የአል ማሊኪ ስንብት ኢራቅና የአውሮፓ ህብረት

የኢራቁ ጠቅላይ ሚኒስትር ኑሪ አል ማሊኪ ስልጣናቸውን ለሽአቱ ለሃይደር አል አባዲ በማስረከብ ትናንት በይፋ ተሰናበቱ። ላለፉት 8 ዓመታት ኢራቅን በጠቅላይ ሚኒስትርነት የመሩት አልማሊኪ ከሚያዚያው ምርጫ በኋላ ስልጣን እንዲለቁ ከሱኒዎች፣ ከኩርዶች እንዲሁም ከሺአዎች ከኢራንና ከዩናይትድ ስቴትስ በኩል ከፍተኛ ግፊት ሲደረግባቸው ቆይቷል።