ሐምሌ ፺፻ (ዘጠኝ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በገዢው መንግስት ከፍተኛ አፈና የሚደርስበት የኢሳት የቴሌቪዝን ስርጭት ከሳምንታት ሙከራ በሁዋላ ዛሬ ሙሉ ስርችቱን በ ኤም 44 ሳተላይት ጀምሯል። አዲሱ ሳተላይት ጠንካራ ሲግናል ያለው ቢሆንም፣ ገዢው ፓርቲ በሙከራው ወቅት ስርጭቱን ለማፈን ተደጋጋሚ ሙከራ ሲያደርግ መቆየቱን የኩባንያው ኢንጂነሮች ገልጸዋል። ተመልካቾች አልፎ አልፎ የድምጽ ወይም የምስል መዛባት ቢያጋጥማቸው …

ሐምሌ ፺፻ (ዘጠኝ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የሰማያዊ ፓርቲ ሊ/መንበር ኢንጂነር ይልቃል የፓርቲያችሁ አባሎች የትጥቅ ትግልን ሊቀላቀሉ ሲሄዱ ተይዘዋል በሚል ለቀረበላቸው ጥያቄ ሲመልሱ፣ በመርህ ደረጃ ኢህአዴግን ብሶት ከወለደው ሰው ጠመንጃ የማያነሳው ለምን ድነው ሲሉ ጠይቀዋል። ሰው መኖር ካልቻለ ምን አማራጭ አለ ሲሉ የጠየቁት ኢ/ር ይልቃል ሰው መቀመጫ መሄጃ ሲያጣ ቢሀድ ምን ይገርማል፣ አትሂድስ …

ሐምሌ ፺፻ (ዘጠኝ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በእነ ዘመነ ካሴ መዝገብ ከ2ኛ እስከ 5ኛ ድረስ ለተጠቀሱት ተከሳሾች የመከላከያ ምስክር ሆነው እንዲቀርቡ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ቀደም ብሎ እንደተዘገበው በሽብር ወንጀል የተከሰሱት እስረኞች ከአቶ አንዳርጋቸው ጋር ተገናኝታችሁዋል ከተባልን፣ አቶ አንዳርጋቸው ቀርበው ይጠየቁልን የሚል መከላከያ መልስ ሰጥተው ነበር። ፍርድ ቤቱ አቶ …

ስለተፈናጠጡ ብቻ የነገሡ የሚመስላቸው አያሌ አይተናል፡፡ በተሰጣቸው ትርጓሜ – ነገር መሠረት ብቻ ጉዳዮችን እየተረጎሙ የሚጓዙ የዋሃንንም አስተውለናል፡፡ ግራ ቀኙን ሳያዩ በተሰመረው መስመር ላይ ብቻ የሚነጉዱ፣ ወቅት የሚለወጥ የማይመስላቸውና ወቅትም የማይለውጣቸው በርካታ መንገዶችን ታዝበናል፡ “ሳይማር ያስተማረንን ገበሬ አንረሳውም” ብለው ሲያበቁ ከተማ …

የኢኮኖሚ ብሶት ወደ ፖለቲካ ምሬት መለወጡና የፖለቲካ ጥያቄን መውለዱም ሁለንተናዊ ዕውነታ ነው – ምንሊክ ሳልሳዊ Read more »

በርግጥ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች የስርዓቱን ብልሹ አሰራር የጠቆሙና የተቹ በርካታ ንፁሃን በግፍ እስር እንዳሉ ይታወቃል፡፡ የእስሩ ሰለባ የሆኑት ጋዜጠኞች፣ ፖለቲከኞች፣ አክቲቪስቶች የኃይማኖት አባቶችና ነፃነት ጠያቂዎች፣ የዩነቨርስቲ ተማሪዎችና አስተማሪዎች፤ኸረ እናት ከነልጇ እና ገበሬዎች ቤት ይቁጠረው፡፡ ባለፈው የግፍ እስር …

ሴቶችን በእስር የማብቃት የመንግሥት አዲሱ ዕቅድ ይሆን? – ብስራት ወልደሚካኤል Read more »

የበሃገራችን የተንሰራፋው የኢሕአዴግ መራሹ መንግስት የፍትህ ስርአቱ እንዲቀበር እና በፖለቲካ ጣልቃ ገብነት እንዲሞት በማድረግ ህዝቦች በፍትህ አካላት ላይያላቸው እምነት ተስፋ እንዲያጣ አድርጓል::የፍትህ አካላት ለሃገሪቱ ዜጎች ማገልገል ሲገባቸው ለጥቂት ባለስልጣናት እና ለጥቅማ ጥቅም በመገዛት ህጎች እንዲፋለሱ በማድረግ ላይ ይገኛሉ :;ሊሻሻል እና …

ህዝብን ተስፋ ያስቆረጠው የፍትህ አካላቱ ፖለቲካዊ ንቅዘት – ምንሊክ ሳልሳዊ‬ Read more »

የሜክሲኮው አደጋኛ የእጽ አዘዋዋሪ ከጥብቁ እስር ቤት እንዴት አመለጠ? በዚህ ቪዲዮ ይመልከቱት አደገኛው የእጽ ነጋዴ ጆአኪም ጉዝማን (ኤልቻፖ) ከፍተኛ ጥበቃ ከሚደረግበት ከሜክሲኮ እስር ቤት ባለፈው ቅዳሜ ምሽት ማምለጡ አይዘነጋም፡፡ ይህ ሲናሎአ የተባለውን የእጽ ዝውውር ወንጀል መረብን የሚመራና በመላው አለም ግዙፍ መረብና የዘረጋ ወንጀለኛ በእስር ክፍሉ ሻወር ቤት አካባቢ በተከፈተ አነስተኛ ጉድጓድ በመጠቀም መሬት ለመሬት ተሸሎክሉኮ […]

የልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ በእነ ዘመነ ካሴ መዝገብ ከ2ኛ እስከ 5ኛ ድረስ ለተጠቀሱት ተከሳሾች የመከላከያ ምስክር ሆነው እንዲቀርቡ ወሰነ፡፡ የፌደራል አቃቤ ህግ ‹‹ከአንዳርጋቸው ጋር በአካል ተገናኝታችኋል›› የሚል ክስ የመሰረተባቸው ተከሳሾቹ ‹‹ከአንዳርጋቸው ጋር ተገናኝታችኋል ከተባለ አቶ አንዳርጋቸው ኢትዮጵያ …

አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ የመከላከያ ምስክር ሆነው እንዲቀርቡ ፍርድ ቤቱ ወሰነ – ነገረ ኢትዮጵያ Read more »

*በደቡብ ክልል ጋሙ ጎፋ ዞን አስተዳደር የህወሓት አሻንጉሊት ባለስልጣናት መካከል መከፋፈል ተፈጠረ፡፡ ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ የሚከተለው ከቅኝ ገዥዎች የተወረሰ ህዝብን በመከፋፈል ለረዥም ጊዜ የመግዛት ፀረ ኢትዮጵያዊ አንድነት የሆነ የበሰበሰ አውዳሚ ፖለቲካዊ ቀመር ከጎሳዎች አልፎ በመንደርና ቤተሰብ ውስጥ ገብቶ ስር በመስደድ ላይ ይገኛል፡፡ በመሆኑም በደቡብ ክልል ጋሙ ጎፋ ዞን አስተዳደር የህወሓት አሻንጉሊት ባለስልጣናት መካከል መንደርንና […]

‹እጄን ወደ ላይ አስረው ብልቴ ላይ ሀይላንድ አንጠልጥለውበታል፡፡ ሴቶቹ ሀይላንዱን የሚበቃቸውን ያህል ያወዛውዙታል፡፡ በዚህም ምክንያት ከጥቅም ውጭ ሆኗል፡፡ የዘር ፍሬየን ከጥቅም ውጭ አድርገው ዘሬን እንዳልተካ አድርገውኛል፡፡ ሽንቴንም መቆጣጠር አልችልም፡፡›› አበበ ካሴ እኔ አበበ ካሴ እባላለሁ፡፡ የሰሜን ጎንደር ተወላጅ ነኝ፡፡ በማዕከላዊ እስር ቤት ከ5 ወር በላይ ታስሬለሁ፡፡ ከዚህ መካከል 4 ወር ከ25 ቀናት በጨለማ ቤት ተቆልፎብኝ […]

የቀድሞው አንድነት ፓርቲ ከፍተኛ አመራር የነበረውና አገዛዙ ጥርስ ውስጥ በመግባቱ ‹‹ሽብርተኛ›› በመባል የእድሜ ልክ እስራት የተበየነበት ወጣቱ ፖለቲከኛ አንዷለም አራጌ ሁለተኛ የሆነውን የፖለቲካ መፅሐፍ ቃሊቲ እስር ቤት ሆኖ አበርክቷል፡፡ ቁርጠኛና የፅናት ተምሳሌት እንደሆነ የሚነገርለት አንዷለም ከዚህ በፊት ‹‹ያልተሄደበት መንገድ›› የሚል መፅሐፍ ከታጨቁባት እንድ ክፍል ውስጥ ሆኖ በማይመች ሁኔታ እስረኞች ሲተኙና በብርድ ልብስ ተሸፍኖ በመፃፍ ለሕትመት […]

የአሜሪካው ፕሬዘዳንት የኢትዮጵያ ጉብኝት ሰርግና ምላሽ በኢትዮጵያ ከወዲሁ የተወሰኑ እስረኞችና በመፍታትና ብዛት ያላቸውን የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮችና አባላትን በማሰር ወደ ቀኑ እየገሰገሰ ይገኛል፡፡የሰማያዊና የቀድሞው አንደነት አመራሮችና አባላት ኦባማ ወደ አገራችን ሲመጡ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ እያሴራችሁ እንደሆነ ደርሰንበታል በማለት ለእስር ተዳርገዋል፡፡ ባሳለፍነው ሐሙስ የሞያ አጋሮቹ መፈተታት የፈጠረበትን ደስታ አጣጥሞ ሳይጨርስ በቁጥጥር ስር የዋለው ጋዜጠኛ ሐብታሙ ምናለ ከአምስት […]

የኢትዮጵያ መንግሥት ኮምፕዩተሬ ላይ “የስለላ ማልዌር ልኮብኝ ሲሰልለኝ ቆይቷል” ሲሉ ኪዳኔ ተብለው የተጠሩ አሜሪካዊ ዋሺንግተን ዲሲ በሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ወረዳ ፍርድ ቤት ክሥ መሥርተው ጉዳዩ ትናንት ዳኛ ፊት ቀርቧል፡፡ ያዳምጡ↓↓↓

ሐምሌ ፰ (ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ በፌስ ቡክ ገጹ ላይ ባሰፈረው ጽሁፍ፣ የቀዳሚ ጋዜጣ ስራ አስኪያጅና የሚሊዮኖች ድምጽ ጋዜጣ ሪፖርተር የነበረው ሃብታሙ ምናለ ” የአልሸባብ የሽብር ወንጀል ቡድን ሴል ነህ” በሚል ተጠርጥሮ መገናኛ አካባቢ በሚገኘው አምቼ ፖሊስ ጣቢያ ታስሮ እንደሚገኝ ገልጿል። ሃብታሙ፣ “የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በሚገኙበት ስብሰባ ላይ …

ሐምሌ ፰ (ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ከሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ ሰሜናዊ ምዕራብ 302 ኪሎ ሜርት ‘ርቀት ላይ በሚገኘው በዋጅድ አውራጃ ልዩ ስሙ ቦቆል ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ማክሰኞ ዕለት የጦር መሳሪያ ያነገቡ የኢትዮጵያ ወታደሮችን የጫኑ ተሽከርካሪዎች በከተማዎች ውስጥ ሲርመሰመሱ መታየታቸውን የዘገበው ሆርስድ ሚዲያ፣ በወታደሮቹ ላይ ጥቃት ለመፈጸም የሞከሩ 7 ወታደሮች መገደላቸውን የሰድሩ አውራጃ …

ሐምሌ ፰ (ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ኢህአዴግ የሁለተኛው ዙር የትራንስፎርሜሽን እቅዱን እያስታወቀ ባለበት ቢዘህ ወቅት ከህዝቡ በርካታ አቤቱታዎችን እያስተናገደ ነው። ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ደመቀ መኮንን እና አቶ በረከት ስምኦን በመሩት ፤ የእንጅባራ ፤ ወልድያ እና ቻግኒ ከተሞች ስብሰባ ፣ ህዝቡ “ኢህአዴግ ለወጣቱ መልካም አማራጮችን አለማቅረቡን እንዲሁም በውሃ ና በመብራት ችግር እየተሰቃየ መሆኑን” …

ሐምሌ ፰ (ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ከሃምሳ በላይ የሚሆኑ የአፍሪካና የዓለምአቀፍ የሰብዓዊ መብት ተሟጓቾች ኅብረት ማክሰኞ ዕለት ባወጡት የአቋም መግለጫ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ በያዝነው ወር በሚያደርጉት የአፍሪካ ጉብኝታቸው ወቅት ከዴሞክራሲ መብት ተሟጓቾች ጋር ፊትለፊት መገናኘት እንዳለባቸው አሳሰቡ። የሰብዓዊመብት ኅብረት ለሁዋይት ሃውስ በላኩት ደብዳቤ ላይ ባራክ ኦባማ በኢትዮጵያና በኬንያ ያለውን የመብት ጥሰቶች ሊመለከቱዋቸው …

ሐምሌ ፰ (ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ዴይሊ ኔሽን እንደዘገበው ኢትዮጰያውያኑ በምራባዊ የሀገሪቱ ግዛት በኢምቡ ክፍለ -ከተማ በኪቲሙ ገበያ አቅራቢያ በሚገኝ እርሻ ውስጥ ሊደበቁ ሲሞክሩ ነው የተያዙት። ሁሉም ወንዶችና ከ30 ዓመት በታች የሆኑት ኢትዮጰያውያን ባካባቢው ነዋሪዎች ጥቆማ በበቆሎ ማሳ ውስጥ እንዳሉ መያዛቸውን የገለጹት የኢምቡ ኮሚሽነር፤ ሁሉም የኪስዋሀሊ ቋንቋን እንደማያውቁ አመልክተዋል። በ አካባቢው ህገወጥ …

ሐምሌ ፰ (ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በኢትዮጵያ ውስጥ በመለስተኛ የግል የአውሮፕላን የበረራ አገልግሎት ላይ የተሰማሩ ባለሀብቶች ባቀረቡት አቤቱታ፣ የስራ ዘርፉ ከቢሮክራሲ ጋር በተያያዘ ለኪሳራ እየዳረጋቸው መሆኑን ሳያንስ፣ ከበረራው 24 ሰአታት በፊት ለመከላከያ ሚኒስቴር ሪፖርት እንዲያደርጉ መታዘዛቸው ስራቸውን አስቸጋሪ አድርጎታል። አንዳንድ ባለሀብቶች በተለይ ወደ ሰሜን የአገሪቱ ክፍል የሚደረገው በረራ ፈታኝ እንደሆነባቸው ገልጸዋል። አስቸኳይና …

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።

ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ

ግንቦት 16 ቀን 2007 ዓ.ም. ከተከናወነው አምስተኛውን ዙር ጠቅላላ ምርጫ በኋላ፣ በአባላት፣ በአመራሮችና በምርጫ አስፈጻሚ ግለሰቦች ላይ በተጠናከረ ሁኔታ እየደረሰ ያለውን ወከባ፣ እስራትና ግድያን በተመለከተ ጠቅላላ ጉባዔ በመጥራት፣ በጉዳቱ ላይ ቁርጠኛ ውሳኔ ለመስጠት እየተንቀሳቀሰ እንደሆነ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ …

መድረክ የአባላቱ እስራትና ሞት ተጠናክሮ መቀጠሉን አስታወቀ Read more »

በተለያዩ ፊልሞችና የቴሌቪዥን ድራማዎች ላይ በመተወን የምትታወቀው ተዋናይት ቤዛዊት መስፍን እና ግብረ አበሯ በእስራት ተቀጡ። በአዲስ አበባ ከተማ በኮልፌ ቀራንዮ ነዋሪ የሆኑት ተከሳሾቹ በእስራት የተቀጡት ከታዘዘላቸው ውጭ ተጨማሪ ገንዘብ ከባንክ ቤት በማውጣት ለግል ጥቅማቸው በማዋላቸው ነው። የ22 አመቷ ተዋናይት ከግብረ አበሯ ጋር በመሆን በተሰጣቸው የ4 ሺህ ብር ቼክ ላይ ከፊት ለፊቱ ሁለት ቁጥርን በመጨመር ያልተፈቀደላቸውን […]

የኢትዮጵያ ሰላማዊ ትግል አራማጆች፤ ከሌሎች ሰላማዊ ትግል አራማጆች የምንማረው በክፍል አንድ፤ የሰላማዊ ትግሉ በአሁኑ ሰዓት በኢትዮጵያ ምን እንደሆነ ገልጫለሁ። በክፍል ሁለት ደግሞ፤ ስለሰላማዊ ትግሉ ያለንን ግንዛቤ አሳይቻለሁ። በዚሁ በሶስተኛው ክፍል ላይ፤ በኢትዮጵያ የሚካሄደው ሰላማዊ ትግል፤ ከሌሎች ከዚህ ቀደም የሰላማዊ ትግል ካካሄያዱ ሀገሮች የምንማረውን ተመክሮ እዘረዝራለሁ። ሰላማዊ ትግሉ፤ ዕለት በዕለት በገዥው ወገንተኛ አምባገነን ገዥ መንግሥት ፊት […]

በናይሮቢ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኢምባሲ ከደላሎች ጋር እንደሚሰራ ብዙዎች በምሬት ይገልጻሉ ‹‹ወተትና ማር ታፈልቃለች››ወደሚሏት ደቡብ አፍሪካ ለመሻገር በተለይ ከደቡብ ኢትዮጵያ በመነሳት በሞያሌ በኩል ወደ ኬንያ በመግባት ረዥሙን ጉዞ ለመያያዝ ራሳቸውን በሚያዘጋጁበት ቅጽበት እየተያዙ ወህኒ የሚወርዱ ወጣቶች ቁጥር በኬንያ ከፍተኛ ደረጃ መድረሱን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ኢትዮጵያዊያኑ በኬንያ ለመቆየት፣ስራ ለመስራት አልያም የሽብር ተግባር ለመፈጸም የመጡ እንዳልሆኑ ቢታወቁም በአገሪቱ ፖሊሶች […]

ቄራዎች ድርጅት በልኳንዳ ነጋዴዎች ምክንያት አገልግሎቱ መስተጓጎሉን አስታወቀ

የአዲስ አበባ ልኳንዳ ነጋዴዎች ማኅበር ለተፈጠረው ችግር ይቅርታ ጠየቀ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቄራዎች ድርጅት የዘንድሮው ሰኔ ፆም ሲፈታ አንድ ቀን ሲቀረው በልኳንዳ ነጋዴዎች ምክንያት አገልግሎቱ እንደተስተጓጎለበት አስታወቀ፡፡

ለ2,800 እንስሳት የዕርድ አገልግሎት ለመስጠት አቅዶ እንደነበር፣ ለእርድ አገልግሎት የቀረቡት ግን 900 እንስሳት ብቻ እንደሆኑ፣ ይህም ለሕገወጦች በር መክፈቱንና መንግሥትም ከአገልግሎቱ ማግኘት የሚገባውን ገቢ ማጣቱን  የድርጅቱ ዋና ሥራ አቶ ኤፍሬም ደሳለኝ አስኪያጅ አስታውቀዋል፡፡

ዋና ሥራ አስኪያጁ ይህንን የገለጹት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ በቁም እንስሳት ንግድ አዋጅ በከተማው ክልል ውስጥ ተግባራዊ ለማድረግ ባዘጋጀው የተግባር ምዕራፍ ላይ፣ ከባለድርሻ አካላት ጋር ለመወያየት ሐምሌ 2 ቀን 2007 ዓ.ም. ባካሄደው ስብሰባ ላይ ነው፡፡ ዋና ሥራ አስኪያጁ ይህ ዓይነቱ ድርጊት ገቢ በማሳጣት ላይ ብቻ ያተኮረ ሳይሆን ኅብረተሰቡ ጤንነቱ ያልተመረመረ ሥጋ በመብላት ለተለያዩ በሽታዎች እንዲጋለጥ ማድረጉ መታወቅ ይኖርበታል ብለዋል፡፡ 

ድርጅቱ ዕቅዱን ያላሳካው የአዲስ አበባ ልኳንዳ ነጋዴዎች ከደረሰኝ ጋር በተያያዘ ችግር ሳቢያ እንስሳቱን ከመግዛት በመቆጠባቸው፣ በዚህም የተነሳ የንግድ ቤቶቻቸውን ዘግተው ለኅብረተሰቡ የሽያጭ አገልግሎት መስጠቱን እርግፍ አድርገው በመተዋቸውና በዚህም ምክንያት የሥጋ እጥረት በማስከተሉ ነው፡፡

 ከዚም በተጨማሪ ቄራዎች ድርጅት ለዕርድ አገልግሎት የ2,000 ብር ዋጋ ጭማሪ እንዳደረገ የተነዛው አሉባልታ፣ ለልኳንዳ ንግድ ቤቶች መዘጋትና ነጋዴዎቹም እንስሳቱን ላለመግዛት ለማንገራገራቸው ተጨማሪ ምክንያት እንደሆነ ነው የተናገሩት፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቄራዎች ድርጅት ለዕርድ አገልግሎት የሚያስከፍለው በአንድ እንስሳ 230 ብር ብቻ እንደሆነ፣ ይህም የተመረተውን ሥጋ በተሽከርካሪ እስከ ልኳንዷ ቤቶች ድረስ የማጓጓዙንም ሥራ እንደሚያካትት፣ ከዚህ ውጪ ግን ምንም ዓይነት ጭማሪ እንዳላደረገ በመገናኛ ብዙኃን ጭምር ማስታወቃቸውን ዋና ሥራ አስኪያጁ ተናግረዋል፡፡

‹‹ድርጅቱ አገልግሎቱን የሚሰጠው የንግድ ፈቃድ ላላቸው ብቻ አይደለም፡፡ ምክንያቱም የተቋቋመው ጤናማነቱ የተረጋገጠ የዕርድ አገልግሎት ለከተማው ነዋሪዎች መስጠት ነው፡፡ ከዚህ አንፃር ለተለያዩ ጉዳዮች ማለትም ሠርግ፣ ተዝካር፣ ወዘተ ላላቸው ወገኖች አገልግሎት ይሰጣል፡፡ ይህ ዓይነቱ አሠራር እንዲቀጥል እናበረታታለን፡፡ ከክፍያ አንፃር ግን ከነጋዴው የተለየ ጭማሪ ሳይደረግ ነው የዕርድ አገልግሎቱን የሚያገኙት፤›› ብለዋል፡፡

በተረፈ ለድርጅቱም ደረሰኝ ትልቅ ጠቀሜታ እንዳለው፣ በተለይ እንስሳት ከገበያ ወደ ቄራ በሚጓጓዙበት ጊዜ ሲሞት ካሳ የሚከፈልበት አሠራር እንዳለ፣ በዚህም የተነሳ ደረሰኝ ላይ የሚታወቅ ሁኔታ ካለ በዚያው ልክ እንደሚከፈል፣ ይህ ባለመሆኑ የተነሳ ግን አንዳንድ ጊዜ ከዋጋው በላይ እየተጠየቀ ድርጅቱን ላላስፈላጊ ወጪ እንደተዳረገ አልሸሸጉም፡፡

የአዲስ አበባ ልኳንዳ ነጋዴዎች ማኅበር ምክትል ሥራ አስኪያጅ አቶ አየለ ሳህሌ ከደረሰኝ ጋር ተያይዞ የተፈጠረውን ሁኔታ አስመልክተው እንዳብራሩት፣ የቁም እንስሳት ነጋዴዎች ባለፈው ሳምንት ማዘጋጃ ቤት አካባቢ ስብሰባ አድርገው ልኳንዳ ነጋዴዎች ለገዙት በሬ ደረሰኝ እንደማይፈልጉ፣ ምክንያቱ ደግሞ ያለደረሰኝ መሸጥ ስለሚፈልጉ ነው የሚል መረጃ በተባራሪ ልኳንዳ ነጋዴዎች ጆሮ ይደርሳል፡፡ 

ይህ ጉዳይ ተጋግሎ እየመጣ ረቡዕ ሐምሌ 1 ቀን 2007 ዓ.ም. ደረሰኝ ካላገኙ ከብት እንደማይገዙ በልኳንዳ ነጋዴዎች ዘንድ ጎልቶ ታየ፡፡ በዚህም ብቻ ሳይወሰኑ የማኅበሩ ቢሮ ድረስ እየመጡ ‹የሠራችሁልን ነገር የለም፣ በመብታችን ትደራደራላችሁ፡፡ እንዲያውም ማኅበሩን እናፈርሳለን› የሚል አቋም እንደያዙ ነው ምክትል ሥራ አስኪያጁ የተናገሩት፡፡

በዚህም ምክንያት ልኳንዳ ነጋዴዎች ደረሰኝ ወይም ለሕጋዊነታቸው ማረጋገጫ ካላገኙ እንስሳት መግዛት አንችልም በማለት በራሳቸው መንገድ ንግድ ቤታቸውን እንደዘጉ፣ ማኅበሩም እስከ ፆም ፍቺው ዕለት ድረስ የማረጋጋት ሥራ ቢያከናውንም ሊሳካለት እንዳልቻለ አቶ አየለ ጠቅሰው፣ ‹‹በዚህም ምክንያት የአዲስ አበባ ልኳንዳ ነጋዴዎች ማኅበር ለተፈጠረው ችግር የከተማይቱን ሕዝብ ይቅርታ ይጠይቃል፤›› ብለዋል፡፡

የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አለባቸው ንጉሴ ‹‹በዓለም አቀፍ ደረጃ በተዘጋጀ ጉባዔ 5,000 የሚሆኑ እንግዶች እየተስተናገዱ ባሉበት፣ የሰኔ ፆመኞች ፆማቸውን ሲፈቱ የልኳንዳ ንግድ ቤቶችን መዝጋት በማንኛውም ዘንድ ተቀባይነት የሌለው ሕገወጥ ተግባር ነው፡፡ ምንም ዓይነት ችግር ቢኖርም መዝጋቱ መፍትሔ አይሆንም፡፡ የታወቅንበት መቻቻል፣ ሰላምና ፍቅር ደፍርሶ ሌላ ነገር እንዲከስት ያደርጋል፤›› ብለዋል፡፡ 

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ ኃላፊ አቶ ሺሰማ ገብረ ሥላሴ የቁም እንስሳት ነጋዴዎች ማኅበር ስብሰባ ስለማድረጋቸው ለቢሮው የደረሰ ምንም መረጃ እንደሌለ ገልጸዋል፡፡ በተረፈ በቁም እንስሳት የገበያ ማዕከላት ውስጥ በጉልበት የታጀበ ጣልቃ ገብነትንና ሕገወጥነትን እንዲቀር ለማድረግ እንታገላለን፡፡ ለዚህም ዕውን መሆን ጉዳዩ በቀጥታ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር መተጋገዝ ያስፈልጋል ብለን እናምናለን፤›› ብለዋል፡፡ 

 

በዚህ ወር መጨረሻ የአባታቸውን ሀገር ለሁለት ቀናት ይጎበኛሉ ተብለው የሚጠበቁት ባራክ ኦባማ ወደ ኬኒያ ምድር ሲመጡ በግብረ ሰዶማውያን ጉዳይ ላይ አንዳችም ነገር እንዳይናገሩ በከፍተኛ ሁኔታ ሲያስጠነቅቁ ሰንብተዋል። የተለያዩ እምነት መሪዎችና የፓርላማ አባላት ጭምር ደብዳቤዎችን ለዋይት ሀውስ አስገብተዋል። የኬኒያ ምክትል ፕሬዚዳንት በበኩላቸው “ይህ የአፍሪካውያን ባህል ካለመሆኑም በላይ ድርጊቱ የሀይማኖታችንን ህግ የሚጥስ ነው።” በማለት ተችተዋል። አንድ የቤተክርስትያን […]

የሰበካ ጉባኤው እና የሕንፃ አሠሪ ኮሚቴው 6 አባላት የሐሰት ወሬ ማሰራጨት በሚል ተከሠዋል ከ11-14 ቀናት እስር በኋላ በዋስ ቢወጡም ሊቀ መንበሩ የማርያም ወርቅ ተሻገር እንደታሰረ ነው ‹‹ችግሩን ከሥሩ ለማድረቅ›› በቤተ ክህነት እና በመንግሥት አካላት ‹‹ጥረት እየተደረገ ነው›› የሰላም ጉባኤ በማካሔድ የቤተ ክርስቲያኑን ቅዳሴ ቤት ለማክበር መዘጋጀቱን ሀ/ስብከቱ አስታውቋል *          *          * በ‹‹ድረሱልኝ ጥሪ››ው፣ የጥንቱ የቅዱስ …

      ከመኖር መስታዎቱ ከኮሎራዶ ኢትዮጵያን በቁሟ ስትቸበችብ ኑረህ ቆራርሰህ በጣጥቀህ ድንበር አሳጥተህ የሃገርን ክብር አሳልፈህ ሰጥተህ ህዝቡንም ለስደት ካገሩ አስወግደህ ዜጎችን ጨቁነህ ጨፍልቀህ እረግጠህ በዘር በኃይማኖት በጎሳ ሸብበህ ባህሉን ትውፊቱን ቅርሱን አደብዝዘህ እምየን ለማጥፋት ተማምለህ መጥተህ ሃያምስት አመታተ አቁስለህ አንድደህ …

የፊሽካው መነፋት ለወያኔ መሞት፤ Read more »

አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ አባላቱና ደጋፊዎቹ እየታሰሩ መሆኑን ሰማያዊ ፓርቲ ገለጸ።

ፓርቲዉ ዛሬ ባወጣዉ መግለጫ የ2007ቱ ጠቅላላ ምርጫ ከተጠናቀቀ ጀምሮ በምርጫዉ በንቃት ሲሳተፉ የነበሩና በአስተሳሰባቸዉ በሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት ያላቸዉን ዜጎች መደብደብ፣ ከስራ ማፈናቀል፣ ማሰር፣ ማሸማቀቅና መግደል የአገዛዙ ዋና መገለጫ ሆኗል ይላል።

የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ ይልቃል ጌትነት በጸጥታ ሃይሎች በአባሎቻቸዉ ላይ እየተፈጸመ ነዉ ያሉትን በደልና መንገላታት አስረድተዋል።

ዝርዝሩን ከመለስካቸዉ አመሃ ዘገባ ያድምጡ

ከኤሊያስ ክፍሌ (ትርጉም በ አንባቢ) ግንቦት ሰባት በወያኔ ፋሺስት ሁንታ ላይ ወታደራዊ ድል እየተቀናጀሁ ነው በማለት በሃሰት ፕሮፓጋንዳ ሃገር ወዳዱንና የድርጅቱን ደጋፊዎች ለማጭበርበር እና አምታቶ ገንዘብ ለመሰብሰብ፣ እንዲሁም ሕዝብ እየተገደለ እየታሰረ ለምን ዝም ይባላል? ምን እየሰራቹ ነው? ያላቸውን የአባላቶች ቁጣ …

የግንቦት ሰባት የሃሰት ጦርነት Read more »

ሐምሌ ፯ (ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ሁለተኛውን የኢህአዴግ መንግስት የ5 አመታት የመከላከያ ሰራዊት እቅድ በተመለከተ በቤተመንግስት በተካሄደው ስብሰባ ላይ ኢህአዴግ አሁን ያለውን ወታደራዊ አቅምና በሚቀጥሉት አምስት አመታት የሚያስፈልጉትን የጦር መሳሪያዎች በጄ/ል ሳሞራ የኑስ በኩል ዘርዝሮ ያቀረበ ሲሆን፣ በዚህ ሪፖርት ወቅት ባለፉት 5 አመታት ወደ ቻይና ፣ ኮሪያ ፣ ጃፓን እና እስራኤል ለወታደራዊ …

ሐምሌ ፯ (ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የውስጥ ምንጮች እንደገለጹት ኢህአዴግ የጅቡቲ አፋር እና የኤርትራ አፋር ተቃዋሚዎችን በማሰባሰብ የኤርትራ መንግስት ተቃዋሚ የታጠቁ ሀይሎች በሚል የቀጥታ የመሳሪያ ድጋፍ በማድረግ ስልጠና መስጠት መጀመሩን ምንጮች ገልጸዋል። ሰልጣኞቹ አስመራ ድረስ በመሄድ ስልጣን እንደሚይዙ ተስፋ ተሰጥቷቸዋል፡፡ በኢትዮጵያ የሚኖሩ የኤርትራ ስደተኞች ወደ ትግሉ እንዲቀላቀሉ ጨና እያሳደረ እንደሚገኝም የኢሳት ምንጮች …

ሐምሌ ፯ (ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ፓርቲው ሐምሌ 7 ቀን 2007 ዓ.ም በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ሀገራዊ ‹‹የውሸት ምርጫ›› ከተጠናቀቀበት ግንቦት 16 ቀን 2007 ዓ.ም ማግስት በምርጫው በንቃት ይሳተፉ የነበሩና በአስተሳሰባቸው በህዝብ ዘንድ ተቀባይነት ያላቸውን ዜጎች በማንአለብኝነት መደብደብ፣ ከሰራ ማፈናቀል፣ ማሰር፣ ማሸማቀቅና መግደል የአገዛዙ ዋና መገለጫ ሆኗል” ብሎአል። ይህንን ድርጊቱን ገዥው ፓርቲ በአስቸኳይ …

ሐምሌ ፯ (ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- አዲስ ስታንዳርድ እንደዘገበው አክሽን ኤይድ በካናዳ፣ በአሜሪካና በአውሮፓ ህብረት ይሽከረከራሉ ያላቸውን 77 ሀገሮችን የአዲስ አበባው ጉባዔ አላማ እንዳይሳካ እንቅፋት እየፈጠሩ ነው ሲል ተቃውሞ አቅርቧል። የድርጅቱ ኃላፊ አዲያምኖ ካምፖሊና የበለጸጉት ሀገሮች ጥቂት ሀብታም ሀገሮች የበለጠ ሀብታም ፤ብዙሀኑ ደሀ ሀገሮች ደግሞ ይበልጥ እንዲደኸዩ እየሠሩ ነው ሲሉም ከሰዋል። አሁንም …

ሰማያዊ ፓርቲ ገዚው ቡድን ይፈጽማቸዋል ካላቸው «ሕገ-ወጥ እና የማንአለብኝነት ተግባሩ እንዲቆጠብ፣ የዜጎች ሰብአዊ እና ዲሚክራሲያዊ መብቶች እንዲከበሩ ደጋግሞ» መጠየቁንና ማሳሰቡን ዛሬ ጠዋት በመግለጫው አሳስቧል።

ኢትዮጵያዊ ስለሆንን? (የኢትዮጵያ ከ20አመት በታች የሴቶች ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን እሁድ እለት ከካሜሮን አቻው ያለግብ ከተለያየ በኋላ ወደ ሀገሩ ሊመለስ ሲል በረራ ተሰርዟል ተብሎ እንዲህ ነበር የሆነው። ምስል፦ ኢ/ያ እ.ፌ. የህዝብ ግንኙነት ወንድኩም አላዩ) ኢትዮጵያዊ ስለሆንን? ቆንጅት ተሾመ አውቃለሁ…. ሀገራቸውን ወክለው ካሜሮን የሄዱ የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች በረራ ተሰርዟል ተብሎ በአየር ማረፊያ ውስጥ በየጥጋ ጥጉ..በየመቀመጫው […]

ነገረ ኢትዮጵያ እንደዘገበው ሰማያዊ ፓርቲ ከ2007 ሀገራዊ ‹‹የውሸት ምርጫ›› ማግስት በገዥው አካል እየተወሰደ የሚገኘው ግድያ፣ እስር፣ ከስራ ማፈናቀል፣ ማሸማቀቅና ድብደባ በአስቸኳይ እንዲቆም ጠየቀ፡፡ ፓርቲው ዛሬ ሐምሌ 7/2007 ዓ.ም ‹‹የወለደውን የረሳ ብሶት የወለደው ስርዓት! የዘመቻ እስርና ግድያ ተጠናክሮ ቀጥሏል!›› በሚል በጽ/ቤቱ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እዳመለከተው፣ ምርጫው ከተጠናቀቀበት ግንቦት 16 ቀን 2007 ዓ.ም ማግስት በምርጫው በንቃት ይሳተፉ […]

ኢሳት ዜና (ሐምሌ 6 2007) የኢትዮጵያ መንግስት ከጣሊያኑ የሳይበር ሴኩሪቲ ኩባኒያ ምንም አይነት ግንኙነት እንደሌለው ሲገልጽ ቢቆይም የኩባኒያው ሀላፊዎች ለመጀመሪያ ጊዜ ትናንት ሰኞ ማረጋገጫ መስጠታቸውን የእንግሊዙ ዘጋርዲያን ጋዜጣ ዘገበ። የሀኪንግ ቲሙ መስራችና ስራ አስኪያጅ የሆኑት ዴቪድ ቭንሴንዜቲ ድርጅታቸው ኢትዮጵያን ጨምሮ ለግብጽ ለሱዳንና ለሞሮኮ የአፍሪካ ሀገራት አገልግሎቱን ሲያቀርብ መቆየቱን የፋ አድርጓል። “ኢትዮጵያ አገልግሎታቸንን ጋዜጠኞችንና የመንግስት ተቃዋሚዎችን …

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።

ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና

ሐምሌ ፮ (ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- መድረክ ባወጣው መግለጫ ከ2007 ምርጫ በሁዋላ ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች የተገደሉ የመድረክ አባላት ቁጥር 5 ደርሷል። የኢህአዴግ አገዛዝ በደቡብና ኦሮምያ የሚፈጽማቸው ድብደባዎችና እስራቶች መጨመራቸውንም መድረክ ገልጿል። በከፋ ዞን በግንቦ ወረዳ በአድዮ ካካ ምርጫ ክልል በጎጀብ ምርጫ ጣቢያ የመድረክ ምርጫ ታዛቢ/ወኪል ሆነው የሠሩት አቶ አሥራት ኃይሌ ማንነታቸው ባልታወቁ …

ሐምሌ ፮ (ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የኢሳት ምንጮች እንደገለጹት ሰሞኑን በአርበኞች ግንቦት7 እና በገዢው ፓርቲ ወታደሮች መካከል የተደረገውን ጦርነት ተከትሎ በዶ/ር አዲስ አለም ባሌማ የሚመራው የምርት ገበያ ድርጅቱ በመተማና አብርሃ ጅራ የሚገኙ ቅርንጫፎቹን በመዝጋት ወደ ጎንደር ከተማ ለማዛወር እቅድ እንዳለው ምንጮች ገልጸዋል። ድርጅቱ በሰሜን አካባቢ በሁመራ፣ ጎንደርና መተማ ለሰሊጥ ጥራት ምደባና ማከማቻ …

ሐምሌ ፮ (ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የመናገሻ አንደኛ ደረጃ ፍርድ ቤት ሀምሌ 3/2007 ዓ.ም በደህንነትና ፖሊሶች ተይዞ የታሰረውን የሰማያዊ ፓርቲ የብሔራዊ ምክር ቤት አባል አቶ ደብሬ አሸናፊንና በወቅቱ ከእሱ ጋር ተይዘው የታሰሩትን ወጣቶች ጉዳይ እንደማያይ አስታውቋል፡፡ ዛሬ ሀምሌ 6/2007 ዓ.ም ደብሬ አሸናፊ፣ ቴዎድሮስ ሻንካና ኤፍሬም የተባሉት ታሳሪዎች አምስት ኪሎ በሚገኘው የመናገሻ ፍርድ …

ሐምሌ ፮ (ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በርካታ ፖሊሶችና የታጠቁ ኃይሎች በመኪና በመሆን ከተማዋን ሲዞሩ መዋላቸውን ዘጋቢያችን ገልጻለች። የፖሊስ አባላት በተጠንቀቅ (stand by) ሆነው እዲጠብቱ የታዘዙ ሲሆን፣ ከአሁን በፊት ለምርጫ ቅስቀሳ በሚል ለባለ ይዞታ ቦታ ባለቤቶች የተሰጠው ጊዜያዊ የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ ከተቀማ በሁዋላ፣ ዛሬ ደግሞ ይባስ ብሎ አንዳንድ ቤቶችን በግዳጅ እያፈረሱ ነው። ህብረተሰቡ …