ወያኔ ባቀነባበረው ሴራ ሱዳን ውስጥ ታርደው ከተቃጠሉት 11 የከባድ መኪና ሾፌሮ ውስጥ የ8ቱ ስም ታወቀ

Several Ethiopian truck driver found dead in the town of Gelebat, Sudan
የተገደሉበት ቦታ ገላባት የምትባል ሰሜን ሱዳን ላይ መሆኑ ከጎንደር ምንጮች ገልጸዋል።

1. ታደለ አበጀ
2. ቴዴ ሸመዴ
3. የሁንሰ አሰናቀው
4. ታከለ አህመድ
5. እሸቱ ዳወድ
6. ባህሩ ቃኝው
7. ሀሰን
8. ታዮ ሙላለም