የጋዛ ጦርነትና ኢትዮ ቤተእስራኤላዉያን
እስራኤል እና ሃማስ መካከል የተደረሰዉ የተኩስ አቁም ስምምነት ዛሬም መዝለቁ እየተገለጸ ነዉ። የጋዛ ኗሪዎች ጦርነቱ ከተጀመረበት ጊዜ ወዲህ ለመጀመሪያ ዛሬ በሰላም የዕለተ ዓርብ ጸሎትን መካፈል መቻላቸዉ ተዘግቧል።
እስራኤል እና ሃማስ መካከል የተደረሰዉ የተኩስ አቁም ስምምነት ዛሬም መዝለቁ እየተገለጸ ነዉ። የጋዛ ኗሪዎች ጦርነቱ ከተጀመረበት ጊዜ ወዲህ ለመጀመሪያ ዛሬ በሰላም የዕለተ ዓርብ ጸሎትን መካፈል መቻላቸዉ ተዘግቧል።