የመለስ… ጉዞ! "ሸውራራ ብትኳል ለትዝብት" – አረጋዊ በርሀ
በቅርቡ “መለስ ዜናዊና የህወሀት ትግል ጉዞ” በሚል ርእስ ጸሀፊ እያሱ መንገሻ (ኮ/ል) ተብሎ ባለ 313 ገጾች አንድ መጽሀፍ መጋቢት 2002 ዓ.ም አዲስ አበባ ታትሞ ወጥቶ ከጫፍ እስከ ጫፍ አነበብኩላቸው። መጽሀፉ አቶ መለስን ልዩ የታሪክ ካባ ለማልበስ ሲባል ብዙ የተደከመበት የፈጠራ ቅንብር …
በቅርቡ “መለስ ዜናዊና የህወሀት ትግል ጉዞ” በሚል ርእስ ጸሀፊ እያሱ መንገሻ (ኮ/ል) ተብሎ ባለ 313 ገጾች አንድ መጽሀፍ መጋቢት 2002 ዓ.ም አዲስ አበባ ታትሞ ወጥቶ ከጫፍ እስከ ጫፍ አነበብኩላቸው። መጽሀፉ አቶ መለስን ልዩ የታሪክ ካባ ለማልበስ ሲባል ብዙ የተደከመበት የፈጠራ ቅንብር …
Ethiopia Zare (ሰኞ ኅዳር 30 ቀን 2003 ዓ.ም. December 9, 2010)፦ በኢትዮጵያ ብቸኛው የሰብአዊ መብት ተሟጋች የሆነው የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ ከረጀረም ጊዜ ቆይታ በኋላ የመብቶች ጥሰትን የሚያሳየውን 34ኛ መግለጫ ይፋ አደረገ። ከምርጫ 97 ጋር በተያያዘ የደረሱበት ያልታወቁ ዜጎች መኖራቸውን አትቷል።
የኢትዮጵያ ህዝብ፣ አገር ወዳድና ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች እና ኢህአዴግ ከዚኽ ወዴት? ክፍል አስራ አምስት አያልሰው ደሴ (የግል አስተያየት) በአዘጋጅ ኮሚቴው በኩል ከታሰቡባቸው መሰረታዊጉዳዮች አንዱ ድኢርጅቶች ወደዚህ ጉባኤ እንዲመጡና በመሪዎቻቸው አማካኝነት እንዲወከሉ ሲጠየቁ እነሱ በተናጠል ተገኝተው የመሰላቸውን መልእክት አስተላልፈው የሚለዩበት ወይንም ‘ይሄንን …
ግምገማና ውይይት ተደረገ Ethiopia Zare (ሰኞ ኅዳር 27 ቀን 2003 ዓ.ም. December 6, 2010)፦ በጋዜጠኛና ደራሲ አበራ ለማ ተገጥሞ በራሳቸው አንባቢነትና በአቶ ክብረት መኮንን የምስልና ድምፅ ቅንብር የተደረገለት ”እውነትም እኛ …” የተባለ ሃያ አምስት ግጥሞች የያዘ ዲቪዲ የግጥም መድብል ቅዳሜ …
በኤርትራ ያሉ የኢትዮጵያ ታጋዮች ስጋት ላይ ናቸው Ethiopia Zare (ቅዳሜ ኅዳር 25 ቀን 2003 ዓ.ም. December 4, 2010)፦ የቀድሞ የኢትዮጵያ አየር ሀይል ባልደረባና ከጥቂት አመታት በፊት የአርበኞች ግንባር መስራችና ምክትል ሊቀመንበር፡ የነበረው ኮሎኔል ታደሰ ሙሉነህ፡ ከኦክቶበር 25 ቀን ጀምሮ በአስመራ …
Ethiopia Zare (ሐሙስ ኅዳር 23 ቀን 2003 ዓ.ም. December 2, 2010)፦ በምህጻረ ቃል ኢሳት (እሳት) በመባል የሚታወቀውና ዋና ቢሮውን በምድረ ሆላንድ ያደረገው የቴሌቪዥን አገልግሎት የቀጥታ ስርጭቱን ዛሬ ማለዳ ላይ በሙከራ መጀመሩን ይፋ አደረገ።
የኢትዮጵያ ህዝብ፣ አገር ወዳድና ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች እና ኢህአዴግ ከዚኽ ወዴት? ክፍል አስራ አራት አያልሰው ደሴ (የግል አስተያየት) በዚኽም መሠረት ምንም እንኳን ድርጅቶች በተናጠል የሚያደርጉት ትግል በተባበረና በተቀናጀ መልክ መሆን ይችል ዘንድ የጋራ ብሔራዊ ግንባር (ትብብር) እንዲመሠረቱ በብዙ ቅን-አሣቢ፣ ዴሞክራትና አገር-ወዳድ …
አትክልት አሰፋ (ከቫንኩቨር-ካናዳ) ያሁኖቹ ቱጃሮችማ በቅጡ ይታወቃሉ። ብዙ ህዝብ መሀል ጣል ጣል ያሉ ስለሆኑ በደንብ ይታያሉ፤ አዲስ አበባም ሆነ ዋና ዋና የክ/ሀገር ከተሞች፤ ገጠርም ብትገቡ የማን ንብረት ምን እንደሆነ፤ የማን መኪና ታርጋ ቁጥር ለማን እንደተሰጠ፣ የማን ቤት በምን አይነት እምነበረድ …
አደረጃጀትና አወቃቀርን ከመሳሰሉ መሰረታዊ ችግሮች በተጨማሪ፣ በአንድ በኩል በተለይ በውጭ ሀገር በሚገኙ ኢተፖድኀ አባል ድርጅቶች መኻል የሻቢያ እብሪታዊ ወረራ ተከትሎ በተከሰተው ልዩነት፣ በሌላ በኩል በኢተፖድኅና በተገር ውስጥ በሚንቀሳቀሰውበደቡብ ህብረት አመራር መኻል በተፈጠረው እየተካረረ የሄደ አለመግባባት ምክንያት ኢተፖድህ በተመሰረተበት መንፈስና ባቀደው የትግል …
አደረጃጀትና አወቃቀርን ከመሳሰሉ መሰረታዊ ችግሮች በተጨማሪ፣ በአንድ በኩል በተለይ በውጭ ሀገር በሚገኙ ኢተፖድኀ አባል ድርጅቶች መኻል የሻቢያ እብሪታዊ ወረራ ተከትሎ በተከሰተው ልዩነት፣ በሌላ በኩል በኢተፖድኅና በተገር ውስጥ በሚንቀሳቀሰውበደቡብ ህብረት አመራር መኻል በተፈጠረው እየተካረረ የሄደ አለመግባባት ምክንያት ኢተፖድህ በተመሰረተበት መንፈስና ባቀደው የትግል …
የኢትዮጵያ ህዝብ፣ ሀገር ወዳድና … ኢህአዴግ ከዚህ ወዴት? (ክ.13 – አያልሰው ደሴ) Read more »
ወንድሙ መኮንን – ከለንደን ወያኔ ኢትዮጵያ ውስጥ ኑዋሪውን ወገናችንን ሙሉ በሙሉ እንደተቆጣጠረ ገምቶ እብሪት ቢሰማውም፣ ህዝኢባችን በወያኔ አስተዳዳር ላይ ያለውን ምሬት ያከፍርሀት ከመግለጽ ወደኋላ አላለም። ታዲያ ይሄ ህዝብ የናቀ የማፍያ መንጋ ውጭ ሀገር የምንኖረውንም ለመቆጣጠር ባለው ህልሙ መሰረት፣ በሚኒስተር/ካውንስለር ወይም ያ …
አምላክሥራ ግሩም ለአንዳንድ ጉዳይ ወደ UNHCR ቢሮ ጎራ ስል ያለው አስቸጋሪ ሁኔታ የቢሮው ብልሹ አሠራር ያናድደናል – ለኢትዮጵያዊያን። ሰሞኑን እንኳ የስደተኛነት ማረጋገጫ ማንዴቴ ላይ ስሜ ሲጻፍ የቃላት ግድፈት አስተካክሉልኝ ብዬ አንድ የዘለሉዋትን ፊደል ለማስተካከል 10 ቀን ነው ያመላለሱኝ። ሙሉ ስሜን …
ግርማ በላይ በትግርኛ ”ጠዓመኒ ድግመኒ” የሚባል አነጋገር እንዳለ አውቃለሁ። በአማርኛም ”ጣመኝ ድገመኝ” የሚል አይኖርም ብዬ አላስብም። ባለፈው ከኢትዮሚዲያ የአንድ ሰው ጽሑፍ ተነስቼ ስለወያኔ ዛፍ የሞነጫጨርኩዋት ወረቀት በሰደድኩዋት አብዛኛው ቦታ ስላየሁዋት ብርታት ሰጠችኝና አሁንም ኪቦርዴን አነሳሁ – ’ብዕር’ እየቀረ አይደል?! ስንት …
Ethiopia Zare (ሐሙስ ኅዳር 9 ቀን 2003 ዓ.ም. November 18, 2010)፦ ’መተካካት’ በሚል መርኅ የሥልጣን ለውጥ እንደሚያደርግና በአዳዲስና ወጣት ተሿሚዎች እንደሚተካ ቃል የገባው የኢህአዴግ መንግሥት፤ የቀድሞ ቱባ ቱባ ባለሥልጣናቱን በቋሚ ወይንም በባለሙሉ ሥልጣን አምባሣደርነት መሾሙን ካሳወቀ በኋላ፤ ትናንት አቶ ስዩም …
ወያኔ ኢትዮጵያ ውስጥ ኑዋሪውን ወገናችንን ሙሉ በሙሉ እንደተቆጣጠረ ገምቶ እብሪት ቢሰማውም፣ ህዝኢባችን በወያኔ አስተዳዳር ላይ ያለውን ምሬት ያከፍርሀት ከመግለጽ ወደኋላ አላለም። ታዲያ ይሄ ህዝብ የናቀ የማፍያ መንጋ ውጭ ሀገር የምንኖረውንም ለመቆጣጠር ባለው ህልሙ መሰረት፣ በሚኒስተር/ካውንስለር ወይም ያ በሌለበት ሀገር በአንደኛ …
Ethiopia Zare (ሰኞ ኅዳር 6 ቀን 2003 ዓ.ም. November 15, 2010)፦ በረዥም ርቀት ውድድሮች ተደጋጋሚ የክብረ ወሰኖች ባለቤት የሆነው ኃይሌ ገብረሥላሴ በድጋሚ ወደ ሩጫ እንደሚመለስ በክብር እንግድነት የተገኘበት ነቀምት ከተማ ህዝብ ፊት በመቅረብ ይፋ አደረገ። ከኒው ዮርኩ ውድድር ነኋላ ለመጀመሪያ …
”ያወጣው አካል ያላከበረው ሕግ እንዳልተፃፈ ይቆጠራል” ዳኛ ወልደሚካኤል መሸሻ Ethiopia Zare (ቅዳሜ ኅዳር 4 ቀን 2003 ዓ.ም. November 13, 2010)፦ ከስዊድን በዕለተ እሁድ ከጠዋቱ አራት ሰዓት (10፡00 ሰዓት) ጀምሮ የሚተላለፈው የኢትዮጵያ ድምፅ ሬድዮ የዕለቱን ዝግጅት የጀመረው ’’አይ ሽብሬ” በሚለው ለሰማዕታት …
የኢትዮጵያ ህዝብ፣ አገር-ወዳድና ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች እና ኢህአዴግ፤ ከዚኽ ወዴት? ክፍል አስራ ሁለት አያልሰው ደሴ (የግል አስተያየት) ሐ፣፬፦ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች ሕብረት (ኢተፖድሕ)፣ ፓሪስ ሁለት፦ ከዚህ በላይ እንደተጠቀሰው ደርግ ሲወገድ የህዝባችን ምኞትና ጥባቆ ለዝንታለም ቀስፈው የያዙት የአመረባገነን ስርአቶች አዙሪት እንዲያከትምና …
የኢትዮጵያ ህዝብ፣ ሀገር ወዳድና … ኢህአዴግ ከዚህ ወዴት? ክ.12 (አያልሰው ደሴ) Read more »
የኢትዮጵያ ህዝብ፣ አገር-ወዳድና ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች እና ኢህአዴግ፤ ከዚኽ ወዴት? ክፍል አስራ ሁለት አያልሰው ደሴ (የግል አስተያየት) ሐ፣፬፦ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች ሕብረት (ኢተፖድሕ)፣ ፓሪስ ሁለት፦ ከዚህ በላይ እንደተጠቀሰው ደርግ ሲወገድ የህዝባችን ምኞትና ጥባቆ ለዝንታለም ቀስፈው የያዙት የአመረባገነን ስርአቶች አዙሪት እንዲያከትምና …
የኢትዮጵያ ህዝብ፣ ሀገር ወዳድና … ኢህአዴግ ከዚህ ወዴት? (ክ.12 – አያልሰው ደሴ) Read more »
Ethiopia Zare (ሐሙስ ኅዳር 2 ቀን 2003 ዓ.ም. November 11, 2010)፦ ባለፈው ቅዳሜ በስዊድን ዋና ከተማ ስቶክሆልም በርካታ ኢትዮጵያውያን በተገኙበት የወ/ሪት ብርቱካን የአክብሮት ቀን ተከብሮ ዋለ።
Ethiopia Zare (ማክሰኞ ጥቅምት 30 ቀን 2003 ዓ.ም. November 9, 2010)፦ ከአምስት ወራቶች በፊት በኢትዮጵያ የተካሄደውንና በወያኔ/ኢህአዴግ 99.6% አሸናፊነት እንደተጠናቀቀ የተገለጸውን ‘ምርጫ’ 2003 በሚመለከት የአውሮፓ ህብረት ታዛቢ ቡድን ዝርዝር ሪፖርቱን አወጣ። ምርጫው ግልጽና ለሁሉም ተቃዋሚዎች የተመቻቸ የመጫዎቻ ሜዳ ማዘጋጀት ያለመቻል …
የኒው ዮርኩን ማራቶን አትሌት ገብሬ ገብረማሪያም አሸነፈ Ethiopia Zare (ሰኞ ጥቅምት 29 ቀን 2003 ዓ.ም. November 8, 2010)፦ አንጋፋው አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ ትላንትና በተካሄደው የኒው ዮርክ ማራቶን ውድድር ላይ በተሰማው ሕመም ምክንያት አቋርጦ ከወጣ በኋላ በሰጠው መግለጫ ራሱን ከአትሌቲክስ ጎራ …
ይሄይስ አዕምሮ ትናንት ማታ የድረ ገጽ ዜናዎችን ሳነብ ያየሁት አስገራሚ ዜና በሌላ ጉዳይ ላይ ልጽፍ ተነሳስቼ የነበርኩትን ሰውዬ ወዲያውኑ አስለወጠኝ። ብቻየን በሳቅ ስንከረከር የራሴው የሳቅ ማሚቶ እንደገና እያሳቀኝ በቶሎ ላቆም አልቻልኩም – አስመሸኝ። የወያኔ ገልቱ ሥርዓት እንዴቱን ያህል የወዳጆቹን ብቻ …
ነፃነት ዘገዬ ከጥቂት ሣምንታት በፊት ዶ/ር እሌኒ ስለምትባል ወጣት ኢትዮጵያዊ ምሁር ሲያቀብጠኝ በእንግሊዝ አፍ ጽፌ በላክሁት ጦማር ሳቢያ በደረሰብኝ የሞራል ውድቀት ላለፉት ብዙ ጊዜያት አንገቴን ደፍቼ ምንም ሳልል ቆይቻለሁ። አሁን ግን ”እስከመቼ ኩርፊያ?” ብዬ ተደፋፈርኩና ብዕሬን አነሳሁ። የሚገርመው የት ጠፋ …
ይነጋል በላቸው በ”ሠላም ለሁላችሁም!” ጀመርኩ ይህችን አጭር አስተያየት። የአቶ ዘውገ ፋንታን ሐተታ (በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ ስፖርት ፌደሬሽን ስለ ዳኛ ብርቱካን ሚደቅሣ የክብር እንግዳነት ምርጫ የወሰደው ፖለቲካዊ አቋም) አነበብኩ። ሀገራችን የገጠማትን ዘርፈ ብዙ ችግር እያሰላሰልኩም ብዙ ተከዝኩ። የወያኔም እጅ ምን ያህል ረዥም …
ስለ ዳኛ ብርቱካን ሚደቅሣ የክብር እንግዳነት ምርጫ የወሰደው ፖለቲካዊ አቋም ዘውገ ፋንታ (የፌደሬሽኑ የቀድሞ ቦርድ አባል) መግቢያ በውጭ ያለው ማንኛውም የኢትዮጵያኖች ማህበራዊ ድርጅት፣ በሀገር ውስጥ እንዳለው ድርጅት ሁሉ በተዘዋዋሪ ወይም በቀጥታ በወያኔው መንግሥት ቁጥጥር ስር ካልሆነ በስተቀር ለመቀጠል እንዳይችል ውዝግብ …
ግርማ ካሣ ([email protected]) ከጥቂት ሣምንታት በፊት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ አንድነት መድረክ አምስት ገጾች የያዘ መግለጫ አውጥቷል። በኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ አደገኛ ሁኔታ ላይ እየወደቀ እንደሆነ የገለጸው መድረክ፣ ኢትዮጵያ ወደ አንድ ግለሰብ አምባገነንነት እያመራች እንደሆነም በመግለጫው ያትታል።
የኢትዮጵያ ህዝብ፣ አገር-ወዳድና ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች እና ኢህአዴግ፤ ከዚኽ ወዴት? ክፍል አስራ አንድ አያልሰው ደሴ (የግል አስተያየት) ሐ) አመራር፦ ቀደም ሲል እንዳየነውና ወደፊትም እንደምንመለከተው ለማንኛውም የተናጠልም ሆነ የጋራ ትግል መሳካት ወይም ውድቀት አመራር ቁልፍ የሆነ ሚና አለው። በመሠረቱ የትግል ድርጅት አመራር …
ቻሌ ተሾመ [email protected] የአማራውን ክልል በመምራት ላይ የሚገኘው ብአዴን የተባለ የህወሓት ጥላ ድርጅት የተመሠረተበትን 30ኛ ዓመት በተመለከተ በዋሽንግተን ዲሲ በሞቀበት የሚዘፍኑ ሚዲያዎች ማስተጋባትን ይዘዋል። በተለይ በዚሁ ድርጅት ቀድሞ ታጋይ የነበርን የሚሉ የትግል ውሉና ጉዞው የጠፋባቸው ተጋባዦች የሰጡትን አስተያየት በተመለከተ አቶ …
ግርማ ካሣ ([email protected]) ”ከፌዴሬሽኑ ጀርባ ልንሰለፍ ይገባል” በሚል ርዕስ ባቀረብኩት ጽሁፍ፣ እጅግ በጣም በርካታ ምላሾች በኢሜል ደረሱኝ። ኢሜሎቹ በሙሉ የተቃውሞ ኢሜሎች ናቸው። አንዳንዶቹ ከመቃወም አልፈው ስድብና ዛቻም አዝለዋል።
ለአዲስ ድምፅ ራዲዮ ቃለምልልስ ሰጠች Ethiopia Zare (ሐሙስ ጥቅምት 25 ቀን 2003 ዓ.ም. November 4, 2010)፦ ”ታዋቂና ተወዳጅዋ አርቲስት ሂሩት በቀለ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች” ሲል በአሜሪካን ሀገር የሚገኘው ”የሀገር ፍቅር ራዲዮ” ባለፈው ቅዳሜ ጥቅምት 20 ቀን 2003 ዓ.ም. ያሠራጨውን …
ማትያስ ከተማ Ethiopia Zare (ረቡዕ ጥቅምት 24 ቀን 2003 ዓ.ም. November 3, 2010)፦ የፊታችን ቅዳሜ ጥቅምት 27 ቀን 2003 ዓ.ም. (ኖቬምበር 6 ቀን 2010 እ.ኤ.አ.) በስዊድን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳን መፈታት አስመልክቶ ”የአክብሮት ቀን” ብለው የሚያከብሩ ሲሆን፣ እሁድ ጥቅምት …
የኢትዮጵያ ህዝብ፣ አገር-ወዳድና ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች እና ኢህአዴግ፤ ከዚኽ ወዴት? ክፍል አስር አያልሰው ደሴ (የግል አስተያየት) በመሆኑም ምንም እንኳን በሁሉም ዘንድ በጎ-ፈቃድ ሊኖር ቢችልም፣ በአንድ በኩል ”ተባባሪ-አባል” በተባሉት (በአብዛኛው ፖለቲካዊ ባልሆኑ ስብስቦች) እና በኢሰዴአኃ፤ በሌላ በኩል ጉባዔውን ባዘጋጁትም ይሁን ኢሰዴአኃን በመሠረቱት …
”አልተሳሳትኩም፣ ሐውልት ማሠራት በእኔ አልተጀመረም” አቡነ ጳውሎስ ”ሐውልት መሠራቱን አላውቅም፤ ሐውልቱ ሲገለጥ ነው ያየሁት” አቡነ ጳውሎስ Ethiopia Zare (ማክሰኞ ጥቅምት 16 ቀን 2003 ዓ.ም. October 26, 2010)፦ አዲስ አበባ ጉባዔ ላይ የተቀመጠው ቅዱስ ሲኖዶስ ከብዙ የአባቶች ውትወታ በኋላ ስለ ሐውልታቸው …
አቡነ ጳውሎስ ስለሀውልታቸውና ፖስተሮች ጉዳይ ነገ ምላሽ እሰጣለሁ አሉ Ethiopia Zare (ሰኞ ጥቅምት 15 ቀን 2003 ዓ.ም. October 25, 2010)፦ ባለፈው ሳምንት የተጀመረውና በኢትዮጵያ የሚገኘው ሲኖዶስ ጠቅላላ ስብሰባ በተለያዩ የቤተ ክርስቲያኗ ችግሮች ላይ ውይይት ያደረገ ሲሆን በተለይ በአቡነ ሳሙኤልና በአቡነ ጳውሎስ …
አቡነ ጳውሎስ ስለሐውልታቸውና ፖስተሮች ጉዳይ ነገ ምላሽ እሰጣለሁ አሉ Ethiopia Zare (ሰኞ ጥቅምት 15 ቀን 2003 ዓ.ም. October 25, 2010)፦ ባለፈው ሣምንት ዓርብ በአዲስ አበባ የተጀመረውና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ሲኖዶስ ጠቅላላ ጉባዔ በተለያዩ የቤተ ክርስቲያኗ ችግሮች ላይ ውይይት ያደረገ ሲሆን፣ በተለይ …
አበራ ለማ ይድረስ ለሥነኪን ተጠባቢው አለማየሁ ታዬ – ታለህበት ይህች ሂሣዊ ንባብ አከል ማስታወሻዬ ትድረስህ። እንደ ተጋባዥ የሥነ ግጥም የኔታ ሁኜ፣ አንተ ደግሞ የ”ፍካታ የሥነ-ጽሑፍ ክበብ” ታሊባን* ሁነህ የዛሬ አሥራ ምናምን ዓመታት በፊት እንደተዋወቅን ከላክልኝ መልዕክት ተረድቻለሁ። የዘሩት በቅሎ፣ አሽቶ፣ …
ሲሣይ አጌና (ከአዲስ አበባ) ”ክቡር ጠ/ሚኒስትሩን እኛ አገር ብዙ ብዙ ልንላቸው እንችላለን። በሌላ ሀገር ያላቸው ክብር ግን እንደ አሸናፊ አትሌት ነው። በጂ 8 በለው፣ በጂ 20 ስብሰባ ላይ ሲገኙ ትልቅ ክብር ነው ያላቸው” – አትሌት ኃይሌ ገ/ሥላሴ
የኢትዮጵያ ህዝብ፣ አገር-ወዳድና ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች እና ኢህአዴግ፤ ከዚኽ ወዴት? ክፍል ዘጠኝ አያልሰው ደሴ (የግል አስተያየት) በዶ/ር በየነ ጴጥሮስ (የሐድያ ብሔር ዴሞክራሲያዊ ድርጅት) ሰብሳቢነት፣ በአቶ ከበደ ገብራይ (ኢዴኃቅ) ምክትል ሰብሳቢነት እና በዶ/ር ታዬ ወ/ሰማያት (የኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር) ፀሐፊነት የተመራውና ከታኅሳስ ፱ …
ታምራት ታረቀኝ አቶ ስየ አብርሃ መጽሐፍ ጻፉ ሲባል ለማግኘት ጉጉት ያደረብኝ ከደደቢት እስከ ምኒልክ ቤተመንግሥት በነበረው ጉዞ አበይት የሆኑትን ይልቁንም ሌላው ተራ ታጋይ ሊያውቃቸው የማይችላቸውን ግን ትውልድ ሊያውቃቸው ታሪክም ሊመዘግባቸው የሚገቡ ጉዳዮችን ይተርኩልናል በሚል ስሜት ነበር።
ይሄይስ አዕምሮ እንደምን ሰነበታችሁልኝ! ባገራችን አንድ አባባል አለ፤ ”ከብቶች እንኳን በየፊናቸው ዱር ውለው ማታ ሲገናኙ ’እምቡዋ’ በመባባል ሠላምታ ይለዋወጣሉ” የሚል። በሌላም በኩል ”እንደከብት ዝም ብለህ አትቀላቀል” የሚለውን ቢፃዊ ግሳጼም ሳንዘነጋ። በ’ርግጥም ነገርን በሠላምታ መጀመር ጥሩ ነው – አሁንም ”ከሺህ ሠላምታ …
በዚች ገጠር ወረዳ ብቸኛ ቀላጤ ጸሀፊ የሆነው “አስናቀ ሽቦ” ሰዎች ሲካሰሱ፣ አቤቱታ ሲያቀርቡ፣ ውል ሲፈራረሙ ረቂቅ አዘጋጅቶ በገጽ አንድ ብር እየተቀበለ ቀላጤ ይቸከችካል። ታዲያ ከዕለታት አንድ ቀን በዚያች የገጠር ከተማ ሁከት ይቀሰቀሳል። ሙሉውን በምስል ጽሁፍ አስነብበኝ
በሳውዲ የኢትዮጵያዊያን ሮሮ – የተደበቁ እውነቶች ብየ በጀመርኩት ወጋወግ ዙሪያ ሆኗልና የሚቀድም የሚሰልሰውን አወጣለሁ አወርዳለሁ…መስከረም በጠባ ማግስት ሌላው ቢቀር ከረመዳን ዋዜማ ጀምሮ በቀጠሉት ቀናት መከራው የበዛባቸውን ወገኖች ውሎ አዳር ለመቃኘት መሞከሬ እውነት ነው! ሙሉውን በምስል ጽሁፍ አስነብበኝ
በተለይ ክቡር ሚስተር ፒተር ጁሊያንና ፓርቲያቸው አብዩን ሚና ተጫውተዋል Ethiopia Zare (ቅዳሜ ጥቅምት 6 ቀን 2003 ዓ.ም. October 16, 2010)፦ ብርቱካን ሚደቅሳ ከእስር እንድትፈታ የካናዳን ፓርላማ በመወትወት የሚታወቁትና የበርናቢ ኒውዌስት ሚኒስትር የኤን. ዲ. ፒ. ፓርቲ የፓርላማ ተመራጭ የሆኑት ክቡር ሚስተር …
ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ እንድትፈታ ለተሟገቱ ካናዳዊያን የምስጋና ዝግጅት ተሰናዳ Read more »
በሸዋይልማ ኪዳኔ የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) Ethiopian Peoples‘ Revolutionary Democratic Front (EPRDF) ጉዳዩ፦ የወ/ት ብርቱካንን አፈታት አስመልክቶ የተሰጠ ማብራሪያ የወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳን ከእስር ቤት በምህረት መለቀቅን አስመልክቶ በቀበሌ፣ በወረዳ እና በዞን ደረጃ በሚገኙ አባላትና ካድሬዎቻችን እንዲሁም በዳያስፖራ በሚገኙ …
የኢትዮጵያ ህዝብ፣ አገር-ወዳድና ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች እና ኢህአዴግ፤ ከዚኽ ወዴት? ክፍል ስምንት አያልሰው ደሴ (የግል አስተያየት) በውሳኔው መሠረት ጉባዔ አዘጋጁ ክፍል ስለዚህ ሀገር አቀፍ ጉባዔ ዓላማና አስፈላጊነት በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ለኢትዮጵያውያንና ለዓለም አቀፍ ኅብረተሰብ በጥናት ላይ የተመሠረቱ ቅስቀሳዎችና ገለፃዎችን አድርጓል።
ጌዲዎን በለጡ የዛሬው ትኩረቴ መጥሐፉ በጥቅል ሃሳቡ ባስተላለፈልኝ ፍሬ ጉዳይ ላይ ብቻ ያነጣጠረ በመሆኑ እንዲያ ብቻ ይተርጎምልኝ፤ ባለ 439 ገጹ “ነፃነትና ዳኝነት” ስለያዘው ዝርዝር ጉዳይ የተገለጠልኝን ያህል ለማለት በሌላ ጊዜ እመለስበታለሁ። ለወጉ ይመቸኝ ዘንዴ አለፍ አለፍ ብዬ በመግቢያቸው በመጀመሪያውና በሁለተኛው …
ጽዮን ግርማ (የአዲስ አድማስ ጋዜጣ አዘጋጅ) የአዲስ አድማስ ጋዜጣ አዘጋጅ የሆነችው ጋዜጠኛ ጽዮን ግርማ የወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ከእስር በተፈታችበት ዕለት ከቃሊቲ እስር ቤት ጀምሮ ፈረንሣይ በሚገኘው መኖሪያ ቤትዋ ድረስ የነበረውን ትዕይነት በዚህ ሪፖርቷ ታስቃኘናለች። የአንድነት አመራሮች (እነ ኢ/ር ግዛቸው) እንዲሁም …
ይሄይስ አዕምሮ በቅድሚያ ውድ ልጃችንና እህታችን ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ከጠባቡ እስር ቤት ወጥታ ወደ ሰፊው እስር ቤት እኛው ዘንድ በመቀላቀልዋ የተሰማኝን ደስት በዚች አጋጣሚ እንድገልጽ ይፈቀድልኝ። እንኳን ደስ ያለን! … መፈታትዋ ትልቅ ነገር መሆኑ እንዳለ ሆኖ ትግሉ ተጀመረ እንጂ ገና …
ግርማ ካሣ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ልትፍታ እንደምትችል ከአንዳንድ ምንጮች አንዳንድ ፍንጮች ያገነሁት ከአንድ ሳምንት በፊት ነበር። እንደዚያም ሆኖ ግን ያለፈው ዓመት አዲስ ዓመት መግቢያ አካባቢ ትፈታለች የሚል ወሬ ተወርቶ ስላልተፈታች፣ በዚህ ዓመትም ሙሉ ለሙሉ ትፈታለች የሚል ተስፋ በልቤ አልነበረም። በእርግጠኝነት …