ውድ ኢትዮጵያውን፡- ሕዝብ የሉዓላዊ ስልጣኑ ባለቤት በሆነበት ሃገር ፍትህ ከፍ ባለ ዙፋን ላይ ትቀመጣለች፡፡ እውነትም ምሰሶና ወጋግራ ሆና ፍትህን ዘወትር የመደገፍ እድሏን ትጎናጸፋለች፡፡ በኢትዮጵያ የፍትህና የእውነትን የክብር ቦታና ሚና አፈ-ሙዝ ወስዶታል፡፡ ፍትህና እውነት ደግሞ ትቢያ ላይ ተጥለዋል – ምንም እንኳ …

የእስረኛው ማስታወሻ – “በኢትዮጵያ እውነትና ፍትህ ከትቢያ የተሻለ ቦታ ቢኖራቸው ኖሮ…. ”  – አንዷለም አራጌ Read more »

ከዋስይሁን ተስፋዬ ትግል ካለ የአምባገነኖች ጫናም የዛኑያህል የከፋ እንደሚሆን ግልፅ ነው። ወያኔም እያደረሳቸው ያሉት መጠነሰፊ በደሎች የዚሁ እውነታ ምስክሮች ናቸው። በትግል ሂደት እንቅፋቶችና ችግሮች መከሰታቸው አይቀሬ ነውና፤ የችግሩን ምንጭ ለይቶ ለማወቅና መፍትሄዎችን አበጅቶ ወደፊት ለመራመድ፤ ግልፅ በሆነ መንገድ መወያየት አስፈላጊ …

የወያኔ ግፍ በደልና አፈና ሲጨምር ትግላችን የበለጠ ይፋፋማል! Read more »

ጅዳ ሳውዲ አረቢያ ለህክምና በድብቅ ገብተው የልብ በሽታ ህክምና የተደረገላቸው የህወሃት/ኢህአዴግ ከፍተኛ ሹም በህይወት መኖራቸውን እንደሚጠራጠሩ ከሆስፒታሉ የሚወጡ ምስጢራዊ ምንጮች አረጋገጡ፡፡ በልብ በሽታ የሚሰቃዩት አቶ በረከት ለህክምና ጅዳ ሳውዲ አረቢያ የሚገኝ አንድ ሆስፒታል ህክምናቸውን ተከታትለው ወደ ሃገር ከተመለሱ ወዲህ የጤንነታቸው …

በረከት ስምኦን በህይወት መኖራቸውን ሳውዲ አረቢያ የተኙበት ሆስፒታል ሊያረጋግጥ አልቻለም – ጎልጉል Read more »

ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ 1. ከወያኔ ውድቀት በኋላ የሽግግር ጊዜ መንግስት ምን መምሰል አለበት? 2. የሽግግር መንግስት ዋና ዋና ስራዎች ምን መሆን አለባቸው? 3. የወደፊቱ ስርኣት ፓርላሜንታዊ ወይስ ፕሬዚዳንታዊ? ለምን? 3. በዘውግ የተደራጁ ፓርቲዎችና ሌሎች ድርጅቶች በምን መልኩ በሽግግርና በቋሚው መንግስት …

ከወያኔ ውድቀት በኋላ የሽግግር ጊዜ መንግስት ምን መምሰል አለበት? (ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ) Read more »

አድነው ዋሚ ጦሩ ገሰገሰ ከተሰነይ ጉልች ገና ሳይነሳ ከጎንደር ደረሰ። ከሁለት ሳምነት በፊት ጀምሮ ህዝባዊ ሀይል በሚል የሚጠራውና መቀመጫቸው ኤርትራ የሆነው የግንቦት 7 ጦርና የአርበኞች ግንባር ጦር ውህደት ውጤት የተባለው ድንበር አቋርጦ ወደ ወልቃይት (ኤሳት ትግራይ ብሎ አጽድቆታል!) በመዝለቅ ቃፍቲያን …

የወልቃይት ተወላጆች መሬታቸውን መነጠቃቸው ሳያንስ ትግላቸውም በሻዕቢያ መነገጃ መዋሉ አስቆጥቷቸዋል Read more »

ጌታቸው በቀለ፣ ጉዳያችን ብሎግ ኢትዮጵያ የገባችበት ብድር ከፍተኛ ቢሆንም የመሰረታዊ ፍላጎቶችን በዋና ከተማ ደረጃም ማዳረስ አልቻለችም በቢልዮን የሚቆጠር ዶላር የት ገባ? አንዲት ሀገር ከጠቅላላ ምርቷ 30 ከመቶው ከለጋሽ ተቋማትና ሃገራት የሚገኝ ብድር ላይ ከተመሰረተ ከፍተኛ የዕዳ ቀውስ ውስጥ እየገባች መሆኗን …

ሀገራችን ከመሸጧ በፊት መድረስ የዜጎች ግዴታ ነው! Read more »

የልደታ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ በእነ ዘመነ ካሴ መዝገብ ከ2ኛ እስከ 5ኛ ድረስ ለተጠቀሱት ተከሳሾች የመከላከያ ምስክር ሆነው እንዲቀርቡ ወሰነ፡፡ የፌደራል አቃቤ ህግ ‹‹ከአንዳርጋቸው ጋር በአካል ተገናኝታችኋል›› የሚል ክስ የመሰረተባቸው ተከሳሾቹ ‹‹ከአንዳርጋቸው ጋር ተገናኝታችኋል ከተባለ አቶ አንዳርጋቸው ኢትዮጵያ …

አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ የመከላከያ ምስክር ሆነው እንዲቀርቡ ፍርድ ቤቱ ወሰነ – ነገረ ኢትዮጵያ Read more »

ከኤሊያስ ክፍሌ (ትርጉም በ አንባቢ) ግንቦት ሰባት በወያኔ ፋሺስት ሁንታ ላይ ወታደራዊ ድል እየተቀናጀሁ ነው በማለት በሃሰት ፕሮፓጋንዳ ሃገር ወዳዱንና የድርጅቱን ደጋፊዎች ለማጭበርበር እና አምታቶ ገንዘብ ለመሰብሰብ፣ እንዲሁም ሕዝብ እየተገደለ እየታሰረ ለምን ዝም ይባላል? ምን እየሰራቹ ነው? ያላቸውን የአባላቶች ቁጣ …

የግንቦት ሰባት የሃሰት ጦርነት Read more »

By Redeat Bayleyegn የ32ኛው የኢትዮጵያ ስፖርት ፌዴሬሽን በሰሜን አሜሪካ አመታዊ ቶርናመንት ደረሰ። ከጁን 28 እስከ ጅላይ 4 2015 በዩኒቨርስቲ ኦፍ ሜሪላንድ በርድ ስቴድየም ይካሄዳል። 31 ቡድኖች ከ25 የሰሜን አሜሪካ ከተሞች ለውድድሩ ይመጣሉ ፥ ካልጋሪና ቶሮንቶ ካናዳን ጨምሮ። በቀላሉ መገመት እንደሚቻለው …

የኳስ ንግሥና የኢትዮጵያውያን አመታዊ በአል Read more »

ፈቃደ ሸዋቀና ማስታወሻ ፥  (የዚህን ጽሁፍ መሰረታዊ ይዘት በቅርቡ በተካሔደው ኢሳት ባዘጋጀው ጉባዔ ላይ አቅርቤው ነበር። የኢትዮጵያን ሁኔታዎች አዘውትሮ እንደሚከታተል ኢትዮጵያዊ በሀገራችን የሰፈነው ዘግናኝ ድህነት የፈጠረውን አሳዛኝና አዋራጅ ስደትና ወደፊትም መፍትሔ ካልተበጀ ሊፈጥር የሚችለውን ችግር ገምቼ የባሰ ድህነት ውስጥም ሳንዘፈቅ …

የስደቱን መከራ ወደ መፍትሔ መፈለጊያ እድልነት መቀየር ይቻላል? የመነሻ ሀሳቦች – ፈቃደ ሸዋቀና Read more »

ሚካኤል ዲኖ ይባላል። የአዲስ አበባ ልጅ ነው። ከ1998 ዓ.ም ጀምሮ በተለያዩ ጋዜጦች እና የሬድዬ ፕሮግራሞች ፅሁፎችን በማቅረብ የጋዜጠኝነት ሙያን እንደተቀላቀለ መረጃዎች ያሳያሉ። በ2002ዓ.ም በጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በምትዘጋጀው ፍትሕ ጋዜጣ ላይ በሪፓርተርነት እና በዓምደኝነት እየሰራ፣ ጋዜጣዋ የተደበቀውን የመለስ ዜናዊ ሞት በማተሟ …

ጋዜጠኛ ሚካኤል ዲኖ የሚያስተዳድራቸው ደካማ እናቱንና ተሰናብቶ፣ የሚወዳትን አገሩን ጥሎ ተሰደደ Read more »

በሊቢያ የተሰውትን ኢትዮጵያውያን ሰማእታትን ምክንያት በማድረግ ሰሞኑን ባደረግነው ክትትል ወያኔ London, UK ያደረገውን ድራማ በዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ ሊደገም እየተዘጋጀ መሆኑን መረጃዎች ይጠቁማሉ። ህዝቡን ለማምታታት ሁለት ነገሮች ተከስተዋል። አንደኛው መምህር ዘበነ በሚያስተዳድረው የደብረ ገነት መድኃኒዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ተዘጋጅቶ …

በሙታን ስም ድራማ በዋሽንግተን ዲሲ Read more »

በአቶ ኢሳያስ አፈወርቂ የሚመራው አስመራ ላይ የተሰየመው የሻአቢያ መንግሥት ለ 23 ዓመታት የተከተለውን አካሄድ እንዳላዋጣው በመገንዘብ ይመስላል በተወሰነ ደረጃ ለየት ያለ ገጽታን ለማሳየት እና ራሱን አለሳልሶና የሰላም አባወራ ሆኖ ለመቅረብ በመሯሯጥ ላይ ይገኛል። ይህ ምን መልክ ይዞ ነው የሚራመደው? ለሀገራችን …

የሻአቢያ “የተሀድሶ” ስትራተጂ አካሄዱና እንደምታው – አክሊሉ ወንድአፈረው Read more »

ከዶ/ር ሃይሌ ላሬቦ [Click here to read the PDF copy] ከፊታችን ባለው እሁድ በኢትዮጵያ ውስጥ ምርጫ ይካሄዳል። በዚህ ቀን በሕገ መንግሥቱ መሠረት ዐምስት መቶ ዐምሳ[1] ሹማምንት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ ለፈደረሽኑ ሸንጎ ቤት ደግሞ አንድ መቶ ዐሥራ ሰባት አባላት ከሃያ …

በእሑዱ ምርጫ አንዳንድ ነጣጥቦች – ዶ/ር ሃይሌ ላሬቦ Read more »

ኢትዮጵያ የመከላከያ ሰራዊት የላትም። የገዥውን ፓርቲ የስልጣን ዕድሜ ለማስረዘም የሚንቀሳቀስ የጉጅሌ ስብስብ ነው “መከላከያ ሰራዊት” ተብዬው። ለማንኛውም ከዚህ በታች ያለውን የወያኔ “ወታደራዊ ባለሙያዎች” አስተያየት ማንበቡ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት በምን አይነት ጭንጋፍ መንግስት እንደምትተዳደር በይበልጥ ግልጽ ያደርጋል።  አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2007 (ኤፍ.ቢ.ሲ) …

የ”ኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት” በአይሲስ ላይ ወታደራዊ እርምጃ የመውሰድ አቅም እንደሌለው የገዥው ፓርቲ የደህንነትና ወታደራዊ ሳይንስ ጠበብቶች ለፋና ብሮድካስቲንግ አስረዱ Read more »

ከቴዎድሮስ ሓይሌ ሰሞኑን በየመን በደቡብ አፍሪካ በወገኖቻችን ላይ የደረሰው የሞት አደጋ የፈጠረው ህዝባዊ ቁጭትና ሃዘን ሳይበርድ ይባስ ብሎ በሊብያ በዚህ ዘመን ይፈጸማል ብሎ ለማሰብ የሚከብድ አረመኔያዊ በሆነ መልኩ በግፍ የተሰየፉትን ወንድሞቻችን የተቀላ አንገት ተመልክተናል ። ይህ የሽብር ድርጊት ለእኛ ለባለቤቶቹ …

ወያኔና ISIS – የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች! Read more »

(ይሄን መልእክት እና ሌሎች ተመሳሳይ መልእክቶችን ያሰራጩ። ሕዝቡ መረጃ እንዲደርሰውና የእንቅስቃሴው አካል እንዲሆን የድርሻዎትን ይወጡ) ሐሙስ በመላው አገሪቷ፣ በአዲስ አበባ፣ አዳማ፣ ባህር ዳር፣ ጎንደር፣ አምቦ፣ ወለጋ፣ ደብር ብርሃን፣ ደሴ አርባ ምንጭ አዋሳ …የሥራ ማቆም አድማዎችን ያካተቱ ሰላማዊ እንቅስቃሴዎች ይኖራሉ። ታክሲዎች …

ሀሙስ ሚያዝያ 15 ቀን ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ በርካታ የፖለቲካ፥ የሲቪክ፥ የሙያ፥ የሃይማኖትና ሌሎችም ድርጅቶች በአንድ ላይ በመላው ኢትዮጵያና ዓለም ዙሪያ የሀዘን ቀን አውጀዋል Read more »

ከአርአያ ተስፋማሪያም ጋዜጠኛ ሚሚ ስብሃቱና ባለቤቷ ዘሪሁን በዲሲ እንደሚገኙ ታውቋል። ባላፈው ቅዳሜ ከዲሲ ከሚተላለፈውና ንጉሴ በተባለ “ጋዜጠኛ” ከሚሰናዳው ራዲዮ ጋር ቃለምልልስ ያደረገው ዘሪሁን በዲሲ በሚገኙ የሃበሻ ሬስቶራንቶች ከባለቤቱ ጋር ሲዝናና ኢትዮጵያውያን እየሰደቡት፣ እያስፈራሩትና አንዳንዶች ደግሞ ስልክ እየደወሉ በሱማሊኛ ቋንቋ ተቃውሟቸውን …

የህወሃት በቀቀኖች ሚሚ ስብሃቱና ባለቤቷ ዘሪሁን ተሾመ በዲሲ – አርአያ ተስፋማሪያም Read more »

ክንፉ አሰፋ እለተ እሁድ ከቀትር በሁዋላ አንድ የስልክ ጥሪ ደረሰኝ። ቁጥሩ +251 945226530 ነበር። ስልኩን አነሳሁት። “ሃሎ” “አቤት” “አለማየሁ ነኝ። መን አባክ ነው የምትጽፈው። እኔ አላማዬ ነው። አንተን ግን አንገትህን ቆርጬ ነው የማሳይህ። ለማየት ያብቃህ። ያን የምትጽፈውን ጽሁፍ… እኔ ምንም …

በስለላ ከሆላንድ የተባረረው የጋዜጠኛውን አንገት እቆርጣለሁ አለ Read more »

በአርአያ ተስፋማሪያም ቱጃሩና ተከታዮቻቸው በዲሲ ይገኛሉ። ከሰሞኑ አሸሸ ገዳሜው ጦፏል። አንዳንዶች የዘቀጠ ተግባር ሲፈፅሙ ታይተዋል። ይህን ለጊዜው እንለፈው… ለመፃፍም ስለሚቸግር።…አራዊት (ደምስ) ቀይ ካርድ ተመዞበታል። በዲሲ ዳውንታውን አካባቢ በሚገኝ ህንፃ ላለፉት 5 አመታት የኖረው አራዊት ወጪው ይሸፈን የነበረው በቱጃሩ ነው። በወር …

የአላሙዲ አራዊት Read more »

መታሰቢያ ካሳዬ | አዲስ አድማስ የአዲስ አበባ ከተማ የቀላል ባቡር ፕሮጀክት ሥራ ከሞላ ጎደል በመጠናቀቁ በነገው ዕለት የቅድመ አገልግሎት ሙከራ ሊያካሂድ ነው፡፡ ታላላቅ የመንግስት ባለስልጣናትን፣ ታዋቂ ግለሰቦችንና የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎችን በሚያካትተው የቅድመ አገልግሎት ሙከራ ቃሊቲ ጉምሩክ አጠገብ ከሚገኘው የአዲስ አበባ …

ያለ በቂ ጥናት የተሰራው የወያኔ ባቡር መስመር ውዝግብ ፈጥሯል Read more »

ማስረሻ ባደንጋ (አባስ) ሰሞኑን የኢትዮጵያ ፖለቲካ የመንደር ወሬ ሆኖ የከረመውና እስከአሁንም መጨረሻው ያለየለት ዋና ጉዳይ ሆኖ የሰነበተው ከወደ ኤርትራ የሚሰማው የሁለት ብረት ያነሱ ኃይሎች ውህደት ነው፡፡ ይህ ውህደት ከጅምሩ ግልፅነት የጎደለውና ብዙዎችን ግራ በማጋባቱ ለብዙ ትችቶች የተመቸና የተዳረገ ነበር፡፡ በኢትዮጵያ …

ከውህደቱ ጀርባ – ማስረሻ ባደንጋ (አባስ) Read more »

(ናይሮቢ፣ ጃንዋሪ 29 ቀን 2015ዓ.ም.) – የኢትዮጵያ መንግስት ተቃውሞን ለማፈን የሚያካሂደውን የእስር፤ የውንጀላ እና ህገ-ወጥ የሃይል እርምጃ ዘመቻ በ2014 ዓ.ም. አባብሶ ቀጥሎበታል ሲል ሂዩማን ራይትስ ዎች ዛሬ ይፋ ባደረገው የ 2015 የዓለም ሪፖርት አስታወቀ። መንግስት ለሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፎች የሚሰጠው ምላሽ …

በኢትዮጵያ ግንቦት 2015 ዓ.ም ከሚካሄደው ምርጫ አስቀድሞ የሰብዓዊ መብቶች ሁኔታ አስከፊ ደረጃ ላይ ደርሷል (Human Rights Watch) Read more »

የኢህአዴግ ምርጫ ቦርድ አንድነት በተለጣፊዎቹ በእነ ትግስቱ አወሉ እየተመራ ወደ ምርጫ እንዲገባ ወሰነለት። ሕጋዊው አንድነት በተለጣፊው መተካቱ ተረጋገጠ። ዝርዝር መረጃ እንደደረስን እናቀርባለን።

አንድነት ፓርቲ እሁድ ጥር 24 ደሴ የሚያካሄደው ሰልፍ ከከተማው አስተዳዳር እውቅና የተሰጠ ሲሆን ሰልፉ በደሴ አራዳ አከባቢ ከሚገኘው የአንድነት ቢሮ ተነስቶ መጨረሻ ሆጤ አደባባይ ነው የሚያበቃው። ሰልፉ ከ2:00 እስከ 7:00 ሰዓት የሚቆይ ሲሆን እንደተለመደው የደሴና የአከባቢዋ ህዝብ በነቂስ ይወጣል ተብሎ …

አንድነት ፓርቲ እሁድ ጥር 24 በደሴ ከተማ ህዝባዊ ሰልፍ ያካሂዳል Read more »

( ሄኖክ የሺጥላ ) ወያኔ በብረት ትግል ይወድቃል ። በብረት ትግል ብቻ አላልኩም ። ይሄማ ግብጽንም ፣ ቱንዝያንም ፣ ሊብያንም ፣ ቦርኪና ፋሶንም አረ እኛነታችንንም አለማወቅ ነው ። አሁን አሁን የምሰማው አስተያየት ግን የሚገርም ነው ። አባላትና ደጋፊዎች የኢትዮጵያ ነጻነት …

ድል በትግል ( ሄኖክ የሺጥላ ) Read more »

( በሄኖክ የሺጥላ ) ጸጥ በል ለጥ በል ዝም በል አንተ ድሃ ባላቤት የሌለህ የሰው ወራጅ ውሃ ! አትናገር ባፍህ በጅህ አትመገብ ልመና ነው ግብርህ ስራህ ነው መስገብገብ ። አንተ ድሃ ዝም በል ቢርብህ ራበኝ ጠማኝ እንዳይወጣህ ይህን ለመናገር ማን …

አንተ ድሃ ዝም በል (ሄኖክ የሺጥላ) Read more »

የወያኔ ወታደሮች በሰላሌ አውራጃ ጎሮ መስቀላ ተብሎ በሚጠራ ከተማ የታጠቁ ተቃዋሚዎች ብለው የጠረጠሯቸውን ሁለት ግለሰቦች፥ አቶ ከተማ ውበቱ እና ለጊዜው ስሙ ያልታወቀውን ጓደኛውን፥ በአደባባይ ከረሸኑ በኋላ ሬሳቸውን በከተማ መሃከል እየጎተቱ ለህዝብ ሲያሳዩ ቆይተው መጨረሻ ላይ መሃከል ከተማ ሰቅለዋቸዋል። ድርጊቱ የተፈጸመው …

በሰላሌ አውራጃ 2 ግለሰቦች በወያኔ ፖሊሶች በአደባባይ ተረሽነው ሬሳቸው በከተማ መሃል ተጎተተ – ፎቶ Read more »

ክንፉ አሰፋ በመጀመርያ “ዶክተር” ደብረጽዮን ገብረሚካኤል የህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ (ህወሃት) ደጋፊና ተደጋፊ የኪነጥበብ ባለሙያዎችን በሙሉ ጠሯቸው። ሰበሰቧቸው። እንዲህም አሏቸው። “ወደ ደደቢት አብራችሁን ትሄዳላችሁ፤ እዛ እንደደረሳችሁም አመጣጣችንንና አካሄዳችንን በደንብ አድርጋችሁ ታጤናላችሁ። ከዚያ ስትመለሱ ሁሉንም ነገር ለህዝቡ ትናገራላችሁ።…” በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር …

የደደቢት ጉዞ መዘዝ፤ ከሰራዊት ፍቅሬ እስከ ታገል ሰይፉ Read more »

አንድነት በዛሬው ዕለት መነሻውን ከደብረማርቆስ ዩኒቨርስቲ መድረሻውን ደግሞ የንጉስ ተክለሀይማኖት ቤተመንግስት ከሚገኝበት ተክለሀይማኖት አደባባይ ያደረገ የተቃውሞ ሰልፍ አካሄዷል፡፡ ፓርቲው ባደረገው የተቃውሞ ሰልፍ ላይ የፓርቲው አባላት፣ ደጋፊዎች እና የደብረማርቆስ ከተማ ነዋሪዎች የተገኙ ሲሆን በሰልፉ ላይ የተገኙት ታዳሚዎችም ምርጫ ቦርድና ገዢው ፓርቲ …

አንድነት ፓርቲ በደብረማርቆስ በዛሬው እለት ያካሄደው ሰልፍ ይህን ይመስል ነበር – ፎቶዎች Read more »

ይህ ቪዲዮ እንደሚያሳየው የወያኔ ፖሊስ ፋሽስታዊ ድብደባ የአንድነት ፓርቲ በዛሬው እለት የጠራውን ሰላማዊ ሰልፉ ሊያቆም አልቻለም። የአንድነት መሪዎችና አስተባባሪዎች ላይ ከባድ ጉዳት ደርሷል፥ ህዝቡ ግን ጥሪያቸውን ተቀብሎ ድምጽ ማሰማቱን ቀጠለ። ምክንያቱም ፍርሃቱን ሰብሮ ለነጻንቱ ለመቆም የቆረጠን ህዝብ ምንም ሃይል ሊያስቆመው …

የወያኔ ፖሊስ ፋሽስታዊ ድብደባ የአንድነት ፓርቲ በዛሬው እለት የጠራውን ሰላማዊ ሰልፉ ሊያቆም አልቻለም – ቪዲዮ Read more »

ከዳንኤል ፈይሳ የወያኔ ቅልብ ፖሊስ ሰልፍ አትወጡም እያለ ድብደባውን አጧጧፈው። እኔም እሪታውን በቀጭኑ ሽቦ ሰማሁት። አብሬ ጮሁ። አብሬ ታመምኩ። ግን አንድ ድምጽ ነበር ከዛ ሁሉ ትርምስ ጩሀት ግርግር መካከል ጮኽ ብሎ የሚሰማ። “ተላላኪ” “ባንዳ” “የባንዳ ተላላኪ” እያለች እየደበደቧት እያቃሳተች ነጻነት …

ዛሬ ከምድረ ኢትዮጵያ የጀግና ድምጽ ሰማሁ። የጣይቱን። Read more »

ሄኖክ የሺጥላ ኤርትራ መሄድ እፈልጋለሁ ። የግንቦት ሰባት ሕዝባዊ ኃይልን መቀላቀል ደሞ አላማዬ ነው ። እስካሁን ለምን እንደቆየሁ አላውቅም ። ስለምፈራ ግን አይደልም ። እኔ የትግሬ ወያኔን መታገል የሚያስፈራ ነገር መስሎኝ አያውቅም ። ለአንድም ቀን ! ይመስክር ያልተነገረው ታሪኬ ! …

ኢሳያስ አፈወርቂ አማርኛ በደንብ አይችልም (ሄኖክ የሺጥላ) Read more »

የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አንድነት በምርጫው ለመወዳደር መወሰኑን ተከትሎ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ እና ኢህአዴግ እያደረጉት ያለውን ስውር ደባ እንዲያቆሙ በተደጋጋሚ ሲጠይቅ ቢቆይም መፍትሄ የሚሰጥ አካል ባለመገኘቱ ምክንያት ‹‹መብታችንን ለማስከበር አንለምንም›› በማለት በነገው እለት ማለትም ጥር 17/2007 ዓ.ም በ5 ከተሞች የጠራውን …

የአንድነት ብሄራዊ ምክር ቤት የነገው የተቃውሞ ሰልፍ እንደማይታጠፍ ውሳኔ አስተላለፈ Read more »

(ኢ.ኤም.ኤፍ) በቅርቡ የህወሃት 40ኛ አመት ሲከበር፤ በርካታ የኪነ ጥበብ ሰዎች የተደረገላቸውን ግብዣ ተቀብለው ወደ ትግራይ ማምራታቸው ይታወሳል። ሁሉም አርቲስት ግን… ፖለቲካዊ ይዘት ያለውን ጉዞ አልተቀበለም። ሁሉም የየራሳቸው ምክንያት ሊኖራቸው ይችላል። ህዝቡ ወደ ደደቢት የሄዱትን ያወገዘውን ያህል ጥሪውን ሳይቀበሉ የቀሩትንም ማመስገን ይገባው ነበር። ወደ ደደቢት ካልሄዱት መካከል፤ እነአብርሃም ወልዴ፣ እነጆሲ፣ ላፎንቴን፣ ደረጄ ኃይሌ፣ ሰይፉ ፋንታሁን እና […]

ዕሁድ ጥር 17/2007 ዓ.ም ከጠዋቱ በ 3፡00 ሰዓት በአንድነት ፓርቲ ላይ የሚደረገውን ደባ ምርጫ ቦርድና አምባገነኑ የኢህአዴግ መንግስትን በመቃወም ነው። መነሻው ከአንድነት ፓርቲ ቀበና ከሚገኘው ቢሮው ነው መድረሻው ደግሞ ኩባ አደባባይ (ድላችን ሀውልት) ነው ። ሁላችንም በቦታው በመገኘት ለአንድነት ፓርቲ …

ታላቅ የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ ዕሁድ ጥር 17/2007 (January 25, 2015) Read more »

በሜሮን ጌትነት የአንድ አገር የእድገት መመዘኛው በወረቀት ለይ የሰፈረ አሀዝ ሳይሆን እውነታው በአገሪቱ ላይ ያሉ ዜጉች የየለት ኖራቸው እውነታውን ይመሰክራል፣መልካም አስተዳደር በሌለበት፣ ዜጉች በፍትህ ለይ ተስፋ ከቁረጡ፣ በገዛ አገራቸው ባእድነት ከተሰማቸው፡ህገ መንግስቱ የፈቀደላቸውን መብት መጠየቃቸው ሽብርተኛ ካስበለለቸው፡ የገዛ አገራቸውን ትተው …

ምንድ ነው አድገት? ምድነው ልማት? – ሜሮን ጌትነት Read more »

(ነገረ ኢትዮጵያ) በምስራቅ ጎጃም ዞን የተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች ላይ የመራጮች ካርድ እጥረት አልቋል እንደተባሉ የነገረ ኢትዮጵያ ምንጮች አስታወቁ፡፡ ምንጮቹ የመራጭነት ካርድ ለመውሰድ ባመሩባቸው የምርጫ ጣቢያዎች ካርድ እንደሌለ ተገልጾላቸው እንዲመለሱ መደረጋቸውን ገልጸዋል፡፡ ኢህአዴግ በተለያዩ አደረጃጀቱ በመጠቀም ኢህአዴግን ይመርጣሉ ብሎ ያሰባቸውን ዜጎች …

የሰማያዊ አባላትና ደጋፊዎች ‹‹ካርድ አልቋል›› እየተባሉ እንደሆነ ገለጹ Read more »

በአበራ ለማ ዶክተር ሬዶልፍ ክኑት ሞልቨር ( Reidulf Knut Molvær) የ77 ዓመት ኖርዌጂያዊ አዛውንት ናቸው፡፡ ዋና ሙያቸው የሥነ ጥሑፍ፣ የቋንቋ፣ የታሪክና የማህበራዊ ሳይንስ ተመራማሪነት ነው፡፡ በአማርኛ ሥነ ጽሁፍና ቋንቋ ጥናት ከሎንዶን ዩኒቨርስቲ የዶክትሬት ድግሪያቸውን ያገኙ ሲሆኑ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ 14 ኬንያ …

“ፍቅር እስከ መቃብር” በሰሜን ዋልታ – አበራ ለማ Read more »

እስከዳር አለሙ ልጅ ሆነን ማታ ማታ በቤታችን ዉስጥ ሁሌም የማይቀር አንድ ፕሮግራም ነበር ሁሉም ቤተሰብ በግድም ቢሆን ሳያየዉ የማይተኛዉ። ምን መሰላችሁ? የርዕዮት አለሙ የዜና ፕሮግራም። ልክ ሲመሽ ርዕዮት አንዲት ሁሌም ዜና ብላ ያሰበችዉን የምትፅፍባትን ደብተሯን ይዛ ጉሮሮዋን እያጠራረገች ከጓዳ ብቅ …

ትንሿ ጋዜጠኛ Read more »