ምርጫ 2012 ሳይደርስ ዓረናን ማፍረስ! እንግድህ ወደድንም ጠላንም ሳልሳይ ወያነ (3rd Weyane)የሚባል ድብቅ ፓርቲ በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ ውስጥ ተመስርተዋል። የዚህ ፓርቲ የመጀመሪያው ድብቅ ኣላማው ዓረናን ማፍረስ ሲሆን፣ ሁለተኛ ኣላማው ደግሞ ትግራይ ውስጥ ብቻ የአስተዳደር ለውጥ በማምጣት የህውሃትን እድሜ ማራዘም …

ሳልሳይ ወያነ የሚባል ድብቅ ፓርቲ በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ ውስጥ ተመስርተዋል። Read more »