ቀለም ቀቢ ነኝ «ሰዓሊዉ»

ከ 20 ዓመት በፊት በሥነ-ጥበቡ መድረክ ማበብ የጀመረዉ የዝያን ግዜዉ እንቡጥ ሰዓሊ እንግዳጌጥ ለገሰ በአሁኑ ወቅት አሉ ከሚባሉት ታዋቂ ኢትዮጵያዉያን ሰዓሊዎች ይመደባል ይላል፤ መቀመጫዉን በርሊን ላይ ያደረገዉ ሰዓሊዎችንና ስራቸዉን የሚያስተዋዉቀዉ የመገናኛ መረብ።