ብዙ ጊዜ በብዙኃን መገናኛዎች ሳዳምጥና ስመለከት አንድ እጅግ የሚገርመኝን ነገር በተደጋጋሚ አዳምጣለሁ እመለከታለሁ፡፡ ነገሩ ምን መሰላቹህ፡- በስደትም በሥራም በተለያየ ምክንያት ከሀገር ወጥተው በባዕድ ሀገራት የሚኖሩ ወገኖቻችን በተለይም ፕሮቴስታንቶች (ተቃዋሚዎች) እንዲያ በምቾት በድሎት የሚኖሩበትን ሀገር “እግዚአብሔር አብዝቶ የባረከው ሀገር!” በማለት በተደጋጋሚ ይገልጻሉ፡፡ የእኛ ሀገር ደግሞ ሕዝብ በረሀብ በችግር በስቃይ የሚኖርበት ሀገር ስለሆነች እግዚአብሔር የረገማት የጠላት ሀገር […]

The post የተባረኩ ሀገራት ወይስ የተረገሙ? የተባረኩ ሕዝቦች ወይስ የተረገሙ? appeared first on ሳተናው .

ዜጎች በተራ ‹‹ወንጀል›› 14 ከዚህ አለፍ ሲል 28 ቀን እየተቀጠሩ በሚመላለሱበትና በሚጉላሉበት ሀገር፣ አባሪው እንኳ ባልተያዘበት ሁኔታ፣ ይህ ነው የሚባል ምርመራ ሳይደረግ የሳሙኤል አወቀ ገዳይ በ17 ቀን ውስጥ 19 አመት እስራት እንደተፈረደበት ተሰምቷል፡፡ ትናንት ችሎቱን የተከታተሉት ሰዎች በግምት ከምሽቱ ሶስት ሰዓት አካባቢ አዲስ አበባ ለሚገኙት የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች የነበረውን ድራማ በስልክ ሪፖርት ያደርጋሉ፡፡ የሰማያዊ ፓርቲ […]

The post የሳሙኤልን ገዳይ መደበቅ ያልቻለው ድራማ – ጌታቸው ሺፈራው appeared first on ሳተናው .

ግርማዊ እቴጌ መነን መጋቢት 25 ቀን 1883 ዓም በወሎ ጠ/ግዛት በአምባሰል አውራጃ ልዩ ስሙ ዕጎ ከተባለው ቀበሌ ከጃንጥራር አስፋውና ከወ/ሮ ስሀን ሚካኤል ተወለዱ። እቴጌ መነን በልጅነት ዘመናቸው በእናት በእባታው ቤት መምህር ተቀጥሮላቸው አማርኛ ማንበብና መፃፍ ጠንቅቀው አወቁ። በተጏዳኝ ልዩ ልዩ የቤት ባልትና ሙያዎችን ተምረው በማጠናቀቃቸው የቤት ራስ ለመባል በቅተዋል፡፡ በ1892 ማለትም በተወለዱ በአሥረኛ አመታቸው ለመጀመሪያ […]

The post ስለ እቴጌ መነን በጨረፍታ (ከስሜነህ ጌታነህ) appeared first on ሳተናው .

ኤልያስ ገብሩ አንጋፋው ጋዜጠኛ ሙሉጌታ ሉሌን በአካል አላውቀውም፤ በኢትዮጵያ የጋዜጠኝነት ሕይወት ግን ስማቸው ገንኖ ከወጡ ሰዎች መካከል በቀዳሚዎቹ ተርታ የሚሰለፍ መሆኑን ጠንቅቄ አውቃለሁ፡፡ የሞቱን መርዶ፣ አርአያ ተስፋማርያም በፌስ ቡክ ገጹ ጽፎት ካረዳን ጀምሮ፣ በምናቤ ሙሉጌታን ማሳላሰሌ አልቀረም፡፡ ድንገተኛ ሞቱ ልብ ይነካል፤ ከውድ ሀገር ርቆ መሞት ደግሞ ልብ ይሰብራል!!! ጋዜጠኛ መስፍን ነጋሽ ስለሙሉጌታ የተለየ የአጻጻፍ ዘዬውን […]

The post እስከመቼ ስደት …እስከመቼ በባዕድ ሀገር ሞት … እስከመቼ መንገላታት …እስከመቼ ሀዘን …. appeared first on ሳተናው .

(አሌክስ አብርሃም) ባጭሩ ይድነቃቸው ተሰማ ከ1914 – 1979 የኖረ ‹‹የአፍሪካ የእግር ኳስ አባት›› እሰከመባል የደረሰ ታላቅ የስፖርት ሰው ነው !! የኢትዮጲያም ሆነ የአፍሪካ እግር ኳስ አሁን ለደረሰበት ደረጃ ለመድረሱ ይድነቃቸው ስም በጉልህ ምክንያት ሁኖ ሊጠቀስ ይችላል። ይድነቃቸው ተሰማ ስለኳስ የሚያትት …

የይድነቃቸው ተሰማን ራእይ ‹‹አተላ›› ሲውጠው! (አሌክስ አብርሃም) Read more »

ታክሲ ውስጥ በብዛት ከሚፃፉት ጥቅሶችም በላይ አንዳንዴ ታክሲ ውስጥ ካሉት ሰዎች ጣል የሚደረጉት የምሬት አሊያም ሌሎች የፖለቲካ ወጎች የማህበረሰቡን አመለካከት በግልፅ ያሳያሉ፡፡ መጀመሪያ ከጎናቸው ያለውን ሰው የሚጠራጠሩት ተሳፋሪዎች ሁኔታውን አይተው ብሶታቸውን ያወራሉ፡፡ አንዳንዶቹ ወሬ የሚያስጀምር ሳያስፈልጋቸው በከተማው የሚታዘቡትን በግልፅ ይቃወማሉ፡፡ ስርዓቱን የሚደግፉ፣ የሚያስመስሉም እንደሚገኙበት ሁሉ፡፡ ዛሬ ያጋጠመኝ ግን ትንታኔ ነው፡፡ በቀልድም ቢሆን ደንበኛ የፖለቲካ ትንታኔ፡፡ […]

The post የታክሲዎች ፖለቲካ – (ጌታቸው ሺፈራው) appeared first on ሳተናው (Satenaw)-Latest Ethiopian News & Breaking News.

በዶ/ር ሆነሊያት ኤፍሬም 1) ሕመም የመከላከል አቅምን ይጨምራል ጥናቶች እንደሚያሳዩት ዝንጅብል ሕመም የመከላከል አቅምን ከመጨመር ባለፈ ካንሰርን የመከላከል አቅም አለው፡፡ 2) የደም ዝውውርን ይጨምራል የደም ዝውውር እንዲኖር በማድረግ ለልብ ሕመም፤ለስትሮክ እና ለደም ግፊት ተጋላጭነትን ይቀንሳል፡፡ እንዲሁም የኮሌስትሮል መጠንንም ይቀንሳል፡፡ 3) …

ከዝንጅብል ጥቅሞች በጥቂቱ Read more »

1437ኛው የኢድ አል አድኻ ( አረፋ) በአል በአዲስ አበባ  ስታዲየም ሲከበር ንግግር ያደረጉት የአዲስ አበባ  አስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዝዳንት በሽብር ወንጀል ተከሰው ከተፈረደባቸው የሙስሊሙ ማህበረሰብ ችግሮች መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት መካከል  ስድስቱ በቅርቡ የተለቀቁት በእነርሱ ጥያቄና ጥረት አንደሆነ፤ ጥያቄአቸው ምላሽ በማግኘቱና ጥረታቸው በመሳካቱ መደሰታቸውን ገልጸው ለመንግሥት ምሥጋና ማቅረባቸውን የጀርመን ድምጽ ራዲዮ ዘጋቢ ከስፍራው ባስተላላፈው […]

The post ይቅርታ- የወያኔ ካርታ (ይገረም አለሙ) appeared first on ሳተናው (Satenaw)-Latest Ethiopian News & Breaking News.

በዋሺንግተን ዲሲ ርዕሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተዳዳሪ  ሊቀ ማዕምራን ዶ/ር አማረ ካሣዬ  ሰሞኑን በቤተክርስቲያኑቷ ላይ በተደራጀ ሁኔታ በመድረስ ላይ ስላለው ጥቃት ምዕመናን ቤተክርስቲያናቸውን ነቅተው መጠበቅ እንዳለባቸው በማሳሰብ መልዕክት አስተላልፈዋል። “”አትሸበሩ  ጸንታችሁ ቁሙ” በሚል ርዕስ የቀረበው መልዕክት ብዙ …

የዲሲ ማርያም አስተዳዳሪ ሊቀ ማዕምራን ዶ/ር አማረ ካሣዬ መልዕክት Read more »

አስፋ ጫቦ Corpus Christi, Texas USA መስከረም ሲጠባ ፤አደይ ሲፈንዳ፤ እንኳን ሰው ዘመዱን ፤ ይፈልጋል ባዳ ማለት እውነት ነው!ለኔ፣የኔ እወነት ነው! ዳዊት “..ወምድርኒ ትገብር ፋሲካ …፤ሰማያት ደስ ይበላቸው፤ምድርም ሐሴት ታደርግ“  ያለው መሆኑ ነው።ዘፈን ዘፈን !ዝፈን ዝፈን! ብሎኛል እንደማለት ።ዳዊት የተናገረው በምናቡ ኢትዮጵያን እያየ መሆን አለበት። እንጅማ የሱ አገር በአበባ ሠምሮ፥ደምቆ፥ ሰውም፤ምድሪቱም የሚዘፍኑበት አይመስለኝም:: የሰሐራ በረሀ […]

The post ዮ ..ሀ.. ማስቃላ!! ….አደይ ሲፈንዳ!! (አስፋ ጫቦ ) appeared first on ሳተናው (Satenaw)-Latest Ethiopian News & Breaking News.

ዋሽንግተን ዲሲ ከተማ ውስጥ በምትገኘው በደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየተባባሰ የመጣው ቤተክርስቲያኒቷን ከህጋዊው ቦርድ አስተዳደር ነጥቆ ለወያኔው ሹመኛ ለአባ መላኩ (አቡነ ፋኑዔል) የማስረከብ ትንንቅ በዛሬው ዕለት ከፍ ወደአለ ደረጃ መሸጋገሩ ከስፍራው የደረሰን ሪፖርት ያመለክታል። …

ዶ/ር አክሊሉ ሐብቴ መፈንቅለ ቦርድ አወጁ Read more »

ባለፈዉ መጣጥፌ “ቃል የእምነት ዕዳ ነዉ” ብዬ ጀምሬ “ቃላችን አይለወጥ” ብዬ ነበር የተለየኋችሁ። አለምክንያት አልነበረም እንዲህ ያልኳችሁ፤ በአንድ በኩለ ቃል መከበርም መከፈልም ያለበት ዕዳ ስለሆነ በሌላ በኩል ደግሞ ቀትር ላይ የገባዉን ቃል ሳይመሽ እንደ ጴጥሮስ ሦስቴ የሚክድ ብዙ ቃላ አባይ ሰላለ ነዉ። አገሬን ከወያኔ አጸዳለሁ ብሎ ቃል የሚገባ እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ዕዳ አለበት። ዕዳዉ ደግሞ ገንዘብ […]

The post የተናገሩት ከሚጠፋ . . . (በኤፍሬም ማዴቦ)      appeared first on ሳተናው (Satenaw)-Latest Ethiopian News & Breaking News.

በአዲሱ አመት ዋዜማ የፖለቲካ እስረኞችን ለመጠየቅ ወደ ቂሊንጦ እስርቤት ከእህቴ ጋር ሄጄ ነበር፡፡ ስማችንን እና የምንጠይቃቸዉን እስረኞች ስም ካስመዘገብን በኋላ መታወቂያችን አሳይተን ወደዉስጥ ልንገባ ስንል መታወቂያዉን የምትመለከተዉ ፖሊስ ስማችንን ካነበበች በኋላ “ቆይ ቆይ የእናንተማ መጠየቅ አለበት” አለችንና መታወቂያችንን ይዛ ከበር …

ምኞትና ተግባር ምንና ምን ናቸው? ርዕዮት አለሙ Read more »

የኢትዮጵያ የስደት መንግስት አደራጅ ኮሚቴ የኢትዮጵያ የስደት መንግስት የምስረታ ሂደትንና እያከናወናቸው የሚገኘውን ሰፊ የስራ እንቅስቃሴዎች በተመለከተ ለህዝብ ይፋ ለማድረግ፤ ቅዳሜ፣ ሴፕቴምበር 12፣ 2015 የመጀመሪያውን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። ጋዜጣዊ መግለጫውን ብዙ ሚድያዎች፣ ጋዜጠኞችና፣ በአለም ዙሪያ የሚኖሩ በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ተከታትለውታል። በዚህ …

የኢትዮጵያ የስደት መንግስት ምስረታን በተመለከተ የተካሄደ ጋዜጣዊ መግለጫ Read more »

በፍኖተ-ዴሞክራሲ ሬዲዮ ለቀረበው ውንጀላ የተሰጠ አጸፋዊ መልስ ሠሞኑን የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ንብረት የሆነው «ፍኖተ-ዴሞክራሲ» በመባል የሚታወቀው የሳተላይት ሬዲዮ ጣቢያ በዐማራው ነገድ ተወላጆች ላይ የጅምላ ክስ አቅርቧል። ክሱ «በአማራ ሕዝብ ስም ሌሎችን መዝለፍ የሚወገዝ ነው» በሚል ርዕስ ያዘጋጀውንመግለጫ ነሐሴ ፳፪ ቀን ፪ሺህ፯ ዓ.ም. በሬዲዮ አስተላልፏል[1]፤ በጽሑፍ ደግሞ በተባባሪ ድረ-ገፆች «አሲምባ[2]» እና «ደብተራው[3]»አሠራጭቷል። ከሁሉም የሚያሣዝነው […]

    በአለማየሁ አንበሴ የፍቅር አዲስ – “ምስክር” ታዋቂዋ ድምፃዊት ፍቅር አዲስ ነቃጥበብ፤እንደ ብዙዎቹ ድምጻውያን ሁሉ ለብዙ ዓመታት ድምጽዋን ሳንሰማ ቆይተናል፡፡ 2007 ዓ.ም ሊሰናበት ጥቂት ቀናት ሲቀሩትና አዲሱ ዓመት ለመጥባት እየተሽኮረመመ ሲጠባበቅ እሷ በመሃል 8ኛ የዘፈን አልበሟን ይዛ ከተፍ አለች፡፡  …

ፍቅር አዲስ ነቃጥበብ ስምንተኛ አልበሟን አውጥታለች Read more »

በያሬድ ቁምቢና ውብዓለም ተስፋዬ የአዲስ አመት ዋዜማ ጳጉሜ 5 ቱሉ ዲምቱ አቃቂ ደብረ ሰላም ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን በመገኘት ‹የመዳን ቀን ዛሬ ነው› እና‹ የጅራፍ ንቅሳት› የተሰኙ ሁለት የራሷን ግጥሞች አቅርባለች፡፡ ገና በስራዋ ስትታይ ድንቅ የትወና ብቃትና ፈጠራዋ የብዙዎችን ቀልብ መሳብ የቻለች ብርቅዬ ድንቅ አርቲስት ነበረች …ሰብለ ተፈራ፡፡ ፍጹም ባልተጠበቀ እና ድንገተኛ […]

የትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ዴምህት) ሊቀመንበር ሞላ አስገዶምና 600 ተከታዮቻቸው በርካታ የሻቢያ የድንበር ጠባቂ ወታደሮችን ገድለውና አቁስለው ወደ ሱዳን ማምለጣቸውን ዛሬ ከሰዓት በኋላ የደረሰን ዜና ያመለክታል። ተጨማሪ መረጃ ለማሰባሰብ አየሞከርን ነው። ኢሳት ያስተላለፈውን ግማሽ እውነት ሰበር ዜና ያድምጡ↓ https://www.youtube.com/watch?v=YJXGJiRZN68&feature=youtu.be 14748

የኢትዮጵያ የስደት መንግስት አደራጅ ኮሚቴ በኢትዮጵያ የስደት መንግስት የምስረታ ሂደትና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ማብራሪያ ለመስጠት፤ ቅዳሜ፣ሴፕቴምበር 12፣ 2015 ከቀኑ 3pm ጀምሮ (በዋሽንግተን ዲሲ ሰአት አቆጣጠር) ለህዝብ ክፍት የሆነ አለም አቀፍ ጋዜጣዊ መግለጫ አዘጋጅቷል። በእለቱ የኢትዮጵያ የስደት መንግስት አደራጅ ኮሚቴ ተወካዮች፤ …

የኢትዮጵያ የስደት መንግስት አደራጅ ኮሚቴ ለህዝብ ክፍት የሆነ አለም አቀፍ ጋዜጣዊ መግለጫ Read more »

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2008 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አርቲስት ሰብለ ተፈራ አዲስ አበባ ውስጥ ዛሬ 8 ሰዓት አካባቢ ከጎተራ ወደ ሳሪስ ጎዞ ስታደርግ ንፋስ ስልክ ቀለም ፋብሪካ አካባቢ በደረሰባት የመኪና አደጋ ህይወቷ አልፏል። የአደጋ መርማሪውን ዋቢ አድርገው የአዲስ አበባ ፖሊስ ፖሚሽን የህዝብ …

አርቲስት ሰብለ ተፈራ በመኪና አደጋ ህይወቷ አለፈ Read more »

ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ → * Ethiopian Int’l Conference in Washington DC 26 Sept 2015 * Letter of Appeal to Pope Francis I

አምዶም ገብረስላሴ ኣንጃው ይህ ኣብዮታዊ እርምጃ እንደሚ ወስድ ያሳወቀው “12ተኛ ጉባኤ እንዴት ኣለፈ…?” የሚል ኣጀንዳ በየመንግስት መስርያ ቤቶች፣ ከመቐለ ከተማ ኑዋሪዎች፣ የክፍለ ከተሞችና ወረዳዎች ካድሬዎችና ኑዋሪዎች ውይይት እየተካሄደ ነው። በመቐለ ማዘጋጃ ቤት ማክሰኞ 3/ 13/ 2007 ዓ/ም በኣቶ ተስፋኣለም ተወልደብርሃን …

የትግራይ ፌስቡክ ተጠቃሚዎች ኣብዮታዊ እርምጃ ሊወሰድባቸው መሆኑ በኣባይ ወልዱ የሚመራው የህወሓት ኣንጃ ኣሳወቀ Read more »

ለብዙ ኢትዮጵያዊያን፤ የኤርትራ ከኢትዮጵያ መገንጠልና የአገነጣጠሏ ሁኔታ፤ የውስጥ አካላችንን ያኔም፣ አሁንም እያንጠረጠረው ነው። በርግጥ በየኪሳችን ያለ የየግል ንብረት ስለተነጠቀብን አይደለም። በኤርትራ መገንጠል የቀረብን የግል ጥቅም ስለነበረም አይደለም። የሀገር ጉዳይ፤ ከንብረት፣ ከአባትና እናት፣ ከኑሮ የበለጠ ክብር የምንሠጠው ነው። በወቅቱ የቅርብ ጓደኛዬ …

የኤርትራ ጉዳይ – አንዱዓለም ተፈራ Read more »

መግቢያ „ የተፈጠርነው እንደ እንስሳ ለመኖር ሳይሆን ፣ የትክክለኛውን ዕውቀትና የታታሪነትን መንገድ ለማግኘትና ለመቀዳጀት ነው ።“ ዳንቴ ዳንቴ ይህንን ያለው በ13ኛው ክፍለ-ዘመን የኢጣሊያን ህዝብ በድህነት፣ በተስቦ በሽታና በጦርነት፣ እንዲሁም ኑሮው ሁሉ ስለጨለመበት ደጉን ከክፉ መለየት ባልቻለበት ወቅትና፣ ማንኛውንም ለሰው ልጅ የሚሰቀንን አጸያፊ ድርጊት በሚያደረግበት ዘመን በአንክሮ ከተመለከተ በኋላ ነው። በእሱ ዕምነትም፣ ለዚህ ሁሉ ዋናው ምክንያት […]

ገቢዎችና ጉምሩክ ነን ባዮች ከፓሊስ ጋር በመጣመር መርካቶ አካባቢ ላይ፤ ሸማቹን ህብረተሰብ መንገድ ላይ እያስቆሙ የያስከውን እቃ የገዛህበት የቫት ደረሰኝ አምጣ ወይም አሳየን እያሉ በጠራራ ፀሐይ እየዘረፉት ነው! – Sara MoAwol

ከጎንደር ወደ አዲስ አበባ የሚወስደው መንገድ ላይ ፍኖተ ሰላም አካባቢ በደረሰ የመኪና አደጋ የአንዲት እርጉዝ ሴት እና ሌሎች 5 ሰዎች ህይወት አልፏል። – ሃኒ ሰሎሞን (ፌስቡክ) 16095

ከመልኬ መንግስቴ ከፍል 1 ለቅምሻ. ይህን ለሚመለከተው ሁሉ የአክብሮት ሰላመታየን አቀርባለሁ| ለረጅም ጊዜ ማስታወሻ ስይዝ ቆይቸ የደረስኩት መጽሀፍ ወደማጠናቀቅ ስለደረሰኩ አምላክ ፈቃዱ ከሆነ በቅርብ ጊዜ ለሕዝብ ለማበርከት በዝግጅት ላይ ነኝ፣ይህን ለቅምሻ የአቀረብኩት እንደመንደርደሪያ ሁኖ ዝርዝር ሁኔታውን በመጽሐፋ ውስጥ ሰለተጠቃለለ መጽሀፋን …

የአርበኛው ኑዛዜ (መልኬ መንግስቴ) Read more »

ከአክሊሉ ወንድአፈረው የተለያዩ ድርጅቶች የወያኔ/ ኢህአዴግን መንግስት በትጥቅ ሀይል ለማስወገድ በአስመራ ስልጣን ከያዘው ሻቢያ ጋር መቀራረብና ተባብሮ መስራትን መርጠዋል። ይህን በተመለከተ ባንድ በኩል የወያኔ/ኢህአዴግን የግፍ ስርአት ለማስወገድ ከማንም ጋር ቢሆን ማበር አስፈልጊ ነው የሚሉ ሲኖሩ ሌሎች ደግሞ የወያኔን የግፍ ስርአት …

የኢሳያስ (የሻቢያ) ስታራተጂ፤ ኢትዮጰያን ለመታደግ ወይስ እንደገና ለመግደል? Read more »

ጠ/ ምኒስቴ ሃይለማርያም ለሰቆጣ ህዝብ ዛሬ የሻዳይ በህል ለማየት ነው ለእግረመንገዳቸው መጎብኘት የነበረባቸው? የሰቆጣ የላሊበላ ኣውራጃ ህዝብ በድርቅ በተለያዩ የተፈጥሮ ችግር በመልካም ኣስተዳደር በፍትህ እጦት ምክንያት ወደስደት መበታተን ከጀመረ ኣመታት ኣሰቆጥራል በተለይ ባለፉት ሁለት ኣመታትና ዘንድሮ የኣገው ህዝብ እንስሳ ዘቤቱ ኣልቀው የቀሩት ተሽጠው ወጣት ሴቶችና ወንዶች ኣገር አቃርጠው ጠፍተዋል የወለዱ ሴቶች ህፃናት ወደ ኣጓራባች ክልልና […]

The post የሃደለማርያም ደሳለኝ ሽመትና የሰቆጣ ጉብኝት – አስገደ ገብረስላሴ appeared first on ሳተናው (Satenaw)-Latest Ethiopian News & Breaking News.

የተገደሉበት ቦታ ገላባት የምትባል ሰሜን ሱዳን ላይ መሆኑ ከጎንደር ምንጮች ገልጸዋል። 1. ታደለ አበጀ 2. ቴዴ ሸመዴ 3. የሁንሰ አሰናቀው 4. ታከለ አህመድ 5. እሸቱ ዳወድ 6. ባህሩ ቃኝው 7. ሀሰን 8. ታዮ ሙላለም

ዳንኤል ተፈራ ትናንት አንድ ቀጠሮ ይዘን ነበር… አዎ!… ይሄው በቀጠሯችን መሰረት ከች፤ የመብራቱ መኖርና ‹‹የኢንተርኔት ኮኔክሽን›› መከሰት ታክሎበት በትናንትናው ዕለት ከዶ/ር ነጋሶ ጋር ስለነበረኝ ቆይታና ትዝታ ጥቂት ለማለት በቃሁ፡፡ ዶ/ር ነጋሶ የሚኖሩት ብስራተ ገብርኤል አካባቢ በመንግስት ቤት ነው፡፡ ያውም ፖለቲካው …

ጥቂት ትዝታ ዶ/ር ነጋሶ ቤት ከነበረኝ ቆይታ (ዳንኤል ተፈራ) Read more »

ኤልሳ ብስራት ገንዘብ አምጡ ክፈሉ ባዩ ግንቦት 7 ቡድን በዋሺንግተን፤ ሲያትልና ዳላስ ያከሄደውን ዝርፊያ በሎንዶንም በመቺው እሁድ ሊያከናውን ተዘጋጅቷል። የሚሞኝ ዳያስፖራ ሞልቷልና በአስቸኳይ እንብላው ነው ዘመቻው። የጦር ስምሪቱ ወሬ ነፍሶበታልና፤ ውሸት መሆኑን የቡድኑ ደጋፊዎች ራሳቸው እየተረዱት ነውና ቶሎ ቶሎ ዝርፊያው …

ግንቦት 7ና አሜሪካ — ከመጋረጃው በስተጀርባ Read more »

በአቡነ ቴውፍሎስ  ተረቅቆ በግ. ቀ. ኃይለ ሥላሴ ዘመን ጊዜ ታውጆ በደርግ ዘመን ሥራ ላይ የዋለው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን መተዳደሪያ ደንብ (ቃለ አዋዲ) ዛሬ የሚታየውን የሰበካ ጉባኤ የተጀመረበት ነበር። ይህንን ታላቅ ተግባር ጫንቃቸው ላይ አርፎ  ከነበሩት አባቶች መካካለ  ከጥቂት ዓመታት በፊት  ከዚህ …

ቃለ አዋዲና ፍልሰታን አስመልክተው ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ በነጻነት ለኢትዮጵያ ሬዲዮ የሰጡት ቃለ-መጠይቅ Read more »

የኢትዮጵያ የስደት መንግስት መመስረት አስፈላጊነት ላለፉት ሁለት አስርት አመታት፣ በተለይ ደግሞ የግንቦት 1997 ዓ.ም. ሃገራዊ ምርጫን የህወሃት/ኢህአዴግ ስርዓት በጠመንጃ አፈሙዝ ከህዝብ መንጠቁን ተከትሎ ውይይትና ክርክር ሲደረግበት ቆይቷል። የተሰረቀውን የህዝብ ድምፅ ለማስመለስ የተለያዩ ግለሰቦችና ድርጅቶች የተለያየ የትግል ስልት መከተልን መርጠዋል። አንዳንዶች …

የኢትዮጵያ የስደት መንግስት፤ ከህሳቤ ወደ ተግባራዊነት Read more »

ርዕዮት አለሙ፤ ከአዲስ አበባ ልጆች ሆነን “እከሌ (እከሊት) አክራሪ ነዉ (ናት)” ሲባል ይሰጠን የነበረዉ ትርጉም እና አሁን አክራሪነት እየሰጠ ያለዉ ትርጉም ለየቅል ይመስለኛል፡፡ ያኔ አንድ ሰዉ በአክራሪነት ሲጠራ ከብዙሃኑ በተለይ ሁኔታ ሃይማኖቱን ወይም የሚያምንበትን አንዳች ነገር አጥብቆ መያዙን እና በሚያምንበት ነገር ላይ …

አክራሪና አሸባሪዉ ኢህአዴግ ወይስ የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት? – ርዕዮት አለሙ Read more »

በጥበቡ በለጠ በዓሉ ግርማ ኢትዮጵያን ከ1966- 1983 ዓ.ም ለአስራ ሰባት ዓመታት በመራት የደርግ መንግሥት ውስጥ ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩት ኮ/ል ፍሰሃ ደስታ በቅርቡ አንድ መግለጫ የሚመስል ጉዳይ ተናግረው ነበር። የተናገሩት በጓደኛቸው የመጽሐፍ ምረቃ ሥነ-ሥርዓት ላይ በጋዜጠኞች ተጠይቀው ነው። ጥያቄው በዘመነ ደርግ …

የበዓሉ ግርማ ጉዳይ እና ኮ/ል ፍሰሃ ደስታ Read more »

ይህ ጽሁፍ ቀደም ሲል ጋዜጠኛ ደምስ በለጠ ሄኖክ ሰማ እግዚሀር (የቪኦኤ ጋዜጠኛ) መብቱ ነዉ በሚለዉ መጣጥፉና በኤርትራ በኩል ኢትዮጵያን ነጻ ማዉጣት ሊታሰብ የማይቻል ነዉ ተብሎ የሚቀረበዉ ሀሳብ በማይመቻቸዉ ወገኖች ላይ ከሞላ ጎደል የተነጣጠረ ድርሳን ነዉ። ጋዜጠኛ ደምስ አከታትሎ በኤርትራ በኩል …

ጋዜጠኛ ደምስ እና ተያያዥ ጉዳዮች Read more »

(ከይታያል የሩቅሰው) መነሻዬ ሰመረ ዓለሙ የተባሉ ሰው ካቀረቡት ጽሁፍ መካከል አንዱን በማንበቤ ስለተጠቃሹ ከማውቀው እውነት ጥቂት ቆንጥሪ በሚከተሉት አርእዕስቶች በመክፈል፡ የነጠረውን ሀቅ እያነሳሁ አንድ ሁለት ለማለት ነው። ስለዚህ 1/ኮሎኔል ታደሰ ሙሉነህ፡ ምን ሰርቶ ነበር? 2/የመሰወሩ ምክናያቶችስ ምንና እነማን ናቸው? 3/እኛስ …

የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ሊቀመንበር ኮ/ል ታደሰ ሙሉነህ መሰወር Read more »

በዚህ አመት በሀገረ አሜሪካን በሚገኙ ታላላቅ ሚዲያዎች አነጋጋሪ የሆነውን የፒተር ሽዊዘር ” CLINTON CASH” የሚለውን መጵሀፍ እንደነበረ የሚታወቅ ነው። መጵሀፋን ከወዳጆቼ ተውሼ እያነበብኩ ገጵ 134 ስደርስ ከዛ በላይ መቀጠል አልቻልኩም። እንዲህ በማለት ራሴን ጠየኩ፣ “አላሙዲን ሆይ ከኢትዬጲያውያን የነጳነት ጫንቃ መቼ …

“አላሙዲን ሆይ…?” – ከኤርሚያስ ለገሰ Read more »