የኢሐዲግ አመራር ምርጫ
የኢትዮጵያ ገዢ ፓርቲ (ኢሐዲግ) ምክር ቤት በሞት የተለዩትን የግንባሩን ሊቀመንበር የሚተካ ፖለቲከኛ ለመምረጥ ለሁለት ቀናት ስብሰባ ከተቀመጠ በኋላ አቶ ኃይለማርያምን የድርጅቱ ሊቀመንበር፤ አቶ ደመቀ መኮንንን ደግሞ በም/ሊቀመንበርነት መሰየሙን ማስታወቁ የሚታወቅ ነዉ።
የኢትዮጵያ ገዢ ፓርቲ (ኢሐዲግ) ምክር ቤት በሞት የተለዩትን የግንባሩን ሊቀመንበር የሚተካ ፖለቲከኛ ለመምረጥ ለሁለት ቀናት ስብሰባ ከተቀመጠ በኋላ አቶ ኃይለማርያምን የድርጅቱ ሊቀመንበር፤ አቶ ደመቀ መኮንንን ደግሞ በም/ሊቀመንበርነት መሰየሙን ማስታወቁ የሚታወቅ ነዉ።