ዶክተሮች በሀብታሙ አያሌዉ ጉዳይ የመጨረሻ ዉሳኔ አሳለፉ ፡፡ ================================ የካዲስኮ ሆስፒታል የቦርድ አባላት ከትላንት በስቲያ ቀደም ሲል በጀነራል ሰርጂኑ በዶክተር አብርሃም አስናቀ ተፈርሞ ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተላከዉን የህክምና ማስረጃ አፀደቁ፡፡ በተያያዘ የሆስፒታሉ ዶክተሮች “ከበሽታዉ መወሳሰብ አንፃር ለከፋ አደጋ ከመጋለጡ …

የካዲስኮ ሆስፒታል የቦርድ አባላት በሀብታሙ አያሌዉ ጉዳይ ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተላከዉን የህክምና ማስረጃ አፀደቁ፡፡ Read more »

ትናንት እስከ ምሽቱ አራት ሰአት በተደረገው የተኩስ ልውውጥ በርካታ የህወሃት ታጣቂዎች ተገድለዋል። ጥቃቱን የፈጸሙት የወልቃይት ጠገዴ የአማራ ማንነት ጥያቄ አቅራቢዎችን ለመታደግ ከተለያዩ አቅጣጫዎች ወደ ጎንደር ከተማ የገቡ ነዋሪዎች ናቸው። በተኩሱ ልውውጥ መሃል ከወልቃይት ጠገዴ ጥያቄ አቅራቢዎች መካከል አቶ ሲሳይ ታከለ፣ …

የጎንደር ህዝብ ቁጣ አልበረደም፤ ህዝባዊ አመጹ ለሁለተኛ ቀን ቀጥሏል Read more »

#‎Ethiopia‬ ‪#‎Amharaprotests‬ : በጎንደር የተነሳው የሕዝብ ጸረ ወያኔ እንቅስቃሴ ተከትሎ በክልሉ ከፍተኛ ባለስልጣናት እና የምክር ቤት ኣባላት ላይ ሕወሓት ዛቻ ጀምሯል። ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) ሳንጃ እና ኣከባቢው ከባድ ውጥረት ላይ ነው፤ ዳንሻ ከፍተኛ ጦርነት እየተካሔደ ነው። መስሪያ ቤቶች …

በጎንደር የተነሳው የሕዝብ ጸረ ወያኔ እንቅስቃሴ ተከትሎ በክልሉ ከፍተኛ ባለስልጣናት እና የምክር ቤት ኣባላት ላይ ሕወሓት ዛቻ ጀምሯል። ‪ Read more »

ማኅበራዊ ሚዲያን ዘግቶ የጎንደር ዐማሮችን ለመጨፍጨፍ በንጹኃን ሰዎች ላይ የጥይት እሩምታ ከፍቷል፡፡ ከፊል የወልቃይት የዐማራ ማንነት አስተባባሪ ከሚቴዎችን አፍኖ ወስዷል፤ ቀሪዎችን ለመውሰድ በመከላከያና በፌደራል ፖሊስ አካባቢው ከቧል፡፡መንገዶች ከታች በምስሉ እንደሚታየው ተዘግተዋል።አንድ የወልቃይት ዐማራ በጥይት ተመቶ ሆስፒታል ገብቷል፡፡የፌደራል ፓሊስ የለበሱ የትግራይ …

ሰበር ዜና፤ ፋሽስቱ ሕወሓት በጎንደር ዐማሮች ላይ የጥይት እሩምታ ከፈተ Read more »

አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በሕዝብ እንዲጎበኙ በኣስቸኳይ ሊፈቀድ ይገባል። (ምንሊክ ሳልሳዊ‬) ከየመን ኣየር ማረፊያ በሕወሓት የደሕንነት ሓይሎች ታፍነው ኣዲስ ኣበባ በእስር ላይ የሚገኙት የነጻነት ታጋይ አቶ ኣንዳርጋቸው ጽጌ እስኪፈቱ ድረስ በሕዝብ እንዲጎበኙ በኣስቸኳይ ሊፈቀድ እንዲገባ በውያኔው ኣገዛዝ ላይ ተከታታይ ጫና ሊደረግ …

አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በሕዝብ እንዲጎበኙ በኣስቸኳይ ሊፈቀድ ይገባል። (ምንሊክ ሳልሳዊ‬) Read more »

የኢትዮጵያ ወርስና ቅርስ በቅድስቷ እየሩሳሌም በሚስጥር እየተሸጠና የበላይ ተቆጣጣሪ የሌለው መሆኑን የመሬት ኢትዮ እስራኤል ድምፅ ሊቀመንበር የሆኑት ጋዜጠኛና የሰብአዊ መብት ተሟጋች አቶ አላምረው ገድሉ በዚሁ መልኩ ያስረዱናል። መታየት ያለበት > > ውድ ኢትዮጵያውያን ሼር በማድረግ ሃላፊነት ወደሚሰማው የበላይ አካል እንዲደርስ …

የኢትዮጵያ ወርስና ቅርስ በቅድስቷ እየሩሳሌም በሚስጥር እየተሸጠና የበላይ ተቆጣጣሪ የሌለው መሆኑ ተሰማ። Read more »

ESFNA Closing Ceremony Day in Toronto Canada July 2016 .   በሰሜን ኣሜሪካ የኢትዮጵያውያን ስፖርት ማህበር (ESFNA) የቶሮንቶ2016 ዝግጅት የመዝጊያ ስነስርዓት (VIDEO) [youtube http://www.youtube.com/watch?v=T8pZ2CMARxo]

 አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ዛሬ ለተመረጡ ግለሰቦች የክብር ዶክትሬት ይሰጣል Addis Admass በሀገሪቱ ያሉ ዩኒቨርስቲዎች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በየዓመቱ ለሁለትና ሶስት ሰዎች የክብር ዶክትሬት መስጠትን እንደ ልማድ መያዛቸው ከክብር ዶክትሬት መሰረታዊ አላማዎች ጋር የሚፃረርና ክብሩን የሚያራክስ ነው ሲሉ የዩኒቨርሲቲ ምሁራን ገለፁ፡፡ …

የክብር ዶክትሬት ክብሩን እያጣ ነው ተባለ Read more »

ከሰኞ ሐምሌ 4 ቀን የሚጀመረው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ተሰረቀ በሚል በተለያዩ የማህበራዊ ድረ-ገፆች የተሰራጨው ወሬ ሃሰተኛ መሆኑን የት/ት ሚኒስትሩ አቶ ሽፈራው ሽጉጤ አስታወቁ፡፡ 26 የፈተና ወረቀቶች ተሰርቀው መውጣታቸውን አንዳንድ ድረ ገፆች ያስታወቁ ሲሆን በማህበራዊ ሚዲያዎችም የእንግሊዝኛ ፈተና መሰረቁን የሚያመላክት …

“ውሸት ነው፤ የራሳቸውን የውሸት የፈተና ወረቀት አዘጋጅተው ነው ወሬውን ያሰራጩት” ሽፈራው ሽጉጤ Read more »

በኣዲስ ኣበባ እና ዋና ዋና ከተሞች የማህበራዊ ድህረገጽ ኣገልግሎት የመቋረጥ ምልክቶች በስፋት እየታዩ ነው:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎BanSocialMedia‬ ‪#‎Facebook‬ ‪#‎Twitter‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi – mereja.com ከኣስራሁለተኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና መጥፋት ጋር በተያያዘ ይሁን ኣሊያም ሆን ተብሎ በሰበብ ምክንያቱ በውል ባለየበት መንገድ በኣዲስ …

በኣዲስ ኣበባ እና ዋና ዋና ከተሞች የማህበራዊ ድህረገጽ ኣገልግሎት የመቋረጥ ምልክቶች በስፋት እየታዩ ነው:: Read more »

የሕወሓት የቂም በቀል ሰለባ የሆነው ሃብታሙ ኣያሌው ከሃገር ወጥቶ እንዲታከም የሆስፒታሉ ቦርድ ውሳኔ ተጠየቀ። Minilik Salsawi – mereja.com ኣቶ ሃብታሙ ኣያሌው በከፍተኛ የሕመም ስቃይ ላይ ሲገኝ የወሰደው የባሕል ሕክምና በፈጠረበት ችግር እንዲሁም ሕመሙ አያደገና እየሰፋ መሄዱ የፈጠረው እጅግ ከባድ ችግር …

የሕወሓት የቂም በቀል ሰለባ የሆነው ሃብታሙ ኣያሌው ከሃገር ወጥቶ እንዲታከም የሆስፒታሉ ቦርድ ውሳኔ ተጠየቀ። Read more »

የትራንስፖርት አገልግሎቱን ከጀመረ ገና ዘጠኝ ወራትን ብቻ ያስቆጠረው የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት፣ በአሁኑ ወቅት ካሉት 41 ቀላል ባቡሮች (Trams) ውስጥ 19 የሚሆኑት በቴክኒክ ብልሽት በቃሊቲ ዲፖ መቆማቸውን የሪፖርተር ምንጮች ጠቆሙ፡፡ የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን በበኩሉ ካሉት 41 ቀላል …

የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር 19 ባቡሮች በቴክኒክ ችግር መቆማቸው ተጠቆመ Read more »

የ12ኛ ብሄራዊ ፈተና በድጋሚ ወጥቷል መባል ኣሁንም እያነጋገረ ነው። ባለፈው ጊዜ ይሰጣል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው የኣስራሁለተኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በኦሮሞ ኣክቲቭስቶች እጅ ገብቶ ፈተናው በማህበራዊ ድህረገጽ መበተኑን ተከትሎ በመሰረዙ ፈተናው ተላልፎ ነበር። የተላለፈው የፈተና ቀን ሳይደርስ ኣሁንም በድጋሚ ፈተናው መውጣቱ …

የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና በድጋሚ ወጥቷል መባል ኣሁንም እያነጋገረ ነው። Read more »

የኦሮሚያ ኣምቦ ዩንቨርስቲ ሁለት ኦፊሰሮች ሲገደሉ ኣንድ ክፉኛ ቆሰለ :: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Oromoprotests‬ ‪#‎Ambo‬ ‪#‎BekeleGerba‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi – mereja.com በኦሮሚያ ክልል ኣምቦ ዩንቨርስቱ አዋሮ ካምፓስ በተነሳ ግጭት ሁለት ኦፊሰሮች ሲገደሉ ኣንዱ ክፉኛ መቁሰሉን የካምፓሱ የመረጃ ምንጮች ተናግረዋል፤ በኦሮሚያ ክልል እየተደረገ …

የኦሮሚያ ኣምቦ ዩንቨርስቲ ሁለት ኦፊሰሮች ሲገደሉ ኣንድ ክፉኛ ቆሰለ :: Read more »

በአወዳይ ከተማ በአጋዚ ወታደሮች በተከፈተ ተኩስ ወገኖቻችን በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደሉ ። #‎Ethiopia‬ ‪#‎Oromoprotests‬ ሙና(ደራርቱ) ቱርኪ ትባላላች የ 9 አመት ህፃን ናት ዛሬ በአወዳይ ከተማ በአጋዚ ወታደሮች በተከፈተ ተኩስ በአሰቃቂ ሁኔታ ከተገደሉ ወገኖቻችን አንዷ ናት። ‪#‎miniliksalsawi‬ በኣወዳይ በተደረገ ተቃውሞ ኣምስት ሰዎች …

በአወዳይ ከተማ በአጋዚ ወታደሮች በተከፈተ ተኩስ ወገኖቻችን በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደሉ ።Photos Read more »

የሐብታሙ አያሌውን እግድ እንዲነሳለት ማመልከቻ የቀረበለት የወያኔ ጠቅላይ ፍ/ቤት ጉዳዩን ከግንዛቤ ሳያስገባ ለማክሰኞ የቀጠረ ሲሆን በናይሮቢ ኬንያ የሚገኙ በስርዓቱ ጫና ለስደት የተዳረጉ ኢትዮጵያዊያን ጋዜጠኞችና ፖለቲከኞች ሐብታሙ አያሌው ከአገር የመውጣት መብቱ ተከብሮለት ህክምናውን እንዲከታተል ለመጠየቅ በናይሮቢ በሚገኘው የአምንስቲ ኢንተርናሽናል ህንጻ ፊት …

የርሃብ አድማው በአምንስቲ ኢንተርናሽናል ህንጻ ፊት ለፊት ቀጥሏል ። ‪ Read more »

ፕ/ር መስፍን ወልደማርያም

እንዲያውም ርእሱን ካህናትና ስደት ብለው ይሻላል፤ ካህናት የሁሉንም ሃይማኖቶች መሪዎችን ይመለከታል፤ ዓላማዬም ሁሉም የኃይማኖት መሪዎችን የሚነካ ነው፤ ነገር ግን የእኔ እውቀት በክርስትናው ላይ ጎላ ያለ በመሆኑ የክርስቲያኖቹ መሪዎች ላይ ያተኮርኩ ቢመስልም ሁሉንም ይመለከታል፤ በተለይ መነኩሴዎች ላይ የማነጣጥርበትም የተለየ ምክንያት አለኝ።

ሙሉውን አስነብበኝ …

ይገረም አለሙ

አቶ ግርማ ሠይፉ ማሩ / Girma Seifu Maru

ከ2002 ዓ.ም. እስከ እስከ 2007 ዓ.ም. ድረስ የፓርላማ አባል የነበሩት አቶ ግርማ ሰይፉ “ለዴሞክራሲ ሥርዓት ምን ዓይነት ፓርቲ ያስፈልገናል?” በሚል ርዕስ ያቀረቡትን ጽሁፍ ለማንበብ የጓጓሁት የአንድነት ም/ሊቀመንበር ነበሩና ከተግባር ተሞክሮአቸው በመነሳት ድክመት ጥንካሬን መለስ ብለው ቃኝተው መሆን ያለበትን ያመላክታሉ በሚል ነበር።

ሙሉውን አስነብበኝ …

Allow Ethiopian opposition politician to obtain treatment abroad for torture-sustained injuries: Amnesty International አምነስቲ ኢንተርናሽናል የተባለው አለማቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጂት የኢትዮጵያ መንግስት ሀብታሙ አያሌው ለተሻለ ህክምና ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ እንዲታከም ማድረግ አለበት ሲል ማምሻውን መግለጫ አውጥቷል። የሀብታሙ ህመም …

አምነስቲ ኢንተርናሽናል የኢትዮጵያ መንግስት ሀብታሙ አያሌው ለተሻለ ህክምና ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ እንዲታከም ማድረግ አለበት ሲል መግለጫ አውጥቷል። Read more »

ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ (በግራ) ዶ/ር መረራ ጉዲና (በቀኝ) / Prof. Beyene Petros (Left) & Dr. Merera Gudina (Right). (AP Photo/Mulugeta Ayene)ግርማ ሠይፉ ማሩ

በሀገራችን የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የሲቪል ማኅበራት እንዲሁም የሚዲያ ተሳትፎ እጅግ ወሳኝ እንደሆነ ሁሉም ይረዳዋል ማለት ባይቻልም፤ በተለይ የፖለቲካ ፓርቲ አባል አመራር የሆኑ ሰዎች ይጠፋቸዋል ብሎ የሚገምት ላይኖር ይችላል። እውነቱ ግን ከዚህ የተለየ ነው። በአሁኑ ጊዜ የፖለቲካ ፓርቲ ውስጥ ሰዎች የሚሳተፉት በዋነኝነት በሀገራችን የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ያላቸውን መዋጮ በማስላት ሳይሆን፤ ገዢውን ፓርቲ በማስወገድ ላይ ብቻ ያጠነጠነ ይመስላል። ይህንንም ማድረግ የሚፈልጉት ደግሞ በትርፍ ጊዜያቸው ከሥራ መልስ ወይም በጡረታ ጊዚያቸው ነው። ይህን ሲያደርጉ ደግሞ የብዙ ወጣቶች ጊዜና ጉልበት መስመር ባልያዘ አቅጣጫ እንደሚመሩ አይረዱም።

ሙሉውን አስነብበኝ …

የአፍሪካ ቀንድ ተስፋ ሊኖረው ይችላልን? Horn of Africaፕ/ር አለማየሁ ገብረማርያም (ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ)

እ.ኤ.አ ሚያዝያ 2014 “ለአፍሪካ ተስፋ ሊኖረው ይችላልን?“ በሚል ርዕስ አንድ ትችት ጽፌ ነበር። ያንን ትችት የጻፍኩት ባለፉት ጥቂት አስርት ዓመታት ውስጥ ተንሰራፍቶ በሚገኘው እና ማቆሚያ በሌለው በአፍሪካ ሰው ሰራሽ ቀውስ ምክንያት ምንም ዓይነት ተስፋ የሌለኝ በመሆኑ ነበር። እ.ኤ.አ ሚያዝያ 2014 የመካከለኛው አፍሪካ ሬፐብሊክ (መአሬ) አውዳሚ በሆነ የጎሳ-ኃይማኖት የዘር ማጥፋት ዘመቻ እልቂት ውስጥ ተዘፍቃ ነበር።

ሙሉውን አስነብበኝ …

ሃብታሙ አያሌው ለሕክምና የውጪ ጉዞ መከልከል ኣገዛዙን ዋጋ ያስከፍለዋል።ሰብዓዊነት በፖለቲካ አንድነት ወይም ልዩነት አይለካም። ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎HabtamuAyalew‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎StateTerrorism‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi – Ethiopian DJ የነጻነት ታጋይ እና የቁም እስረኛ የሆነው አቶ ሃብታሙ ኣያሌውን በተመለከተ ከሆስፒታል የሚወጡ መረጃዎች እንደሚያሳዩት ሕመሙ ከመባሱ …

ሃብታሙ አያሌው ለሕክምና የውጪ ጉዞ መከልከል ኣገዛዙን ዋጋ ያስከፍለዋል። Read more »

ግርማ ካሳ

ሰሞኑን በሰሜኑ የሀገራችን ግዛት ጦርነት ተቀስቅሷል። አስመራም፣ አዲስ አበባም ያሉ ገዢዎች ጦርነት መደረጉን ማመን ብቻ ሳይሆን “ይሄን ደመሰስን፣ ይሄን ያህል ገደልን” እያሉ በመማጸደቅ ላይ ናቸው። ዓለም የትናየት ደርሳለች፣ ትላንናት እኛ እየረዳናቸው ነጻ የወጡ የአፍሪካ ሀገራት እንኳን የትናየት ደርሰዋል፣ እኛ አሁንም መግደልን እንደ ጀብዱ አድርገን እናወራለን።

ሙሉውን አስነብበኝ …

አቶ ሀብታሙ አያሌው በአስቸኳይ የውጭ ሀገር ህክምና እንዲያገኙ ሰማያዊ ፓርቲ ለጠቅላይ ሚንሲትሩ አሳሰበ!!! @Semayawiparty ‪#‎HabtamuAyalew‬ ‪#‎EPRDF‬ መንግስት የዜጎችን ደህንነትና ጤንነት የመጠበቅ ኃላፊነት ያለበት ቢሆንም በሀገራችን በሕግ ከለላ ስር ያሉ ዜጎች ተገቢውን ሕክምና ባለማግኘታቸው ሕይወታቸው አደጋ ላይ ይወድቃል፡፡ በእስር ቤት እያሉ …

አቶ ሀብታሙ አያሌው በአስቸኳይ የውጭ ሀገር ህክምና እንዲያገኙ ሰማያዊ ፓርቲ ለጠቅላይ ሚንሲትሩ አሳሰበ!!! Read more »

በላፍቶ ልዩ ስሙ ቀርሳ ኮቱማ በሚባለዉ አካባቢ በፖሊስና በነዋሪዎች መካከል በተነሳዉ ግጭት 17 ፖሊሶች መሞታቸዉን ነዋሪዎቹ ገለጹ። በአዲስ አበባ አካባቢ በላፍቶ ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ ቀርሳ ኮቱማ በሚባለዉ አካባቢ በፖሊስና በነዋሪዎች መካከል በተነሳዉ ግጭት 17 ፖሊሶች መሞታቸዉን ነዋሪዎቹ ለቢቢኤን ገለጹ። …

በላፍቶ ልዩ ስሙ ቀርሳ ኮቱማ በሚባለዉ አካባቢ በፖሊስና በነዋሪዎች መካከል በተነሳዉ ግጭት 17 ፖሊሶች መሞታቸዉን ነዋሪዎቹ ገለጹ። Read more »

ትግራይ ክልል ከውቅሮ ከተማ ተነስቶ ወደ መቐለ ሲጓዝ የነበረ ተሽከርካሪ ተገልብጦ 5 የአንድ መስሪያ ቤት ሰራተኞች ህይወታቸው አልፏል። ከሟቾቹ መካከል የህወሃት ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል እና የክልሉ የሴቶች ጉዳይ ቢሮ ሃላፊ ወይዘሮ ሙሉ ካሕሳይን ጨምሮ የመኪናው አሽከርካሪ እና አብረዋቸው የሚሰሩ የቢሮው …

ትግራይ ክልል ከውቅሮ ከተማ ተነስቶ ወደ መቐለ ሲጓዝ የነበረ ተሽከርካሪ ተገልብጦ 5 የአንድ መስሪያ ቤት ሰራተኞች ህይወታቸው አልፏል። Read more »

የንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ ሁለት የፖሊስ መኮንኖችንና የወረዳ የወያኔ ስራ ኣስፈጻሚ ተገደሉ። ፖሊስ ወደ ሕዝቡ ሲተኩስ ነበር። ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎AddisAbaba‬ ‪#‎StateTerrorism‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) ወያኔ ሕዝቡን ወንጅሎ ከቀየው ለማፈናቀል እና ለማሰር እያደረገ ያለው ሴራ የሰዎች ሕይወት ቀጥፏል፥ በንፋስ ስልክ …

የንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ ሁለት የፖሊስ መኮንኖችንና የወረዳ የወያኔ ስራ ኣስፈጻሚ ተገደሉ። ፖሊስ ወደ ሕዝቡ ሲተኩስ ነበር። Read more »

የቁም እስረኛው አቶ ሃብታሙ ኣያሌው ጤና የመጨረሻው ኣሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል። ከሃገር ውጪ እንዳይታከም በ አቶ ጸጋዬ በርሄ የወያኔ ደህንነት ኣማካሪ ባለስልጣን በኩል የጠጣለው እገዳ አልተነሳለትም፤ በኣሁን ወቅት በኮማ ውስጥ ይገኛል። ወጣት ሀብታሙ አያሌው ህይወቱ አደጋ ላይ ነው ወጣት ፓለቲከኛ …

የኣቶ ሃብታሙ ኣያሌው ጤና የመጨረሻው ኣሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል። Read more »

ፍርድ ቤቱ በእነ መቶ ኣለቃ ጌታቸው መኮንን የክስ መዝገብ ብይን ሰጠ ! “በኢሳት ሪዲዮና ቴሊቪን ቃለ መጠይቅ ማድረግ፣ የሽብር ድርጊት አለመሆኑ ፍርድ ቤቱ ማረጋገጫ ሰጠ” በእነ መቶ ኣለቃ ጌታቸው መኮንን የክስ መዝገብ ስር የሚገኙ 16 ተከሳሾች ላይ ብይን ሰጠ። ሰኔ …

በኢሳት ሪዲዮና ቴሌቪዥን ቃለ መጠይቅ ማድረግ፣ የሽብር ድርጊት አለመሆኑ ፍርድ ቤቱ ማረጋገጫ ሰጠ Read more »

ዓለምአቀፉ የገንዘብ ድርጅት – አይኤምኤፍ በየዓመቱ በሚያወጣው የአጠቃላይ ምጣኔ ኃብት ዕድገት ሪፖርቱ የኢትዮጵያ የምርት ዕድገት ለሚቀጥለው አንድ ዓመት እንደሚያሽቆለቁል አመልክቷል። አዲስ አበባ —  የኢትዮጵያ አጠቃላይ ዓመታዊ ምርት ኤልኒኞን ተከትሎ በተከሰተው ድርቅ ምክንያት እንደማይቀንስ የእርሻና ተፈጥሮ ሃብት ሚኒስቴር አስታውቋል። “ድርቅ ባልተከሰተባቸው …

አይኤምኤፍ የኢትዮጵያ የምርት ዕድገት ለሚቀጥለው አንድ ዓመት እንደሚያሽቆለቁል አመልክቷል። Read more »

ጅቡቲና ሶማሊያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በኤርትራ የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ላይ ተጠያቂነት እንዲኖር የውሣኔ ሀሳብ አቀረቡ። ዋሽንግተን —  ጅቡቲና ሶማሊያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በኤርትራ የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ላይ ተጠያቂነት እንዲኖር የውሣኔ ሀሳብ አቀረቡ። ሁለቱ የአፍሪካ …

አንዳንድ የኤርትራ መሪዎች እንዲጠየቁ ጅቡቲና ሶማሊያ አሳሰቡ Read more »

በሜሪላንዱ ዴሞክራት ሴናተር ቤንጃሚን ካርዲን የቀረበውና S.Res.432 የተሰኘው የሰብዓዊ መብቶች ህግ በምክር ቤቱ የውጪ ጉዳዮች ኮሚቴ መፅደቁ ተገለፀ። ዋሽንግተን —  እአአ ባለፈው ሰኔ 23 ቀን 2016 ዓ.ም በ114ኛው ኮንግሬስ ላይ የቀረበውና የጸደቀው ህግ፣ በኢትዮጵያ ሁሉን ያካተተ አስተዳደር እንዲኖርም ያበረታታል። የቴኔሲው …

በሜሪላንዱ ዴሞክራት ሴናተር ቤንጃሚን ካርዲን የቀረበውና S.Res.432 የተሰኘው የሰብዓዊ መብቶች ህግ በምክር ቤቱ የውጪ ጉዳዮች ኮሚቴ መፅደቁ ተገለፀ። Read more »

የዘረኝነት ወረርሽኝ፣ ተስፋ አስቆራጭና አስፈሪ የጨለማ ጉዞ መድሃኒቱ ያልተገኘለት ትልቁ በሽታ እና የበታችነት አባዜ ‪ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) አብዛኛው የምናየው በሰብዓዊነት እና በቀና መንፈስ እየተንደረደረ የወያኔ የጎሳ ፖለቲካ ቫይረስ ተሸካሚ ሆኗል፤በሰከነ መልኩ ረጋ ብለን በተዘዋዋሪ ማሰብ የጀመርን ቀን ይገባናል …

የዘረኝነት ወረርሽኝ፣ ተስፋ አስቆራጭና አስፈሪ የጨለማ ጉዞ መድሃኒቱ ያልተገኘለት ትልቁ በሽታ እና የበታችነት አባዜ Read more »

ሳዑዲ አረቢያ የአባይን ወሃ በሱዳን ምድር መጠቀም መጀመሯን ተከትሎ  በአባይ የውሃ ኮታ ላይ ግብፅና ሱዳን እየተወዛገቡ ነው። የውዝግቡ መነሻ ሳዑዲ አረቢያ የአባይን ውሃና የሱዳንን ሰፊ የእርሻ መሬት ተጠቅማ እህል በማምረት ህዝቧን ለመቀለብ ያደረገችውን እንቅስቃሴ ተከትሎ የሱዳን ምክርቤት የ99 ዓመቱን ሊዝ …

ሳዑዲ አረቢያ የአባይን ወሃ በሱዳን ምድር መጠቀም መጀመሯን ተከትሎ ግብፅና ሱዳን መወዛገብ ጀመሩ Read more »

በኢትዮጵያ ውስጥ ከፍተኛ የትውውቅ ትስስር ከጠለፋቸው መስሪያቤቶች በግንባር ቀደምትነት ከሚጠቀሱት መካከል አንዱ የኢትዮጵያ ማዕድን አክሲዮን ማሕበር ነው። ይህን “ተቋም” በ1982 ዓ.ም. የተቋቋመ ሲሆን በኢትዮጵያ የማዕድን ዘርፍ የማምረት አቅምን ለመጨመር የተቻለውን ከነውስንነቱ አበርክቷል። መንግስት ከረጅም ጊዜ አንስቶ ማዕድኖችን በጥሬው ለዓለም ገበያ …

ከአስመራ አገዛዝ ጋር በሽርክና ለሚሰሩ ኩባንያዎች፣ የታንታለም ልማትን ለማቀራመት ሩጫው ለምን አስፈለገ? Read more »

News Ethiopia Wetatoch Dimts june 27,2016 መረጃ ሙሉ ያደርጋል ለዚህ ደግሞ የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምፅ ሳምንታዊ ዜናዎችን እንዲሁም መጣጥፎችን ለስለስ ካሉ ሙዚቃዎች ጋር ይዘንላችሁ ቀርበናል አብራችሁን ሁኑ [youtube http://www.youtube.com/watch?v=HpefhcLWjts&w=640&h=360]  

የወልዋሎ ደጋፊዎች “የፋሲል ተጨዋቾች ኣናስወጣም” ብለው ለማገት ሲሞክሩ የትግራይ ልዩ ሃይል  የነበረው ግጭት ወደ  ጦርነት ቀይረዋል። ዓዲግራትና “ተመጣጣኝ እርምጃ”  Amdom Gebreslassie ፣፣፣፣፣፣፣፣፣፣፣፣፣፣ በመቐለ ከነማና ፋሲል ከነማ ክለቦች መካከል በዓዲግራት ስተድየም የተካሄደው የእግር ኳስ ጨዋታ በኣንድ እኩል ውጤት የተፈፀመ ሲሆን ጨዋታው …

የወልዋሎ ደጋፊዎች “የፋሲል ተጨዋቾች ኣናስወጣም” ብለው ለማገት ሲሞክሩ የትግራይ ልዩ ሃይል የነበረው ግጭት ወደ ጦርነት ቀይረዋል። Read more »

#‎Ethiopia‬ ለነቀምት ኣይሮፕላን ማረፊያ የተጣለው የመሰረት ድንጋይ ጠፋ::ተጠናቀቀ የተባለው የደንቢዶሎው አውሮፕላን ማረፊያ 450 ሚሊዮን ብር ወጪ በአስፓልት ሊሰራ ? ‪#‎MinilikSalsawi‬ ባለፈው ኣመት ምርጫው አንድ ሳምንት ሲቀረው ኃይለማርያም ደሳለኝ ነቀምቴ ከተማ ተገኝተው አውሮፕላን ማረፊያ ለመሥራት የሆነ ቦታ ላይ የመሰረት ድንጋይ በመጥፋቱ …

ለነቀምት ኣይሮፕላን ማረፊያ የተጣለው የመሰረት ድንጋይ ጠፋ::ተጠናቀቀ የተባለው የደንቢዶሎው አውሮፕላን ማረፊያ 450 ሚሊዮን ብር ወጪ በአስፓልት ሊሰራ ? Read more »

#‎Ethiopia‬ ሕዝብን ማታለል ክፉ እርግማን ነው። የወያኔን አገዛዝ ታግለን በፍጥነት እሳካላስወገድነው ድረስ ግፉና ዘረፋው ይቀጥላል። ‪#‎MinilikSalsawi‬ ‪#‎Dembidolo‬ ” .. አምስት ሚሊዮን ብር ኣልጨረስም:: ” የኤርፖርቶች ድርጅት መሃንዲሶች Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) በደንቢዶሎ ኣየር ማረፊያ ስም የተፈጸመው ዘረፋና ማታለል የወሬ ናዳው …

ሕዝብን ማታለል ክፉ እርግማን ነው። የወያኔን አገዛዝ ታግለን በፍጥነት እሳካላስወገድነው ድረስ ግፉና ዘረፋው ይቀጥላል። Read more »

አበራ‬ መንግስቱ … 658 ቀናቶች በጋዛ ስርጥ በሃማስ ቁጥጥር ስር … ትዝብት … የእስራኤል መንግስት ማንኛውንም አደጋ ላይ ያለ ዜጋውን በሰላም የማስመለስ ሃላፊነት አለበት!!! የአይምሮ ችግር ያለበት ይህ ኢትዮ – እስራኤላዊ በጋዛ ሰርጥ በሃማስ ቁጥጥር ስር ከዋለ እንሆ 658 ቀናቶችን …

አበራ‬ መንግስቱ … 658 ቀናቶች በጋዛ ስርጥ በሃማስ ቁጥጥር ስር Read more »

በተናጠል እየሄድንበት ያለው መንገድ አስጊም አደገኛም ሲልም ሊወጡት የማይችሉ አዘቅት ነው:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎EthiopianOppositionparties‬ ‪#‎Change‬ ‪#‎Unity‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) አንድ ነን እያልን ራሳችንን አየሸነገልን አናታለው፤እጅለእጅ ተያይዘን ወያኔን የመጣል ታሪካዊ የትውልድ ግዴታ ኣለብን። ኢትዮጵያዊነት ችሮታ አሊያም ስጦታ ሲልም በደረጃ የሚሰጥ …

በተናጠል እየሄድንበት ያለው መንገድ አስጊም አደገኛም ሲልም ሊወጡት የማይችሉ አዘቅት ነው:: Read more »

ባለፈው ፋሲካ አካባቢ ደወለልኝ፡፡ ሀዋሳ ነው ያለሁት አለኝ፡፡ እኛ ጋ የሚሰራ አንድ ጓደኛ አለው፡፡ እሱ ጋ መጥቶ እንዳረፈ በኋላ ነው የሰማሁት፡፡ እኔም የምኖረው እዚያው የምሰራበት ሆቴል ክፍል ተሰጥቶኝ ነው፡፡ የምኖረው ሀዋሳ ነኝ ያለው ለካ እዛ መጥቶ ነው፡፡ ለአንድ ሳምንት ያህል …

“ፊቴ ተመልሶ እንዲመጣ እፈልጋለሁ” Read more »

የቴሌቪዥን ጣቢያ ስርጭት እንዲቋረጥ አድርጓል ተብሏል የኢትዮጵያ መንግስት ባለፈው ሰኞ ዋጃሌ በተባለቺው የኢትዮ-ሶማሊላንድ የድንበር ከተማ አምስት የሶማሊላንድ ጋዜጠኞችን በቁጥጥር ስር አውሎ ማሰሩንና አራቱ ከቆይታ በኋላ ሲለቀቁ አንደኛው አሁንም በእስር ላይ እንደሚገኝ ዳስላን ሬዲዮ ከትናንት በስቲያ ዘገበ፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት ጋዜጠኞቹን ከማሰር …

የኢትዮጵያ መንግስት የሶማሊላንድ ጋዜጠኞችን ማሰሩ ተዘገበ Read more »

ከ”330 በላይ ሰዎች ስለመሞታቸው መረጃ አለኝ” – መድረክ የኢሰመኮን ሪፖርት አንቀበለውም ብለዋል Addis Admass ; የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን፤ በኦሮሚያና በአማራ ክልል የተከሰቱ ተቃውሞና ግጭቶችን ተከትሎ የደረሱ ጉዳቶችን በተመለከተ ያቀረበውን ሪፖርት እንደማይቀበሉት መድረክና ሰማያዊ ፓርቲ አስታወቁ፡፡ ከማንም የማይወግን ነፃ ገለልተኛ …

በኦሮሚያና በአማራ ክልል በግጭቶች የደረሱ ጉዳቶች በድጋሚ እንዲጣሩ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጠየቁ Read more »

ኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ ፌ ስቡክ የሰመረላቸው የመንግስት ባ ለስልጣናትና ተ ቋማት ጥ ቂት ናቸው ብሏል Addis Admass ኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በኢትዮጵያውያን የፌስቡክ ማህበራዊ ድረገጽ ተጠቃሚዎች ላይ ባደረገው የናሙና ጥናት፣ ኢትዮጵያውያን በፌስቡክ በኩል የሚያስተላልፏቸው የጥላቻ መልዕክቶችና አስተያየቶች መጠን፣ …

የፌስቡክ የጥላቻ መልዕክቶች ላይ የተደረገ ጥናት ምን ይላል? Read more »

ዛሬ ጁን 25 /2016 በኔዘርላንድ ሮተርዳም ሕወሓት ሊያደርገው አቅዶት የነበረው ስብሰባ በኢትዮጵያውያን ተቃውሞ ተደናቅፏል:: የሕወሓት ሹማምንት በተደረገባቸው ተቃውሞ ሲደነባበሩ ተስተውለዋል:: የኔዘርላንድ ፖሊስ ሹማምንቱን ከስብሰባው አዳራሽ አስወጥቶ አባሯቸዋል:: አውሮጳ፤ አውስትራሊያና አሜሪካ ለሕወሓት ወንጀለኛ ሹማምንት የምድር ሲኦል ሆነዋል ቀጥለዋል! [youtube http://www.youtube.com/watch?v=bJ7HvO07K0A&w=640&h=360]

#‎Ethiopia‬ ተደጋጋሚው እብደት ፦ ዜጎች በጨለማ እየኖሩ ኤሌክትሪክ ለጎረቤት ኣገር መሸጥ ያሳፍራል። በዜጎች ላይ የሚፈጸመው ሕገወጥ ደባ ነው። ‪#‎MinilikSalsawi‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ከዚህ ቀደም የወጡ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት የወያኔው ኣገዛዝ ለጎረቤት ኬንያ በስድስት ወር ውስጥ የሸጠው መብራት ሰላሳ ኣምስት …

ተደጋጋሚው እብደት ፦ ዜጎች በጨለማ እየኖሩ ኤሌክትሪክ ለጎረቤት ኣገር መሸጥ ያሳፍራል። በዜጎች ላይ የሚፈጸመው ሕገወጥ ደባ ነው። ‪ Read more »

ፒያሳና ኣከባቢዋ በከፍተኛ ጥበቃ ስር መሆናቸው ታውቋል። (በምስል) ዛሬ ከሰዓት በኋላ ጀምሮ ፒያሳና ኣከባቢው በከፍተኛ ጥበቃ እና ፍተሻ ስር መዋላቸውን በኣከባቢው የነበሩ ነዋሪዎች ለመረጃ ድህረገጽ በፎቶግራፍ ኣስደግፈው ጠቁመዋል፥ በምን ጉዳይ እንደሆነ ባይታወቅም ከፍተኛ ጥበቃ እና ወከባ እንደነበር ገልጸዋል። mereja.com

በደቡብ ኦሞ ዞን – – በሀመርና አርቦሬ ህዝቦች መካከል የተከሰተ ግጭት ባለመፈታቱ ህዝቡ በሥጋት ውስጥ ነው // የአርቦሬ የአገር ሽማግሌዎችን በአርበኞች ግንቦት 7 ሥም ለማስፈራራት ተሞክረ ፤ ባለፈው ግንቦት 27 ቀን 2008 ዓ.ም. በአርቦሬዎች ይዞታ ሥር ባለው ቢልብሎ ቀበሌ የሀመር …

በደቡብ ኦሞ ዞን – – በሀመርና አርቦሬ ህዝቦች መካከል የተከሰተ ግጭት ባለመፈታቱ ህዝቡ በሥጋት ውስጥ ነው Read more »

በሻሸመኔ ወንጀለኞች ታስረዋል ቢባልም ወንጀሉ ግን እንደቀጠለ ነው። By Minilik Salsawi ባለፈው ሳምንት በሻሸመኔ ከተማ ወንጀል ፈጽመዋል የተባሉ ወንጀለኞች ተብለው የተያዙ ሰዎች ካለምንም ምርመራ ከ23 ኣመት እስከ እድሜ ልክ ድረስ የተፈረደባቸው ቢሆንም ኣሁንም ወንጀሎች መቀጠላቸውን የከተማው ነዋሪዎች እየተናገሩ ይገኛሉ።እነዚህ ግለሰቦች …

በሻሸመኔ ወንጀለኞች ታስረዋል ቢባልም ወንጀሉ ግን እንደቀጠለ ነው። Read more »