አዲሶቹ የኢትዮጵያ መሪዎች
ኃይለማርያም ደሣለኝ አሁን የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ናቸው፡፡ የኢሕአዴግ ሊቀመንበር እንዲሆኑ ግንባሩ በአንድ ድምፅ የወሰነ በመሆኑ ተከታዩ የሃገሪቱ መሪም እርሣቸው እንደሚሆኑ ነው የሚታመነው፡፡
ኃይለማርያም ደሣለኝ አሁን የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ናቸው፡፡ የኢሕአዴግ ሊቀመንበር እንዲሆኑ ግንባሩ በአንድ ድምፅ የወሰነ በመሆኑ ተከታዩ የሃገሪቱ መሪም እርሣቸው እንደሚሆኑ ነው የሚታመነው፡፡