ከህዝብ የተደበቁ የጦር ሜዳ ውሎ ታሪኮችን በመዘርዝር ጥናት አስደግፎ የሚያቀርበው «ዊኪሊክስ መረጃ ሰብሳቢው መረብ» የኢራቅ ሰነድ በተሰኘው ርእሱ ዙሪያ በቦንብ ፍንጣሪ ተመትተው ህይወታቸውን ያጡ ሰዎችን ጭምር በማስታወስ ነው የጻፈው፣

ሰሞኑን፣ ከአዲስ አበባ 157 ኪሎሜትር ርቀት ላይ፣ በሰሜን ሸዋ፣ ሙስ፣ ወይም ቀይት እየተባለ በሚጠራው ሥፍራ ፣ ከ 22 ሚልዮን ዓመታት በላይ ያስቆጠረ የአንስሳትና ዕፅዋት ቅሪተ-አካል መገኘቱ ተነገረ።

እንደ እርዳታ ድርጅቶች ግምት በአለም ዙርያ 250.000 ያህል ህጻናት በዉትድርና ተሰማርተዉ ይገኛሉ። ባለፉት ሃያ አመታት በዩጋንዳ ብቻ 30.000 ህጻናት በዉትድርና ተግባር እንዲሰማሩ ታፍነዉ ተወስደዋል አልያም የወሲብ ጥቃት ተፈጽሞባቸዋል።

የሰዎች ዝውውር በጀርመን ከጊዜ ወደ ጊዜ የተለመደ እየሆነ መጥቷል። በተለይም በጀርመን ሴተኛ አዳሪዎች ሊገኙ በሚችሉባቸው የተለዩ ቦታዎች በግድ ለዝሙት ስራ የሚጋዙ አፍሪካውያን ሴቶች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ነው።

በያዝነዉ የአዉሮጻዉያኑ 2010 አ.ም በርካታ አፍሪቃዉያን አገሮች ከቅኝ ግዛት የተላቀቁበትን አመት ቢያከብሩም ቅሉ አፍሪቃዉያን ጋዜጠኞች ዛሪም የፕሪስ ነጻነታቸዉን አላገኙም ሲል አለማቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት አመታዊ ዘገባዉን ይፋ አድርጎአል።

የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ድርጅት ሂውማን ራይትስ ዎች የኢትዮጵያ መንግስት ከኢትዮጵያ የሚያገኘውን የልማት ርዳታ ህዝቡን ለመጨቆን ይጠቀምበታል ሲል በመክሰስ ያወጣው ጽሁፍ ሚዛናዊ እንዳልሆነ የኢትዮጵያ መንግስት የስነ ምግባራት እና የጸረ ሙስና ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት መምርያ ዳይሬክተር አቶ ብርሀኑ አሰፋ ገልጸዋል።

በአለም እጅግ ትልቅ ስለ ሚባለዉ ስለ ፍራንክፈርቱ የመጽሃፍ አዉደ ርዕይ፣ እንዲሁም ስለ ሚባለዉ ስለ ፍራንክፈርቱ የመጽሃፍ አዉደ ርዕይ፣ እንዲሁም ሰባኛ አመት የትዉልድ ቀኑ ታስቦ ስለዋለዉ ስለ ታዋቂዉ የቢትልስ የሙዚቃ ባንድ አባል ስለ ጆን ሌነን አልናስደምጥ የያዝነዉ ርእሳችን ነዉ

ከአዋጅ ባለፍ በጫት ነጋዴዎች ወይም ሸማቾች ላይ ጥብቅ ቁጥጥር አድርጎ አያዉቅም ነዉ።አሁን ግን ሸባቦች በጫት ላይ ጠጠር ብለዋል።በዚሕም ምክንያት፥-ሶማሊያዊዉ ጋዜጠኛ ሙስጠፋ ሐጂ አብዲኑር እንዳለዉ ሞቃዲሾ ዉስጥ ከትናንት ጀምሮ ጫት የለም።

በዛሬው ሳይንስና ኅብረተሰብ ቅንብራችን ፣ የሁምቦልትን ዩኒቨርስቲ 200ኛ ዓመት ክብረ-በዓል ፣ የአለክሳንደር ፎን ሁምቦልትን የጉዞ ምርምር፣ እንዲሁም ፣ የጀርመን መዲና በርሊን፣ ለምዕተ-ዓመታት የነበራትን የሳይንስ ምርምር ማእከልነት እንዳስሳለን።

ለመብት የሚሟገት ሰዉ ነፃነቱን ማጣቱና ክትትል የሚደረግበት መሆኑ በሥራ ላይ እንደሚያጋጥም አደጋ የሚታይ ነዉ።ይሕ የሥራዉ አካል ነዉ።በሌሎቹ አይን አንተ እንደ ታላቅ ሰዉ ወይም እንደ ጀግና ትታይ ይሆናል።ይሁን እንጂ አንተ (በሌሎቹ ለመደነቅ ሳይሆን) ምግባርሕ የራስሕ ምርጫ መሆኑን በግልፅ መገንዘብ አለብሕ

አፍሪቃውያን ህጻናት፣ በማደጎ ሥም፣ ወደ ምዕራቡ ዓለም መጋዛቸው፣የብሩኅ ተስፋ እውንነት ወይስ ዐይን ያወጣ ብዝበዛ!? በአሁኑ ጊዜ፣ ማሳደግ ለሚችሉ ባዕዳን ፣ ልጆቻቸውን ለጉድፈቻ የሚሰጡ አፍሪቃውያን ወላጆች ቁጥር እጅግ እየጨመረ በመሄድ ላይ ነው።

የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ሊቀ መንበር የወይዘሪት ብርቱካን ሚዴቅሳ ከእስር መለቀቅ በብዙዎች ዕይታ ሠናይ ክሥተት ነው ። በሌላ በኩል፣ ውሳኔው የራሳቸው ቢሆንም፣  የተለቀቁበት ሁኔታ እና የወደፊት የፖለቲካ እጣ- ፈንታቸው ማነጋገሩ አልቀረም ። በዚህ ጉዳይ፣  የጀርምን ድምጽ ዜና ዘጋቢ ተክሌ የኋላ፣  …

ብርቱካን ሚደቅሳ “ምህረት” ያገኙበት “ይቅርታ” Read more »

የዲናሚት (ዳይናማይት ) ፈልስፊ በሆኑት እስዊድናዊ የሥነ-ቅመማ(ኬሚስትሪ) ሊቅ አልፍረድ ኖቤል ስም ፣ እ ጎ አ ከ 1901 ዓ ም አንስቶ በያመቱ በሳይንስ፣ ሥነ ጽሑፍና ሰላም አሸናፊዎች የሆኑ ግለሰቦችም ሆኑ ድርጅቶች ሥም እንደሚገለጥ ሁሉ፣