ሥር ነቀል ወይሰ ሰር በቀል ለውጥ ? ከሎሚ ተራ ተራ…….
“ለመብቀል ለመብቀል፤ ሰንዴውም ይበቅላል። ለመብቀል ለመብቀል ቦቆሎም ይበቅላል። ለመብቀል ለመብቀል አረሙም ይበቅላል። ቦቆሎው ከአረሙ ሰንዴም፤ ከእንክረዳዱ በተግባር ይለያል።” ክቡራን አንባቢያን ሆይ ለመሆኑ ወያኔ አገር በቀል፤ አጥፊና ላለፉት 22 ዓመታት ሕዝብን የገደለ፤ ያፈነ ያሰደደ፤ ያሰረና ያፈናቀለ፤ አሁንም ድረሰ በመግደልና በማፈን እንዲሁም በዝርፊያላይ የተስማራ ክፉ፤አገር በቀል ሰረአት ለመሆኑ ምሥክር መቁጠር ያሰፈልጋል ትላላችሁ? “ወችው ጉድ፤ አሉ ብላታ;፤…………..፤ መቼም […]