የ25 አመቱ አጋጅ መሪ / ቢንያም ሙሉጌታ ከኖርዌይ
የ25 አመቱ አጋጅ መሪ / ቢንያም ሙሉጌታ ከኖርዌይ ወያኔ በቆርጦ ቀጥል የቅንብር መርሁ መሰረት የህዝብን ጥያቄና እሮሮ ከሚፈልገው የበሬ ወለደ ዘገባው ጋር በማዛመድ 25 ለሚያህሉ በአምባገነናዊነት በተሞሉ አመታት በብቸኝነት በተቆጣጠረው የሀገሪቱ ሚዲያዎች፤ በጋዜጣ፣ በራዲዮ፣ በቴሊቪዥን፣ እና በመሳሰሉት የመገናኛ አውታሮች እውነታውን በመደበቅ …