሪያዎችና በኢንተርኔት በ45 የዓለማችን ቋንቋዎች የሚያሠራጭ ዋና መቀመጫው ዋሺንግተን ዲሲ የሆነ የዜና ተቋም ነው፡፡
ቪኦኤ በአማርኛ በሣምንት የዘጠኝ ሰዓት ተኩል ሥርጭት ያስተላልፋል፡፡
አንድነት በዛሬው ዕለት መነሻውን ከደብረማርቆስ ዩኒቨርስቲ መድረሻውን ደግሞ የንጉስ ተክለሀይማኖት ቤተመንግስት ከሚገኝበት ተክለሀይማኖት አደባባይ ያደረገ የተቃውሞ ሰልፍ አካሄዷል፡፡ ፓርቲው ባደረገው የተቃውሞ ሰልፍ ላይ የፓርቲው አባላት፣ ደጋፊዎች እና የደብረማርቆስ ከተማ ነዋሪዎች የተገኙ ሲሆን በሰልፉ ላይ የተገኙት ታዳሚዎችም ምርጫ ቦርድና ገዢው ፓርቲ …
አንድነት ፓርቲ በደብረማርቆስ በዛሬው እለት ያካሄደው ሰልፍ ይህን ይመስል ነበር – ፎቶዎች Read more »
የዓለም ዜና፤ ጥር 17 ቀን 2007 ዓም
ይህ ቪዲዮ እንደሚያሳየው የወያኔ ፖሊስ ፋሽስታዊ ድብደባ የአንድነት ፓርቲ በዛሬው እለት የጠራውን ሰላማዊ ሰልፉ ሊያቆም አልቻለም። የአንድነት መሪዎችና አስተባባሪዎች ላይ ከባድ ጉዳት ደርሷል፥ ህዝቡ ግን ጥሪያቸውን ተቀብሎ ድምጽ ማሰማቱን ቀጠለ። ምክንያቱም ፍርሃቱን ሰብሮ ለነጻንቱ ለመቆም የቆረጠን ህዝብ ምንም ሃይል ሊያስቆመው …
የወያኔ ፖሊስ ፋሽስታዊ ድብደባ የአንድነት ፓርቲ በዛሬው እለት የጠራውን ሰላማዊ ሰልፉ ሊያቆም አልቻለም – ቪዲዮ Read more »
ከዳንኤል ፈይሳ የወያኔ ቅልብ ፖሊስ ሰልፍ አትወጡም እያለ ድብደባውን አጧጧፈው። እኔም እሪታውን በቀጭኑ ሽቦ ሰማሁት። አብሬ ጮሁ። አብሬ ታመምኩ። ግን አንድ ድምጽ ነበር ከዛ ሁሉ ትርምስ ጩሀት ግርግር መካከል ጮኽ ብሎ የሚሰማ። “ተላላኪ” “ባንዳ” “የባንዳ ተላላኪ” እያለች እየደበደቧት እያቃሳተች ነጻነት …
በተለያዩ መንገዶች ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ሃገራት ለሥራ የሚሄዱ ኢትዮጵያውን ልዩ ልዩ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች እንደሚፈፀምባቸው ተደጋግሞ ሲነሳ ቆይቷል ።
የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር አብሮ ስለመስራትና ሌሎቹም ትብብሩን እንዲቀላቀሉ በየጊዜው የሚወተውተው አገራችን በዚህ ዘመን በማይመጥን አምባገነንና የጭካኔ ስርዓት ውስጥ የምትገኝ መሆኑን በመረዳቱ ነው፡፡ ይህ የህወሓት/ኢህአዴግ አምባገነንና ጨካኝ ስርዓት ህዳሩ 27/28 2007 ዓ.ም የአዳር ሰላማዊ ሰልፍ ላይ በወጡት አመራሮቻችን፣ አባላቶቻችን፣ ደጋፊዎቻችንና በየጎዳናው የተገኙት ንፁሃን ላይ ከፍተኛ ድብደባና የጅምላ እስር በመፈፀም ስርዓቱን ለመታገል የተነሳነበትን አላማ ትክክለኝነት አረጋግጦልናል፡፡ በዛሬው […]
ፓርቲያችን አንድነት ገዥው ፓርቲ፣ ምርጫ ቦርድና የገዥው ፓርቲ ልሳን በመሆን እያገለገሉ ያሉ ሚዲያዎች በመተባበር ከምርጫ ለማስወጣትና ተለጣፊ አንድነት ለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት በመቃወም የተቃውሞ ሰልፍ መጥራቱ የሚታወቅ ነው፡፡ የተቃውሞ ሰልፉን ጥር 17 ቀን 2007 ዓ.ም እንደምናከናውን ለአዲስ አበባ መስተዳድር ብናሳውቅም መስተዳድሩ በ12 ሰዓት ውስጥ በፅሁፍ ምላሽ መስጠት ባለመቻሉ ሰልፉ እውቅና አለው፡፡ መስተዳድሩ ግን የተጣለበትን ሃላፊነት ከመወጣት […]
የአንድነት ሰላማዊ ሰልፎች የቀጥታ ዘገባ
ሰልፈኞቹ ቀበና ከሚገኘው የአንድነት ጽ/ቤት መንቀሳቀስ እንደጀመሩ የታጠቁ ፖሊስና የደህንነት ሃይሎች ከፍተኛ ድብደባ አድርሰዋል፡፡ የአንድነት በርካታ አባላት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል፡፡ ሰልፈኞቹ ቀበና ከሚገኘው የአንድነት ጽ/ቤት መንቀሳቀስ እንደጀመሩ የታጠቁ ፖሊስና የደህንነት ሃይሎች ከፍተኛ ድብደባ አድርሰዋል፡፡ የአንድነት በርካታ አባላት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል፡፡ የሚሊዮኖች ድምጽ ዋና አዘጋጅ አቶ ስለሺ ሃጎስ እጅግ በጣም ተጎዷቷል። ሴቶች እህቶቻችን እይተደበደቡም […]
ሄኖክ የሺጥላ ኤርትራ መሄድ እፈልጋለሁ ። የግንቦት ሰባት ሕዝባዊ ኃይልን መቀላቀል ደሞ አላማዬ ነው ። እስካሁን ለምን እንደቆየሁ አላውቅም ። ስለምፈራ ግን አይደልም ። እኔ የትግሬ ወያኔን መታገል የሚያስፈራ ነገር መስሎኝ አያውቅም ። ለአንድም ቀን ! ይመስክር ያልተነገረው ታሪኬ ! …
‹‹የሰላም በሮች ሲዘጉ የአብዮት በሮች ይከፈታሉ››
መግቢያ መውጫ አሳጥቶ፤ የወንድ በር እንኳን ለመስጠት ፈቃደኛ ሳይሆን በማን አለብኝነትና በትምክህት ስነልቦና ተወጥሮ በአፈና ጅራፉ ሲገርፈን ፀጥ ብለን የምናይበት የፈሪ ልብ፤ መጠን ያለፈውን የጭቆና ቀንበር የምንሸከምበት ጫንቃ የለንም፡፡
አዎን ኢህአዴግ የደም መስዋዕትነት የከፈልኩበትን ስልጣን በቀላሉ አለቅም በሚል የሞት የሽረት ትግል እንደሚያደርግ ሁሉ እኛም ጓዶቻችን የታሰሩበትን ትግል እና ፓርቲ ወደጎን ትተን የትም አንሄድም፡፡ አንዱአለም አራጌ፣ የሺዋስ አሰፋ፣ ሀብታሙ አያሌው፣ አብርሀ ደስታ፣ አግባው ሰጠኝ እና ሌሎቹም የታገሉለትን አላማ ከግብ ሳናደርስ ወደኋላ ማለት የለም፡፡
ትግሉ ሰላማዊ እና ሰላማዊ ብቻ እንዲሆን ከአንድ ወገን ብቻ (ከተቃዋሚዎች በኩል) እየተደረገ ያለውን ጥረት ኢህአዴግ እንደፈሪነት እየቆጠረው በትዕቢት ተወጥሮ ያስራል ይገላል፡፡ ነገም ኢህአዴግ ከዚህ የተለየ ነገር አያደርግም፡፡
ፓርቲያችን አንድነትን ለጀሌዎችህ ስትሰጣቸው እጃችንን አጣጥፈን ዝም ብለን አናይህም በሚል ነገ የአንድነት አባላቶች እና ደጋፊዎች ሰልፍ ሲወጡ ወያኔ እንደለመደው ያስራል፡፡
ዛሬ በልሳኑ ኢቲቪ/ኢቢሲ ደግሞ ሰማያዊ ምርጫው ሰላማዊ እንዳይሆን እሰራለሁ አመፅንም እጠራለሁ ብሏል ሲል በሬ ጥጃ ወለደ ዲስኩሩን ደስኩሯል፡፡
አንድነትን ለእነ ትዕግስቱ አወሉ ሰጥቼ እውነተኛ አመራሮቹንም አስሬ አፈርሰዋለሁ፤ ሰማያዊን ደግሞ አመፅ ሊጠራ ነው በሚል ፓርቲውን አግዳለሁ አመራሮቹንም አስራለሁ በሚል ስሌት እየሰራ እንደሆነ ከመቼውም ጊዜ በላይ ግልፅ ሆኗል፡፡
እንግዲያው ፓርቲዎችን ከዘጋ፣ ህጋዊ አመራሮችንም ካሰረ እና ሰላማዊውን መንገድ ከዘጋው የኢትዮጲያ ፖለቲካ መልኩን ይቀይራል፡፡
ጓዶቹ የታሰሩለትን ፓርቲ፣ አላማ እንዲሁም ትግል ወደጎን ትቶ የሚሄድ የለምና አሁን ትግሉ ሞትን ፊት ለፊት የመጋፈጥ እና ነፃነትን የመሻት ነው፡፡ ‹‹የሰላም በሮች ሲዘጉ የአብዮት በሮች ይከፈታሉ›› እንዲል ጋዜጠኛው ነቢዩ፡፡
አንለያይም ሞትም ቢመጣ!!!
#እናቸንፋለን Eyasped tesfaye
የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አንድነት የ23 ወረዳዎች የአዲስ አበባ መዋቅር የበራሪ ወረቀት ቅስቀሳቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል ፡፡የአዲስ አበባ ምክር ቤት በፓርቲው ብሔራዊ ምክር ቤት የተወሰነውን የማይቀለበስ ውሳኔ በማፅቅ አባላቱ ወደ ተግባር እንዲገቡ ባስተላለፈው መመሪያ በተጠንቀቅ የነበሩት 23ቱ ወረዳዎች በእኩል ሰዓት ቅስቀሳቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል፡፡የአዲስ አበባ አባላት የተዘጋጀውን በራሪ ወረቀት ምክር ቤቱ ስብሰባ ከመግባቱ በፊት በየወረዳው አሰራጭተው የምክር […]
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ በነገው እለት በተለያዩ ከተሞች የተቃውሞ ሰልፍ እንደሚያካሄድ ይታወቃል፡፡ በዛሬው እለት ፓርቲው በደብረማርቆስ ከተማ ነገ ለሚያደርገው ሰላማዊ ሰልፍ ቅስቀሳውን አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ የደብረማርቆስ ህዝብ በቅስቀሳው ወቅት ጥሩ ግብረ-መልስ እየሰጠን ይገኛል፡፡ በነገው እለት ገዢው ፓርቲ አንድነትን ለማፍረስ የሸረበውን ሴራ እንደሚያወግዝ እየገለፀልን ይገኛል፡፡ በተመሳሳይ በአዲስ አበባ ፣ በከምባ ወረዳ፣ በሸዋሮቢትና ጂንካ በተመሳሳይ ሰዓት የተቃውሞ ሰልፍ […]
የፕሮግራም መግለጫ
ወደ 98 ሚሊየን የሚጠጋ ሕዝብ ባላት ኢትዮጵያ አማርኛ ብሔራዊ የሥራ ቋንቋ ነው፡፡ በቅርብ የተካሄዱ የቅኝት ጥናቶች እንደሚያሳዩት አዋቂ በሚባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ካለው ሕዝቧ አንድ አምስተኛ የሚሆነው የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያን (የቪኦኤን) ሥርጭቶች ያዳምጣል፡፡ ይህ ቁጥር ቪኦኤ በዓለም ዙሪያ ከሚያሠራጭባቸው ቋንቋዎች ሁሉ ጋር ሲነፃፀር ግዙፍ ከሚባሉት የአድማጭ ብዛት አንዱ ነው፡፡
ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ ከሚያሠራጨው የ60 ደቂቃ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች በተጨማሪ ከሰኞ እስከ ዐርብ ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ 1 ሰዓት ተኩል በአማርኛ የሚተላለፍ የግማሽ ሰዓት ሥርጭት በ1431 መካከለኛ ሞገድ ላይ አለው፡፡
የቪኦኤ የአማርኛ ፕሮግራሞች በተጨማሪም በናይል ሳት ይተላለፋሉ፡፡
ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና
ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና
ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ
ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት
ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)
ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና
ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡
ለሁሉም የዕድሜ ክልሎች የታሰቡት የሣምንቱ የመጨረሻ ቀናት ዝግጅቶቻችን የሃሣብ ማንሸራሸሪያ መድረኮችንና የመዝናኛ ቅንብሮችን ያካተቱ ናቸው፡፡
የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ በአሜሪካ መንግሥት በጀት የሚንቀሣቀሱ ትክክለኛና ተዓማኒነት ያላቸውን ዜናዎች እንዲሁም ሰፋፊ ፕሮግራሞችን እያደራጀ በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በሞባይል መሣሪያዎችና በኢንተርኔት በ45 የዓለማችን ቋንቋዎች የሚያሠራጭ ዋና መቀመጫው ዋሺንግተን ዲሲ የሆነ የዜና ተቋም ነው፡፡
ቪኦኤ በአማርኛ በሣምንት የዘጠኝ ሰዓት ተኩል ሥርጭት ያስተላልፋል፡፡
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ በነገው እለት በተለያዩ ከተሞች የተቃውሞ ሰልፍ እንደሚያካሄድ ይታወቃል፡፡ በዛሬው እለት ፓርቲው በደብረማርቆስ ከተማ ነገ ለሚያደርገው ሰላማዊ ሰልፍ ቅስቀሳውን አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ የደብረማርቆስ ህዝብ በቅስቀሳው ወቅት ጥሩ ግብረ-መልስ እየሰጠን ይገኛል፡፡ በነገው እለት ገዢው ፓርቲ አንድነትን ለማፍረስ የሸረበውን ሴራ እንደሚያወግዝ እየገለፀልን ይገኛል፡፡ በተመሳሳይ በአዲስ አበባ ፣ በከምባ ወረዳ፣ በሸዋሮቢትና ጂንካ በተመሳሳይ ሰዓት የተቃውሞ ሰልፍ […]
The post ሰበር ዜና – የአንድነት አባላቶች እስር ቀጥሏል:: በአዲስ አበባ – ደብረማርቆስ – በሸዋሮቢት: በጋሞ ጎፋ ከተማ ቅስቀሳው ተጧጡፏ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ራሱን ፔጊዳ ማለትም «በምዕራባውያን ሃገራት የእስልምና መስፋፋት ተቃዋሚ የአውሮጳ አርበኞች» ብሎ የሚጠራው ቡድንን በመቃወም ዛሬ በጀርመን ፍራንክፉርት ከተማ ትዕይንተ-ሕዝብ ተካሂዷል።
የደቡብ ሱዳን ገዢ ፓርቲ ፣ የሱዳን ሕዝብ ነፃ አውጪ ንቅናቄ፣ «ኤስ ፒ ኤል ኤም» ተቀናቃኝ አንጃዎች ባለፈው ረቡዕ የሥልጣን መጋራት ስምምነት መፈራረማቸው ይታወሳል። ይኸው በገዢ ፓርቲ ውስጥ የተፈጠረውን ልዩነት ለማብቃት እንደሚረዳ የሀገሪቱ ሕዝብ ተስፋ አድርጓል።
ይህ ጽኹፍ በቀድሞ የአዲስ ነገር ጋዜጠኛ ማስረሻ ማሞ ከወራት በፊት ተጽፎ የነበረ ቢሆንም ለብዙ አንባቢያን ይደርስ ዘንድ በገጻችን አውጥተነዋል::
የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አንድነት በምርጫው ለመወዳደር መወሰኑን ተከትሎ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ እና ኢህአዴግ እያደረጉት ያለውን ስውር ደባ እንዲያቆሙ በተደጋጋሚ ሲጠይቅ ቢቆይም መፍትሄ የሚሰጥ አካል ባለመገኘቱ ምክንያት ‹‹መብታችንን ለማስከበር አንለምንም›› በማለት በነገው እለት ማለትም ጥር 17/2007 ዓ.ም በ5 ከተሞች የጠራውን …
የአንድነት ብሄራዊ ምክር ቤት የነገው የተቃውሞ ሰልፍ እንደማይታጠፍ ውሳኔ አስተላለፈ Read more »
ይህ በፎቶው ላይ የሚታየው ወጣት ክብሮም ይባላል፡፡ የህወሓት ሰላይ ነው፡፡ 9ኙ ፓርቲዎች የ24 ሰዓት ሰልፍ በጠሩበት ወቅት በርካታ የሰማያዊ ፓርቲ ወጣቶችን ያለ ርህራሄ ደብድቧል፡፡ በተለይ በጣይቱ ልጆች ላይ በጭካኔ ደብደባ ፈጽሞባቸዋል፡፡ ዋናው ስራውም የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትን መከታተል፣ ማዋከብ፣ መደብደብና ማሳሰር ነው፡፡ ከሁለት ሳምንት በፊት ኢቲቪ አንድነትና መኢአድ ልዩነታቸውን ፈትተው ወደ ምርጫው እንዲገቡ፣ እንዲሁም ሰማያዊ ይቅርታ […]
The post ይህ በፎቶው ላይ የሚታየው ወጣት ክብሮም ይባላል፡፡ የህወሓት ሰላይ ነው::9ኙ ፓርቲዎች የ24 ሰዓት ሰልፍ በጠሩበት ወቅት በርካታ የሰማያዊ ፓርቲ ወጣቶችን ያለ ርህራሄ ደብድቧል appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
1. አቶ አስራት አብርሃ የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ሃላፊ 2. አቶ ሰለሞን ስዩም የፍኒትና ሚሊዮኖች ድምጽ ኤዲቶሪያል ሃላፊ 3. አቶ ስንታዩ ቸኮል የአዲስ አበባ ምክር ቤት የወጣቶች ክፍል ሃላፊ 4. አቶ ንዋይ ገበየሁ የህዝብ ግንኙነት ረዳት ሃላፊ እንዲሁም ሌሎችም ወደ አልታወቀ ቦታ በፖሊስ ተይዘው ተወሰደዋል ። ወያኔ / ኢሕአዴግ የኃይል የአዲስ አበባ ሰልፍ ከመደረጉ አንድ ቀን […]
የአንድነት ፓርቲ እንደ ኮሚኒስት ፓርቲዎችና ሕወሃት/ኢሕአዴግ ፣ አባላቱ በሉ የተባሉት ብቻ የሚሉ፣ ነጻነት የሌላቸውና አንድ አይነት አስተሳሰብ እንዲያስቡ የሚጠበቃቸው አይደለም። በአንድነት ዉስጥ በአባላት መካከል የተለያዩ አስተያየቶች ይኖራሉ፤ አለመስማማቶችም ይፈጠራሉ። ሆኖም አንድነት በድርጅቱ ደንብና ስርዓት መሰረት በርካታ ችግሮቹን እየፈታ አሁን ያለበት ደረጃ ደርሷል።አቶ አየለ ስሜንህ ይባላሉ። የአንድነት ብሄራዊ ምክር ቤት አባልና የምስራቅ ቀጠና አደራጅ ናቸው። በአመራሩ […]
The post ተለጣፊውን “አንድነት” እያደረጀ ያለው ምርጫ ቦርድ እንደሆነ የሚያሳይ መረጃ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
1. አቶ አስራት አብርሃ የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ሃላፊ 2. አቶ ሰለሞን ስዩም የፍኒትና ሚሊዮኖች ድምጽ ኤዲቶሪያል ሃላፊ 3. አቶ ስንታዩ ቸኮል የአዲስ አበባ ምክር ቤት የወጣቶች ክፍል ሃላፊ 4. አቶ ንዋይ ገበየሁ የህዝብ ግንኙነት ረዳት ሃላፊ እንዲሁም ሌሎችም ወደ አልታወቀ ቦታ በፖሊስ ተይዘው ተወሰደዋል። ወያኔ/ኢሕአዴግ የኃይል የአዲስ አበባ ሰልፍ ከመደረጉ አንድ ቀን በፊት የኃይል እርምጃ […]
The post በነትግስቱ ቡድን ጠቋሚነት የአንድነት አመራሮችን ማሰር ተጀምሯል appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ወደ አስራ አንድ የሚሆኑ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አስተማሪዎች አንድ ኮሚቴ አዋቀሩ። ይህ ኮሚቴ በፕሮፌሰር መስፍን ወልደማሪያም፣ ዶር ሰለሞን ተርፋና ዶር ስብሐት የሚመራ ነበር። ይህ ኮሚቴ በኢትዮጵያ የነበረው አለመረጋጋት አገሪቷን ወደ አላስፈላጊ ሁኔታ እንዳይወስዳት፣ በወቅቱ ይገዛ ከነበረው ከኢሰፓ/ደርግ እንዲሁም ከሽምቅ ተዋጊዎች (ሻእቢያና ወያኔ) የተወጣጣ ፣ የሽማግሌ ጊዚያዊ መንግስት እንዲቋቋም የሚጠይቅ ነበር። “ይቅር ለ እግዚአብሄር “ በሚል መንፈስ መቀባበል እንዲመጣ ነበር ምሁራኑ የጠየቁት። ይህ በሚሆንበት ጊዜ ወያኔ ከትግራይ ፣ ሻእቢያ ደግሞ ከከረን አላለፉም ነበር። ያ ማለት ወታደራዊ የበላይነት የነበረው ደርግ ነበር ማለት ነው። ምሁራኑ ይሄንን የእርቅ ሐሳብ ሲያቀርቡ የሽምቅ ተዋጊዎችን ጥንካሬ በማየት ሳይሆን ከጊዜ ወደ ጊዜ ደርግ በሕዝብ እየተተፋ መምጣቱን በማየታቸው፣ አገሪቷም እንደ ላይቤሪያና ሶማሊያ እንዳትሆን በመፍራት ነበር።
አርብ ከሰዓት በኋላ ነው። መስሪያ ቤቶች የተዘጉ ይመስላል። ሁሉም በየቤቱ ገብቷል። ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማሪያም ለሕዝብ ንግግር ሊያደርጉ ነው። በፊታቸው ለነርሱም መዉጭ መንገድ፣ ለሽምቅ ተዋጊዎችም እንደዚሁ የሚበጅ፣ የመፍቴሄ ሀሳብ ቀርቧል። “ኮሎኔሉ ለዚህ ቀና ሐሳብ ምን ይመልሱ ይሆን?” ብለን መጠባበቅ ጀመርን። አራት ሰዓት ሙሉ ተናገሩ። “የአገር ጉዳይ የባልና የሚስት ጉዳይ አይደለም፣ በይቅር ለእግዚአብሄር የሚፈታው” ብለው እነ ፕሮፌሰር መስፍንን ወረፏቸው። አንድ የብነመር ሰው የሰጠኝ ብለው አንድ ጊራጌ መዘዙና አሳዩን። አይ ፉከራ !. አይ ጀብደኝነት !!!!!
ብዙም አልቆየም፣ ሰራዊቱ እየተከፋፈለ፣ እየከዳቸው ፣ ሽምቅ ተዋጊዎችም ተዋግተው ሳይሆን እንደ ማራቶን እየሮጡ፣ ጎንደር፣ ወሎ …እያሉ አዲስ አበባ አካባቢ ደረሱ። እንደ አጼ ቴዎድሮስ እስከመጨረሻው ጥይት ጠጥቼ እሞታለሁ ያሉት ኮሎኔሉ ፈረጠጡ። “ብሶት የወለደው የኢሕአዴግ ሰራዊት” ብለው ራሳቸውን የጠሩት ወያኔዎችም፣ ስኳር እየቃሙ በጢቢጢቢ ጫማ፣ አዲስ አበባን ተቆጣጠሩ። የኢሰፓና የደርግ አመራሮች ከያሉበት እንደ ጥንቸል ታድነው ተያዙ። የነበራቸውን ነገር በሙሉ አጡ። ወደ ወህኒ ተወረወሩ።፡አይወድቁ አወዳደቅ ወደቁ።
አሁን ሕወሃቶች፣ ተመሳሳይ ጀብደኝነት እያሳዩ ናቸው። ህዝብ እየተፋቸው ነው። ሕዝብ በደርግ ላይ ከነበረው የበለጠ ጥላቻ በነርሱ ላይ እያደረበት ነው። ብዙ ምሁራን፣ የሃይማኖት አባቶች አገዛዙ ወደ ብሄራዊ መግባባት እንዲመጣ እየመከሩና እየተማጸኑ ነው። ሆኖም ሕወሃቶች ልባቸው በጣም አብጧል። ማሰብ ተሰኗቸዋል። የትላንትናዉን ረስተዋል። ኢትዮጵያዉያን ወደ አመጽና ጦርነት እየገፋፏቸው ነው። “እስቲ ወንድ ከሆናችሁ ኑና በጦርነት ግጠሙን” እያሉ ነው። የሰላም በሮችን በሙሉ እየዘጉ ነው። ከነርሱ የተለያ ሐሳብ ያላቸው በሚቆጣጠሩት ሜዲያ፣ ትላንት ደርግ የፍየ ወጠጤ እያለ ሲፊከርና ሲያስፈራራ እንደነበረው፣ ዶኩመንተሪ ምጥርቅሾ እያሉ፣ እያስፈራሩ ነው። ዜጎች በአገራቸው ተሸማቀው እንዲኖሩ እያደረጉ ነው። በአጭሩ አባባል ዳግማዊ ግራዚያኒ እየሆኑ ነው።
በአገር ዉስጥ በምርጫ፣ ሰላማዊ በሆነ መንገድ ህዝቡ የፈለገውን እንዲሽርና እንዲሾም የሚደረግበት ሲስተም ከሌለ፣ ሌላው አማራጭ ጦርነትና አመጽ ነው። “የሰላም በሮች ሲዘጉ የአመጽ በሮች ይከፈታሉ” እንዳለው አብርሃ ደስታ። በአገር ቤት ጠንካራ የሚባለውን የአንድነት ፓርቲ በማገድ፣ የፓርቲዉን ሕጋዊ ሰርተፊኬት፣ እነርሱ ራሳቸው ላደራጁት ተለጣፊ አንድነት ለመስጠት ወስነዋል የሚል መረጃ አለ። የአንድነት ፓርቲም ይሄን በመቃወም ሕገ መንግስቱ በሚፈቅደው መሰረት፣ እሁድ ሰልፍ ጠርቷል። ለአስተዳደሩ አሳዉቋል። ሆኖ አገዛዙ በሜዲያ መዛቱን ቀጥሏል። አንድነቶ ጉዳያቸውን ወደ ፍርድ ቤት ቢወስዱም፣ ዳኞች ፈርተው ጉዳዩን ለማያተ ፍቃደኛ አልሆኑም።
እንግዲህ ሕጋዊ በሆነ መንገድ የሚደረገው ትግል ጫፍ ላይ ደርሷል። ሕወሃት ተጠንቆ እርምጃ እንዲወስድ እመክራለሁ። በአንድነት ፓርቲ ላይ ማናቸዉንም አይነት ሕግ ወጥና አምባገነናዊ እርምጃ ቢወስድ፣ አመራር አባላቱ ቢታሰሩ፣ በአገራች ኢትዮጵያ የመድበለ ፓርቲ ስርዓት እንዳከተመ፣ ሕጋዊ በሆነ መንገድ የመታገል በር ሙሉ በሙሉ እንደተዘጋ የሚገልጽ አዋጅ እንዳወጀ ነው የሚቆጠረው።
ወያኔዎች አዲስ አበባ ሲቆጣጠሩ «ብሶት የወለደው የኢሕአዴግ ሰራዊት» ነበር ያሉት። ልክ እንደያኔውም ብሶት፣ የግፍ ቀንበር፣ ጭቃና፣ ባርነት እጅግ በጣም ብዙ ሰራዊቶችን ይፍጥራል። ስለዚህ ረጋ ብለው እንዲያስቡ የኮሎኔል መንግስቱ አይነት ስህተትን እንዳይሰሩ እመክራለሁ። ጀብደኝነት ለማንም አይጠቅምም። እነርሱም ጥብቆ እንደታጠቁት ሌላው ጥብቆ ታጥቋል። ለሁላችንም ሰላምና መግባባት ይበጀናል። እሁድ የአንድነት ሰልፍ በሰላም ተጠናቆ (ለምን ሕገ መንግስታዊ መብታቸው ነውና) ምርጫ ቦርድም በአንድነት ላይ የከፈተውን ዘመቻ አቁሞ፣ ምርጫው ፍትሃዊና ሰላማዊ እንዲሆን ሥራ ይጀመር። አለበለዚያ ግን እነርሱ ራሳቸው በለኮሱት እሳት መጥፊያችውን እንዳወጁ ይወቁ።
“አቶ በላይ በዝረራ ነው የጣለኝን ፣ ጨብጬም ስሜዋለሁ” ትግስቱ አወል
ይህ በአቶ ትግስቱና በአንድ የአንድነት ደጋፊ መካከል ከተደረገ ልዉውጥ የተወሰደ ነው። በዚህ ልዉውጥ አቶ ትግስቱ ለፕሬዘዳንትነት ሲወዳደሩ ፣ በምክር ቤቱ አንድ ድምጽ ብቻ በማግነት (እርሱም የርሳቸው ብቻ ድምጽ) በተሸነፉበት ጊዜ ስለ አቶ በላይ ፍቃዱ የተናገሩት ይገኝበታል።
ደጋፊ
“ቃለ መሐላ ሲያደርጉ የሚይሳይ ፎቶ አየሁ። የአንድነት ሊቀመንበር ነኝ ብለው እየተናገሩ ነው። ስልጣን የሚወዱ ሰው እንደሆኑ ብዙዎች ይናገሩ ነበር። የምርጫ ቦርድ ያሰናከለዉን የመኢአድ እና አንድነት ዉህደት ቢሳካ ኖሮ፣ ዉህዱን ፓርቲ በፕሬዘዳንትነት ለመምራት ራስዎትን እጩ አደረጉ። ዉህደቱ እንደማይሆን ሲታወቅ ኢንጂነር ግዛቸው እንደገና ካቢኔያቸውን ሲያዋቅሩ የዉጭ ጉዳይ ሃላፊ ሆነው ተሾሙ። ለጊዜው የስልጣን ጥሞትን ትንሽ አረኩ። ዉች ካሉ ደጋፊዎችም ጋር መገናኘት ጀመሩ። ኢንጂነር ግዛቸው ከሃላፊነት ሲለቁ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴያቸውን በተኑ። ለጥቂት ሳምንታት ያገኙት ስልጣን በማጣትዎት ተከፉ። በምክር ቤቱ በሕጉ መሰረት አዲስ ሊቀመነበር መመረጥ ስላለበት፣ ዴሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ እጩዎች ቀረቡ። እርስዎም እንደጋና እጩ ሆነው ቀረቡ። ከምክር ቤት አባላት አንድ ሰው ለርስዎ ድምጹን ሳይሰጠ ቀረ። አንድ ድምጽ ብቻ እርሱም እርስዎ ለራስዎት የሰጡትን ድምጽ ብቻ አገኙ። በአባላት ባለመመረጥዎት የተነሳ ራስዎትን መጠየቅ ሲገባዎት አኮረፉ። በዉስጥዎት በአንድነት ፓርቲ ላይ ቂም ቋጠሩ። አንድነት ደንቡን በማሻሻል የኮረም ቁጥር ማስገባት አለበት የሚል ሕገ ወጥ ጥያቄ ባቀረቡበት ጊዜ፣ አንድነት በትንሽ ነገር ግብግብ አያስፈልግም በሚል፣ ለአባላት ስልጠና ለመስጠት በማሰብ የጠቅላላ ጉባኤ ተጠራ። እርስዎም በጉባኤ ተገኝተው ፣ እርስዎ አንድ ድምጽ ሲያገኙ 26 ድምጽ፡ያገኙትን የአቶ በላይን አመራር ተቃዉመው ጠቅላላ ጉባዔው አመራሩን እንዲመርጥ ጠየቁ። ጠቅላላ ጉባኤ በርስዎ ፊት ምክር ቤቱ በደንቡ መሰረት ሊቀመነበሩን መምረጡን ትክክል እንደሆነ አረጋገጠ። በድጋሚም የአቶ በላይን ምርጫ አጸደቀ። እርስዎም አፈሩ። በዲሞክራሲና በሐሳብ ተሸነፉ።”የተማሩ ኖት። የማስተርስ ዲግሪ አልዎት። እንደ አዋቂ ቢያስቡና ቢያስተዉሉ ኖሮ ፣ ሌላ ጊዜ የአባላትን ድጋፍ በማግኘት ወደ ስልጣን ለመምጣት ይሰሩ ነበር። ሆኖም እልህ ተሞሉ። ህዝብን እያሸበረ ካለ ቡድን፣ ጋር ከሕወሃት ጋር አበሩ። “
አቶ ትግስቱ
“ተወዳድረህ ሰው አልመረጠህም ያልከኝ፤ እውነት ነው፤ በዴሞክራሲያዊ ሂደት የሚጠበቅ ነው ። በመሆኑም እኮራለሁ እንጂ አላፍርበትም፡፡ በእለቱም በዝረራ የጣለኝን አቶ በላይ ፈቃዱን ጨብጬ ስሜዋለሁ ምርጫው ዴሞክራሲዊ እንደሆነ ገልጬ መልካም ምኞቴን ገልጫለሁ፡፡ በመቀጠልም በበላይ ክብኔ ስር ምክትል ሃላፊ ሆኜ እስከ ታህሳስ 3ቀን 2007 ጉባኤ እስከተደረገበት ድረስ አብሬ ነበር፡፡ እኔ ከፓርቲው ሳይሆን በሃሳብ ከነበላይ የተለየሁት በጉባኤው ወቅት ይህ ዛሬ በምርጫ ቦርድ የቀረበው ጥያቄ እንዳይመጣ በማሰብና ፓርቲዬን ለማዳን ያቀረብኩትን ደንባዊ አስተያዬት በእውቀት ሳይሆን በስሜት በ……… ጩኸት ተቀባይነት አላገኘም፡፡ በጩኸት የሚደረግ ውሳኔ ዴሞክራሲያዊ ተደርጎ በየዋሆች ሊወሰድ ስለሚችል፡፡ በድምፅ ተቃወምኩት፡፡ ከጉባኤው በኃላ በ ………… ፊታውራሪነት አንድነት የአባላቱ ሳይሆን በጣት የሚቆጠሩ ግለሰቦች አክሲዮን በሚመስል መልኩ አመራሩ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ስገነዘብና በተለይ ……………. የፓርቲውን አባላት በንቀት ሲመለከትና የአመራሩ መታበይ ምክንያት የእነ አቶ አየለ ስሜነህን ውስጠ ፓርቲ ዴሞክራሲያዊ ትግል ተቀላቀልኩ፡፡”
እንግዲ እዚህ ላይ አቶ ትግስቱ ሐሳባቸውን ጠቅላላ ጉባኤው እንዳልተቀበለው አስቀምጠዋል። በአቶ በላይ በዝረራ እንደተሸነፉ ይናገራሉ። በዲሞክራሲ እንደሚያምኑም ጽፈዋል። አድንነትን ከምርጫ ቦርድ ከሚመጣ ችግር ለማዳን ስል፣ አቶ አየለ ስሜነህ የሚመሩትን ቡድን እንደተቀላቀሉ ይናገራሉ።
አቶ አየለ ስሜነህ በምርጫ ቦርድ የሚደረገው ደባ ስላልተመቻቸው በምርጫ ቦርድ በኩል በሕወሃት የሚደረገውን በሜዲያ በይፋ አጋልጠዋል። አቶ ትግስቱ ግን በምርጫ ቦርድ ገጸ በረከት የአንድነት ስርተፊኬት ለመቀበል፣ በምርጫ ያላገኙትን በምርጫ ቦርድ ስጦታ ለመቀበል እየተዘጋጁ ነው። አንድነትን ከምርጫ ቦርድ ለማዳን ሳይሆን የምርጫ ቦርድ መሳሪያና “ሰራተኛ” ሆነው አቶ ትእግስቱ ትልቅ ታሪካዊ ስሀተት እየሰሩ ነው።