አዲሶቹ የኢትዮጵያ መሪዎች

ኃይለማርያም ደሣለኝ አሁን የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ናቸው፡፡ የኢሕአዴግ ሊቀመንበር እንዲሆኑ ግንባሩ በአንድ ድምፅ የወሰነ በመሆኑ ተከታዩ የሃገሪቱ መሪም እርሣቸው እንደሚሆኑ ነው የሚታመነው፡፡