አገዛዙ 11ኛዋ ሰአት ላይ በደጋፊወቹ ክፉኛ እየተሞገተ መሆኑ ተሰማ! የወያኔ ስራ አስፈጻሚዎች በደጋፊዎቹ ክፉኛ እየተሞገተ መሆኑን ከውስጥ አወቅ ምንጮች ያገኘናቸው የግምገማ መርጃወች አመላከቱ።የስር አቱ ደጋፊዎችና ታማኝ የሚባሉ ካድሬወች ያነሱት ነጥብ ሲጨመቅ እንደሚከተለው ቀርቧል። “በተለይ ለእኛ ስለ ወቅታዊ ሁኔታወች ስውር የሆነብን ምክንያት ምንድን ነው፧ እኛም የፓርቲያችን እና የአገራችን ጉዳይ ያገባናል። እርስ በእርሳቸው የሚጣረሱ ዜናወችና መረጃወችስ እንዲደርሱን […]

የአሜሪካው ፕ/ት ባራክ ኦባማ ይህን የተናገሩት ” በአሜሪካና በኤርትራ የሚገኙ የተቃዋሚ ድርጅቶች ኢትዮጵያ ሽብርተኝነትን ለመወጋት የምታደርገውን ጥረት እያደናቀፉ በመሆኑ የእርስዎ መንግስት የኢትዮጵያን መንግስት ለመርዳት ምን ያክል ዝግጁ ነው ተብሎ ከኢቢሲ ጋዜጠኛ ጥያቄ መቅረቡን ተከትሎ ነው። ጋዜጠኛው የድርጅቱን ስም በግልጽ ከመግለጽ ቢቆጠብም፣ ፕ/ት ኦባማ የሰጡት መልስ ፣ የኢህአዴግ ባለስልጣናት ከዚህ ቀደም ለአሜሪካ ስቴት ዲፓርትመንት ምክትል ሃላፊ […]

ቃል ስንገባ በስሜታዊነት አይሁን! ቃል ስንገባ በአድር-ባይነት አይሁን! ቃል ስንገባ ለይስሙላ አይሁን! ቃል ስንገባ በእርግጥ አደርገዋለሁ ወይ? ብለን ከልባችን ጠይቀን፣ በአዎንታዊነት እራሳችንን አሳምነን፣ በቁርጠኝነታችን ተማምነን እንጂ እንደው በሞቅ ሞቅና በሰሞነኛ መንገኝነት ተገፋፍተን እንዳይሆን እንጠንቀቅ፡፡ ከሁሉም በላይ ደግሞ ቃል የምንገባበትን ጉዳይ …

ለትግል ጽናት ቃላችንን እናጥብቅ::ከጉዳይ ሁሉ ቀዳሚው በራስ መተማመን አንድነትን ማጠንከር በጋራ መቆም ነው፡፡ ምንሊክ ሳልሳዊ Read more »

ሐምሌ ፲፫ (አስራሶስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የአርበኞች ግንቦት7 ሊቀመንበር የሆኑት ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ “ለነጻነት፣ ለፍትህና ለዲሞክራሲ የሚደረገውን ትግል መሬት ላይ ወርዶ መምራት ይገባል” በሚል እምነት በከፍተኛ ውጣ ውረድ ከአሜሪካ ኤርትራ መግባታቸው እንደተሰማ በአርበኞች ግንቦት7 ሰራዊት ውስጥ ከፍተኛ መነቃቃት መፈጠሩን ፣ አስመራ በሚገኘው የድርጅቱ ጽህፈት ቤት አቀባበል ያደረጉላቸው ሻለቃ አክሊሉ መዘነ ተናግረዋል።በዋና ጽህፈት …

ሐምሌ ፲፫ (አስራሶስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ህውሃት 40ኛ ዓመቱንና ኦህዴድ 25ተኛ አመቱን ባከበሩበት ማግስት፣ ብአዴንም 35ተኛ አመቱን ከሁለቱ ድርጅቶች ባላነሰ ለማክበር በብዙ መቶ ሚሊዮን ብር የሚቆጠር ገንዘብ መመደቡን የብአዴን ማእከላዊ ኮሚቴ አባላት ባደረጉት ዝግ ስብሰባ መነጋገራቸውን ምንጮች ጠቅሰዋል። ከሀምሌ ወር, 2007 ዓ.ም ጀምሮ ሁሉም ጋዜጠኛ የብአዴንን ታሪክ ለማወቅ የሚረዱትን መጽሃፍት በማሰባሰብ እንዲያነብና …

ሐምሌ ፲፫ (አስራሶስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በእነ ሶልያና ሽመልስ የክስ መዝገብ የሽብር ክስ ተመስርቶባቸው የሚገኙት የዞን 9 ጦማርያን ሐምሌ 13/2007 ዓ.ም በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት ቀርበው ተለዋጭ ቀጠሮ መሰጠቱን ነገረ ኢትዮጵያ ዘግቧል። በእስር ላይ የሚገኙት በፍቃዱ ኃይሉ፣ አጥናፍ ብርሃኔ፣ ናትናኤል ፈለቀ እና አቤል ዋበላ ለ31ኛ ጊዜ ፍርድ …

‹‹የታሰርኩት ቤተሰቦቼን በእሳት አቃጠሉብኝ ብዬ ስለከሰስኩ ነው›› አቶ አንጋው ተገኝ በእነ መቶ አለቃ ጌታቸው መኮንን የክስ መዝገብ በሽብርተኝነት የተከሰሱት 16 የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ለሀምሌ 17/2007 ዓ.ም ለብይን ተቀጠሩ፡፡ አመራሮቹ ሀምሌ 1/2007 ዓ.ም በጠበቆቻቸው በኩል የክስ መቃወሚያና የዋስትና ጥያቄ አቅርበው የነበር በመሆኑ ዛሬ ሀምሌ 13/2007 ዓ.ም አቃቤ ህግ ለጥያቄው መቃወሚያ እንዲያሰማ ቀጠሮ ተሰጥቶት የነበር ቢሆንም ሳይቀርብ […]

. የትጥቅ ትግሉ ያሰጋው ወያኔ የጎንደር ህዝብን እያሰቃየ መሆኑ ተነገረ፡፡ . ‹ባራክ ኦባማ ሲመጣ ሰልፍ ለመጥራት እያደራጁ ነው በሚል የተከሰሱት የሰማያዊ ፓርቲ አባላትን ጉዳይ ፍርድ ቤቱ ለሶስተኛ ጊዜ አላይም ማለቱ . አንድ ሣምንት የዘለቀው የልኳንዳ ቤቶች አድማ እደቀጠለ ነው፤ . የስዊድን ጠቅላይ ሚኒስትር  ከአዲስ አበባ መልስ ወደ ሆስፒታል አመሩ። . የወያኔ መንግስት በአሜሪካ ፍርድ ቤት  ተከሰሰ አሰግድ […]

Minilik Salsawi በዛሬው እለት ከእስር ባልተፈቱ አራቱ የዞን ዘጠኝ ጦማርያን ላይ ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ተይዞ የነበረ ሲሆን በቦታው የጦማርያኑ ቤተሰቦች እና ጓደኞቻቸውን ጨምሮ ዲፕሎማቶች እና ጋዜጠኞች በካንጋሮው ፍርድ ቤት ተገኝተዋል::እንዲሁም በቅርቡ የተፈቱት ጋዜጠኞች እና ጦማርያን ርእዮት አለሙን ጨምሮ በፍርድ ቤቱ …

የዞን ዘጠኝ ጦማርያን የልደታ ካንጋሮ ፍርድ ቤት ውሎ ለ32ኛ ጊዜ ለሓምሌ 22 ተቀጠረ:: Read more »

የቀድሞው የኢትዮጵያ ቴሌኮሙዩኒኬሽን ኮርፖሬሽን (ኢትዮ ቴሌኮም) ዋና መሥሪያ ቤት ዋና መሐንዲስና የደቡብ ምሥራቅ ሪጅን ሁለት ሥራ አስኪያጆች በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው፣ ሰኔ 29 ቀን 2007 ዓ.ም. ክስ ተመሠረተባቸው፡፡

የፌዴራል የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ዓቃቤ ሕግ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 18ኛ ወንጀል ችሎት ክስ የመሠረተባቸው ተጠርጣሪዎች፣ የዋናው መሥሪያ ቤት ዋና መሐንዲስ የነበሩት አቶ ተክለ ማርያም ለአከ ተክለ ማርያም፣ የኮርፖሬሽኑ የደቡብ ምሥራቅ ሪጅን ምክትል ሥራ አስኪያጅና የማርኬቲንግ ኃላፊ የነበሩት አቶ መስፍን ሙርጋና የደቡብ ምሥራቅ ሪጅን ሥራ አስኪያጅ የነበሩት አቶ ጌታቸው ተረፈ አየለ ሲሆኑ፣ በግል ሥራ የተሰማሩ አቶ ግርማ ተስፋዬ የተባሉ ግለሰብም በክሱ ተካተዋል፡፡ 

ተከሳሾቹ የማይገባ ጥቅም ለማግኘትና ለሌላ ሦስተኛ ወገን ጥቅም ለማስገኘት በማሰብ፣ በሕዝብና በመንግሥት ጥቅም ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሳቸውን የኮሚሽኑ ዓቃቤ ሕግ በክሱ ዘርዝሯል፡፡ ክሱ እንደሚያስረዳው፣ አቶ ተክለ ማርያም ያላቸውን የቴክኖሎጂ ዕውቀት፣ ልምድና ክፍተት በመጠቀም በግል ሥራ ከሚተዳደሩት አቶ ግርማ ጋር ከአዲስ አበባ ወደ አዳማ (ናዝሬት) ይሄዳሉ፡፡ አዳማ እንደደረሱ ለሕገወጥ ዓላማ ማስፈጸማያ የሚውል ቤት በደላላ አማካይነት አቶ ታደሰ ጅማ ከሚባሉ ግለሰብ ይከራያሉ፡፡ የቤቱን ውል ከመፈጸማቸው በፊት ቤት አከራዩ አቶ ታደሰ ጂማ 30 ቀጥታ የስልክ መስመሮችን ከቴሌ ማስገባት እንዳለባቸው ይስማማሉ፡፡ አቶ ተክለ ማርያም አብረዋቸው የሚሠሩ የውጭ አገር ዜጎች እንዳሉም ለአከራዩ አቶ ታደሰ እንደነገሯቸው ክሱ ያብራራል፡፡ 

ከውጭ አገር የሚመጡት ኢንቨስተሮች በመሆናቸው ለስልኩ ወጪ ክፍያ ምንም ሥጋት እንዳይገባቸው ለአቶ ታደሰ ተነግሯቸው፣ የስልክ መስመሮቹ ከገቡ በኋላ ኅዳር 21 ቀን 1995 ዓ.ም. በንግድ ሥራ የሚተዳደሩት ሁለተኛ ተከሳሹ አቶ ግርማ ተስፋዬና አቶ ታደሰ የቤት ኪራይ ውሉን መፈጸማቸውን ክሱ ይገልጻል፡፡ አቶ ተክለ ማርያም ሳተላይት መቀበያ መሆኑን እያወቁ ከአቶ ግርማ ጋር በመመሳጠር በተከራዩበት ቤት ዲሽ በመትከል፣ አገሪቱ ከዘርፉ ልታገኝ የሚገባትን ገቢ እንድታጣ በማድረግ ከፍተኛ ጉዳት ለማድረስ መሞከራቸውን ክሱ ይገልጻል፡፡ 

አቶ ግርማ የተባሉት ተከሳሽ ቤት አከራዩን አቶ ታደሰን በዜግነት ጥቁር አሜሪካዊ እንደሆኑ በመግለጽ ከተዋወቋቸው በኋላ፣ አብረዋቸው ከነበረ ኤም ዴቪድ ከሚባል ነጭ አሜሪካዊ ጋር ያስተዋውቋቸዋል፡፡ ወደ ተከራዩት ቤት በመውሰድ በአከራይ ተከራይ ውል ላይ ካስፈረሟቸው በኋላ፣ ስልክ ላስገቡበት 16,500 ብር ለቴሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት እንደከፈላቸው ክሱ ይገልጻል፡፡ 

ለሕገወጥ ድርጊት የሚውሉ ዘመኑ ያፈራቸውን ዕቃዎች በኤርፖርት ታክሲ ጭነው አዳማ በመውሰድ፣ በታኅሳስ ወር 1995 ዓ.ም. ዲሹን መትከላቸውንም ክሱ አክሏል፡፡ በመሆኑም በወንጀሉ በመሳተፍ በሕዝብና በመንግሥት ጥቅም ላይ ከፍተኛ ጉዳት ለማድረስ መሞከራቸውን የዓቃቤ ሕግ ክስ ይገልጻል፡፡ 

የቅርንጫፍ መሥሪያ ቤቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅና የማርኬቲንግ ኃላፊ የነበሩት አቶ መስፍን ሙርጋም፣ ቤት ያከራዩት አቶ ታደሰ 30 ቀጥታ መስመር እንዲገባላቸው ጥያቄ ሲያቀርቡ፣ የቅርንጫፉ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጌታቸው ተረፈ ማኅተም ሳያደርጉ የመሩትን ደብዳቤ ‹‹ለምን?›› ብለው ምክንያቱን ሳያረጋግጡ የቀረበውን ጥያቄ በማፅደቃቸው፣ በሕዝብና በመንግሥት ጥቅም ላይ ጉዳት ለማድረስ መሞከራቸውን ክሱ ይገልጻል፡፡ አቶ ጌታቸውም ኮርፖሬሽኑ ያወጣውን የደንበኞች አገልግሎት አፈጻጸም መመርያ በመጣስ፣ ስልኮቹ ለምን ዓላማ እንደሚውሉ ሳይጠይቁና ሳያጣሩ በተዋረድ ላሉ ኃላፊዎች በመምራትና በማፅደቃቸው፣ በሕዝብና መንግሥት ጥቅም ላይ ከፍተኛ ጉዳት በማድረስና አላግባብ ሥልጣንን መገልገል ወንጀል እንደተከሰሱ የኮሚሽኑ ዓቃቤ ሕግ ክስ ያስረዳል፡፡ 

ሁሉም ተጠርጣሪዎች በሕዝብና በመንግሥት ጥቅም ላይ ከፍተኛ ጉዳት ለማድረስ በግብረ አበርነት በፈጸሙት ሥልጣንን ያላግባብ መገልገል የሙስና ወንጀል ክስ ተመሥርቶባቸዋል፡፡ ተጠርጣሪዎቹ በሌሉበት ስለተከሰሱ፣ ኮሚሽኑ ተከሳሾቹን አፈላልጎ ለሐምሌ 21 ቀን 2007 ዓ.ም. እንዲያቀርብ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 18ኛ ወንጀል ችሎት አዟል፡፡ 

 

በኢትዮጵያ ውስጥ የተፈጠረውን የሳንቲም እጥረት ለመሸፈን እየተደረጉ ያሉ ሙከራዎች ሁሉ ባለመሳካታቸው ከፍተኛ ውጥረት እንደፈጠረበት ታውቋል!ህዝበ ሙስሊሙ የመገበያያ ሳንቲሞችን ከገበያ በማስወጣት መንግስት ላይ ኢኮኖሚያዊ ጫና በከፍተኛ ሁኔታ እያሳደረበት የሚገኝ ሲሆን አሁንም ይኸው መርሀ ግብር እየተከናወነ በመሆኑንና መንግስት እየደረሰበት ላለው ችግር ምላሽ …

በኢትዮጵያ የተፈጠረው የሳንቲም እጥረት ከፍተኛ ውጥረት ፈጥሯል::የውጪ ብድር እዳ ኢኮኖሚውን በዜሮ ድምር ውስጥ ከቶታል:: ምንሊክ ሳልሳዊ Read more »

በኢትዮጵያ ውስጥ የተፈጠረውን የሳንቲም እጥረት ለመሸፈን እየተደረጉ ያሉ ሙከራዎች ሁሉ ባለመሳካታቸው ከፍተኛ ውጥረት እንደፈጠረበት ታውቋል!ህዝበ ሙስሊሙ የመገበያያ ሳንቲሞችን ከገበያ በማስወጣት መንግስት ላይ ኢኮኖሚያዊ ጫና በከፍተኛ ሁኔታ እያሳደረበት የሚገኝ ሲሆን አሁንም ይኸው መርሀ ግብር እየተከናወነ በመሆኑንና መንግስት እየደረሰበት ላለው ችግር ምላሽ …

በኢትዮጵያ የተፈጠረው የሳንቲም እጥረት ከፍተኛ ውጥረት ፈጥሯል:: የውጪ ብድር እዳ ኢኮኖሚውን በዜሮ ድምር ውስጥ ከቶታል:: ምንሊክ ሳልሳዊ Read more »

በታኅሳስ ወር 2007 ዓ.ም. ኢትዮ ቴሌኮም ኤሪክሰን ለተባለው የስዊድን ኩባንያ ሰጥቶ ከነበረው የቴሌኮም ማስፋፊያ አራት ፕሮጀክቶች መካከል፣ መዘግየት አይቼበታለሁ ያለውን የአንዱን ፕሮጀክት (ሰርክል) ውሉን ሰርዞ ሁዋዌ ለተባለው የቻይና ቴሌኮም ኩባንያ መስጠቱን አስታወቀ፡፡ 

ኤሪክሰን ከማስፋፊያ ፕሮጀክቶች መካከል አራት ‹ሰርክሎች›ን ለመሥራት ተዋውሎ የነበረ ቢሆንም፣ በተለይ ደቡብ ደቡብ ተብሎ በተለየው የማስፋፊያ ፕሮጀክት አንዱን ‹ሰርክል› በውሉ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ማጠናቀቅ ባለመቻሉ መነጠቁን፣ የኢትዮ ቴሌኮም ኮርፖሬት ኮሙዩኒኬሽን ኦፊሰር አቶ አብዱራሒም አህመድ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ 

አቶ አብዱራሒም ለሁዋዌ በቀጥታ የተሰጠውን ፕሮጀክት አስመልክተው በሰጡት ማብራሪያ፣ ሁዋዌ ከዚህ በፊት የወሰዳቸውን ፕሮጀክቶች በፍጥነትና በተሻለ አፈጻጸም ተግባራዊ ማድረግ በመቻሉ ከኤሪክሰን ተነጥቆ የተሰጠው መሆኑን ጨምረው ገልጸዋል፡፡ 

‹‹ሁዋዌ በአዲስ አበባ ያከናወናቸውን የማስፋፊያ ሥራዎች ከውሉ ቀድሞ መጨረስ በመቻሉ፣ በቀጥታ እንዲሰጠው ተወስኗል፤›› በማለት አስረድተዋል፡፡

የኤሪክሰን ፕሮጀክትን አስመልክተው አቶ አብዱራሒም ሲገልጹ፣ ፕሮጀክቱ በሰኔ ወር መጨረሻ ላይ አጠናቆ ማስረከብ ባለመቻሉ፣ የመጀመርያው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አካል የነበረውን የቴሌኮም ማስፋፊያ ሥራ ማጓተቱን ጠቁመዋል፡፡ 

‹‹ከአዲስ አበባ በተጨማሪ ሁዋዌ ስድስት ‹ሰርክሎች›ን እያከናወነ ሲሆን፣ በእስካሁን አፈጻጸሙ በጣም አመርቂ የሚባል ውጤት እያየንበት ነው፤›› ሲሉም አክለዋል፡፡ እነዚህም የማስፋፊያ ፕሮጀክቶች የሰሜን፣ የሰሜን ምሥራቅ፣ የሰሜን ምዕራብ፣ የምሥራቅና የአፋር ቀጣናዎች መሆናቸውን አብራርተዋል፡፡

ኢትዮ ቴሌኮም በመላ አገሪቱ የሞባይል አገልግሎት ኔትወርክ ተደራሽነትን  ለማስፋፋት ባወጣው ጨረታ፣ ሁለቱ የቻይና ኩባንያዎች ሁዋዌና ዜድቲኢ ያሸነፉ ቢሆንም፣ ዜድቲኢ በስምምነቱ መሠረት እንቅስቃሴ ባለመጀመሩ ከወሰዳቸው ስድስት የማስፋፊያ ፕሮጀክቶች አራቱ ለስዊድኑ ኤሪክሰን የቴሌኮም ኩባንያ መተላለፋቸው  በወቅቱ መዘገቡ ይታወሳል፡፡

ታኅሳስ 7 ቀን 2007 ዓ.ም. በሒልተን ሆቴል ኢትዮ ቴሌኮምና ኤሪክሰን ባደረጉት የቬንደር ፋይናንሲንግ ፕሮጀክት ማስፋፊያ ስምምነት፣ የቻይናው ዜድቲኢ ቴሌኮም ኩባንያ ከአገሩ አቻው ሁዋዌ ቴሌኮም ኩባንያ ጋር ከተካፈለው የ800 ሚሊዮን ዶላር የማስፋፊያ ፕሮጀክቶች ውስጥ፣ አራቱ ለኤሪክሰን መሰጠታቸውን መዘገባችን አይዘነጋም፡፡

ዜድቲኢና ሁዋዌ በመላው ኢትዮጵያ ያሉትን 13 ‹ሰርክሎች› ወይም የማስፋፊያ ፕሮጀክቶች ሲካፈሉ፣ ሁዋዌ አዲስ አበባን ጨምሮ ሰባት ‹ሰርክሎች›ን ሲወስድ ዜድቲኢ ስድስት ‹ሰርክሎች›ን ለመሥራት መዋዋሉ ይታወሳል፡፡

 

የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ማውጫ ጊዜ ላልተወሰነ ጊዜ መተላለፉ ተጠቆመ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰኔ 30 ቀን 2007 ዓ.ም. 40/60ን ጨምሮ 40 ሺሕ የሚሆኑ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ዕጣ እንደሚያወጣ የገለጸ ቢሆንም፣ የዕጣ ማውጫውን ቀን ላልተወሰነ ጊዜ ማስተላለፉ ተጠቆመ፡፡ 

ዕጣ ይወጣላቸዋል ከተባሉት የጋራ መኖሪያ ቤቶች በተለይ ለመጀመሪያ ጊዜ በዕጣ ይከፋፈላል የተባለው 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት፣ ከቃሊቲ ማረሚያ ቤት አለፍ ብሎ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፊት ለፊትና ሰንጋ ተራ የሚገኙት ሕንፃዎች ግንባታ የተጠናቀቀ ቢሆንም፣ አብረው መጠናቀቅ የነበረባቸው መሠረተ ልማቶች ባለመጠናቀቃቸው የዕጣ መውጫው ጊዜ እንዲራዘም መደረጉን ምንጮች ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ 

የአስተዳደሩ ካቢኔና ቦርድ ተሰብስቦ ውሳኔ አለማሳለፉም ለዕጣው አለመውጣት ሌላው ምክንያት መሆኑን የጠቆሙት ምንጮች፣ የአስተዳደሩ ከፍተኛ ሹማምንት በሕዝብ መገናኛ ብዙኃን ሳይቀር ሰኔ 30 ቀን 2007 ዓ.ም. የሚተላለፉ ቤቶች እንዳሉ ሲገለጽ ከርሞ፣ ቃላቸው አለመጠበቁ ‹‹ለምን?›› የሚል ጥያቄ እያስነሳ መሆኑንም አክለዋል፡፡

የመሠረተ ልማት አለመሟላት እንደ ምክንያት ሊወሰድ እንደማይችል የሚናገሩት ምንጮች፣ በአሥረኛው ዙር ዕጣ ከወጣባቸው 35 ሺሕ የጋራ መኖሪያ ቤቶች መካከል የአብዛኞቹ ሳይቶች መሠረተ ልማታቸው ገና ያልተጀመረ በመሆኑ ነው፡፡ 

ለሪፖርተር አስተያየት የሰጡ የተወሰኑ የ40/60 ተመዝጋቢዎች፣ ሙሉ በሙሉ ክፍያ የፈጸሙ ቅድሚያ እንደሚሰጣቸው ገልጸው፣ አሁን ግን ዋጋው በጣም ሊጨምር ስለሚችል ሙሉ በሙሉ የከፈሉም ቢሆኑ ተጨማሪ ክፍያ እንደሚጠየቁ መስማታቸው አሳስቧቸዋል፡፡ በሌላ በኩል ሁሉም በዕጣው ተካተው ዕድለኞች በዕጣ እንደሚያገኙ፣ የቤቶቹን መገንባት ያዩ ሌሎች ተመዝጋቢዎች በመሀል ሙሉ በሙሉ መክፈላቸውም ስላሳወቁ፣ ሲጀመር አጠናቀው ከከፈሉት ጋር ሊቀላቀሉ መሆኑንና ሌሎች ወሬዎችን እየሰሙ ግራ መጋባታቸውን ገልጸዋል፡፡ በተባለው ጊዜም ዕጣ አለመውጣቱ እንዳሳሰባቸው ይናገራሉ፡፡

የ20/80 ተመዝጋቢዎች በበኩላቸው ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ዕጣው ሰኔ 30 እና እስከ ነሐሴ መጨረሻ ድረስ ወጥቶ ዕድለኞች የቤት ባለቤት እንደሚሆኑ የተነገረበት ወቅት የምርጫ ጊዜ በመሆኑ፣ ሕዝቡን ለመያዝ ነው የሚል ግምታቸውን ዕውን እንዳደረገው ተናግረዋል፡፡ ይህ ባይሆን ኖሮ ዕጣው በተባለው ጊዜ መውጣት ነበረበት ሲሉም ይከራከራሉ፡፡ 

ሰኔ 30 ቀን 2007 ዓ.ም. ዕጣ እንደሚወጣ በአስተዳደሩ ከፍተኛ ሹሞች ከገለጹ በኋላ ለምን ዕጣውን እንዳላወጡ ወይም ያልወጣበትን ምክንያት እንዲገልጹ፣ የአዲስ አበባ ቤቶች ግንባታ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤትንም ሆነ የቤቶች ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲን ለማግኘት የተደረገው ጥረት አልተሳካም፡፡ 

ነገር ግን አንድ ስማቸው እንዲገለጽ ያልፈለጉ የቤቶች ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ ባልደረባ እንደሚሉት፣ ዕጣው ያልወጣው በሁለት ምክንያቶች ነው፡፡ የመጀመሪያው የአስተዳደሩ ካቢኔና ቦርድ ተሰብስቦ ውሳኔ ባለማስተላለፉ ሲሆን፣ ሌላው በታሰበበት ወቅት ይጠናቀቃሉ የተባሉ መሠረተ ልማቶች ባለመጠናቀቃቸው መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በዋናነት የ40/60 የቤት ፕሮግራም የመጀመሪያ ከመሆኑ አንፃር ሁሉም ነገር ተጠናቆ፣ ዕጣው በወጣበት ዕለት ለባለዕድለኞች ወዲያውኑ ቁልፍ ለማስረከብ በመታሰቡ መሆኑን አክለዋል፡፡

   

 

በአልሸባብ ተመልምለው የሕዋስ (ሴል) አባላት ናቸው የተባሉ ኢትዮጵያ ውስጥ በተመረጡ ቦታዎችና በመንግሥታዊና መንግሥታዊ ባልሆኑ ተቋማት ላይ የሽብር ጥቃት ለመፈጸም ሲንቀሳቀሱ በፀጥታ ኃይሎች በቁጥጥር ሥር የዋሉ የተባሉ አምስት ተጠርጣሪዎች፣ ኢትዮጵያውያን፣ ሐምሌ 6 ቀን 2007 ዓ.ም. ክስ ተመሠረተባቸው፡፡

የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 32 (1/ሀ)ን በመተላለፍ በዋና ወንጀል ተካፋይ በመሆን፣ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 38 (1 እና 2) በመተላለፍ ወንጀል ለመፈጸም አድማ በማድረግና የፀረ ሽብርተኝነት አዋጅ ቁጥር 652/2001 አንቀጽ (4)ን በመተላለፍ የሽብር ድርጊት ለመፈጸም የማቀድ፣ የመዘጋጀት፣ የማሴርና የማነሳሳት ሙከራ ለማድረግ ሲንቀሳቀሱ ተደርሶባቸዋል ብሎ ክስ የመሠረተባቸው፣ በድሪ የሱፍ ሮባ፣ አነስ ኡስማን ዑመር፣ አህመድ ኑር ሳኒ፣ መሐመድ አህመድ ኡስማንና እስማኤል አደም መሐመድ ናቸው፡፡

ዓቃቤ ሕግ ለፌዴል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት ያቀረበው ክስ እንደሚያስረዳው፣ ሁሉም ተጠርጣሪዎች በኦሮሚያ ክልል ውስጥ የሚገኙ ናቸው፡፡ 

ተከሳሾቹ ከአልሸባብ ጋር በመስማማትና አባል በመሆን ከሶማሊያ ግዛት ወደ ኢትዮጵያ የሚላኩ ተቀጣጣይ ፈንጂዎች መሥራት የሚችሉ የአልሸባብ የፈንጂ ሥራ ባለሙያዎችን ለመቀበል፣ ለፈንጂ መሥሪያ የሚሆን ቤት ለመከራየት ሲንቀሳቀሱ እንደነበር ክሱ ያስረዳል፡፡

በድሪ የሱፍ ሮባ የተባለው ተጠርጣሪ በሽር ቱሬ በሚባል የአልሸባብ አመራር በ1999 ዓ.ም. በአባልነት ከተመለመለ በኋላ፣ ሞቃዲሾ ውስጥ በሚገኘው አቡሐረሬ ተብሎ በሚጠራው መስጊድ ውስጥ ለስድስት ወራት ወታደራዊና የፖለቲካ ትምህርት ሥልጠና መውሰዱን ክሱ ያስረዳል፡፡ ተጠርጣሪው በ2002 ዓ.ም. ወደ መቋዲሾ በመሄድ ለአልሸባብ አባል የሚሆኑ ወጣቶችን በመመልመል ለሥልጠና እዚያ እንዲሄዱ ሲያዘጋጅ እንደነበርም በክሱ ተጠቁሟል፡፡ 

ግለሰቡ ጥቃት ለመፈጸም ከሞቃዲሾ ወደ ኢትዮጵያ ግዛት የሚመጡትን የህዋስ አባላት መኖሪያ ቤት ተከራይቶ ለማስቀመጥ፣ የተመለሱትን ወጣቶች በኃላፊነት ለመምራት፣ መረጃ እየሰበሰበ ለአልሸባብ አባላት እንዲልክ የተሰጠውን ተልዕኮ ለመፈጸም ሲንቀሳቀስ እንደነበር ዓቃቤ ሕግ በክሱ ዘርዝሯል፡፡

አብዱልአዚዝ አልዩ (አቡ ያሲን) የተባለ የአልሸባብ አመራርና የፈንጂ ባለሙያ በ2006 ዓ.ም. ኢትዮጵያ ገብቶ ባሌ ሮቤ ከተማ ውስጥ መልምሎ በህዋስ ያራጃቸውን ስድስት አባላት፣ አንደኛ ተከሳሽ እንዲመራቸው ኃላፊነት መውሰዱንም ክሱ ያስረዳል፡፡

ሻሸመኔ ከተማ ውስጥ ‹‹ቁርዓን አስተምራለሁ ወይም የቁርዓን መምህር ነኝ›› በሚል ሽፋን አባላትን መመልመልና ማደራጀት እንዳለበት በሽር ቱሬ ከሚባለው የአልሸባብ አመራር ተልዕኮ መቀበሉንም ዓቃቤ ሕግ በክሱ ጠቅሷል፡፡ አገር ውስጥ ባሉ የተለያዩ ባንኮችም ገንዘብ ይላክላቸው እንደነበር የገንዘቡን መጠንና የባንኮቹን ስም ጠቅሶ ዓቃቤ ሕግ በክሱ አካቷል፡፡

በኅዳር ወር 2007 ዓ.ም. በጊኒር በኩል ወደ ኢትዮጵያ ይገባል ለተባለው የአልሸባብ አመራር አብዱላዚዝ፣ በነገሌ ቦረና በኩል በታኅሳስ ወር 2007 ዓ.ም. ፈንጂ ይዘው የሚገቡትን አባላት አንደኛ ተከሳሽ ሻሸመኔ በሚገኘው ቤቱ አሳርፏቸው ፈንጂ የሚሠራበትን ማቴሪያል እንዲያዘጋጅና የማፈንጃ ዒላማዎችን እንዲያጠና ተልዕኮ ተቀብሎ ይንቀሳስ እንደነበር ዓቃቤ ሕግ በክሱ ገልጿል፡፡ ሻሸመኔ፣ አሰላና ባሌ ሮቤ ከተሞች ውስጥ ባንክ ቤትና ፖስታ ቤት መኖር አለመኖሩን አጥንቶ እንዲቆይም ትዕዛዝ ተሰጥቶት እንደነበር አክሏል፡፡ ተጠርጣሪው የሽብር ቡድኑ አደራጅና አመራር በመሆን ተሳታፊ እንደነበር ዓቃቤ ሕግ በዝርዝር ገልጿል፡፡ 

ሁለተኛው ተጠርጣሪ ተከሳሽ አነሰ ኡስማንም እንደ አንደኛ ተከሳሽ በተለይ ባሌ ዞን ሮቤ ከተማ ውስጥ በመንቀሳቀስ አባላት በመመልመል፣ በተለይም አራተኛና አምስተኛ ተከሳሾችን መልምሎ ወደ ሶማሊያ ሥልጠና ሊልክ ሲል በቁጥጥር ሥር መዋሉን የዓቃቤ ሕግ ክስ ያስረዳል፡፡ ሦስተኛ፣ አራተኛና አምስተኛ ተከሳችም በሁለተኛ ተከሳሽ ከተመለመሉ በኋላ ወታደራዊና ፖለቲካዊ ሥልጠና ለመውሰድ ወደ ሶማሊያ ለመሄድ በመንቀሳቀስ ላይ እያሉ በቁጥጥር ሥር መዋላቸው በክሱ ተገልጿል፡፡

ተከሳሾቹ ክሱ በችሎት ከተነበበላቸው በኋላ በራሳቸው ጠበቃ ማቆም እንደማይችሉ በመግለጻቸው፣ የተከላካይ ጠበቃ ጽሕፈት ቤት ጠበቃ እንዲመደብላቸው ትዕዛዝ በመስጠት ፍርድ ቤቱ ለሐምሌ 22 ቀን 2007 ዓ.ም. ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

 

በምስራቃዊ ኢራቅ ራሱን እስላማዊ መንግስት ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን በጣለው የቦምብ ጥቃት ቢያንስ 120 ሰዎች መገደላቸውንና 130 የሚሆኑ ደግሞ መቁሰላቸው ተገለፀ። ከኢራቅ ዋና ከተማ 35 ኪ.ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘውና የሺዓ እስልምና ተከታዮች በሚኖሩባት የካን ባኒ ሳድ ከተማ በመኪና ላይ የተጫነው …

ኢራቅ ዋና ከተማ ባግዳድ በአይሲስ የቦምብ ጥቃት 120 ሰዎች ተገደሉ Read more »

(ክንፉ አሰፋ ቶሮንቶ) ሰብለ (ሚሚ) ዲትሪች ለመጨረሻ ግዜ የታየችው እ.ኤ. አ. ጁላይ 10 2014 (ባለፈው አመት) ነበር። የሶስት ልጆች እናት የነበረች የዚህች ኢትዮጵያዊት በድንገት መሰወር ለብዙዎች እንቆቅልሽ ሆኖ ሰንብቷል። ለአመት የጠፋችው ይህች ትውልደ ኢትዮጵያዊ ሴት በህይወት እንደማትኖር በርካቶች ቢጠረጥሩም፣ ማንንም ሳታማክር በድብቅ ወደ ሃገርዋ ገብታለች የሚሉ አልጠፉም። አለም አቀፍ ፖሊስ በአለም ዙርያ ፍለጋውን ተያያዘው። ሰብለ-ቀብር […]

ጌታቸው በቀለ፣ ጉዳያችን ብሎግ ኢትዮጵያ የገባችበት ብድር ከፍተኛ ቢሆንም የመሰረታዊ ፍላጎቶችን በዋና ከተማ ደረጃም ማዳረስ አልቻለችም በቢልዮን የሚቆጠር ዶላር የት ገባ? አንዲት ሀገር ከጠቅላላ ምርቷ 30 ከመቶው ከለጋሽ ተቋማትና ሃገራት የሚገኝ ብድር ላይ ከተመሰረተ ከፍተኛ የዕዳ ቀውስ ውስጥ እየገባች መሆኗን …

ሀገራችን ከመሸጧ በፊት መድረስ የዜጎች ግዴታ ነው! Read more »

አሜሪካ ከኃይለስላሴ መንግስት ጋር የጠበቀ ግንኙነት የነበራት ቢሆንም ከአሁኑ አንጻር ሲታይ የአሜሪካ ፕሬዝደንቶች አዲስ አበባ ድረስ መጥተው እንዲጠበቅላቸው የሚፈልጉት እንቅልፍ የሚነሳ ስጋት ነበራቸው ለማለት ግን ይከብዳል፡፡ ያም ሆኖ ግን በወቅቱ ለጥቁር ምቹ ባልነበረችው አሜሪካ ለጥቁር ህዝብ ነፃ መውጣት ስትባዝን የነበረችው …

ኦባማ የሚመጣው ለማን ነው? ጌታቸው ሺፈራው Read more »

የሃይል ሚዛኑ ያጋደለለት የሃይል ሚዛኑ ያላጋደለለት በፕሮፓጋንዳ የተወጠረው በአጉል የፖለቲካ ድቀት የሚዋዥቀው በጡዘት የሚሾረውን ጨምሮ በሰከረው የኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ የማናየው የማንሰማው ጉድ የለም::እኔ አውቅልሃለሁ ካለኔ ታጋይ ላሳር እኔ ካሌለሁ ኢትዮጵያ አበቃላት ወዘተ የሚለውን አካቶ ከተሳዳቢ እና ዘርጣጭ ጥሬ የፖለቲካ ከበሮ …

ከገባን !!! ለትግሉ ስኬት በአንድነት ለመቆም አሁንም ጊዜው አረፈደም:: (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

ከዘላለም ሽፈራው መሪ ተዋናይ ዶ/ር ብርሀኑ ነጋ እንደ ኮማንደር አርበኛ ዘምነ ካሤ እንደ ጦር ሜዳ ቃል አቀባይ መሣይ መኮነን እንደ ዜና አቅራቢ ቦታ ወልቃይት አንዲ ትግራይ አንዲ ጎንደር በተወለድኩበትና ባደኩበት አካባቤ ወልቃይት ጠገዴ ፊሽካው ተነፋ (ነፋ) ሲባል ሁለት ትርጉም አለው። …

“ፊሽካው ተነፋ” የትኛው ፊሽካ? Read more »

ሐምሌ ፲ (አስር) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በመላው አለም የሚኖሩ ሙስሊሞች 1 ሺ 436ኛውን የኢድ አልፈጥር በአል አክበረዋል። በአሉ በአዲስ አበባ ስታዲየም የተከበረ ሲሆን፣ ካለፉት 3 ዓመታት ጀምሮ ሲታይ እንደነበረው በአካባቢው ከፍተኛ ቁጥር ያለው የፌደራል ፖሊስ ታይቷል። በተለያዩ አለም ክፍሎች በአሉ በአንጻራዊ መልኩ በሰላም ሲጠናቀቅ፣ በናይጀሪያ በደረሰ የቦንብ ፍንዳታ ከ10 ያላነሱ ሰዎች መገደላቸውን …

ሐምሌ ፲ (አስር) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የኢሳት የአካባቢው ምንጮች እንደገለጹት ችግሩ የተፈጠረው በጋሞና በጎፋ ተወላጅ ባለስልጣኖች መካካል ነው። የዞኑን፣ የክልሉንና የፌደራል ስልጣኑን የተቆጣጠሩት የጎፋ ተወላጅ ባለስልጣኖች፣ ጋሞዎችን ሰድበዋል ፣ የጋሞ ተወላጅ ባለስልጣናትን በንቀት ያያሉ በሚል እርስ በርስ በጀመሩት ቁርሾ፣ የመንግስት ስራ የተስተጓጎለ ሲሆን፣ የእርስ በርስ ሽኩቻውን ወደ ህዝብ በመውሰድ የጋሞ ባለስልጣናት የጋሞ …

ሐምሌ ፲ (አስር) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ሴንተር ፎር ስትራቴጂክ ኤንድ ኢንተርናሽናል ስተዲስ የተባለው ተቋም ” ከአሜሪካ ጉዞ በፊት የአሜሪካ ፖሊሲ በኬንያና በኢትዮጵያ” በሚል ርእስ ባዘጋጀው ፓናል ውይይት ላይ የተገኙት በጆርጅ ማሶን ዩኒቨርስቲ የግጭት አስወጋጅ ተባባሪ ፕሮፌሰር የሆኑት ቴሬንስ ሊዮንስ እንደተናገሩት ኢህአዴግ በቅርቡ በኤርትራ ላይ ጦርነት ለማወጅ የሰጠውን መግለጫ አሜሪካ እንደማትደግፈውና እንደማትተባበር በግልጽ …

ሐምሌ ፲ (አስር) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በበሳውዲ አረቢያ ለረዢም ጊዜ በስደት ቆይተው ወደ ትውልድ ቀያቸው የተመለሱ በአማራ ክልል የሚገኙ ከስደት ተመላሾች ፤በራሳቸው ካፒታል እና ጥረት ለመንቀሳስ ቢሞክሩም “ልዩ ልዩ መሰናክል በመፍጠር የገዢው መንግስት ሊያሰራን አልቻልንም “በማለት ተናግረዋል፡፡‹‹ ከስደት ከተመለስን በኋላ በማህበር ተደራጁ በማለት ቢያደራጁንም የምንሰራበት የእርሻ መሬት ለማግኘት ለአምስት ወራት አሰቃይተውናል፡፡ ›› …

ሐምሌ ፲ (አስር) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ምርጫ 2007ትን መቶ በመቶ በሆነ ድምጽ አሸንፊያለሁ ብሎ ያወጀው ኢህአዴግ፣ ከምርጫው በሁዋላ ያሰባሰበው የህዝብ አስተያየት ለፓርቲውም ሆነ ለአገሪቱ ህልውና አስፈሪ መልእክት የያዘ ነው ሲል ድምዳሜ ላይ ደርሷል። ሪፖርቱ በመጪው ነሃሴ በሚካሄደው የግንባሩ ጉባኤ ላይ ይቀርባል ተብሎ ይጠበቃል። ህዝቡ በአስተዳዳር፣ በፍትህ፣ በመሰረታዊ የፍጆታ እቃዎች፣ በውሃና በመብራት እጦት …

ወንድሜ ሆይ ይህን ለኢትዮጵያ ህዝብ አድርስልኝ።ነገሩ እንዲህ ነው። ምንአልባት አጋዚ ስለሚባል ልዬ ሃይል ሰምተህ ይሆናል። አጋዚ ማለት ከትግራይ ገጠር ቦታወች የሚመለመሉ ወጣቶች ስብስብ ነው። እኒህ ወጣቶች ገና የስምንት አመት እድሜ እያሉ ነው የሚመለመሉት። ከትግረኛ ውጭ ምንም አይነት ሌላ ቋንቋ አይናገሩም። …

የአጋዚ ጦርና የወያኔ ሴራ በውስጥ አወቅ ሲጋለጥ! (የውስጥ መልዕክት) Read more »

**የኦባማ ጉብኝት ለውይይት እንጂ ወንጀለኛን መንግስት ለማጽደቅ እንዳልሆነ አስረዱ ** “የተፈቱት የዞን ዘጠኝ ጋዜጠኞች ፓስፖርታቸው እንኳን እንዳልተመለሰ እናውቃለን:: መጀመርያውኑ መታሰር እልነበረባቸውም:: ሲፈቱም አፈታታቸው ሙሉ አይደለም” ዛሬ እዚህ ዋሺንገተን ዲሲ ላይ ጠንካራ ውይይት ሲካሄድ ነበር:: ውይይቱ የኦባማን የምስራቅ አፍሪካ ጉዞ በተመለከተ ሲሆን : አሜሪካኖቹ መራር መልሶችን ሲመልሱ ተደምጠዋል:: የኦባማ ጉብኝት ለአምባገነኖች ሽፋን መስጠት ሳይሆን ሌሎች በርካታ […]

የአእምሮ ህመምተኛ የሆኑ ወላጅ እናት አሉት፡፡ወጥቶ እስኪገባ በስስት የሚጠብቁት ሁለት ልጆቹን በተመለከተ ቁጥር የሚወርሷት አገር ብዙ የችግር ቋጠሮዎችን እንደተሸከመች ያስተውልና ነገን ስለ ልጆቹ ‹‹ብሩህ ››ለማድረግ ስጋውን፣አእምሮውንና መንፈሱን ያድሳል፡፡በትግሉ ውስጥ የሚያደክሙ ‹‹ምን አገባኝን የሚያስመኙ››ብዙ መሰናክሎች ቢደቀኑበትም ስንታየሁ ለበቃኝ ‹‹ግንባሩን ››አያጥፍም፡፡ በአንድ ወቅት ኢመደበኛ በሆነ ጭውውት መሐል የእነ ናትናኤል መኮንን ጉዳይ ተነስቶ ‹‹እቤቴ ገብቼ ልጆቼን በናፍቆት ስስማቸው […]

ሕግ መንግስቱ በሚፈቅደው መሰረት ሰላማዊና ሕጋዊ በሆነ መንገድ መብታቸዉን ለማስከበር ፣ ተደራጅተው ሲንቀሳቀሱ፣ ወንጀል ሳይፈጽሙ በዉሸት ክስ በወህኒ በግፍና በጭካኔ እየሰቃዩ ያሉ የአንድነት አባለት ብዙ ናቸው። ባለፉት ሁለት ቀናት ብቻ ቢያንስ ፣ ለማረጋገጥ የቻልነው ከአምስት በላይ አንድነቶች ታስረዋል፡ 1. አንድዋለም አራጌ ( ም/ፕሬዘዳነት) 2. ሃብታሙ አያሌው (የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ሃላፊና የሚሊዮኖች ድምጽ ሰብሳቢ) 3. አለነ […]

ሁለት ሕጻናት አሉት። የመጀመሪያ ወንድ ልጁ ሩህ ይባላል። ከአራት አመታት በፊት፣ ልጁን ከትምህርት ቤት ሊያወጣ ወደዚያ ሲያመራ ታጣቂዎች ከበቡት። እየሰደቡ፣ እየደበደቡ ወደ ወህኒ ወሰዱት። አንድ ፖሊስ ይበቃ ነበር። ግን የለየለት ነፈሰ ገዳይ የሚይዙ ይመስል፣ ይሄን አንድ ሰላማዊ የልጅ አባት ለመያዝ ተረባረቡ። አይ ጭካኔ ! ይህ ሰው አንዱዋለም አራጌ ነው። የአንድነት ፓርቲ ምክትል ፕሬዘዳነት የነበረ፣ አንጋፋ […]

አስቴር ስዩም ትባላለች ። በጎንደር ምእራብ አርማጭሆ የቀድሞው አንድነት ፓርቲ አመራር አባል ነች። የማስተርስ ዲግሪዋን ከዩኒቨርሲቲ በማእረግ ተቀብላለች፡ ላመነችበት ነገር ወደኋላ የማትል የጣይቱ ልጅ መሆኗን ለመረዳት ብዙ ጊዜ አላስፈለግም። ስትናገር ቁጥብ ናት ። ከመናገር ማዳመጥን ታስቀድማለች ።ታዲያ ይህች ባለትዳርና አንድ ልጅ እናት የሆነች የነፃነት ታጋይ፣ ከገዢው መደብ ካድሬዎች፣ የተለያዩ ማባበያዎች ቢቀርብላትም ሳይማር ያስተማረኝን እና ገዢዎቻችን […]

ወያኔ ሃብታሙ አያሌው ላይ ላቀረበው ክስ፣ ምንም አይነት መረጃ የለዉም ። ክሱ በአብዛኛው “በኢሳት ፣ በዚህ ራዲዮ፣ በዚያ ፓል ቶክ ክፍል … ቃለ መጠይቅ አደረገ ..” ወዘተረፈ የሚል ነው። ኢሳት ላይ እጅግ በጣም በርካታ ኢትዮጵያዊያን እና የዉጭ አገር ዜጎች ቀርበዋል። ቪኪ ሃደልሰንን፣ ዶር መራራ ጉዲናን፣ ኢንጂነር ይልቃል ጌትነትን፣ የሃይማኖት አባቶችን፣ አርቲስቶችን መጥቀስ ይቻላል። አንድ ንግግር […]

ያልተዘመረላት፣ ያልተነገረላት ጀግና ኢትዮጵያዊት ሴት ናት። እንዴሌሎች “እኔ ምን አገባኝ ? አርፌ ልቀመጥ” ብላ፣ ባርነትንና ዉርደትን አሜን ብላ ተቀብላ፣ ሕሊናዋን ሸጣ፣ የገዢው ፓርቲ አዉደልዳይ ሆዳም ካድሬና አገልጋይ ሆና ፣ በዘረኘንትና በጠባብነት በሽታ ተለክፋ መኖር ትችል ነበር። ግን አላደረገችውም። ከደቡብ ክልል ከወላይታ ሶዶ ናት። ሃይለማሪያም ደሳለኝ መጣሁበት ካለው። እንደ ሃይለማሪያም ደሳለኝ የሌሎች አሽከር አልሆነችም። እንደ ኃይለማሪያም […]

የአንዲት ትሁት ኢትዮጵያዊት ባላቤትና የልጅ አባት ነዉ። የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ብሄራዊ ምክር ቤት ወጣት አመራር አባል ነበር። በፓርቲዉ ዉስጥ፣ በዉጤት ላይ የተመሰረተ፣ የሰለጠነ ሰላማዊ ፖለቲካ ያራምድ የነበረውን በወያኔ ሕጋዊነትን በጉልበት የተነጠቀ የአንድነት ፓርቲ አደራጅ ነበር። በሐሰት የሽብርተኝነት ክስ ይከሰሳል። ምንም እንኳን በአገራችን የሕግ ስርዓት እንደሌለ ቢታወቅም፣ የአገዛዙን ሕገ-አራዊነትን ለማጋለጥ ሲል፣ ራሱን ለመከላከል ሞከረ። ሕግን […]

ጀግናችንን ፍቱልን!! ይህ በፎቶው ላይ የምትመለከቱት የነፃነት ታጋይ የቀድሞው አንድነት ፓርቲ መስራች አባል፣ የወረዳ 2/14 ሰብሳቢ እንዲሁም የብሄራዊ ምክር ቤት አባል ነው:: ለሰው ልጆች ያለውን አክብሮት እና ፍቅር የትግል አጋሮቹ እንዲሁም የስራ ባልደረቦቹ እና እውቀቱን ሳይሰስት የሚለግሳቸው ተማሪዎቹ ምስክርነት የሚሰጡለት የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ::ናትናኤል መኮንን ይባላል:: በቅርብ የምናውቀው ጓደኞቹ ሆድዬ በሚል ቅፅል ስም እንጠራዋለን። ለሰው […]

አቶ ብርሃኑ ወንድማገኝ በነአንዱዋለም አራጌ ላይ ክስ ያቀረበ አቃቤ ሕግ ነው። ይህ የሕግ ሰው ነኝ ባይ ካድሬ፣ በወያኔ ኢቲቪ ቀርቦ «አንዱዋለም አራጌን በተመለከተ፣ የግንቦት ሰባትን ተእልኮ ለማስፈጸም አገር ዉስጥ በሕቡእ (ስዉር) ይንቀሳቀሳል። በሰላማዊ ትግል እንታገላለን የሚሉ የፓርቲዎችን ሽፋን አድርጎ ሲንቀሳቀስ የነበረ በመሆኑ በቂ ማስረጃ አቅርበናል» ሲል ነበር የተናገረው። አንዱዋለም ያደረጋቸው የነበሩ እንቅስቃሴዎችን በሙሉ ሲያደርግ የነበረው […]

ለሃያ ስምንት ዓመታት ካገለገሉበት ተቋም ያለአግባብ መባረራቸውን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሣይንስ እና የዓለምአቀፍ ግንኙነት ትምህርት ክፍል ተባባሪ ፕሮፌሰር ዶክተር መረራ ጉዲና ተናገሩ።

የታሰሩትን ማሰብ፣ ለታሰሩት መቆም ፖለቲካ ብቻ ሳይሆን ሰብዓዊነት ነው። ዜጎች በዉሸት ሲታሰሩ፣ ፍትህ አጥተው ሲጉላሉ፣ ሐሳባቸውን በነጻነት በመናገራቸው ብቻ ወንጀለኛ ወይንም ሽብርተኛ ተብለው ስታሰሩ፣ በእስር ቤት ራቁታቸውን ሆነው ሲደበደቡ፣ ወንዶች ብልታቸው ሲቀጠቀጥ ፣ ሴቶች በወንድ መርማሪዎቻቸው ፊት ጅምናስቲክ እንዲሰሩ ተደረጎ ክብራቸዉን የሚነካ ነገር ሲፈጸምባቸው፣ በፍርድ ቤት ፍትህ ማግኘት ሳይቻል ሲቀር፣ ዳኞች ከደህንነቶች “ይሄን ፍረዱ፣ ይሄን […]

ሽቅብ ቁልቁል፣ተራራ እና ሸለቆ፣ሽርክት እና ለስላሳ ከፍ የማለት እና የማዘቅዝቅ፣ በሆነው ረዥም የአመታት ጉዞ በሀዘን ግዜ፣ በደስታ ግዜ፣በመዝራት እና በማጨድ ወቅት፣ እንዲሁም በድህነት ወይም በሀብት ዘመን ፣ ኑሮ የሌሊት ሲሆን የመከራ አሊያም የቀን ሲሆን የድሎት … በሁሉም አይነት አቅጣጫ የህይወት …

ከዝንጀሮ ቆንጆ ቢመረጥ፥ወያኔ አስቀያሚ ነው ቢንያም ግዛው Read more »

ኢሳት ዜና (ሃምሌ 9 2007) ግጭት ወደአለበት የመን የሚሰደዱ ኢትዮጵያዊያን ጉዳይ አሳስቦት እንደሚገኝ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ትናንት ረቡእ ገለጸ ። በየመን ያለው የጸጥታ ሁኔታ አደገኛ ቢሆንም በብዙ ሺ  የሚቆጠሩት ስደተኞች አሁንም ድረስ ወደ ሀገሪቱ እየገቡ መሆናቸውን ረቡእ ከጄኔቫ በጉዳዩ ዙሪያ መግለጫ የሰጡ የደርጅቱ ሀላፊዎች አስታውቀዋል። ከኢትዮጵያኑ በተጨማሪ የሶማሊያ ተወላጆች ወደየመን እየተሰደዱ እንደሆነ የገለጸው የተባበሩት መንግስታት …