ጆን ኬሪ በአዲስ አበባ
ኬሪ ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በቅርቡ የኢንተርኔት አምደኞችና ጋዜጠኞች መታሰራቸው እንዳሳሰባቸውም አስታወቀዋል ።
ኬሪ ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በቅርቡ የኢንተርኔት አምደኞችና ጋዜጠኞች መታሰራቸው እንዳሳሰባቸውም አስታወቀዋል ።
የጀርመን መራሂተ መንግስት አንጌላ ሜርክል ከነገ ጀምሮ አሜሪካን ይጎበኛሉ ። የሜርክል የአሁኑ ጉብኝት ከከዚህ ቀደሞቹ የአሜሪካን ጉብኝቶች በተለየ ሁኔታ ውስጥ ነው የሚካሄደው ።
የጥበብ ሰው ስሜቱ ስስ ነው ይባላል። የጥበብ ሰው አብዛኛውን ጊዜ በአጠገቡ የሚከወኑ ነገሮችን እንደዋዛ ተመልክቶ አያልፋቸውም። በርን ስዊዘርላንድ ውስጥ ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን በእየሦስት ወሩ የሚያሰናዱትን የጥበብ እንቅስቃሴ እንመልከት።
አንድነት ፓርቲ፣ በአዲስ አበባ ሚያዚያ 29 ለሚያደርገው ሰላምዊ ሰልፍ ከፍተኛ ቅስቀሳ እየተደረገ እንደሆነ ይታወቃል። የሚሊዮኖች ድምጽ ንቅናቄ፣ ከአዲስ አበባ በተጨማሪ፣ በአገሪቷ ክፍሎች ሁሉ ሕዝቡን ለመብቱና ለነጻነቱ ለማደራጀትና ለመቀስቀስ በበርካትከ14 በሚበልጡ ከተሞች ሰላማዊ ሰልፎችን ሕዝባዊ ስብሰባዎች እንደሚይደርግ ይፋ አድርጎ በነበረው መሰረት ፣ የአዲስ አበባ ሰልፍ በሚደረግበት ቀን፣ በደቡብ ክልል በደራሼ ወረዳ የጊዶሌ ከተማ ታልቅ ሰላምዊ ሰልፍ […]
እስረኞቹ ህዝቡ በነቂስ በመውጣት የእሁዱን ሰላማዊ ሰልፍ እንዲቀላቀል ጥሪ አቅርበዋል!! በቃሊቲና በዝዋይ ማረሚያ ቤቶች በግፍ ተፈርዶባቸው በእስር ላይ የሚገኙ የህሊናና የፖለቲካ እስረኞች፣ አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ «የእሪታ ቀን» በሚል መሪ ቃል የሰየመውንና እሁድ ሚያዝያ 26 ቀን 2006 ዓ.ም የጠራውን ህዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ በማስመልከት፣ ከህዝብ ጎን ሆነን ድምፃችንን እንዳናሰማ በግፍ የተወረወርንበት እስር ቤት ቢያግደንም፣ ከአርብ ጀምሮ […]
የአዲስ አበባ አስተዳደር እውቅና የሰጠውን የእሁዱ ሰላማዊ ሰልፍ የአዲስ አበባ ፖሊስ የቅስቀሳ ቡድኑን በማሰር ቅስቀሳውን ለማስተጓጎል እየሞከረ እንደሆነ በስፋት እየተዘገበ ነው።፡ቅስቀሳው ከጽ/ቤት ተነስቶ በ4ኪሎ አሚሪካ አምባሲ፣ መነን ት/ቤት፣ አፍንጮ በር፣ ፒያሣ፣ ቸርቸር ጎዳና፣ ጥቁር አንበሳ፣ ፍልውሃ፣ ቤተመንግስት፣ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ አቶ ዘካሪያስ የማነ ብርሃን፣ ዘላለም ደበበ፣ ነብዩ ኃይሉ፣ ነፃነት ዘገየ የሚገኙበትን ቡድን «ወረቀት እንድትበትኑ እንጂ የመኪና […]
የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) ም/ሊቀመንበርና የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ የነበረውና ‹‹ሽብርተኛ›› በሚል የእድሜ ልክ እስራት የተፈረደበት አቶ አንዷለም አራጌ በቃሊቲ እስር ቤት ከሌሎች እስረኞች በተለየ ሁኔታ እሱ ላይ ብቻ ትኩረት ተደርጎ መብቱ በመጣሱ፤ እንዲሁም በተፅእኖና ክልከላ ሰለባ በመሆኑ ከትላንት ጀምሮ የረሃብ አድማ ላይ መሆኑን ቃሊቲ የሚገኙ የፍኖተ ነፃነት ምንጮች ገለጹ፡፡ በቃሊቲና በዝዋይ ማረሚያ ቤቶች በግፍ […]
ፖሊስ በመኪና፣ወረቀት በመበተንና ፖስተር በመለጠፍ መቀስቀስ አይቻልም በማለት እስር እየፈጸም ቢሆንም፣ ቀዳዳዎቹን በሙሉ በመጠቀም የአዲስ አበባ ሕዝብ ድምጹን እንዲያሰማ፣ አንድነት በሸገር ኤፍ ኢም 102.1 ሬዲዮ ጣቢያ ማስታወቂያ እንዲነገርለት ተገቢውን ክፍያ በመፈጸም የመጀመሪያው ጥሪ ዛሬ እንዲተላለፍ መድረጉን ለማወቅ ችለናል። ኢቲቪ ለፖለቲካ ፓርቲዎች በነጻ ማስታወቂያቸዉን እና ፕሮግራሞቻቸዉን ለሕዝብ እንዲያስተዋውቁ ማድረግ የነበረበት ቢሆንም፣ አሁን አንድነት እንድ ሌሎች የቢራ፣ […]
ጋዜጠኛ ነብዩ ሃይሉ የቀስቃሾቹን እንቅስቃሴ ለመዘገብ በወጣበት ለእስር ተዳርጓል፡፡በካዛንቺስ ፖሊስ ጣብያ ከነብዩ ጋር የአዲስ አበባ የአንድነት ሊቀመንበር ዘካሪያስ የማነብርሃንና ዘላለም ደበበ ይገኙበታል፡፡የጣብያው ኃላፊዎች ‹‹ቤተ መንግስት አካባቢ ቀስቅሳችኋል››የሚል ውንጀላ አቅርበውባቸዋል፡፡ በሌላ በኩል ብሮሸርና ፍላየር የሚያሰራጩ ወደ ቦሌ የተጓዙ አባላት መሳይ ትኩ፣ ማቲዎስ አርጉና አያሌው ዳርምያለውን ጃፓን ኤምባሲ (ጤና ጣቢያው) አካባቢ ባለው ፖሊስ ጣቢያ ታግተዋል፡፡ እስራቱ እና […]
https://www.youtube.com/watch?v=qQ26MKj_xU
አንድነት ፓርቲ ቅስቀሳ መርካቶዎች ሰልፉን ዛሬ ጀመሩት – ቪዲዮ ይዘናል
አዲስ አበባ በቅስቀሳ ደምቃ ዋለች ፣ ብዙዎች ታሰሩ:: የአንድነት ፓርቲ የእሪታ ቀን በሚል እሑድ ሚያዚያ 29 ቀን ለጠራዉ ሰላማዊ ሰልፍ የሚደረገዉ ቅስቀሳ በደመቀ ሁኔታ ቀጥሏል። ብዙዎች ቢታሰሩም ቅስቀሳው እንዳልቆመ ለማወቅ ችለናል። በመኪና ቅስቀሳዎች ሲደረጉ ሕዝቡ በብዛት መኪናዎችን እየተከተለ ቅስቀሳውን ራሱ ሰልፍ ያሰመሰለበት ሁኔታ እንደነበረም ዘገባዎች ይገልጻሉ። ፖሊስ በ በእግራቹህ እየሄዳችሁ ወረቀት ማደል እንጂ በመኪና እንድትቀሰቅሱ […]
የክልከላው መንሥኤ ‹‹የሥልጣን ተዋረድንና የዕዝ ሰንሰለትን ባልተከተለ መልኩ በቀጥታ የአድባራትንና የገዳማትን አስተዳዳሪዎችና ሠራተኞች እንዲሁም በቤተ ክርስቲያኒቱ ዙሪያ ጉዳዩ የሚመለከታቸውን ስብሰባ መጥራት›› የሚል ነው፡፡ ለጥናታዊ ጉባኤው የተጠሩት የገዳማትና አድባራት አለቆች ቤተ መዘክር ያላቸው ሦስት አብያተ ክርስቲያን ብቻ መኾናቸውን የገለጹት የጉባኤው አስተባባሪዎች በበኩላቸው÷ ለቤተ ክርስቲያን አባቶች፣ ጉዳዩ ለሚመለከታቸው ባለድርሻዎች፣ ምሁራንና እንግዶች ጥሪ የተደረገው ዕቅዱና አስፈላጊነቱ ለብፁዕ ዋና …![]()
በተማሪዎች ዛሬ በተቀሰቀሰው ረብሻ፣ ከስድስት በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች እንደተገደሉ የአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ ዘገበ። ተማሪዎቹ አዲስ አበባ አካባቢ ያሉ የኦሮሚያ ዞኖች በአዲስ አበባ ስር መሆኗ በመቃወም ሲሆን ሰልፍ የወጡት፣ በተነሳው ግጭት ሶስት በከተማ ያሉ ፎቆች ተቃጥለዋል። ከተቃጠሉት መካከል አንዱ ባንክ እንደሆነ ተዘግቧል።
UDJ, Police row
Oromya students’ protests
Kerry’s Africa visit and S.Sudan peace talks
Kerry arrived in Addis
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ በደቡብ ሱዳንና በማዕከላዊ አፍሪቃ ሬፐብሊክ ያለው አመፅ በሚቆምበት ሁኔታ ላይ ያተኮረ የአፍሪቃ ጉብኝታቸውን ጀምረዋል።
አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ የፊታችን ዕሁድ ሚያዝያ 26 / 2006 ዓ.ም ሰልፍ እንደሚያካሂድ አስታውቋል፡፡
ላቀደው ሰላማዊ ሠልፍ እውቅና የተሰጠው ቢሆንም ፖሊስ ግን “የቅስቀሳ ሥራዬን እያደቀናፈ ነው” ሲል ከስሷል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ያዳምጡ።
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች
ሰሞኑን በስፖርቱ አካባቢ ዘረኝነት እየተንጸባረቀ ነዉ። በስፓኙ ታዋቂ ባርሴሎና የእግር ኳስ ቡድኑ ተጫዋች የሆነ ብራዚላዊዉ ዳኒ አልቬን ኳስ ሜዳ ዉስጥ የተወረወረበትን ሙዝ አንስቶ በመቅመስ ዘነኞቹን ተሳልቆባቸዋል።
በ 19ኛው ክፍለ ዘመን ፤ የኢንዱስትሪው አብዮት በእንግሊዝ ሀገር ከተጀመረ በኋላ ፣ በአፋጣኝ የዚህ እንቅሥቃሤ ተጋሪና አራማጅ ለመሆን ከበቁት ጥቂት ግንባር ቀደም ሃገራት መካከል አንዷ ጀርመን መሆኗ የሚታበል አይደለም። የፈላስፎችና የተመራማሪዎች
የዩናይትድ ስቴትስ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ ለጉብኝት በዛሬዉ ዕለት አዲስ አበባ እንደሚገቡ እየተጠበቀ ነዉ። ኬሪ በጉብኝታቸዉ ወቅት በሁለቱ ሃገራት የጋራ ጉዳዮች ላይና በጎረቤት ሃገራት ሰላምና ፀጥታን በማስፈን ረገድ
የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ ዛሬ ማምሻውን አዲስ አበባ ይገባሉ ተብሎ እየተጠበቀ ነው ። የስድስት ቀናት የአፍሪቃ ጉብኝታቸውን በኢትዮጵያ የሚጀምሩት የኬሪ ትኩረት የሰብአዊ መብቶች ቀውስ በተከሠተባቸው አካባቢዎች የሚሰጥ እርዳታ እንዲሁም የኤኮኖሚ ትብብር እንደሚሆን ተገልጿል ።
በዶር መራራ የሚመራዉ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ፣ በፊንፊኔ ዙሪያ የሚገኙ የኦሮሚያ ከተሞች ወደ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መጠቃለላቸዉን በመቃወም መግለጫ አወጣ። ኦፌኮ በመግለጫው፣ ፣ አዲሱን የአዲስ አበባ ማስተር ፓላን፣ በልማት ስም የሚደረግ የመሬት ወረራ ብሎታል። በሕገ መንግስቱ፣ አዲስ አበባ የኦሮሚያ እንደሆነ መገለጹን የገልጸው መግለጫው፣ በአዲስ አበባ እና በኦሮሚያ መካከል ሊኖር ስለሚገባዉ ግንኙነት በተመለከተም ይወጣል የተባለው ዝርዝር […]
የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን በእንግሊዝኛ ምህፃሩ «ዩኤንኤችሲአር» ሰሞኑን ባወጣዉ መግለጫ ከአዉሮጳ ሃገራት ስዊድን ከፍተኛ ቁጥር ያላቸዉ ስደተኞችን መቀበሏን አመለከተ። እንደድርጅቱ ስዊድን በኮታ 1,900 ስደተኞችን ተቀብላለች።
ኢሕአዴግ በተለያዩ የአገራችን ክፍሎች በንጹሃን ኢትዮጵያዉያን ላይ ፣ በተለይም ሰሞኑን በኦሮሞ ተማሪዎች ላይ እያደረሰ ያለዉ ሕግ ወጥና ኢሰብአዊ ጥቃት አወገዘ። ዜጎችን የሚያምኑበትን የመናገር ሙሉ መብት እንዳላቸው ያስቀመጠው የአንድነት መግለጫ፣ ተቃዉሞ የሚያስሙ ወገኖች ሊደመጡ እንጂ ሊደበደቡና ሊታሰሩ እንደማይገባም ይገልጻል። አንድነት፣ በቅርቡ የሚሊዮኖች ድምጽ ለመሬት ባለቤትነት በሚል መርህ፣ አዲስ አበባን ጨመሮ በበርካታ የአገሪቷ ክፍሎች እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ […]
አንድነት ፓርቲ ትላንት ሚያዚያ 21 ቀን ባወጣዉ መግለጫ በዞን ዘጠኖች እና ጋዜጠኖች ላይ የደረሰውን አሳዛኝ ተግባር አዉግዟል። አገዛዙ ሆን ብሎ በአገራቸዉ ጉዳይ ላይ በተለይም ወጣቶችና የተማሩ እንዳይሳተፉ ለማስፈራራት ያደረገዉ እንደሆነ በመገልጽ እስረኞቹ በአስቸኳይ እንዲፈቱ ጠይቋል። «ፓርቲያችን ሚያዝያ 17 ቀን 2006 ዓ.ም አመሻሽ ላይ ዞን 9 በተሰኘ ድረ ገጽ (ብሎግ) ላይ በሳል ፖለቲካዊና ማህበራዊ ትችቶችን በማቅረብ […]
የአንድነት ፓርቲ አባላት፣ ከትላንት ማክሰኞ ሚያዚያ 21 ቀን ጀምሮ፣ በሃያ ሶስቱም ወረዳዎች፣ በየመንደሩ በስፋት ቅስቀሳ እያደረገ እንደሆነ ከስፍራዉ የደረሰን ዜና ያመለከትል። አልፎ አልፎ ፖሊስ ከፈጠራቸው መጠነኛ ችግሮች በስተቀር፣ ቅስቀሳዉ እስከአሁን በጥሩ ሁኔታ እየተደረገ እንዳለም ለማረጋገጥ ችለናል። ትላንት በቅስቀሳ የተሰማሩ ስድስት አባላት ሜክሲኮ አካባቢ በፖሊስ ታግተው እንደነበረ መዘገባችን ይታወቃል። እስረኞቹ ፣ አንድነት የጠራዉ ሰልፍ ሕጋዊ እውቅና […]
የቀድሞው የአረና ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አስራት አብርሃምን ጨምሮ ታዋቂ ፖለቲከኞችና ምሁራን አንድነት ፓርቲን መቀላቀላቸውን አንድ አንድነት ፓርቲ ከፍተኛ አመራር ለፍኖተ ነፃነት ገለፁ፡፡ ከፍተኛ አመራሩ ለፍኖተ ነፃነት እንደገለፁት ታዋቂው ወጣት ፖለቲከኛና ደራሲ አቶ አስራት አብርሃ እና ሌሎች በርካታ ወጣት ምሁራን አንድነት ፓርቲን መቀላቀላቸው ፓርቲው በሀገር አቀፍ ደረጃ በሁሉም የህብረተሰብ ክፍል እያገኘ ያለውን ተቀባይነት የሚያሳይ […]
ርዮት አለሙ፣ እስክንድር ነጋ፣ በቀለ ገርባ …….እያልን ስሞችን መዘርዘር እንችላለን። በብዙ ሺሆች የሚቆጠሩ ዜጎች ሕገ ወጥና ኢፍትሃዊ በሆነ መንገድ የታሰሩ ወገኖቻችን፣ ከእሥር እንዲፈቱ ስንጠብቅ ፣ ሌሎች እየተጨመሩ ነው። ከቃሊት ዉጭ ሆነው እነ ርዪትን ሲጎበኙ የነበሩ አሁን እነ ርዮት አለሙን እየተቀላቀሉ ነው። ዞን ዘጠኞች ፣ እነ ጋዜጠኛ ተስፋአለም፣ የሚጽፉትን ፣ የሚጦምሩትን እኛም አንብበነዋል። በድብቅና በሚስጠር አልነበረም […]
ሚያዚያ 21 ቀን 2006 በአዲስ አበባ በሃያ ሶስቱም ወረዳዎች፣ በራሪ ወረቀቶች ለሕዝቡ በማደል ሰፊ ቅስቀሳዎች ሲደረጉ ዉለዋል። የቅስቀሳ ተግባራትን ለማጨናግፍ ፖሊስ አንዳንድ ቦታ ሲሞክር የተየበትም ሁኔታ የነበረ ሲሆን ስድስት አባላት በሜክሲኮ አካባቢ ታግተዋል። ከተሰሩ የአንድነት አባላት መካከል ሁለቱ በቅስቀሳ ላይ
የአሜሪካ የዉጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የታሰሩ ብሎገሮች ጉዳያቸው በአስቸኳይ ታይቶ እንዲፈቱ በቀጥታ የኢትዮዮጵያን መንግስት መጠየቃቸው ቃለ አቀባይዋ ሚሲስ ፕሳኪ ገለጹ። የኢትዮጵያ መንግስት በሕገ መንግስቱ የተደነገጉትን መብቶች ማክበር እንዳለበት፣ አሜሪካ ጠንካራ አቋም እንደሆኑ የገለጹት ሚሲስ ፕሳኪ፣ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስተሩ ጆን ኬሪ በአፍሪካ ጉብኘት ባደረጉበት ጊዜ ሁሉ የሰባአዊ መብት ጉዳይ ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ እንደሚያነሱ ለመጠቆም ሞክረዋል። ከታሰሩ […]
Addis Ababa, peripheries, oromiya students, protest
የአንድነት ፓርቲ ሚያዚያ 26 ቀን ሰላማዊ ሰልፍ እንዲያደርግ የእውቅና ደብዳቤ እንደሰጠ ቢታወቅም፣ ሕጉን ተከትለው ሰላማዊ የሆነ የቅስቀሳ ሥራ በመስራት ፣ ለሕዝቡ በራሪ ወረቀቶች ሲያድሉ የነበሩ ስድስት የአንድነት አባላት ሜክሲኮ አካባቢ በፖሊስ ተይዘው፣ በእሥር ላይ እንደሚገኙ፣ የሚሊዮኖች ንቅናቄ ግብረ ኃይል አሳወቀ። አስተዳደሩ ለአንድነት ፓርቲ በሰጠዉ የእውቅና ደብዳቤ ላይ በግልጽ እንደተቀመጠው፣ ለብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ ለዉስጥ ደህንነት […]
አንጋፋዉ አርቲስት ቴዲ አፍሮ ቅዳሜ ሚያዚያ 18፣ ቀን በጊዮን ሆቴል ከአስር ሺህ ህዝብ በላይ በተገኘበት ፣ የፍቅርና የኢትዮጳይዊነት ጣእም ዜማዎችን ሲያቀርብ እንዳመሸ ከስፍራው የደረሰን ዜና ያመለክታል። ታዋቂዎቹ «ጥቁር ሰው» እና «ያስተሰርያል» የተባሉት ዘፈኖች በሕዝቡ ጥያቄ በድጋሚ እንደዘፈኑ የተደረገ ሲሆን፣ሕዝቡ ዘረኝነትና ክፍፍል፣ ጥላቻና ቂም በቀለ እንደመረረዉ በመገልጸ ፍቅርን፣ የሰላምን እና የአንድነት መልእክት ማስተላለፉን ለማየት ተችሏል። በተለይም […]
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች
ከአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ(አንድነት) የተሰጠ መግለጫ ፓርቲያችን አንድነት አበክሮ በተደጋጋሚ እንደገለፀው ኢህአዴግ ያነበረው አምባገን እና ክፉ ስርዓት ዜጎች በተለያየ ጊዜ የሚያነሱትን የሰብዓዊ መብት፣ የዴሞክራሲና የፍትህ ጥያቄ የሚቀለብሰው ወታደራዊ አቅሙን በመጠቀም ነው፡፡ በዚህ ህገ-ወጥ አካሄዱም ስርዓቱን ይቀናቀናሉ የሚላቸውን ጋዜጠኞች፣ ፖለቲከኞች፣ ታዋቂ ሰዎችና በግለሰብ ደረጃ ተቃውሞ የሚያሰሙ ዜጎችን የተለያየ ስም እየሰጠ ወደ እስር ቤት አውርዷል፡፡ እያወረደም ይገኛል፡፡ […]
የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ምርጫ ጥቂት ሳምንታት በቀረቡት በአሁኑ ጊዜ በየሃገሩ የምርጫ ዘመቻዎች እየተካሄዱ ነው ። በነዚህ የምርጫ ዘመቻዎችም የህብረቱ የልማት ፖለቲካ መርህ እምብዛም ትኩረት አለማግኘቱ እየተተቸ ነው ።
የሰሜን አትላንቲክ ጦር ኪዳን ድርጅት በእንግሊዝኛ ምኅፃሩ «ኔቶ» የሩስያ ጦር ከዩክሬን ድንበር ማፈግፈጉን የሚመለከት ማረጋገጫ እንዳልደረሰው ገለጠ።
የዓለም የጤና ድርጅት የወባ በሽታ አፍሪቃ ዉስጥ በያንዳንዷ ደቂቃ አንድ ልጅ ትገድላለች ይላል። ጋዜጠኛ አንትየ ዲክሃንስ እንደምትለዉ ማዕከላዊ አፍሪቃ ሪፑብሊክ ዉስጥ ወባ ዛሬም የበርካታ ሕፃናትን ሕይወት ከሚቀጥፉ በሽታዎች ግንባር ቀደሙ ነዉ።
በርካታ የእግር ኳስ አፍቃሪዎች፤ በተለይ የባየርን ሙኒክ እና ሪያል ማድሪድ ደጋፊዎች ዛሬ ማታ ከቴሌቪዥን ፊት ለፊት አይጠፉም።
ዩኤስ አሜሪካ እና የአውሮጳ ህብረት ማዕቀብ ሩስያ በዩክሬይን ቀውስ ላይ አካሂዳዋለች በሚሉት ሕገ ወጥ ጣልቃ ገብነት ሰበብ ቀደም ሲል ጥለውት የነበረውን ማዕቀብ በትናንቱ ዕለት አጠናክረዋል። አዲሱ የዩኤስ አሜሪካ ማዕቀብ የተጣለው ለፕሬዚደንት