ለጥያቄዎ መልስ፣ አቶ ግዛው ለገሠ እና አቶ ተስፋዬ ሃቢሶ

ኢትዮጵያን ላለፉት ሃያ አንድ ዓመታት የመሩት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ካለፉ በኋላ በአገሪቱ የተከተሉት ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ፖሊሲዎች በጥልቀት እየተገመገሙ ነው።