የባህልና ቱሪዝም ቢሮው መግለጫውን እንዲያርም ታዘዘ፤ ኢሬቻ በደብረ ዝቋላ አይከበርም
ፓትርያርኩ እና የመስተዳድሩ ፕሬዝዳንት በጉዳዩ ላይ መወያየታቸው ተጠቁሟል ‹‹የኢሬቻ ቱሉ በዓል በክልል ደረጃ የት አካባቢ መከበር እንዳለበት ገና አልተወሰነም፡፡›› (የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ እና የኦሮሞ አባ ገዳዎች ምክር ቤት) የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ፣ ‹‹ኹለተኛው ዙር የኢሬቻ በዓል በዝቋላ ተራራና በአካባቢው ይከበራል›› በሚል በሬዲዮና ቴሌቪዥን ለአስተላለፈው መግለጫ እርምት እንዲያደርግ በክልላዊ መንግሥቱ ፕሬዝዳንት አቶ ሙክታር ከድር …![]()
የማለዳ ወግ … መሰዊያው ያቃጠላቸው የእኛ ልጆች ! – ከነብዩ ሲራክ
ከእስክንድር ናፍቆት እስከ አንድነት ዘመነ፤ አይዞህ ወንድም አለም!! …ምስላቸውን ተመልክቸ ፣ ታሪካቸውን ሰምቸ ስሜቴን ካናወጡት ጥቂት ምስሎች መካከል ከጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ቅምጥል ከታዳጊ ናፍቆት በቅርቡ አባቱን ከታሳሪዎች መካከል ሲያፈላልግ የተነሳው የፖለቲከኛው ዘመነ ምህረት ልጅ አንድነት ዘመነ ተናጋሪ ምስልን ከሃገር ውስጥ ካየኋቸው ስሜት ኮርኳሪ ተናጋሪ ምስሎች ውስጥ ይጠቀሳሉ። … ከሃገር ወጣ ሲባል ደግሞ አስተማሪው በሞት የተነጠቀው […]
በእኔ እምነት እና መረዳት – በዘር ጉዳይ ላይ – ዮናታን ተስፋዬ ረጋሳ
በእኔ እምነት እንኳን ‘አማራ’ ‘ኦሮሞ’ና ትግሬ . . . የሚባል ማንነትም የለም – በግድ በቋንቋ ‘አንድ ናቸው’ ካልተባለ በስተቀር (እሱም ቢሆን ዘየው የተለያየ ነው – የሀረሪ ኦሮምኛ ተናጋሪ ማህበረሰብ ከጂማው ኦሮምኛ ተናጋሪ ማህበረሰብ በቋንቋ ደረጃ እንኳን ልዩነት አለው – እንደ አይሪሽ እና ስኮት አርጋችሁ አስቡት) በተመሳሳይ መልኩ የተንቤኑ ከአድዋው ትግርኛ ተናጋሪ በተለየ ቅላፄ እና ዘዬ […]
መድረክ “በፌዴራሊዝም ” ጉዳይ እንዳይከራከር ታገደ – ኪዳኔ
የኢህአዴግ ምርጫ ቦርድ እንደገለፀው በነገው ዕለት በቴለቪዥን የፖለቲካ ፓርቲዎች ክርክር ይጀመራል፡፡ የነገው ክርክር ሰብኣዊ መብትና መድብለ ፓርቲ የተመለከተ ሲሆን ነገ ከጥዋቱ 3፡00 ሰዓት ተደርጎ ቀን ሙሉ ኢህአዴግ እማይጥመውን ንግግር በመቀስ ሲቆርጦው ከዋለ በኋለ ማታ ከ 2 ሰዓት ዜና በሁዋላ ይቀርባል ተብለዋል፡፡ በተያያዘ ዜና መድረክ በፌዴራሊዝም ላይ በሚደረግ ክርክር እናዳይከራከር ተከልክለዋል፡፡ ህዝብ ከህዝብ ጋር እያናቆረ ያለው […]
የሚሊዮች ንቅናቄ ለሰማያዊ – አንድ ለአምሳ
የሰማያዊ ፓርቲ ከፍተኛ ሕዝባዊ ትንቅንቅ ከገዢው ፓርቲ ጋር ይዟል። ሰማያዊዎች የሚያደርጉት ትግል የነጻነት ትግል ነው። የሚተማመኑት በማንም አይደለም በሕዝቡ ነው። በሕዝቡ ብቻ ! በእኛና በእናንተ ። ገዢው ፓርቲ ሕወሃት የሰማያዊ ተወዳዳሪዎችን እያሰረ፣ ከምዝገባው እየሰረዘ፣ የቅስቀሳ መልእክቶቻቸውን ሳንሱር በማድረግ አልስተላልፍም እያለ፤ ህዝባዊ ስብሰባዎችን ሲጠሩ እየከለከለ፣ ህዝቡ ስለ ሰማያዊ ፓርቲ እንዳይሰማ ትልቅ ጫና እያሳደረ ነው። ይሳካለታል ወይ […]
እሥር ላይ ባሉ የተቃዋሚ መሪዎች ላይ እሥራት ተወሰነ፤ ቀሪው ተቀጠረ – ማርች 13, 2015
Ethiopia’s High court decision on jailed opposition leaders 03-12-15
በምርጫው ሂደት ላይ የተቃዋሚዎች ስሞታ – ማርች 13, 2015
Opposition parties of Ethiopia complain about the elections process 03-12-15
የአዲስ አበባ ከንቲባ የከተማዋን የጸጥታ ጉዳይ ለኦሮምያ ምክር ቤትም ሪፖርት እንዲያቀርቡ ታዘዙ
መጋቢት ፫(ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የአዲስ አበባንና የኦሮምያን የጸጥታ ሁኔታ ለማስተሳሰር፣ የኦሮምያን ልዩ ሃይልና የፌደራል ፖሊሶችን በጋራ በአዲስ አበባ ለመጠቀም ሲባል፣ መስተዳድሩ የጸጥታ ጉዳዮችን ለጨፌ ኦሮምያም ጭምር ሪፖርት እንዲያደርግ ታዟል። የእቅዱ ዋና ነዳፊ የሆኑት የጠ/ሚኒስትሩ አማካሪ አባይ ጸሃየ፣ ጸጥታን በተመለከተ የኦሮምያ ምክር ቤት ሪፖርት እንዲቀርብለት፣ የልማት ጉዳዮችን በተለይ መሬትን በተመለከተ ደግሞ የአዲስ …
እንግሊዝ ከሰብአዊ መብቶች ጋር በተያያዘ ለኢትዮጵያ የምትሰጠውን እርዳታ ማቋረጡዋን አስታወቀች
መጋቢት ፫(ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ብሉምበርግ የእንግሊዝ ባለስልጣናትን ጠቅሶ እንደዘገበው እንግሊዝ በኢትዮጵያ ማህበራዊ አገልግሎቶችን ለመደጎም ትሰጥ የነበረውን እርዳታ ያቋረጠችው፣ መንግስት መጪውን ምርጫ ተከትሎ ጋዜጠኞችንና የተቃዋሚ ፓርቲ አባሎችን ማሰሩንና መዋካቡን በመቀጠሉ ነው። የእንግሊዝ አለማቀፍ የልማት ተራድኦ ጸሃፊ ጀስቲን ግሪኒንግ ፣ እንግሊዝ አጠቃላይ የሆነ የኢኮኖሚ ድጋፍ ለማድረግ መወሰኑዋን ተከትሎ፣ ቀድም ብሎ ይሰጥ የነበረው የማህበራዊ …
አቶ በረከት ስምኦን ራሳቸውን ከምርጫ ክርክር አገለሉ
መጋቢት ፫(ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በአለማቀፍ ታዛቢዎችና በኢትዮጵያውያን በቂ ትኩረት ያልተሰጠውን የግንቦት 16 ቀን 2007 ምርጫ ክርክር የሚሳተፉለትን መሪዎች ሲያፈላል የነበረው ኢህአዴግ፣ ለመጀመሪያው ዙር የክርክር መድረክ የሚሆኑትን ሰዎች ሲመርጥ፣ አቶ በረከት ራሳቸውን አግልለዋል። ኢህአዴግ 23 አመራሮችን ለክርክር በእቅድ የያዘ ቢሆንም፣ ከእነዚህ ወስጥ በመጀመሪያው ዙር መጣሪያውን ያለፉት አቶ ሬዲዋን ሁሴን እና አቶ ደሰታ …
በአማራ ክልል የተሰሩ የገጠር መንገዶች ጥራት ከፍተኛ ችግር እንዳለባቸው ተገለጸ፡፡ባለስልጣን መስሪያ ቤቱም ችግሩን አምኗል፡፡
መጋቢት ፫(ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ከየካቲት 30 እስከ መጋቢት 3 ቀን 2007 ዓም. በሚቆየው የአማራ ክልል ምክር ቤት 4ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ በክልሉ ርዕሰ መስተዳደር በቀረበው የግማሽ አመት ሪፖርት፣ ከየዞኑ ሴክተር መስሪያ ቤቶች በቋሚ ኮሚቴዎች አማካኝነት በቀረቡት ጥያቄዎችንና ቅሬታዎች በክልሉ በተገነቡ የገጠር መንገዶች አሰራር ላይ ተገቢው …
በሲዳማ ዞን የአለታ ጩኮ ወረዳ ህዝብ በውሃ እና መብራት ማጣት እየተሰቃየ ነው
መጋቢት ፫(ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በወረዳው ውሃ ከ15 ቀን በላይ በመጥፋቱ ከጉረቤት ቀበሌያት እየተቀዳ የሚመጣው ንፅህናው ያልተጠበቀ አንድ ጀሪካን ውሃ እስከ 10 ብር እየተሸጠ ሲሆን ፣ ይህንኑ ውሃ በአህያ ጋሪ ከተማ ውስጥ ለመግዛት ነዋሪዎች ቀድመው ለመክፈል ይገደዳሉ ። አንዲት የጪኮ01 ቀበሌ ነዋሪ የሆነችና በሰው ቤት የቀን ስራ ሰርታ የምትተዳደር ሴት ” እቤቴ …
ከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና – ማርች 12, 2015
ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።
ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት
ከአዲስ አበባ ወደ ደምቢዶሎ ሲጓዝ የነበረ አውቶብስ ተገልብጦ የ12 ሰዎችን ህይዎት ቀጠፈ 12 people died after bus overturned
የአዉሮጳ ኅብረት የሁለት ቀን ጉባኤ
የአዉሮጳ ኅብረት የሀገር ዉስጥ ጉዳይ ሚኒስትሮች የሁለት ቀን ጉባኤ የኅብረቱ ዋና መቀመጫ በሆነችዉ ብራስልስ ጀምረዋል። ሚኒስትሮቹ በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ስጋትነቱ እየተጠናከረ በመጣዉ በሽብር እንቅስቃሴና በሕገወጥ ወደአዉሮጳ ስለሚገቡ ስደተኞች ጉዳይ እንደሚነጋገገሩ ይጠበቃል።
የኢትዮጵያ መንግሥት የኢንተርኔት ስለላ
የኢትዮጵያ መንግሥት ጋዜጠኞችን ለመከታተል የስለላ የኮምፕዩተር ፕሮግራሞችን መቀጠም መቀጠሉን አንድ ጥናት አመለከተ።
«ቀለም ቀቢ ነኝ» ሰዓሊዉ
ከ 20 ዓመት በፊት በሥነ-ጥበቡ መድረክ ማበብ የጀመረዉ የዝያን ግዜዉ እንቡጥ ሰዓሊ እንግዳጌጥ ለገሰ በአሁኑ ወቅት አሉ ከሚባሉት ታዋቂ ኢትዮጵያዉያን ሰዓሊዎች ይመደባል ይላል፤ መቀመጫዉን በርሊን ላይ ያደረገዉ ሰዓሊዎችንና ስራቸዉን የሚያስተዋዉቀዉ የመገናኛ መረብ።
የአሸባብ ጥቃት፤ የኢትዮጵያ ወታደሮች መገደል
አሸባብ በጣም መዳካሙን የሶማሊያ መንግሥትና ደጋፊዎቹ መናገር ከጀመሩ ከሁለት ዓመት በላይ ተቆጠረ።ሶማሊያ ግን የአክራሪዉ ደፈጣ ተዋጊ ቡድን ጥቃት ተለይቷት አያዉቅም።ሆቴሎች፤ የዓለም አቀፍ ድርጅቶች ፅሕፈት ቤቶች፤ አብያተ-መንግሥታት፤ መስሪያ ቤቶች፤ የጦር ሠፈሮች፤ አዉሮፕላን ማረፊያዎች፤ የመሰብሰቢያ አዳራሾች ሁሉም ይጠቃሉ፤ ሁሌም ይሸበራሉ።
አቶ ግርማ ሠይፉና መጪዉ ምርጫ
ፓርቲዉ በምርጫዉ ለመሳተፍ አጩዎቹን ሰይሞ፤የመወዳደሪያ አላማዎቹን ለይቶ ዝግጅቱን አጠናቅቆ ነበር።በዚሕ መሐል ነዉ ፓርቲዉ በአቶ ግርማ ቋንቋ «ለመወዳደር አይደለም ዉድድር ለመመልከት እንኳን ያልተዘጋጁ» ላሏቸዉ ሰዎች የተሰጠዉ።
ቀለም ቀቢ ነኝ «ሰዓሊዉ»
ከ 20 ዓመት በፊት በሥነ-ጥበቡ መድረክ ማበብ የጀመረዉ የዝያን ግዜዉ እንቡጥ ሰዓሊ እንግዳጌጥ ለገሰ በአሁኑ ወቅት አሉ ከሚባሉት ታዋቂ ኢትዮጵያዉያን ሰዓሊዎች ይመደባል ይላል፤ መቀመጫዉን በርሊን ላይ ያደረገዉ ሰዓሊዎችንና ስራቸዉን የሚያስተዋዉቀዉ የመገናኛ መረብ።
ጄኔራል ጻድቃንና ጤዛዋ ማሌሊት…በ40ኛው (በዶ/ር አረጋዊ በርኸ)
Editor’s note:በቅርቡ ከጄ/ል ጻድቃን ጋር ያደረግነውን ቃለ-መጠይቅ በተከታታይ ማቅረባችን ይታወሳል፡፡ በቃለ-መጠይቁ ከተነሱት ርዕሰ-ጉዳዮች በተወሰኑት ላይ ዶ/ር አረጋዊ በርኸ አስተያየታውን ልከውልናል፡፡ዶ/ር አረጋዊ ከህወሓት መሥራቾች አንዱ ሲሆኑ እስከ1971 በሊቀመንበርነት፣ እስከ1978 ደግሞ በወታደራዊ መሪነት ያገለገሉ ሲሆን፤ የማርክሳዊ ሌኒናዊ ሊግ ትግራይ(ማሌሊት) ምሥረታን ተከትሎ ከተደረገው የአመራር ሽግሽግ በኋላ ድርጅቱን ለቅቀው በአውሮፓ ነዋሪ ናቸው፡፡ ጄ/ል ጻድቃን ገ/ትንሳዔ ደግሞ ከ1971 ጀምሮ የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል፣ ከ1978 ጀምሮ ደግሞ የማሌሊት የፖሊት ቢሮ አባል እና የህወሓት ሠራዊት ቺፍ ኦፍ ስታፍ በመሆን እስከትጥቅ ትግሉ ማብቂያ አገልግለዋል፡፡ —- (ዶ/ር አረጋዊ በርኸ) ባለፉት ሳምንታት ህወሓት የተመሰረተበት 40ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ የህወሓት መሪዎች ብቻ ሳይሆኑ የኢህኣዴግ ባጠቃላይ መጀመርያ በመቀሌ ቀጥሎ በኣዲስ ኣበባ ተሰባስበው ለኣንድ ወር ሙሉ የሃገሪቱን ሃብት ሲያባክኑና ሲዝናኑበት እንደከረሙ ተገንዝበናል። መቸም የኣምባገነኖች ጭንቀት ማስተንፈሻ ነው መሰለኝ፣ ህዝብ በረሃብና በስራ-ኣጥነት ሲጠቃ፤ ሃገርን በዴሞክራሲያዊ ስርዓት እጦት ስትታፈን ሁሉም ኣምባገነኖች ማስተዳደር ሲያቅታቸው ምክንያት እየፈጠሩ በሃገርና በህዝብ ንብረት እንዲህ መቀለዳቸው የተለመደ ለመሆኑ ሩቅ ሳንሄድ የደርግ ኢሰፓና የነፃድቃን ማሌሊት ምስረታ ፌስታ ማስታወሱ በቂ ነው። ኣሁንም ሃገር በቀልና ዓለምኣቀፍ ጥናቶች እንደሚያስረዱት፣ ኢትዮጵያ የተጠመደችበትን ዙርያ-መለስ ቀውስና ህዝቡ እየደረሰበት ያለው ስቃይ መረኑ ኣልፎ ሃገሪቱ ጭራሽ ስርዓት-ኣልባ ወደ እምትሆንበት ደረጃ እያሽቆለቆለች መሆንዋን በጥናት የተደገፈ መረጃ ቢያቀርቡም፣ ግብዞቹ የኢህኣዴግ መሪዎች መራር ሓቁን ከመጋፈጥ ይልቅ፣ ሃገሪቱ የበለፀገች – ህዝቡ የደላው ይመስል፣ ኣሸሼ-ገዳሜ ሲሉ ይገኛሉ። ህወሓት/ኢህኣዴግ 40ኛ ዓመት-በዓል ብሎ ቅጥ ያጣ ድግስ በጣለበት […]
አምስት የደህንነት አባላት ወደ ጨለማ እስር ቤት ተወረወሩ:: - ምንሊክ ሳልሳዊ
የመከላከያ እና የደህንነት ግምገማዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ::ቀጣዩ ግምገማ ከዛቻና ማስፈራራት ወደ ልመና ሊዞር ነው::ባለፉት ሳምንታት በመከላከያ ሰራዊት በምድር ጦር እና አየር ሃይል እንዲሁም በደህንነት መምሪያ ሲደረጉ የነበሩ ግምገማዎች በስፋት ቀጥለው አባሎቻቸውን እያሰሩ እና እያስፈላሩ በመጭው ሳምንቶችም ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ለስርአቱ ቅርብ የሆኑ ምንጮች ገልጸዋል:: በመፍረክረክ ላይ ያለው ስርአቱ ባደረበት ከፍተኛ ስጋት እና በገባበት አጣብቂኝ ተከትሎ በመከላከያ ውስጥ […]
አስር የድረ-ገጽ አዘጋጆች ቴድሮስ አድሃኖም ውሸታቸውን እንዲያርሙ አሳሰቡ!
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ “ቁጥር አንድ የኢትዮጵያ ፒኖሾ” የሚል ስያሜ አግኝተዋል!! ጋዜጣዊ መግለጫ ዋሽንግተን ዲሲ፤ አስር የድረ-ገጽ አዘጋጆች በአንድነት በመሆን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም በመንግስት መገናኛ ብዙሃን እና በፌስቡክ ገጻቸው የተናገሩትን አጸያፊ እና ሃላፊነት የጎደለው ውሸት እንዲያርሙ ጠይቀዋል። ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም በመገናኛ ብዙሃን ታዳጊ ወጣት በሪቱ ጃለታ የተናገሩትን የ20 ሚልዮን ዶላር የፈጠራ ታሪክ እስካሁን […]
የጎሳ ፌዴራሊዝም መርዝ በኢትዮጵያ (ፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም)
ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ እራሱን ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ (ህወሀት) እያለ የሚጠራው ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ የሀሰት እና የሸፍጥ የተውኔት መድረክ የተንጸባረቀበትን ህገመንግስት አርቅቆ እ.ኤ.አ ታህሳስ 8/1994 በማጽደቅ…
The post የጎሳ ፌዴራሊዝም መርዝ በኢትዮጵያ (ፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም) appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
አቶ ታደሰ ሲሳይ ስልጣነ ክህነታቸውን ቢገፈፉም አሁንም “ካህን ነኝ” ማለታቸውን አልተዉም
የአሌክሳንደሪያ፣ ቨርጂኒያ ሐመረኖህ ኪዳነ ምሕረት የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተዳዳሪ “ቀሲስ” ታደሰ ሲሳይ በመባል የሚታወቁት ግለሰብ ክህነታቸውን ተገፈው በተራ ስም አቶ ታደሰ ሲሳይ ተብለው እንደሚጠሩ ውሳኔ ከተላለፈባቸው ዛሬ አንድ ዓመት ሞላው። ሙሉውን የተወገዙበትን መግለጫ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። ቀሲስ ታደሰ ሲሳይ ሥልጣነ ክህነታቸውን …
አቶ ታደሰ ሲሳይ ስልጣነ ክህነታቸውን ቢገፈፉም አሁንም “ካህን ነኝ” ማለታቸውን አልተዉም Read more »
አዎን ትግሬ ሁሉ ወያኔ ነው! (ምላሽ ለፕ/ር መስፍን)
በዘመናዊቱ ኢትዮጵያ አቅጣጫቸውን እየቀያየረ ከሚመጡ አርዕስቶች ውስጥ ፣ “እውነት ትግሬ ሁሉ ወያኔ ነው?” የሚለው ሁሌም እንደ አዲስ በተለያዩ ኢትዮጵያውያን ሃሳብ ሲሰነዘርበት ይስተዋላል። ሰሞኑንም በፕሮፌሰር መስፍን ወልደማሪያም የተጻፈውን “የወያኔ ጥላቻ ፍሬ”…
The post አዎን ትግሬ ሁሉ ወያኔ ነው! (ምላሽ ለፕ/ር መስፍን) appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ሦስት የመንግሥት ተቋማትን አስጠነቀቁ PM Hailemariam Desalegn warned three gov’t institutions
ተጻፈ በ ብርሃኑ ፈቃደ
‹‹የውኃ ሥራዎች በሞትና በሕይወት…
የሱማሌ ክልል ፕሬዚዳንት በዋሽንግተን ዲሲ ለደረሰባቸው የኢትዮጰያውያን ተቃውሞ የብልግና ምላሽ ሰጡ።
መጋቢት ፪(ሁለት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የሱማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ አብዲ መሀመድ ኡመር በዋሽንግተን ዲሲ ከፍተኛ ተቃውሞ አጋጠማቸው። ፕሬዚዳንቱ በተገኙበት ሆቴል የተገኙ ኢትዮጰያውያን ፦” ሰውዬው እጃቸው በደም የተጨማለቀ፣ የሱማሌ ክልል ወጣቶችን በመግደል በዘር ማጥፋት ክስ የተመሰረተባቸውና እና ለዚህም በዓለማቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ሊጠየቁ የሚገባ ወንጀለኛ መሆናቸውን በማውሳት ከፍ ያለ ተቃውሞ አሰምተዋል። በደረሰባቸው ድንገተኛ …
በኢትዮጰያ ህዝባዊ ስብሰባዎችና ሰልፎች ቢታገዱም ህዝቡ በስርዓቱ ላይ ያለውን ተቃውሞ በተለያዩ መንገዶች መግለጹን ቀጥሏል።
መጋቢት ፪(ሁለት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በተለይ በአዲስ አበባ በተለያዩ ስፍራዎች የሚገኙ ግድግዳዎችና የኤሌክትሪክ ምሰሶዎች በየእለቱ “ጭቆና በቃን! ነጸነትና ፍትህ እንፈልጋለን! ለነጸነት ትግል ተነስ!” በሚሉ መፈክሮች አሸብርቀው መታየታቸው የተለመደ ሆኗል። በቅርቡ ደግሞ እነኚሁ የፍትህና የነጻነት ጥያቄዎች በመገበያያ የብር ኖቶች ላይ ሳይቀር በስፋት እየተስተዋሉ መሆናቸው የደረሱን መረጃዎች ያመለክታሉ። ሂደቱ በዚህ ከቀጠሉ የብር ኖቶች በሙሉ …
የጠቅላይ ሚኒስትሩ የትውልድ መንደር ነዋሪዎች በውሀ፣ በመብራትና በስልክ ችግር ክፉኛ እያማረሩ ነው።
መጋቢት ፪(ሁለት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ነዋሪዎቹ ምሬታቸውን ለኢሳት ሲግልጹ፦” አቶ ሀይለማርያምን ከልባችን አውጥተን ከጣልነው ቆይተናል” ብለዋል። በደቡብ ክልል በወላይታ ዞን የጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ የትውልድ ቦታ የሆነችው የአረካ ከተማ ነዋሪዎች እንዳሉት በጠቅላላ የወላይታ ዞን ነዋሪዎች በውሀ፣በመብራትና በስልክ ችግር መማረር ከጀመሩ ረዥም ጊዜያት ሆኗቸዋል። በተለይ ካለፉት ሁለት ወራት ወዲህ የአቶ ሀይለማርያም የትውልድ መንደር …
የኢትዮጰያ መንግስት በተያዘው ዓመት 3 ሚሊዮን ለሚጠጉ ሰዎች እርዳታ እንደሚያስፈልገው ማሳወቁን ተመድ ገለጸ።
መጋቢት ፪(ሁለት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ተመድ የመንግስትን ሪፖርት ዋቢ አድርጎ ባወጣው መግለጫ ዘንድሮ በኢትዮጰያ 2.9 ሚሊዮን ሰዎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል ብሏል። ከተረጅዎቹ መካከል 38 በመቶው ከኦሮሚያ፣ 31 ከመቶው ደግሞ ከሶማሌ፣ 12 በመቶው ከትግራይ እና 6 በመቶው ካማራ ክልሎች መሆናቸውን ሪፖርቱ ያመለክታል። ለተረጅዎቹ ድጋፍ ለማድረግ 386 ሚሊዮን ዶላር እንደሚያስፈልግ ያመለከተው ተመድ፤ ይሁንና …
መንግስት- የትግራይ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት አባላት ናቸው ባላቸው ሁለት የመቀሌ ነዋሪዎች ላይ የሽብርተኝነት ክስ መሰረተ
መጋቢት ፪(ሁለት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በኢትዮጵያ ውስጥ አባላትን ሲመለምሉና መንግሥትንና ተቋማቱን ሲሰልሉ ተደርሶባቸዋል፣ እና የትግራይ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ዴምሕት) ቡድን ምልምሎች ናቸው>> ባላቸው ሁለት ተጠርጣሪዎች ላይ ዐቃቤ ህግ ክስ መሠረተ፡፡ <<የወንጀሉ ድርጊት በሚሰጠው ውጤት ሙሉ ተካፋይ በመሆን የፖለቲካ፣ የሃይማኖት ወይም የአይዲዎሎጂ ዓላማን ለማራመድ፣ ሕዝብን ለማስፈራራትና በመንግሥት ላይ ተፅዕኖ ለማሳደር ሲንቀሳቀሱ ነበር>> ተብለው …
በባሌ ብሔራዊ ፓርክ የተቀሰቀሰውን እሳት ለማጥፋት ሲታገል የነበረው ወጣት ህይወቱ አለፈ
መጋቢት ፪(ሁለት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የአካባቢ ተቆርቋሪና የማህበረሰብ ቱሪዝም ኤክስፐርት የሆነው ወጣት ቢኒያም አድማሱ ሰሞኑን በባሌ ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ እንደተቀሰቀሰ መስማቱን ተከትሎ ወደዚያው በማቅናት እሳቱን ለማጥፋት ሲረባረብ ነው በቃጠሎ ህይወቱ ያለፈው። ወጣት ቢኒያም ወደባሌ ብሄራዊ ፓርክ ያቀናው እንደሱ እሳቱን ለማጥፋት ከዘመቱ ከሌሎች ወጣቶች ጋር በመሰባሰብ ነበር። በስፍራው ደርሰው በጋራ ርብርብ በሚያደርጉበት ወቅት …
ከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና – ማርች 11, 2015
ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ
በኤርምያስ ለገሠና በዲ/ን ዳንኤል ክብረት በኩል እኛን ማዋራት አሰኘኝ
ይሄይስ አእምሮ (ከአዲስ አበባ)
ይህ ኢትዮጵያዊነት በስንት ረገድ ቁጭት ውስጥ እየከተተን እንደሆነ እናንተም አስቡት። በእጅጉ የሚገርም ሁኔታ ውስጥ እየከተተን ነው ያለ። በዚህች ሌሊት ሰባት ሰዓት ገደማ ያነበብኩት ጽሑፍ እንኳን ክፉኛ ዕንቅልፍ ነስቶኝ ከሌሊቱ አሥር ሰዓት ላይ ከሚጥመው መኝታየ ተነስቼ ይሄውና መዶግዶግ ያዝኩ – ለነገሩ ሳለ ወያኔ ምን የሚጥም መኝታ አለና!
አዲስ የጥንታዊው ሰው ቅሪተ አካል በኢትዮጵያ
ባለፈው ሳምንት፣ በዛሬዋ ዕለት ነበረ፣ የሳይንሱ ዓለም ፣ በተለይም የጥንታዊው ሰውም ሆነ ቅድመ ሰው ቅሪተ አካል ተመራማሪዎች ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ 2,8 ሚሊዮን ዓመት ገደማ ዕድሜ ያለው መንገጭላ ከ 5 ጥርስ ጋር መገኘቱን በይፋ በማሳወቅ ደስታቸውን
የሰላም ዉልና የሽብር ጥቃት በማሊ
በማሊ ዋና ከተማ ባማኮ ባለፈዉ ሳምንት መጨረሻ የደረሰዉ ጥቃት በሀገሪቱ መንግሥትና በቱአሬግ አማፅያን መካከል የተጀመረዉን የሰላም ድርድር ለማደናቀፍ ያለመ ነዉ በማለት መንግሥትና ፈረንሳይ አዉግዘዋል። በጥቃቱ አንድ የቤልጅና አንድ የፈረንሳይ ዜጎችን ጨምሮ አምስት ሰዎች ተገድለዋል።
የዮርዳኖሱ ንጉሥ ዲስኩር በአውሮፓ ፓርላማ
የዮርዳኖስ ንጉሥ ዳግማዊ አብዱላኽ ፣ በሽትራስቡርግ ከተማ በመገኘት ለአውሮፓ ፓርላማ ንግግር አሰምተዋል። ዮርዳኖስ፤ ራሱን IS ወይም ISIS እያለ የሚጠራውን አክራሪና አሸባሪ ቡድን ለመውጋት ፤ ከዓለም አቀፉ ጥምረት ጋር በመቀላቀል ድርሻዋን
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ሦስት የመንግሥት ተቋማትን አስጠነቀቁ
‹የውኃ ሥራዎች በሞትና በሕይወት መካከል ያለ ዘርፍ ነው›› ‹‹ማኘክ ከሚችሉት በላይ የጎረሱ ስላሉ ጀርባቸውን በመምታት ማስወጣት ይገባል›› ለሦስት ቀናት በመላ አገሪቱ የኮንስትራክሽን ዘርፍ ላይ የተሰማሩ ከአራት ሺሕ በላይ ድርጅቶችና ባለሙያዎች…
The post ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ሦስት የመንግሥት ተቋማትን አስጠነቀቁ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ፓርላማው የዋና ኦዲተሩን ሥልጣን አራዘመ
-የሁለተኛ ምክትል ዋና ኦዲተር ሹመትም ፀድቋል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመጀመርያ የሹመት ዘመናቸውን ያገባደዱትን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ዋና ኦዲተርን ሁለተኛ የሥራ ዘመን ሹመት አፀደቀ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም…
The post ፓርላማው የዋና ኦዲተሩን ሥልጣን አራዘመ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
በአይሁዶች መርዘኛ ጥርስ የገባች ሀገር ኢትዮጵያ! – ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው
“ለይሁዳ ወልዱ ወለ ውሉደ ውሉዱ የደምሰስ (የይሁዳ ልጅና የልጆቹ ልጆች ይደምሰሱ)” ትላለች የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን በዐቢይ ጾም የመጨረሻ ሳምንት በሰሙነ ሕማማት የጾም የጸሎት የስግደት ሥርዓት ውስጥ በዕለተ ስቅለት ቀን በ11ኛው ሰዓተ…
The post በአይሁዶች መርዘኛ ጥርስ የገባች ሀገር ኢትዮጵያ! – ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
የአውሮፓ ህብረት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከሰማያዊ ፓርቲ ጋር ተወያየ!!
‹‹ኢህአዴግ እያታለላችሁ ነው፡፡ እናንተም ለመታለል ዝግጁ ሆናችኋል›› ኢ/ር ይልቃል ጌትነት የአውሮፓ ህብረት ዛሬ መጋቢት 1/2007 ዓ.ም አዲስ አበባ በሚገኘው ጽ/ቤቱ ባደረገው ስብሰባ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር በተጋባዥ እንግዳነት ተገኝተው ከህብረቱ ተወካዮች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ኤምባሲ ያላቸው 20 ያህል የህብረቱ አባል አገራት በተገኙበት ስብሰባ ላይ አብዛኛዎቹ በአምባሳደሮቻቸው እንዲሁም ቀሪዎቹ በምክትል አምባሳደሮቻቸው ተወክለው የተገኙ […]
የመብት ህጎች እና ድንጋጌዎች የተቆለሉባት ግን የቤት ስራዋ የደቆሳት ሃገር – የምንሊክ ሳልሳዊ የሳምንቱ መልእክት
የህግ የበላይነት ባልተከበረበት ሀገር ስለዴሞክራሲያዊ መብቶች ማንሳት ተገቢ አይደለም፡፡ ጥላቻ በፈጠረው ፍርሃት ብቻ ወያኔ በፈበረካቸው ህጎች ዜጎች ለመጥለፍ እያዋሉት ነው:: የምንሊክ ሳልሳዊ የሳምንቱ መልእክት የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምጽ

