ከፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም ከነጻነት ለሃገሬ ባለፈው ሳምንት በሲያትል ከተማ የኢትዮጵያን ራዕይ በተመለከተ ሰፊ ሕዝባዊ ውይይት፤ ክርክር፤ ለማካሄድ በተመሰረተ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ፎረም ላይ (EPFS)ላይ ተጋብዤ ተገኝቼ ነበር:: በዚህም ስብሰባ ላይ በቅርቡ ሳቀርባቸው በነበሩት የኢትዮጵያን ከፈላጭ ቆራጭ ግዛት ወደ ዴሞክራሲያዊ አስተዳደር …

ኢትዮጵያ፤ ወደ ዴሞክራሲ የመጓዣው ጎዳና ካርታ ላይ Read more »

መጽሐፍ ቅዱስ “ባለንጀራህን በማለዳ መመረቅ የመርገም ያክል ነው” እንዲል እኛ ደፍሞ ጥሎብን አዲስ ወጣኒ ሲገኝ (በተለይ  አጀንዳችንን የሚደግፍ) ክቡር: ንዑድ: ብቸኛ ኢትዮጵያዊ ምሁር: ባለ ብዙ ተመክሮ: አልሞ ተኳሽ – እፍ ብሎ ፈዋሽ:  በሰማይ እንደ ንስር በምድር እንደ ባቡር … እየተባለ …

ፖለቲካ ምርጫ እንጂ አማራጭ አይደለም! Read more »

ባለፈው ሳምንት የቴዲ አፍሮን አልበም እንድንገዛ የሚያስገድዱንን 5 ምክንያቶች አንብቤ ነበር፤ አላሳመኑኝም እንጂ! ስለዚህ አልገዛሁም፡፡ ባልገዛም አዳም…

ቴዲ አፍሮ ሰሞኑን “ጥቁር ሰው” የሚል የሙዚቃ አልበም ይለቃል ተብሎ በጉጉት እየተጠበቀ ነበር። እንደሚታወቀው የቴዲ አፈሮ ሙዚቃ መልቀቅ ከኢህአዴግ ስልጣን መልቀቅ እኩል በጉጉት የሚጠብቁት ብዙዎች ናቸው። እኔም… አንዱ ሳልሆን አልቀርም። ታድያ ቴዲ ሙዚቃውን ከመልቀቁ ከጥቂት ቀናት አስቀድሞ በርካቶች በራሱ በቴዲ ላይ ነጠላ ዜና ሲለቁ ሰምተናል። (በዚህ አረፍተ ነገር አግባብ “ዜና” ማለት ወሬ ማለት ነው። ለነገሩ …

በደብብ ኢትዮጵያ ክልል በልዬ ስሙ በጉረፈርዳ ቀበሌ በቅርቡ የተፈጸመውን በአማራ ብሔረሰቦች ላይ የደረሰውን አሳፋሪ በደል እኛ በውጭ አገር የምንገኘው ኢትዮጵያውያን የዬትኛውም ብሔረሰብ ተወላጆች ይህንን ጉዳይ ዛሬ በአንድ ድምጽ ካልተቃወምነው ነጌ በያንዳንዳችን ብሔረሰብ ላይ ሊደርስ እንደሚችል አንጠራጠርም፤ ይሁ እንጂ ድርጊት በአንድ …

አስቸኳይ የስብሰባ ጥሪ Read more »

ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የደቡብ ሱዳን ጦር ሂጂሊጅ የተባለውን የሰሜን ሱዳን ግዛት እና በአካባቢው የሚገኘውን የነዳጅ ዘይት ንጣፍ የተቆጣጠረበትን ርምጃ

ትላንት ፀሎተ ሀሙስ ነበር። ቀኑን የጀመርኩት ግን በፀሎት አይደለም በሀዘን ነው። ይሄኔ ምን ሆነክ ይላል ብልህ ሰው፤ አዎ እንደርሱ ነው የሚባለው። በፌስ ቡክ መልዕክት ሳጥኔ ፤ “አንድ ኢትዮጵያዊ ኩዌት ውስጥ በድንገት ሞቶ ተገኘ ልጁ ወደ ኩዌት ከመጣ ገና ሶስት ወር እንኳ አልሞላውም” ሲል ከወዳጆቼ አንዱ መርዶ አስቀምጦልኛል። መልዕክቱን አንብቤ እንደጨርስኩ ድብርት እና ሀዘን በላዬ ላይ …

የመንግስታቱ ድርጅት የሰብአዊ መብት ጉባኤ የዘመናዊ ባርነት ክፍል በሊባኖስ የኢትዮጵያዊትዋን የአለም ደቻሳን አሟሟት በተመለከተ የሊባኖስ መንግስት መ

በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው የትንሳኤ በዓል ሊመጣ ሳምንት የማይሞላ ግዜ ቀርቶታል። እስቲ በሰላም ያምጣውና ሌላው ቢቀር እንኳን አደረሳችሁ ለመባባል ያብቃን። አሁን ህማማት ላይ እንገኛለን። በሀይማኖቱ የበቁ ወዳጆቻችን እንደሚነግሩን በዚህ ሰሞነ ህማማት ውስጥ ያሉ እያንዳንዱ ቀናት ክርስቶስ ስለ ሰው ልጅ የደረሰበት ስቃይ የሚታሰብባቸው ናቸው። በተለይም ኢየሱስ በአደባባይ ቆሞ ባስተማረ እና በተናገረ ግዜ የደረሰበት …

የጐንቻው የዚህ ጽሑፍ አቅራቢ ሰሞኑን የአማራውን መደራጀት አስመልክቶ ከአንዳንድ ታዋቂ ሰዎች፤ ምሁራኖች፤ ተቆርቋሪ ወገኖች የቀረበውን ወቅታዊ ጥሪ ለመደገፍና የበኩሌንም አስተዋጽዖ ለመግለጽ ነው። የአደረጃጀቱ ይዘትና አቋም እንደ ብሄረ የፓለቲካ ድርጅት (ፓርቲ) ሳይሆን ካለው ተጨባጭ ሁኔታ ተነስቶ፡ እሮሮ አሰሚ፤ አቤቱታ ለዓለም አቅራቢ፤እንባ …

የአማራ መደራጀት አስፈላጊነትና ድጋፍ Read more »

በመላው ዓለም ታዋቂነትና ከፍተኛ ከበሬታን ያገኙት ኢትዮጵያዊው የስነ ጥበብ ሰው ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ ትላንት ማምሻውን ከዚህ ዓለም በሞ

በደቡብ ክልል ቤንች ማጂ ዞን ይኖሩ የነበሩ የአማራ ክልል ተወላጆችን ጉዳይ የሚያጣራ ኮሚቴ መቋቋሙን ምንጮቻችን ገለጹ፡፡ በዳዮች የአጣሪ ኮሚቴ አባል መሆ

እዉቁ ኢትዮጵያዊ የስነ-ጥበብ ምሁር ከዚህ አለም በሞት ተለዩ። እጅግ የተከበሩ የአለም ሎሪት ሜትራ አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ ትንናት ከቀትር በኅላ በሰማን

በ2002 ዓ.ም. መጨረሻ አካባቢ በሸራተን አዲስ ማኔጅመንትና ሠራተኞች መካከል ተፈጥሮ የነበረው አለመግባባት ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሶ የነበረው ውዝግብ፣ አሁን…

ብጹዕ አቡነ መቃሪዮስ ገዳማትንና ቅዱሳን ቦታዎችን አስመልክተው በኢሳት በኩል እጅግ ጠቃሚ መልዕክት አስተላልፈዋል። ብጹዕ አባታችን በዚህ መልዕክታቸው ኢትዮጵያውያን ለሃይማኖታቸውና ለአገራቸው ቀናኢና ተቆርቋር በመሆን ማድረግ የሚገባቸውን ተግባሮች በዝርዝር አስገንዝበዋል። መልዕክቱን እዚህ ቪዲዮ ላይ ይመልከቱ። http://www.youtube.com/watch?v=DFQ-ZSrZ28Y&feature=autoplay&list=UU2AvdK6_3mGgyky6T82QBMQ&lf=plcp&playnext=1

Tweet አቤ ቶኪቻው መጀመሪያ ቆይ ርዕሱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩን አንቱ ያላልኩት በትህትና ጉድለት ሳይሆን ርዕሴ ቤት እንዲመታልኝ ፈልጌ ነው። ዛሬ እና ትላንት ከደቡብ ክልል የተፈናቀሉ ዜጎችን አስመልክቶ ሀሳቤን ላካፍላችሁ ሙከራ አድርጌያለሁ። እውነቱን ለመናገር እየተፈጠረ ያለው ነገር በጣም የሚያስጨንቅ ነው። ለዚህም ነው ደጋግሜ ነገሩን ማንሳቴ ወደፊትም ደግሜ አነሳዋለሁ። ታድያ በእናት ድርጅታችን ኢህአዴግ ውስጥ “የብሎግ እና ፌስ […]

ይህው እንግዲህ ፆም ሊፈታ ነው። ተስፋዬ ካሳ በአንድ ቀልዱ ላይ ሁለት ችግር ያላቸው…! (“ር”ን ረዘም ያድርጉልኝ) እናም ሁለት ችግርርርር … ያላቸው ባልና ሚስቶች ብላችሁ አንብቡልኝ፤ ስለ ፆም ፍቺ ያወሩትን እንዲህ ነግሮን ነበር፤ ሚስት “እንግዲህ አሁን ፆሙ ሊፈታ ነው። ምን ይሻለናል?” ብላ ትጠይቀዋለች። ባል ታድያ ምን አላት፤ “አይዞሽ ሌላ ፆም እንይዛለን” ብሎ “አፅናናታ” ተስፋዬን ደግሞም ደግሞም …

ከመስፍን አማን ሰሞኑን በደቡብ ክልል ቤንች ማጂ ዞን ጉራፋርዳ በተባለ ወረዳ የሚኖሩ በርካታ የአማራ ተወላጆች ሕገወጥ ሰፋሪዎች ናችሁ በሚል እስከ የካቲት 30 ቀን 2004ዓ.ም ድረስ አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ ትዕዛዝ ተላልፎባቸው ከአካባቢው በሃይል መፈናቀላቸውን በዜና መዘገቡ ይታወቃል። አንዳንድ ወገኖችም ለቻይናና የህንድ …

የአማራ ህዝብ ሁኔታ በህወሃት የአገዛዝ ዘመን Read more »

ከፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም (ትርጉም ከነጻነት ለሃገሬ) በኢትዮጵያ ታሪክ ራሱን ይደጋግመዋል ባለፈው ሳምንት የአሜሪካን ድምጽ የአማርኛው ፕሮግራም ዘገባ ከሃገሪቱ ደቡባዊ ክፍል በግዳጅ ከቀዬአቸው የተፈናቀሉትን በርካታ ኢትዮጵያዊያንን የሚመለከት ነበር፡፡ በዘገባው መሰረት፤ ከዚሁ ከደቡባዊ ክልል በጉራ ፈርዳ በግብርና ይተዳደሩ የነበሩ በርካታ የአማራ ተወላጆች …

የኢትዮጵያ ሽግግር ወደ ዴሞክራሲና የማንነት ፖለቲካ Read more »

የአፋር ሰብዓዊ መብቶች ድርጅት በአፋር ክልል ውስጥ ይስተዋላል የሚለውን የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት አስመልክቶ ተደጋጋሚ መግለጫዎችን ማውጣቱን ሰሞኑን በበተነው የፕሬስ መግለጫ አስታውቋል፡፡

የአፋር ሰብዓዊ መብቶች ድርጅት በአፋር ክልል ውስጥ ይስተዋላል የሚለውን የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት አስመልክቶ ተደጋጋሚ መግለጫዎችን ማውጣቱን ሰሞኑን በበተነው የፕሬስ መግለጫ አስታውቋል፡፡

Tweet ወደ ጎንደር የህክምና ሳይንስ ኮሌጅ ለማስተማር የመጣ አንድ ጀርመናዊ ሃኪም አንዲት የገበሬ ሚስት እያከመ ነበር። እንዴት ሾልኮ እንደገባ ባይታወቅም የሴትየዋ ባል ከሚስቱ ራስጌ ላይ ቆሟል። ገበሬው የታመመች ሚስቱን በስስት አይን፣ ፈረንጁን ሃኪም ደግሞ በተስፋ ይመለከታል። ጀርመናዊው ሃኪም ቆጣ ብሎ ከሚስቱ ራስጌ ተጠግቶ የቆመውን ገበሬ እንዲያስወጡት አዘዘ። ረዳቶቹ ገበሬውን እየገፈታተሩ አስወጡት። ፈረንጁም ህክምናውን ጀመረ… * […]

መጋቢት ሃያ ስምንት የኢትዮጵያ አርበኞች ከሌሎችም የውጭ አጋር ኃይሎች ጋር በመሆን ሃገራቸውን ከፋሽስት ጣልያን ወራሪ ጦር ነፃ አውጥተው አዲስ አበባ የገቡበት ቀን ነው፡፡

በቅርቡ ከደቡብ ክልል ልዩ ሥሙ አባ ፈርዳ ከተባለው አካባቢው የተፈናቀሉ አርሶ አደሮች የዛሬ ይዞታና ክልሉ የወሰደው እርምጃ፤ እንዲሁም የህጉ ዕይታ ይፈተ

በቅርቡ ከደቡብ ክልል ልዩ ሥሙ አባ ፈርዳ ከተባለው አካባቢው የተፈናቀሉ አርሶ አደሮች የዛሬ ይዞታና ክልሉ የወሰደው እርምጃ፤ እንዲሁም የህጉ ዕይታ ይፈተ

ከመቶ ዓመት በፊት፣ በሃገራችን ሸንጎዎች የሚካሔዱት በተጻፈ ሕግ ሳይሆን በዳኞቹ የብልሐት ፍርድ ነበር፡፡ በምኒልክ ዘመን በዳኝነት ጥበባቸው ስማቸው ደጋ…