እስከከዛሬ ከ1,100 ሰዎች በላይ ሕይወት ያጠፋው እና ምልክቱም ከ2,100 በሚበልጡ ሰዎች ላይ የታየው የኤቦላ በሽታ የብዙዎቹን የምዕራብ አፍሪቃ ሀገራት መንግሥታትን አሳስቦዋል። ኤቦላ ወደየሀገሮቻቸው እንዳይዛመት የሰጉት ሀገራት ያየር ማረፊያዎቻቸውን እና ወደቦቻቸውን በሽታው ከተከሰተባቸው ሀገራት ለሚመጡ መንገደኞች ዘግተዋል።

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

በቅድሚያ ሰላምታዬ ይድረሳችሁ። የአንድነት ፓርቲ ደጋፊ ነኝ። በተለይም ላለፉት አንድ አመት የሚሊዮኖች ድምጽ ለነጻነት በሚል መርህ፣ በተለያዩ የአገራችን ክፍሎች አንድነት ሲያደርጋቸው የነበሩት ሕዝባዊ እንቅስቃሴዎች፣ እንዲሁም ከሌላው አንጋፋ ድርጅት መኢአድ ጋር ያቀደው ዉህደት በእጁጉ የኢትዮጵያን ህዝብ ያስደሰቱና ቀልብ የሳቡ መሆናቸዉን መቼም እናንተዉ ሳታወቁት አይቀርም። በአመራሮች መካከል፣ ዉይይቶች ተደርጎ፣ ቅድመ ዉህደት ስምምነት የተፈረመ ሲሆን፣ የውህደት አመቻች ኮሚቴም […]

ነሃሴ ፲፪(አስራ ሁለት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የትምህርትሚኒስቴርከ360 ሺህበላይነባርናአዳዲስየዩኒቨርሲቲተማሪዎችየመንግሥትንፖሊሲናስትራቴጂን እንዲሰለጥኑአስገዳጅመመሪያማውጣቱን ተከትሎ በጎንደር ዩኒቨርስቲ የተሰበሰቡ ከ1500 በላይ ተማሪዎች ያነሱዋቸው ጥያያቄዎች ለኢህአዴግ ካድሬዎች ፈታኝ እንደሆኑባቸው ውይይቱን የሚከታተሉት ወኪሎቻችን ገልጸዋል። በከፍተኛ መሰላቸትና ጫጫታ የሚካሄደው ስብሰባ ዋና አላማ ተማሪውን ስለመጪው ምርጫ ማዘጋጀትና አዳዲስ አባላትን መመልመል ነው። ባለፈው አርብ በተደረገው የመጀመሪያ ቀን ስብሰባ ተማሪዎች ከመብት ፣ ከዲሞክራሲና ከኢኮኖሚ ጋር የተያያዙ …

ነሃሴ ፲፪(አስራ ሁለት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአዲስአበባከተማአስተዳደርየቀድሞጠ/ሚኒስትርአቶመለስዜናዊየሞቱበትን 2ኛሙትዓመትበማስመልከት ረቡዕነሐሴ 14 ቀን 2006 ዓ.ምምሽትበመስቀልአደባባይ ባዘጋጀው የሻማ ማብራት ሥነሥርዓት ላይ ሕዝቡ በነቂስ እንዲወጣ ቤት ለቤት ቅስቀሳና ምዝገባ  ማድረግጀምሯል፡፡ የአስተዳደሩወረዳዎችሠራተኞችናካድሬዎችቤትለቤትበመዞር «ታላቅየሻማማብራት» በሚልርዕስ 2ኛዓመት ዝክረመለስየመታሰቢያሥነሥርዓትበመስቀልአደባባይ  መዘጋጀቱንየሚገልጸውንየጥሪወረቀትበማደልላይሲሆኑ በሥነሥርዓቱላይከእያንዳንዱቤትማንእንደሚገኝ፣የሚገኘውሰውየሞባይልስልክቁጥርበመመዝገብላይ ናቸው፡፡ በጥሪ ወረቀቱ ላይ ከቀኑ 7 እስከ 7፡30 በየወረዳው በተዘጋጁ ተሽከርካሪዎች ወደ መስቀል አደባባይ እንደሚኬድ ያሳስባል፡፡ምዝገባውበሰውላይየስነልቦናተጽዕኖ በማድረግብዙሰውፈርቶምቢሆንእንዲወጣታስቦ የተደረገመሆኑንለጉዳዩቅርበትላቸውወገኖችጠቁመዋል፡፡ ለዚህዝግጅትአስተዳደሩከፍተኛገንዘብመመደቡምታውቋል፡፡

ነሃሴ ፲፪(አስራ ሁለት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የቀድሞው ጠ/ሚ አቶ መለስ ዜናዊን በኢኮኖሚ ዙሪያ ሲያማክሩ የነበሩትና የአሁኑ ጠ/ሚ አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝንም በማማከር ላይ የሚገኙት ጃፓናውያን ኢኮኖሚስቶች የኢህአዴግን የእድገት ቁጥር በማጣጣል፣ የትራንስፎርሜሽን እቅዱም አለመሳካቱንም ገልጸዋል። ሪፖርተር እንደዘገበው ኢኮኖሚስቶቹባልናሚስት  ፕሮፌሰርኪኒቺኦህኖናፕሮፌሰርኢዙሚኦህኖየአምስትዓመቱየኢኮኖሚዕቅድይፋከመዘጋጀቱበፊትከቀድሞውጠቅላይሚኒስትርመለስዜናዊጋርተነጋግረው ነበር፡፡እቅዱ ሲዘጋጅኢትዮጵያልታልፍባቸውናልታካትታቸውይገባልያሏቸውንሐሳቦችለአቶመለስቢያካፍሉዋቸውምዕቅዱይፋከተደረገበኋላ አቶ መለስ ሳያካትቷቸው መቅረታቸውን ለማወቅ እንደቻሉ ተናግረዋል። “የታቀዱትየተለጠጡየወጪንግድግቦችያልተሳኩትምመጀመሪያውኑብቁየሆኑኢንዱስትሪዎችባለመኖራቸውመሆኑን” የተናገሩት ፕሮፌሰሮቹ፣  የኢትዮጵያባለሥልጣናትፈጣንዕድገትለማምጣትችኩልመሆናቸውንናትዕግሥትእንደሌላቸውተናግረዋል። መንግሥትከአሥራአምስትዓመታትበፊትግብርናመርየኢንዱስትሪፖሊሲመነሻ አድርጎ የአምስትዓመትየኢኮኖሚዕቅዶችሲተገብርቢቆይምይህነውየሚባልውጤትሊያመጣ አለመቻሉም ባለሙያዎቹ ገልጸዋል። ለዚህም …

ነሃሴ ፲፪(አስራ ሁለት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በቅርቡ ህገመንግስታዊ ስርአቱን በሃይል ለመጣል  ህዝቡን ያነሳሳሉ በማለት ክስ ከተመሰረተባቸው መጽሄቶች መካከል አንዱ የሆነውን የፋክት መጽሄትን ጉዳይ ለማየት የተሰየመው የከፍተኛው ፍርድ ቤት 16ኛ ወንጀል ችሎት ፣ ስራ አስኪያጇ ሊቀርቡ ባለመቻላቸው ሌላ ቀጠሮ ለመስጠት ተገዷል። ስራ አሰኪያጇ ወይዘሮ ፋጡማ ኑርየ ለምን ሳይቀርቡ እንደቀሩ የታወቀ ነገር የለም። ፖሊስ ተከሳሷ እንዲቀርቡ …

ዲክስር ፊልክንስ በቅርቡ እንደፃፉት «ጅአፈሪን ልታስወግደዉ ትችላለሕ» ጠየቁ አሉ ቡሽ።«ምንገዶኝ» የአምባሳደሩ መልስ ነበር።ኢራቅ ሉአላዊት ሐገርናት ተብሎ የለም።ሉአላዊነቷን የሰጧት የሾሙላትን መሪ ሲያስወግዱባት ወይም የሚሹትን ሲሾሙባት ግን ሉዓላዊነቷን መዳፈር አይደለም።ጅአፈሪ ተወገዱ።ኑሪ አል-መሊኪይ ተተኩ።ባለፈዉ ሳምንት ማሊኪይ ተወገዱ።

ኢትዮጵያ እና ሱዳን የጋራ ወታደራዊ ኃይል ለመመሥረት መስማማታቸዉን በይፋ ተናግረዋል። የመገናኛ ዘዴዎች እንደዘገቡት፤ ሁለቱ ሃገራት ለማቋቋም የወሰኑት የመከላከያ ኃይል አንድ እዝ ስር የሚታዘዝ ነዉ። የኢትዮጵያ የመከላከያ ሚኒስትር አቶ ሲራጅ ፈርጌሳ፤ መሰጡት መግለጫ ጥምሩ ጦር እስከ መጭዉ መስከረም ወር ማብቂያ ድረስ እንደሚቋቋም ገልፀዋል።

አምስት የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት)ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ከሃላፊነታቸው የለቀቁበት ምክንያት አልገባኝም ሲሉ የፓርቲው ፕሬዝደንቱ አስታወቁ።የፓርቲዉ ፕሬዝዳንት ኢንጂነር ግዛቸው ሽፈራው እንደሚሉት ከሥልጣን የለቀቁት አምስቱ ሰዎች በደብዳቤ ከገለፁት በስተቀር የሚያዉቁት የለም።

የኤቦላ ተኀዋሲ ወይም ቫይረስ» መዛመት እስካሁን ከታሰበዉ በላይ አስከፊ ነዉ ሲል የዓለም የጤና ድርጅት «WHO» ባለፈዉ ሳምንት ማስጠንቀቅያ ማዉጣቱ ይታወቃል። በምዕራብ አፍሪቃ በአሁኑ ወቅት በኤቦላ ቫይረስ የተያዙ አልያም በበሽታዉ የሞቱት ቁጥር በርግጥ ስንት እንደሆን መናገር አዳጋች ሆነዋል።

ጋዜጠኛ ተስፋዬ ገብረአብ በ “የስደተኛው ማስታወሻ” [2006] መጽሐፉ ላይ “ፍቅር በለጠ” እና “ህሊና እንደ አምላክ” [ምዕራፍ 33፣34] በሚሉ ተያያዥ ርዕሶች ሥር ስለ ክርስትና ሃይማኖት ያለውን መረዳት አስፍሯል። ጴንጤዋን “ፍቅር በለጠ” ን እንደ መስተዋት ይዞልን የሃይማኖትን አስተምህሮዎች ሊያስረዳን ሞክሯል። በዚህ ሐተታዊ ግምገማ ሁለት አሳቦችን እናነሳለን፦ 1/ “ፍቅር በለጠ” እና የያዘችው ሃይማኖት ምን ይመስላሉ? 2/ ጋዜጠኛው/ደራሲው በእጁ […]

ሁኔታዎች ገዢው ፓርቲ ብቻ በሚፈልገው መንገድ የሚቀጥል ከሆነ ደጋግሜ ለመናገር የምንፈልገው ለሃገርም ለህዝብም ከባድ እና አደገና አደጋ እንዳለው ነው:: በፖለቲካ ታማኝነት ያልተማሩ እና ከካድሬ ትምህርት ቤት ተመርቀው የወጡ በፖለቲካ ጥላቻ የተሞሉ ሰዎች የአገርን አመራር እና የህዝብን አንድነት ሊጠብቁ ስለማይችሉ በሃገሪቱ የፖለቲካ መስክ ትልቅ በሽታ ሆነዋል:: በሃገሪቱ የተከሰተውን ደዌ ከማዳመጥ ይልቅ በሽሙጥ አንዱ አንዱን እየወገረው በመብረር […]

ቀን በቀን እየናረ የመጣውን የወያኒ አምባገነንነት እና ዝርፊያ ሳንገታ ዕድገትን ብናልም ምኞት ብቻ ነው፡፡ ለለውጥ በጋራ እጅ ለእጅ ተይይዘን በአምባገነኖች እና በብዝብዦች ላይ እንነሳ !!!!!! የኢትዮጵያ ሕዝብ ሆይ በሃሰት እቅዶችና በምኞት የሚሰብከውን ወያኒ ልናስወግድ ግድ ይለናል። እንደሚታየው ዛሬ እንደፋሽን የተያዘው ህገ-ወጥ ብልፅግና ነው፡፡ ሀገራዊ ስሜት ያለጥርጥር እየቀጨጨ ነው፡፡ ደምብና ሥርዓትን መጣስ እንደፋሽን ተይዟል፡፡ ድህነትን መቀነስ […]

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

በአፍሪቃው ክፍለ-ዓለም ፈጣን የኤኮኖሚ ዕድገት በማሳየት ላይ መሆናቸው ከሚነገርላቸው ጥቂት ሃገራት መካከል አንዷ ኢትዮጵያ ናት ። እ ጎ አ እስከ 2020 ባለ ማዕከላዊ ገቢ ሀገር ለመሆን እቅድ እንዳላት የምትገልጸውና «ይህን ትልም የማሳካት

የኤቦላ ወረርሽን የአፍሪቃ መንግሥታትን ክፉኛ አሳስቧል። የህዝቡ ጤንነት ስጋት ላይ በመዉደቁ ስትል ኬንያ ቆራጥ ርምጃ ስትወስድ የናይጄሪያ የህክምና ባለሙያዎች ደግሞ ከሙያዊ ግዴታቸው በመሸሽ ላይ ይገኛሉ።

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

በአሸባሪነት ተከሰው የታሰሩት የሰማያዊ ፓርቲ የጋሞ ጎፋ ዞን አስተባባሪዎች ፍርድ ቤት እንዳይቀርቡ መከልከላቸውን የፓርቲው የአደረጃጀት ጉዳይ ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ተክለያሬድ ለነገረ ኢትዮጵያ ገለጹ፡፡ አቶ ሉሉ መሰለ የፓርቲው የዞኑ ሰብሳቢ እንዲሁም አቶ በፍቃዱ አበበ የዞኑ ምክትል ሰብሳቢ ለዛሬ ነሃሴ 10 ፍርድ ቤት ሊቀርቡ ተቀጥረው የነበሩ ቢሆንም ፖሊስ ፍርድ ቤት እንዳይቀርቡ ተደርገዋል ሲሉ ኃላፊው ገልጸዋል፡፡
ፍርድ ቤት አመራሮችን ለቅዳሜ ነሃሴ በቀጠረበት ወቅት ቅዳሜ ቀን መሆኑን አረጋግጦ እንደቀጠራቸው ቢገለጽም ስለ ጉዳዩ ያነጋገርናቸው የዞኑ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ታየ ጨረጋ በአካል በሞባይላቸው ላይ በደወልንበት ወቅት ‹‹በአካል ካልተገናኘን መረጃ አልሰጥም፣ ጋዜጠኛ መሆናችሁን በምን ማረጋገጥ እችላለሁ በምርመራ ላይ ያለ ጉዳይ ምን ያደርግላችኋል›› በሚል መረጃ ላለመስጠት ያንገራገሩ ሲሆን በስተመጨረሻ ‹‹ቅዳሜ የስራ ሰዓት ባለመሆኑ ነው ያልቀረቡት ሰኞ ይቀርባሉ፡፡› እንዳልቀረቡ ገልጸዋል፡፡
በሌላ በኩል የታሰሩትን አስተባባሪዎች ለመጎብኘተ ወደ አካባቢው አቅንተው የነበሩት የፓርቲው የአደረጃጀት ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ፖሊስ ታሳሪዎቹን እሁድ ቀን ከአስር ሰዓት በኋላ ፍርድ ቤት እንዳቀረባቸው፣ የአሁኑ ቀጠሮም ቅዳሜ መሆኑን ፍርድ ቤቱ ያውቅ እንደነበርና በወቅቱ የነበረው ዳኛ አጀንዳ ተመልክተው እንደቀጠሩ እንዳረጋገጡ ገልጸዋል፡፡ ኃላፊው ጨምረውም ፖሊስ ቅዳሜ የስራ ቀን አይደለም በሚል የሰጠው ምክንያት ታሳሪዎቹን ለማሰቃየት የተደረገ ኢፍትሃዊ ድርጊትና ፖሊስ ከህግ በላይ መሆኑን የሚያሳይ ተግባር ነው ብለዋል፡፡

በሊቢያ ከጥቂት ቀናት በፊት ስራውን የጀመረው አዲሱ ምክር ቤት የተመድ በተለያዩት ተቀናቃኝ ሚሊሺያ ቡድኖች መካከል ከብዙ ሳምንታት ወዲህ በቀጠለው ውጊያ ሰበብ ትልቅ ችግር ውስጥ የምትገኘዋን ሀገራቸውን እንዲረዳ

የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፍራንክ ቫልተር ሽታይንማየር ዛሬ ባግዳድ ተገኝተው ለኢራቅ መንግሥት ድጋፋቸውን ገለፁ። ሀገሪቱ በአማፂ ቡድኑ ላይ የምታደርገው ትግል ትክክል መሆኑን ለኢራቁ የፖለቲካ አቻቸው ሁሴን አል ሻሪስታኒ በመግለፅ ለሀገሪቱ በአሁኑ ሰዓት ከምንም በላይ ሰብዓዊ ርዳታ ወሳኝ መሆኑን አስረድተዋል።

ነሃሴ ፱(ዘጠኝ)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የትምህርት ሚኒስቴር ከ360 ሺህ በላይ ነባርና አዳዲስ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመንግሥትን ፖሊሲና ስትራቴጂን እንዲሰለጥኑ አስገዳጅ መመሪያ ያወጣ ሲሆን በሥልጠናው ላይ ተሳትፎ የምስክር ወረቀት ያልያዘ ተማሪ በዩኒቨርሲቲዎቹ ትምህርቱን መቀጠል እንደማይችል በግልጽ አስጠንቅቋል፡፡ የትምህርትሚኒስትሩአቶሺፈራውሽጉጤሰሞኑንለጋዜጠኞችእንደገለጹትበመንግሥትፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎችላይ ከ250ሺህበላይነባርየዩኒቨርሲቲተማሪዎችእናከ116 ሺህበላይአዳዲስተማሪዎችለተከታታይ 15 ቀናት አበልበመክፈልባሉበት አካባቢበፕላዝማሥልጠናእንደሚሰጥአስታውቀዋል፡፡ የሥልጠናውየመጀመሪያዙርከሳምንት በኃላእንደሚጀምርያስታወቁትሚኒስትሩሁለተኛው ዙር በመስከረምወር 2007 ዓ.ምተሰጥቶለማጠናቀቅመታሰቡን ተናግረዋል፡፡ ሥልጠናውንየሚሰጡትከፍተኛየመንግሥትባለስልጣናትመሆናቸውን የሥልጠናውዝርዝርእናየሚፈጀውወጪምንያህል እንደሆነተጠይቀውከመናገርተቆጥበዋል፡፡ሆኖምሌሎችምንጮችበሥልጠናውከተካተቱት ርዕሰ …

ነሃሴ ፱(ዘጠኝ)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ከዚህ ቀደም 4 የሰማያዊ ፓርቲ የአርባ ምንጭ አስተባባሪዎች መታሰራቸውን ተከትሎ እስረኞችያሉበትንሁኔታናየዞኑንአደረጃጀትለመጎብኘትከአዲስአበባየተላኩትየድርጅትጉዳይኃላፊውአቶብርሃኑተክለያሬድናየድርጅት ጉዳይቋሚኮሚቴአባልየሆነው ዮናስ ከድር ወደ አዲስ አበባ ሲመለሱ አቶ ከሳሁን አየለ እና አቶ ሻምበልካሳ የተባሉት አስተባበሪዎች ታስረዋል። ሉሉመሰለ፣በፈቃዱ አበበ፣ ካሳሁን አየለ፣ሻምበል ካሳናኢ/ርጌታሁን የተባሉት የፓርቲው አስተባባሪዎችና አባላት በእስር ላይ  ይገኛሉ።

ነሃሴ ፱(ዘጠኝ)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የፌደራሉ ከፍተኛው ፍርድ ቤት 16ኛ ወንጀል ችሎት ህገመንግስታዊ ስርአቱን በሃይል ለማፍረስ ተንቀሳቅሰዋል በሚል ከከሰሳቸው አምስት የግል ሚዲያ ተቋማት መካከል የሎሚ መጽሄትን ክስ የተመለከተ ሲሆን፣ ስራ አስኪያጁ አቶ ግዛው ታየ ከጠበቃቸው ጋር ተማክረው መልስ እስከሚሰጡ ድረስ ሌላ ቀጠሮ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል። ፍርድ ቤቱም የምክር ጊዜውን የፈቀደ ሲሆን፣ ተከሳሹ የ50 ሺ ብር …

ነሃሴ ፱(ዘጠኝ)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በሱዳን በኩል አቋርጠው የሚገቡ የኢትዮጵያ ተቃዋሚዎች ስጋት ፈጥረውብኛል በሚል የሱዳን መከላከያ ሰራዊት አስፈላጊውን የድንበር ጥበቃ እንዲያድርግ ሲወተውት የቆየው የኢህአዴግ መንግስት፣ በቅርቡ በሁለቱ ድንበሮች አካባቢ የጋራ ጦር ለማሰማራት የደሰበትን ስምምነት ወደ ከፍተኛ ደረጃ በማድርግ ሰሞኑን አዲስ የጸጥታ ስምምነት ተፈራርሟል። በዚሁ የጸጥታ ስምምነት መሰረት ሁለቱን ድንበሮች የሚጠብቅ ጥምር ጦር በአንድ ወታደራዊ …

ነሃሴ ፱(ዘጠኝ)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-አንዴ ጠበቅ ሌላ ጊዜ ላላ ሲል የቆየው የደቡብ ሱዳን ግጭት መልሶ ማገርሸቱን ከአካባቢው የሚወጡ መረጃዎች ያሳያሉ። ዩኒቲ ስቴት በሚባለው ግዛት የተጀመረው ጦርነት በቅርብ ጊዜ ከተደረጉት ሁሉ የከፋ ነው ተብሎአል። የኢጋድ አገሮች በአዲስ አበባ የተፈረመውን የሰላም ስምምነት በማይቀበሉት ላይ እርምጃ ለመውሰድ በሚዝቱበት ሰአት ግጭት መቀስቀሱ፣ ሁለቱም ተፋላሚ ሃይሎች በኢጋድ ሽምግልና …

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች


Is bad excuse better than none? Not exactly 
 By Befeqadu Hailu


  
“So what do you think is your offense?” my interrogator signed off with this intriguing question    after he made me recount my works as an activist and progressive blogger. Soon after, when my captors permitted me to be reunited with my blogger friends, who are now described as ‘associates’ in the lexicon of inmates we have realized that we were all asked this same question “So what do you think is your offense?” This question is intriguing because it has a comprehensive and totalizing power to describe the entire interrogation process. It is intriguing because it sheds light into our innocence or our into our refusal to acknowledge what our captors suspected us of violating. Yes, our captors probed us severely but they all ended with the same question   “So what do you think is your offense?”  The whole point of the investigation was not to proof or to disproof our offenses but it was to make us plead guilty. With that, our brief two years of operation as Zone9ers which was a perplexity for a lot of people has got answers. Observers perplexed why Ethiopian government tolerated Zone9ers for so long. Given the sensitive nature of Ethiopia’s government to freedom of expression the annoying perplexity of these people is understandable. As the curiosity of these perplexed people come to end; we got apprehended, investigated and blame is being laid up on us for committing acts of ‘crime’ by being a ‘member’ and ‘accepting missions’ of Ginbot7/May 15 and OLF as well.  Next in a row is ‘due processes’ in the prosecution, but I believe there are issues that necessitate this piece.How did our incarceration & investigation go?  Are we really a member of Ginbot7/May15?  If not why have they arrested us?  Will they release us soon?
No matter what, the bounds exist among people if they write about Ethiopia’s s political reality they will have to survive with a peril of incarceration as long as they live in the country. I believe that is why Prof. Mesfin poignantly described Ethiopians as those who have gone through imprisonment, those who are now in prison and those who await imprisonment.  In his book, Prof. Mesfincited these three layers of Ethiopian captives to his unidentified conversant, credit to him, but we believe everyone who has to survive with a dread to exercise their freedom of expression live in outer ring of the prison, the Nation Itself, that is why we call our blog Zone9.  Merely we were two weeks into our nascent blogging when they made our collective blog inaccessible in Ethiopia in 2012. We gave it a trial until the end but we knew that the fate of our blocked blogs could be our own. We know that we could end up being arrested. In the days and weeks leading up to our incarceration in April 2014, government security agents have been threatening us about our imminent arrest but it is only human to get shaken when it happened. The arrest besieged six obtainable members of the blogging collective and our three journalist allies. Here; I would like to point out that the incarceration of our three journalist allies was a bit of shock at least for us; but later it became noticeable that we were only used as a pretext and their arrest is part of a grand arrangement. The highly coordinated manner of our seizures on its own speaks volumes about government’s pre-calculated grand arrangement. With the exception of one of the journalist (Asmamaw) we were all arrested on Friday the 25th of April on or about 11:00 pm; from our respective locations.  Asmamaw was arrested the next morning. By the time we were seized and taken to the detention center the search ‘warrant’ that authorized the law enforcement personnel was well over its time limit at least according to Ethiopian law. In fact, the unlawful intrusion of our rights starts right here. Without delay, we become victims of various unlawful courses of actions.  
The very idea of setting a foot in the compound of the ill-famed Maekalawi detention center gives a cold shiver to anyone. But my sheer optimistic trust that the brutal and inhuman treatment of people as Ethiopia’s distant memory saved me from trembling while I was escorted into the compound.  So were my friends, I suppose. What is more; we had nothing to be scared of because; we are neither undercover agents nor members of armed forces; we are just writers. However, as soon as I arrived at Maekelawi detainees informed me that I am in one of the notorious section of the detention centre called ‘Siberia’. In just less than a week I felt I was living right in the middle of the account of Human Rights Watch report of the 2013 titled- They Want a Confession 

The Standard Maekalawi Interrogation
The standard Maekalawi interrogation methods are more of dominance and submission, rather than confidence and creativity. Instead of extracting information from ‘suspects’ the police officers usually fool around; they spend too much time in I know it all kind of game. If this does not succeed in extracting information, they force confessions by punching, beatings, extended physical exercise and flogging. I concluded that this is the standard interrogation routine in Maekalawi since I have endured it with five different police officers. Other detainees have informed me that they have gone through the same procedure. In fact I had an opportunity to converse with detainees who have passed through even wicked procedures that intrude detainees’ privacies. Some detainees got stripped off their clothes and asked to perform stand up-sit dawn. Particularly, I was able to meet with people who suffered from medieval type of torture in an anonymous detention centre before they were brought to their pre-trial detention centre at Maekalawi. These detainees suffer from diabolical barbarity such as forcible extraction of their nails from their fingers, flogging and hooding; among these are students from Haromaya University. What is nauseating is the extracted information from detainees in anonymous detention centre is usually brought to their pre-trial detention center for the purpose of verification. Detainees never know where they were taken for this brutal investigation; because they are hooded. The anonymous detention centers are like black holes. Ethiopian prisoners’ anguish which appeared to be so distant in memory is not that far after all.
Finally, we were made to plead guilty, we confessed under duress. We could not bear with the ceaseless brutal and psychologically degrading pressure. We could not carry on surviving the hellhole of Maekalawi. We end up recounting what our detectives would like better to listen. To the delight of our detectives we have added as many self-incriminating phrases as possible. But phrases such as ‘yes we wanted to incite violence’ never pleased them. Subsequently they have re-written our confessions so that it will fit their frame. Some of us tried to explain; others we had to endure beatings but at last we all succumbed to the pressure and signed the carefully scripted confession pages with the exception of Abel, he refused to sign the rewritten confession pages. He has survived the pain but even his confession pages are complete mendacities let alone ours.

Now we are a living witnesses that torture is part of Maekelawi’s ceremony that reveals the ‘truth’ of a crime. I thought police interrogations were so complex involving high end skills, knowledge   and psychological tactics to establish facts. Thanks to our time at Maeklawi I have realized that police interrogations in Maeklawi are not that complex. In fact they are simple. They are like machines that produce guilt in the detainees. In Maeklawi, the driving principle of police interrogations is ‘you are guilty unless proven otherwise’. Your pleas for innocence or explanation for that matter fell on deaf ears; detectives will cook a crime for you; I call this Maeklawi-sque interrogations.
My experience, especially our own case; convinced me stronger than ever that Maeklawi should go through a complete reform. One can simply observe that there is a significant economy of power invested in Maeklawi. The investigation is not principled; detectives ingratiate the power wielders. I think they are recruited based on their willingness to carry out the desires of the power wielders, not to uphold the rule of law. I think the staffing of employees should be merit based.  These kinds of law enforcement employees should be knowledgeable if they are not they might overlook insightful information when they deal with real criminals and this might jeopardized the safety & security of the country.

An Apple & Orange

The evident part of each of our confession pages which forced us plead guilty were our online campaigns , our plans, the articles we wrote, the trainings we partake, the training manuals, the skills we attempted to impart. I had to admit that we all expected that their plan was to indict us with agitating the public to strife. We thought the ceiling for our ‘crime’ is accusing us of violating article 257/8 criminal code of the Federal Democratic Republic of Ethiopia. But eureka, when they formally charge us we have realized that we are charged with Ethiopian terrorism law, particularly with violation of its Article 4 which can result in severe punishment of 15 years to life imprisonment. Honestly, speaking this makes my face beam with smile. 


The terrorism charge is smirking because the evidences brought to support the charge are merely our writings, the press releases we wrote during our online campaigns and different training manuals. Other than these documents, there are three ‘documents’ which purportedly proof our connections with Ginbot 7 and OLF. The first one is Ginbot7’s newsletter from September 2009. This newsletter was located in Natnael’s email. Here, it is important to note that Ethiopia’s anti-terror proclamation was not passed into law and Ginbot7 was not yet labeled as a terrorist organization when Natty received the newsletter. The second document was, the one located in the house of Soliyana’s mom during the search and seizures.  The alleged document is the guiding document to draft members of Ginbot7 popular force. Apparently, Soli’s mom refused to acknowledge this document insisting it was inserted by the security agents themselves in their house rather than located. In any way this should not be a big deal especially considering Soli’s stance on armed struggle. We all know that Soli does not support regime change by means of armed struggle. Before my detention last time I check her Twitter bio has an adage “no for war”   The third document is the political program of OLF which was located in the personal computer of Mahlet. In fact, Mahlet has had many political programs of other Oromo political parties but they were not presented as evidence. I don’t want to engage in ping pong kind of argument that yields nonentity. Apparently, for our loved ones if not our leaders it is clear that possessing these documents does confirm neither allegiance nor working relationship with both Ginbot7 & OLF. Our activities and the charges we received are like an apple & orange.  

The preposterous of all allegations is the one which blames us of receiving $2400 money using Natnael as our contact person. This money was a remittance transferred from Article 19 to encourage Reyoot, an imprisoned journalist and of course support her family. During our interrogation we have explained this fact in great detail to the police officers. Adjacent to our claim attached was the receipt to proof the transfer was made by Article 19. But in the charge sheet they tried to get us perceived wrongly and they have attempted to show that we have received the money from the ‘terrorist’ organizations. I imagine they know our innocence; but I think either they maliciously want us suffer or they want to take their time until we prove our innocence.

  

Is bad excuse better than none? Not exactly
Some conundrums are simply explained in old adages like bad excuse is better than none but I think our story can be best explained in an Ethiopian folk story of a hyena and a donkey. The story goes like this. Once upon a time a donkey and a hyena were drinking from the same stream of water. The belligerent hyena whined to the donkey that she is making his water filthy despite he is drinking up in the stream; but the donkey told to the hyena to stop looking for a reason to prey on her. People say a bad excuse is better than none but not in our case! Our story is much more analogous to the story of the hyena and the donkey than to the old adage.
They arrested us without knowing anything other than our names. We genuinely believed that if they know what we have been doing they might understand us. With that sprit we have even passed some of our writings to them through one of their undercover agent who has been following us before our detention but I don’t think they have read the anthology of our writings. Indeed our detectives were craving to plead us guilty in a very desperate manner. But why would they do that? They might want us to stay away from Ethiopian social media sphere until the upcoming Ethiopian national election in May 2015.  Hitherto, we have the first hand experience of favoritism and partiality towards the ruling party. What is left is to try out to defend ourselves using the judicial system. For now let me ponder about our future; will they ‘release’ us? I will not dwell on the legal possibilities of our‘acquitance’ but I will only look into our hypothetical chances. Even though the Ethiopian Federal Police which is an apparatus of the government arrested us without having probable cause; they still thought they would find some sort of transgression. As a matter of fact they could not find anything that would get us accused even in the wildest interpretation of the already broad anti-terrorism proclamation. However; this has not prevented them from using it. The verbosity and trivialities of the charges on its own is an apparent suggestion for the sham nature of their accusations. But I do not think we will get ‘exonerated’ any time soon. Why because;
  
1.      EPRDF is bullheaded. They are stubborn in annoying way. If they think the detainees have generated a lot of support and are critical of their governance. They don’t want to release their captives without dehumanizing them. EPRDF is foolishly childish. Note; I am not saying the global support we received is not helping us. Your support is our daily bread. It is warming us like sunshine. I am sure the day shall come on which we say thank you for your support.
2.      They don’t want take a risk. Even though they have seen our innocence regarding their fear of inciting violence after the upcoming election; they did not want to take a risk. In weeks leading up to our arrest they have been accusing us of planning color revolution following the national election using their media.
3.      They want us suffer. They want us spend our time jail because we are strong critics of their policies.
4.      They do not have any sense of decency that prevent them to hand dawn judgment on innocent people

 

እስራኤል እና ሃማስ መካከል የተደረሰዉ የተኩስ አቁም ስምምነት ዛሬም መዝለቁ እየተገለጸ ነዉ። የጋዛ ኗሪዎች ጦርነቱ ከተጀመረበት ጊዜ ወዲህ ለመጀመሪያ ዛሬ በሰላም የዕለተ ዓርብ ጸሎትን መካፈል መቻላቸዉ ተዘግቧል።

ኢራቅ ውስጥ ለአክራሪዎቹ የሱኒ ታጣቂ ቡድን ኃይሎች ጥቃት የተጋለጡትን ሰሜን ኢራቅ ውስጥ በጭንቅ ላይ የሚገኙትን ስደተኞች ለመታደግ እርዳታ ማቅረቡ ተገቢ መሆኑን የጀርመን መንግሥት ተስማምቶበታል ።

የኢራቁ ጠቅላይ ሚኒስትር ኑሪ አል ማሊኪ ስልጣናቸውን ለሽአቱ ለሃይደር አል አባዲ በማስረከብ ትናንት በይፋ ተሰናበቱ። ላለፉት 8 ዓመታት ኢራቅን በጠቅላይ ሚኒስትርነት የመሩት አልማሊኪ ከሚያዚያው ምርጫ በኋላ ስልጣን እንዲለቁ ከሱኒዎች፣ ከኩርዶች እንዲሁም ከሺአዎች ከኢራንና ከዩናይትድ ስቴትስ በኩል ከፍተኛ ግፊት ሲደረግባቸው ቆይቷል።

ከፖለቲካ ተቃዋሞች ጎራ የኢትዮጵያ አንድነት ዴሞክራሲያዊ ድርጅት ኢአዴድ፤ ከመጪዉ የ2007ዓ,ም ብሄራዊ ምርጫ በፊት በተቃዋሚዎችና በኢአዴህ መካከል የተዉጣጣ ጊዜያዊ የአደራ መንግሥት እንዲቋቋም ጥሪ አቀረበ።

አሜሪካ ውስጥ በተለያዩ ከተሞች በሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ስዘዋወር ከአስተባባሪዎቹ የምሰማው ተመሳሳይ ሮሮ አለ፡፡ ብዙዎቹ አብያተ ክርስቲያናት የራሳቸው ሕንጻ እስኪያገኙ ድረስ ከሌሎች አብያተ ክርስቲያናት ተከራይተው ይገለገላሉ፡፡ የራሳቸው ሕንጸ ያላቸውም ቢሆኑ ከአሜሪካዊው ማኅበረሰብ ጋር ይጎራበታሉ፡፡ በሰንበት ቅዳሴና የንግሥ በዓላት በሚከበሩባቸው ቀናት በመኪና ማቆሚያ፣ በድምጽ፣ በአካባቢው በብዛት በመገኘትና በጽዳት ጉዳዮች አብያተ ክርስቲያናቱ ካሉባቸው መንደሮች ነዋሪዎች ጋር ይገናኛሉ፡፡

እነዚህ ግንኙነቶች ግን ብዙውን ጊዜ ሰላማውያን አይሆኑም፡፡ አልፎ አልፎ ችግሩ ከሌሎች ወገን ቢመነጭም ዋናው ችግር ግን ከራሳችን የሚመጣ መሆኑን አስተባባሪዎችም ማኅበረሰቡም ያምኑበታል፡፡ ፈታኙ ነገር ችግሩን ለማስተካከል አለመቻሉ ነው፡፡ ‹ከተማ የጉርብትና ሥርዓት ነው› የሚለውን የከተሞችን አንዱን መርሕ በጉልሕ ለማየት ከሚቻልባው ሀገሮች አንዷ በሆነችው አሜሪካ የመንደርተኞች ሕጎችና ባሕሎች ጥብቅ ናቸው፡፡ በተለይም ግለሰባዊ ኑሮን መሠረት ባደረገው የአሜሪካ የአኗኗር ዘይቤ ውስጥ በአንድ መንደር የሚከናወኑ ተግባራት የግለሰቦችን መብቶች እንዳይነኩ ጥንቃቄ ይደረግባቸዋል፡፡


አንድ የመንደሩ ነዋሪ የራሱን መብት አስጠብቆ፣ በሌሎቹ መብት ላይ ሳይደርስ፣ ነገር ግን ደግሞ አካባቢያዊ ግዴታውን ተወጥቶ የሚኖርበት የመንደር ሕግ ነው ያላቸው፡፡ እያንዳንዱ ነዋሪ ቤቱንና በቤቱ ዙሪያ ያለውን አካባቢ ያጸዳል፡፡ በተመደበለትና በተፈቀደለት ቦታ ብቻ መኪናውን ያቆማል፡፡ በተመደበው ጊዜ ቆሻሻውን ለሰብሳቢዎቹ ያስረክባል፡፡ ከተፈቀደለት መጠንና ሰዓት በላይ ድምፅ አያወጣም ፤ አይጠቀምም፤ በአካባቢው የተለየ እንቅስቃሴ ሲኖር ለፖሊስ ያሳውቃል፤ መንደሩን የሚነካ ጉዳይ ሲኖረው አስቀድሞ ያሳውቃል፤ በአካባቢው  የመንደሩን ገጽታና አነዋዋር የሚቀይር ነገር ሲኖር መንደርተኛው ይጠየቃል፤ ይወስናልም፡፡ እነዚህን መሰሉ መንደር ተኮር ሕጎች ናቸው ነዋሪዎቹ ተከባብረውና ተጠባብቀው በሰላም እንዲኖሩ የሚያደርጓቸው፡፡  


በሌላ በኩል ግን በሀገራችን መንደርን መንደር ያደረገው በታሪክ አጋጣሚ በአንድ አካባቢ ተሠርቶ መገኘቱ፤ ያለበለዚያም  በሆነ ፕሮጀክት በአንድ አካባቢ እነዚህ ቤቶች በመገንባታቸው እንጂ መንደርተኛውን የሚያስተባበረው፣ ተከባብሮና መብቱን ተጠባብቆ እንዲኖር፣ ግዴታውንም እንዲወጣ የሚያደርገው የመንደር ባሕልና ሕግ የለውም፡፡ አብዛኞቹ የመንደር ሕጎች እንደ ዕድርና ዕቁብ፣ ማኅበራዊ ኑሮን የሚመለከቱ ናቸው፡፡ የጉርብትና ሕጎች አይደሉም፡፡ ቀበሌ ሲመሠረት ዝቅተኛ የመንደር መዋቅርን ለመትከል ታስቦ እንደነበረ ይነገራል፡፡ በኋላ ግን ከመንደር አልፎ የአንድ ከተማ መዋቅር ያዘ፤ አሁን ደግሞ የወረዳ መዋቅር ሆኗል፡፡

እናንተ ሥራ ውላችሁ ስትመጡ ድንገት የመንደራችሁ መንገድ ተቆፍሮ ልታገኙት ትችላላችሁ፡፡ ቀድሞ ለማሳወቅ ግዴታ ያለበት አካል የለም፡፡ ወይም ከበራችሁ አጠገብ የዕድር ድንኳን ሊተከል መሆኑን የሚነግራችሁ የለም፡፡ ልጆቻችን እናጫውትበታለን ያላችሁት ሜዳ በድንገት አንድ ቀን የሠፈሩን ማንነት የሚቀይር ሕንፃ እንዲሠራበት ሲቆፈር ታዩት ይሆናል፡፡ ጎረቤቶቻችሁ ሦስት መኪኖቻቸውን አቁመው እርስዎ ለአንድ መኪና ቦታ ቢያጡ የማመልከቻ ቢሮ የለዎት ይሆናል፡፡ የሠፈሩ ሜዳ በሙሉ የቴሌቭዥን ዲሽ መትከያ ሲሆን ሥርዓት የሚያስይዝ አካል አይኖርም፤ ድግስ በተደገሰ፣ ማኅበር በተጠጣ፣ ሰው በተሰበሰበ ቁጥር እስከ ላንቃው በተከፈተ ሙዚቃና ጭፈራ ሲረበሹ ወይ ቀድሞ የሚነግርዎት አለያም እስከ መቼ አንድሚቀጥል የሚያሳውቅዎት አይኖርም፡፡

ይህንን በመሰለው የመንደር አኗኗር የኖረው ማኅበረሰባችን ነው እዚህ አሜሪካ ሲመጣ ችግር የሚገጥመው፡፡ 

ምንም እንኳን በአብያተ ክርስቲያናት አካባቢ ለመኪና ማቆሚያ የተፈቀደና የተከለከለውን ሥፍራ የሚገልጥ ማስታወቂያ ቢኖርም በተከለከለው ቦታ መኪኖቹ ይቆማሉ፡፡ ሲብስም የነዋሪዎቹ የግል የመኪና ማቆሚያ ላይ እንዲቆሙ ይደረጋሉ፡፡ የከፋው ዘመዳችንም የነዋሪዎቹን የመውጫ መግቢያ በር ዘግቶ መኪናውን ያቆማል፡፡ በብዙዎቹ መንደሮች በሣር ላይ መጓዝና መንዳት ክልክል ቢሆንም እኛ ስንሰበሰብ ግን ሣሮች መከራቸውን ያያሉ፤ አንዳንዴም ቀድመው እንዲያውቁ ሳይደረግ ድንገት የከበሮው ድምጽ አካባቢውን ያናውጠዋል፡፡ የመኪና ጥሩንባ ሠፈሩን ያተራምሰዋል፡፡ 

ብዙዎቹ አብያተ ክርስቲያናት ምግብና መጠጥ ወደ ውስጥ እንዳይገባ ይከለክላሉ፤ በጉልሕ ጽፈው በሚታይ ቦታ ያስቀምጣሉ፡፡ እኛ ግን ጥሰን ይዘን እንገባለን፡፡ የሚያስደንቀው ደግሞ እዚያው ጥለነው እንወጣለን፡፡ መጽሐፎቻቸው ይበላሻሉ፤ ዕቃዎቻቸው ይተራመሳሉ፤ መጸዳጃዎቻቸው ይዝረከረካሉ፤ ጽዳቱ ይጓደላል፤ ዕቃቸው ይሰበራል፡፡  

አሜሪካውያን ሌሎች ማኅበረሰቦችን በፍርሃት ማየታቸው፣ በሌላም በኩል በደንባራ በቅሎ ቃጭል ተጨምሮበት ፖሊስ በአካባቢው ሰዎች የቅሬታ ስልክ ይጨናነቃል፡፡ የፈቀዱ አካላትም ጫና ይበዛባቸዋል፡፡ ያስፈቀዱ አካላትም ቅጣት ይጠብቃቸዋል፡፡ አንድ ላይ ተዳምሮም በአንዳንድ አካባቢዎች ለኢትዮጵያውያን ማኅበረሰቦች አዳራሽ የሚያከራይ፣ የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ የሚሸጥ፣ መስኮችንና ሜዳዎችን የሚፈቅድ እየጠፋ መጥቷል፡፡ ቢፈቀድ እንኳን እጅግ ጥብቅ በሆነ ግዴታና እጅግ ውድ በሆነ ዋጋ እየሆነ ነው፡፡ አንዳንድ ቦታዎችም የፖሊስ ኃይል ለማቆም፣ የጽዳት ሰዎች ለመመደብ፤ እንቅስቃሴውን የሚከታተሉ የድርጅቱ ሰዎችን ለማሠማራትና የሚበላሹ ዕቃዎችን ለመከታተል እያሉ የሚቆልሉት ዋጋ አስመራሪ ሆኗል፡፡

በአንድ በኩል በጉርብትና ሕግ ውስጥ አለማደጋችንና የልምድ ችግራችን ለዚህ ዳርጎናል፡፡ ለሕግና ሥርዓት ያለን ቦታና የተገዥነት ልምድ ማነስ ጉዳት አስከትሎብናል፡፡ ከሕግ አውጭው እስከ ሕግ ተመሪው ድረስ ሕግንና ሥርዓትን መጣስ ልማድ በሆነበት ማኅረሰብ ውስጥ ማደጋችንም አጋልጦናል፡፡ የሠለጠነ ማኅበረሰብ ከሚገለጥባቸው ነገሮች አንዱ ‹በሕግና ሥርዓት መመራት› ነው፡፡ እኛ ዘንድ ግን በተለይ ‹ከተሜ በሚባለው አካባቢ› በሕግና ሥርዓት አስከባሪው እንጂ በሕጉና ሥርዓቱ የመመራቱ ባሕል እምብዛም ነው፡፡ ከሕጉ ይልቅ የሕግ አስከባሪው ይፈራል፤ ይከበራልም፡፡ በዚህም ምክንያት ሕጉ ሰውየው ሆኗል፡፡ ለዚህም ይመስላል የትራፊክ ፖሊስ ሲኖርና ሳይኖር የትራፊክ ሕጉ አከባበር የሚለየው፡፡ ሕጉ የባለሥልጣኑ መሪ ሳይሆን፣ ሕጉ የባለሥልጣኑ ተገዥ ነው፡፡ 

ዕቃ ስንገዛ ማንዋሉን፣ ልብስ ስንገዛ ስለ አስተጣጠብና አተኳኮሱ የሚገልጠውን አብሮት የተሰፋውን መግለጫ የማንበብና በዚያ የመመራት ልማድ ያለን ስንቶቻችን ነን?  

ሌላው ችግር ደግሞ ለራሳችን የምንሰጠው ዋጋ ነው፡፡ ጽዳት፣ ሥርዓት፣ ፕሮቶኮል፣ ውበትና ሥምረት ለራስ ከሚሰጥ ዋጋ ጋር የተያያዙ ናቸው፡፡ በብራዚሉ የዓለም ዋንጫ ጃፓኖች ተቀምጠውበት የነበረውን ስታዲዮም አጽደተው ሲወጡ የተመለከተው ዓለም አድናቆቱን ችሯቸዋል፡፡ ለራሳቸው ያላቸውን ዋጋም አሳይተውናል፡፡ እነርሱ ለዓለም በጎን ነገር እንጂ አንዳች ክፉ ነገርን ለማበርከት ፈቃደኛ እንዳልሆኑ ነግረውናል፡፡ የሚመጥናቸው ምን እንደሆነ እንድናይም አድርገዋል፡፡

ሌላው ደግሞ መዋቅራዊ ያልሆነን ኃላፊነት የመወጣት ልማዳችን አነስተኛ መሆኑ ነው፡፡ መዋቅራዊ ኃላፊነት ማለት በአንድ የተወሰነ መዋቅር ወይም ድርጅት ወይም ደግሞ አሠራር ውስጥ በመመረጥ፣ በምደባ ወይም ደግሞ በሹመት የሚመጣ ኃላፊነት ነው፡፡ የዚህ ክፍል አባል፣ ኃላፊ፣ ጸሐፊ፣ ተጠሪ፣ ሰብሳቢ፣ እየተባለ የሚጠራው፡፡ ኃላፊነትን እንዲህ ላሉ አካላትና ግለሰቦች እንሰጥና ‹እኔን አይመለከተኝም› እንላለን፡፡ ሥልጡን ማኅበረሰብ ግን ኃላፊነት የሚሰማውን ዜጋ መፍጠር የቻለ ነው፡፡ ‹ለአካባቢው ሰላም፣ ጽዳት፣ ዕድገት፣ ጤናና ማኅበራዊ ደኅንነት እኔም ድርሻ አለኝ› የሚል ኃላፊነት የሚሰማው ዜጋ፡፡ እስኪታዘዝ፣ እስኪነገረው፣ እስኪጨቀጨቅ የማይጠብቅ ዜጋ፡፡

በገቢ ማሰባሰቢያ፣ በኮሚቴ ምሥረታ፣ በማኅበር ማቋቋም ወቅት ሰዎች ኃላፊነትን ወስደው፣ ቃል ገብተውና ምለው ተገዝተው ይመረጡና በኋላ ዘወር የሚሉት፣ ካልተለመኑና ካልተጨቀጨቁ የማይሰበሰቡትና የማይሠሩት ውስጣቸው ‹ኃላፊነት› የሚባለው ነገር ስለሌለ ነው፡፡ በየውይይቱ ‹እገሌ ለምን እንዲህ አያደርግም› እንጂ ‹እኔ ለምን እንዲህ አላደርግም› የሚል ቁጭት የጠፋው ‹ኃላፊነት መውሰድ› የሚባለው ነገር ስለሌለ ነው፡፡  

ሠለጠኑ በሚባሉ ሀገሮች ከሚገኙ ወገኖቻችን ከሽቱና ቦርሳ፣ ከልብስና ቀሚስ በላይ ዕውቀትና ሥልጣኔን እንጠብቃለን፡፡ ሌሎቹ ቁሳቁሶች እነዚህ ሲገኙ እዚያው ይመረታሉና፡፡ አልፎ አልፎ እንደሚታየው ግን ሕግና ሥርዓትን በማወቅና በማክበር ረገድ በአንድ ቀን የፖሊስ ትምህርት ተለውጦ የግራ ጠርዙን ይዞ የሚጓዘው የሀገሬ ገበሬ እጅግ ተሽሎ ይታያል፡፡ ያ ሁሉ ገበሬ መሥመር ጠብቆ ሲሄድ አንድም የትራፊክ ፖሊስ በአካባቢው አይታይም፡፡ ታድያ ቦታ ተቀያይራችሁ ትሞክሩት እንዴǃ  

ሚነሶታ፣ሚንያፖሊስ

ከአሁን ቀደም አራት የሰማያዊ ፓርቲ የአርባ ምንጭ አስተባባሪዎች በሽብርተኝነት ስም መታሰራቸው ይታወቃል፡፡ እነዚህን እስረኞች ያሉበትን ሁኔታና የዞኑን አደረጃጀት ለመጎብኘት ከአዲስ አበባ (ከማዕከል) የድርጅት ጉዳይ ኃላፊው አቶ ብርሃኑ ተክለያሬድና የድርጅት ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ አባል የሆነው ዮናስ ከድር ለጉብኝት በሄዱበት ወቅት ሲያስተባብሩ የነበሩት አባላት ከማዕከል የሄዱት የፓርቲው አመራሮች ሲመለሱ ለእስር መዳረጋቸውን ከአካባቢው የደረሰን መረጃ ይጠቁማል፡፡

በመሆኑም አቶ ከሳሁን አየለ የተባለው የሰማያዊ ፓርቲ አርባምንጭ አስተባባሪ ከአዲስ አበባ የመጡትን የፓርቲው አመራሮች ጋር በመሆን የዞኑን አደረጃጀትና በእስር ላይ ያሉትን የፓርቲው አስተባባሪዎች አስጎብኝቷል በሚል መታሰራቸው ታውቋል፡፡ በተመሳሳይ ሻምበል ካሳ የታሰሩትን ጠይቀሃል በሚል ለእስር መዳረጋቸውንና ነፃነት የተባለው የፓርቲው አስተባባሪ ከሰማያዊ ፓርቲ ጋር እንዳይሰራና በታሰሩት ላይ እንዲመሰክር በማስፈራሪያ መለቀቁ ታውቋል፡፡

በዞኑ የሚገኙ የሰማያዊ ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች እስራትና መከባ እየደረሰባቸው ሲሆን በአሁኑ ወቅትም ሉሉ መሰለ፣ በፈቃዱ አበበ፣ ካሳሁን አየለ፣ ሻምበል ካሰና ኢ/ር ጌታሁን የተባሉት የፓርቲው አስተባባሪዎችና አባላት በእስር ላይ እንደሚገኙ ለመረዳት ተችሏል::

ነሃሴ ፰(ስምንት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የዝክረ መለስ 2ኛ የሙት ዓመት አከባበርን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ በነበረው የፓናል ውይይት የመንግስትንስራተኛው ለግማሽ ቀን ስራ ሳይሰራ መዋሉን ዘጋያችን ገልጿል። በተለያዩ ቦታዎች የተዘጋጁትን የፓናል ውይይቶች የመስተዳድሩ የአመራር አባልአቶፋቃዱወ/አረጋይ፣ የአዲስአበባሴቶችናወጣቶችቢሮኃላፊና የምክትል ቢሮኃላፊበተናጠልመርተዋል። የወጣቶች መድረክ በሃገር ፍቅር አዳራሽ ፣የሴቶችመድረክበአዲስአበባማዘጋጃቤትየባህልአዳራሽእንዲሁምየልዩልዩአካላትመድረክበስድስትኪሎበሚገኘው የባህልማዕከልየፓናልውይይትተካሂዷል። በሶስቱም ውይይቶች  ለተሳታፊዎችየሃሳብናየጥያቄማቅረቢያሰዓትበተጊቢውመንገድያላተሰጠሲሆንሁሉም የመድረኩ ተናጋሪዎች  አቶ መለስዜናዊን በማወደስ ላይ ትኩረት …

ነሃሴ ፰(ስምንት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በሪክ ማቻር የሚመራው በአብዛኛው የኑዌር ጎሳ አባላት ሆኑ የደቡብ ሱዳን አማጽያን ቁስለኞች በጋምቤላ ሆስፒታል እየታከሙ መሆኑን የጋምቤላ ምንጮች ገልጸዋል። በርካታ ቁጥር ያላቸው ተዋጊዎች የነጻ ህክምና እየተሰጣቸው ሲሆን፣ ኢትዮጵያ በተዘዋዋሪ መንገድ ለሪክ ማቻር ድጋፍ እንደምትሰጥ ያሳያል ሲሉ ምንጮች አስተያየታቸውን አክለዋል። ከሳምንታት በፊት መንግስት 3 አውቶቡስ ሙሉ የመከላከያ ሰራዊት አባላትን ወደ …

ነሃሴ ፰(ስምንት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአካባቢውን ህዝብ ለማወያየት የተንቀሳቀሱት ከፍተኛ የኢህአዴግ ባለስልጣናት ፣ ከተመረጡ የመተማ ገንዳውሃ ህዝብ መሪዎች፣ ከስርአቱ ደጋፊዎችና ከድርጅቱ ካድሬዎች ጋር ባደረጉት ውይይት የህዝብ ተወካዮች የመልካም አስተዳዳር፣ የመሰረተ ልማትና የጸጥታ ችግሮችን አንስተው መንግስት አፋጣኝ መልስ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል።ገንዳውሃ የመብራት፣ የውሃ እና ሌሎች የመሰረተልማት ችግሮችን እንዳሉባት አንድ ተናጋሪ ገልጸዋል። የከተማዋ ወጣቶች ቀርፀው የላኩልን የድምጽ …

  ነሃሴ ፰(ስምንት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በዩክሬን መንግስትና በአማጽያኑ መካከል የተቀሰቀሰውን ግጭት ተከትሎ ሩሲያ በመቶዎች የሚቆጠሩ ከባድ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎችን ወደ ስፍራው ማንቀሳቀሱዋ ውጥረቱን ወደ አደገኛ ጫፍ ላይ እንዳደረሰው አለማቀፍ ብዙሀን መገናኛዎች እየዘገቡ ነው።ቢቢሲ እንዳለው፤የሩሲያ ከባድ ተሽከርካሪዎች ወደ ዩክሬን ድንበር መጠጋታቸውን ተከትሎየዩክሬን አማጽያን የተቆጣጠሩዋትዶኔትስክ ከተማ በከባድ ፍንዳታ ተናውጣለች።ፍንዳታውን ተከትሎ  የመንግስት ሰራተኞችና  ነዋሪዎች ከቢሮአቸውና ከመኖሪያቸው በመውጣት …