የአፍሪቃ አንድነት የ50 ዓመት ጉዞ
ሰኞ ግንቦት 12 ቀን 2005 ዓ.ም. አምስት መዓልት ብቻ መቁጠር ይጠበቃል። ከእዚያም 50ኛ ዓመቱን ደፈነ ይባላል፤ የአፍሪቃ አንድነት። እጎአ 1963 ዓ ም፤ የቀን ቀመሩ በአጠቃላይ የጎርጎሮሳውያኑ ነው፤ ግንቦት 25። ነፃነቷን ከቅኝ ገዢዎች አስጠብቃ የቆየችው ኢትዮጵያ አፍሪቃውያን ወዳጆቿን እመዲናዋ ጠርታ ሽር ጉድ ይዛለች።
ሰኞ ግንቦት 12 ቀን 2005 ዓ.ም. አምስት መዓልት ብቻ መቁጠር ይጠበቃል። ከእዚያም 50ኛ ዓመቱን ደፈነ ይባላል፤ የአፍሪቃ አንድነት። እጎአ 1963 ዓ ም፤ የቀን ቀመሩ በአጠቃላይ የጎርጎሮሳውያኑ ነው፤ ግንቦት 25። ነፃነቷን ከቅኝ ገዢዎች አስጠብቃ የቆየችው ኢትዮጵያ አፍሪቃውያን ወዳጆቿን እመዲናዋ ጠርታ ሽር ጉድ ይዛለች።