ሰሞኑን በሦስት ክልሎች የተለያዩ ወረዳዎች ውስጥ የጣለው ከባድ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ፣ የ18 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተረጋገጠ፡፡ በሺዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎችም ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል፡፡ የብሔራዊ አደጋ ሥጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ምትኩ ካሳ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ሰሞኑን የተከሰተው ከባድ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ ከፍተኛ …

በሦስት ክልሎች በደረሰ ጎርፍ የ18 ሰዎች ሕይወት አለፈ:: በርካታ ሰዎች የደረሱበት አልታወቀም Read more »