መስቀል ክብረ በዓል- በዓለም የቅርስ መዝገብ
የኢትዮጵያዉ የመስቀል በዓል አከባበር በተባበሩት መንግስታት የሳይንስ የትምህርትና ባህል ማዕከል /UNESCO/መዝገብ በዓለም ቅርስነት ተመዝግቦአል። የዚህ ክብረ በዓል በዓለም መዝገብ መፃፉ ለኢትዮጵያ የሚያመጣዉ ፋይዳ ምን ይሆን? ኢትዮጵያ እስከ ዛሪ ዘጠኝ ታሪካዊ ቅርሶችን በ UNESCO መዝገብ በማፃፍ ከአፍሪቃ ቀዳሚዋ ሀገር መሆንዋ ያዉቃሉ?
የኢትዮጵያዉ የመስቀል በዓል አከባበር በተባበሩት መንግስታት የሳይንስ የትምህርትና ባህል ማዕከል /UNESCO/መዝገብ በዓለም ቅርስነት ተመዝግቦአል። የዚህ ክብረ በዓል በዓለም መዝገብ መፃፉ ለኢትዮጵያ የሚያመጣዉ ፋይዳ ምን ይሆን? ኢትዮጵያ እስከ ዛሪ ዘጠኝ ታሪካዊ ቅርሶችን በ UNESCO መዝገብ በማፃፍ ከአፍሪቃ ቀዳሚዋ ሀገር መሆንዋ ያዉቃሉ?
አዲስ አበባ እና ዋሽንግተን ዲሲ እህትማማች ከተሞች ሆኑ። ሁለቱ ከተሞች ይህን የሚ,ለከተውን ስምምነት ትናንት በዩ ኤስ አሜሪካ የዋሽንግተን ዲሲ ከተማ ተፈራርመዋል። ስምምነቱ የኤኮኖሚ፣ የትምህርት እና የልማቱን ትብብር ይበልጥ የሚያጠናክር ፣ የልምድ ልውውጥ እንዲኖር የሚያደርግ መሆኑ ተገልጾዋል።
በርካታ የሂሳብ ጥናትና ምርምር ሥራዎችን አቅርበዋል ።በራሳቸው ስም የሚጠራ የሂሳብ ስሌት እሳቤም ፈጥረዋል ። እኚህ መምህር ከመላው አሜሪካን ለውድድር ከቀረቡ 360 ከፍተኛ መምህራን እጎአ የ2013 ምርጥ የዩኒቨርስቲ ምሁር በመባል ተመረጠዋል ።
ትናንት ፤ በእስቶክሆልም ፤ ስዊድን ፣ በኔልሰን ማንዴላ የመጨረሻ የስንብት ሥነ ሥርዓት ሳቢያ ታላላቅ ዓለም አቀፍ እንግዶች ተመናምነው ፣ ሆኖም ከ 1,300 በላይ ታዳሚዎች በተገኙበት ስብሰባ ፣ በ3 ቱም የተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፎች ውድድር ፣ የዘንድሮዎቹ አሸናፊዎች ሽልማታቸውን ተቀብለዋል።
ለቀድሞው የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚደንት እና ዋነኛው የፀረአፓርታይድ ታጋይ ለኔልሰን ማንዴላ ትናንት በጆሀንስበርግ በሶዌቶ በሚገኝ ስቴድዮም ይፋ ስንብት በተደረገበት ጊዜ ከመላው ደቡብ አፍሪቃ የመጣው ሕዝብ
የዕለቱ ዜና
ባለፈው ሐሙስ ምሽት በ95 ዓመታቸው ያረፉትን የቀድሞው የደቡብ ኣፍሪካ ፕሬዝዳንት ኔልሰን ማንዴላን በይፋ ለመሰናበት ዛሬ በጆሃንስበርግ ከተማ ደማቅ የመታሰቢያ ስነስርዓት ተካህዷል።
የUS አሜሪካ ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማን ጨምሮ ከ70 በላይ የመንግስታት መሪዎች በስነድርዓቱ ላይ ተገኝቷል።
የዩክሬን መንግስት ከአውሮፓ ህብረት ጋር ከዚህ ቀደም የተስማማበትን ልዩ የንግድና የፖለቲካ ውል ለጊዜው አልፈርምም ማለቱን የሚቃወሙ ኃይላት የጠሩት የአደባባይ ሠልፍ ተጠናክሮ ቀጥሏል ። ሃገሪቱ ከአውሮፓ ህብረት ጋር ግንኙነቷ እንዲጠብቅ የሚፈልጉ ተቃዋሚዎችና ደጋፊዎቻቸውና የአውሮፓ መንግስታት የመንግስትን እርምጃ እያወገዙ ነው ።
ፕሬዚደንት ቪክቶር ያኑኮቪች የሚመሩት የዩክሬይን መንግሥት ከአውሮጳ ህብረት ጋ የፖለቲካ እና የንግድ ትብብር ስምምነት ለመፈረም ዝግጁ ባለመሆኑ በሀገሪቱ ካለፉት ሁለት ሳምንታት ወዲህ ግዙፍ ተቃውሞ እንደቀጠለ ነው።
በአዲስ አበባ የታሪክ እና የቅርስ ጥበቃ ባለሥልጣን ከመፍረስ የተረፉ የጥንት ቤቶች በታሪክነታቸው ተመዝግበው ለሕዝብ እና ለሀገር ጎብኚዎች አገልግሎት እንዲሰጡ በማድረግ ላይ መሆኑ ተነገረ።
በኢንዶኔሽያ የባሊ ደሴት ዋና ከተማ ኑሳ ዱዎ የዓለም ሀገራት የንግድ ሚንስትሮች የዓለም የንግድ ድርጅት በዓለም አቀፍ ንግድ ላይ ያቀረበውን ሰነድ ባለፈው ቅዳሜ ያፀደቁበት ስምምነት የሀገራቱን የኤኮኖሚ ዕድገት
ባለፈዉ ዓመት ደግሞ ሳይንቲስቶች አንድ ግንደ ቆርቁር መሰል የጥንት ወፍ ዝርያ አገኙ። «ኔልሰንማንዴላ» ብለዉ ሰየሙት።ማንዴላ ጀርመናዊዉ ፖለቲከኛ እንዳሉት ታሪክን የዘወሩ ታላቅ ሰዉ ነበሩ።በዚያ ዘመን ግን ሰዉ መሆናቸዉን እንኳ ያወቁት ካንዲት የጥቁሮች ነፃ ሐገር ሲደርሱ ነበር።1962።
የደቡብ አፍሪቃ ብሔራዊ ኮንግረስ ታዋቂ አባልና በተጨማሪ የትጥቁ ትግል ክንፍ፣ «የህዝብ ጦር » (Umkhonto we Sizwe)የተሰኘው ኀይል መሪ የነበሩት፤ 27 ዓመታት በእሥራት የማቀቁትና ዘረኛውን ሥርዓት አፓርታይድን ድል አድርገው ፣ በዴሞክራሲ ለመመረጥ
ወደ ሰሜን አሜሪካ ከማለፋቸው በፊት የምዕራብ አውሮፓ የሥራ ጉብኝታቸውን ትናንት በበርሊን ያጠቃለሉት ፤ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ፣ ኢንጂኔር ይልቃል ጌትነት፤ ስለድርጅታቸው የትግል ስልት፤ ስለኢትዮጵያ ወቅታዊ ይዞታ፤ እንዲሁም፤
የደቡብ አፍሪቃ ብሔራዊ ኮንግረስ ታዋቂ አባልና በተጨማሪ የትጥቁ ትግል ክንፍ፣ «የህዝብ ጦር » (Umkhonto we Sizwe)የተሰኘው ኀይል መሪ የነበሩት፤ 27 ዓመታት በእሥራት የማቀቁትና ዘረኛውን ሥርዓት አፓርታይድን ድል አድርገው ፣ በዴሞክራሲ ለመመረጥ
አውሮፓውያን ከዚያ በፊት ያልታዬ ከእርስ -በርስ አስከፊ ፍጅት የደረሱበት የአንደኛው የዓለም ጦርነት ሊፈነዳ 7 ወራት ገደማ ሲቀሩት ነበረ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ታኅሳስ 3 ቀን 1906 ዓ ም ያረፉት።
በእስራኤል ኣገር የሚገኙ ኢትዮጵያዊ ቤተእስራኤላውያን የኑሮ ውድነትን በመቃወም ኣደባባይ እየወጡ ነው።
ከመንግስት የሚደረገው ድጎማ ከኑሮ ውድነቱ ጋር ሊጣጣም ባለመቻሉ በተለይም ቤት መግዛት እንዳልቻሉም ይናገራሉ።
በዚያች ኣገር የሚኖሩ የኣፍሪካ ስደተኞችም የእስራኤል መንግስት የውጪ ስደተኞችን ከኣገሩ
ሐሙስ፣ኅዳር 26 ቀን፥ 2006 ዓም ከዚህ ዓለም ስለተለዩት ዕውቁ የቀድሞው የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚደንትና ዋነኛው የፀረ አፓርታይድ ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ የአፍሪቃ መሪዎች ከሰጡት አስተያየት የጥቂቶቹ እንደሚከተለው ነው።
ዓለም፥ ድፍን ዓለም የሩሲያዉ ፕሬዝዳት ቭላድሚር እንዳሉት «የዘመኑን ታላቅ ፖለቲከኛ» በማጣቱ ተከዘ።አብዛኛዉ ዓለም አዘነ።ደቡብ አፍሪቃዎች ደግሞ በሐገሪቱ ፕሬዝዳት በጄኮብ ዙማ አገላለፅ «መሆን የሚፈልጉትን እንዲሆኑ ባደረጓቸዉ» ታላቅ ሰዉ ሞት አረገዱ።
እንደ ወጣት በእልሕ፥ እንደ ወታደር በነፍጥ፥ እንደ ሕግ አዋቂ በፍርድ ቤት ታገሉ።እንደ ወንጀለኛ ታሠሩ።እንደ ዲፕሎማት ተደራደሩ፥ እንደ ፖለቲከኛ የሕዝብ እኩልንነትን አስርፀዉ ሐገር መሩ።እና እንደ ሰዉ የምድር ሩጫቸዉን ትናንት ጨረሹ።ዘጠና አምስት አመታቸዉ ነበር።
የዓለም ዜና
የዓለም የኤድስ ቀን ባለፈው እሁድ በዓለም ዙሪያ ታስቦ ውሏል። በአጠቃላይ የHIV ቫይረስ በደማቸው የሚገኝ ሰዎች ቁጥር ቢቀንስም በወጣቶቱ ዘንድ ቁጥሩ በእጥፍ መጨመሩን ነው ሰሞኑን የወጣው የተመድ ዘገባ የሚያስረዳው። «ኤድስ እና የወጣቱ ግንዛቤ» የዛሬው የወጣቶች ዓለም ርዕስ ነው።
ጋዜጠኞቹ በኤርትራ ከሚደርስባቸው ጫና በመሸሽ በተሰደዱበት ኡጋንዳ በጀመሩት United Hearts በተባለ ድረ ገፃቸው ጠንካራ ዘገባዎች በማቅረባቸውና ቡና ልዩ ልዩ ሃሳቦችንም በነፃነት በማስተናገዳቸው ለሽልማት በቅተዋል ።
ወታደሮቻቸውን አፍጋኒስታን ያዘመቱት የሰሜን አትላንቲክ የጋራ መከላከያ ቃል ኪዳን ድርጅት በምህፃሩ NATO አባል ሃገራት ካርዛይ ውሉን በአስቸኳይ ካልፈረሙ ሃገሪቱ የሚሰጣት የእርዳታ ገንዘብ ይቋረጣል ሲሉ እየዛቱ ነው ። የሃገሪቱ የፀጥታ ጥበቃም አደጋ ላይ እንደሚወድቅ ማስጠንቀቃቸውን ቀጥለዋል ።
ድንበር የለሽ የሐኪሞች ቡድን እንዳስታወቀዉ ከትናንት ሌሊት ጀምሮ ዛሬም በቀጠለዉ ዉጊያ የተገደሉ የአስራ-ስድስት ሰዎች አስከሬን በከተማይቱ በሚገኙ ሁለት ሆስፒታሎች ተከማችቷል።
በያዝነዉ ሳምንት ህዳር 24፤ የዓለም የአካል ጉዳተኞች ቀን ለ22 ኛ ግዜ ታስቦ ዉሎአል። የተመድ ያወጣዉ ዘገባ እንደሚያመላክተዉ በዓለም ከሚኖሩ ህዝቦች መካከል 15 ከመቶዉ ቀላል እና ከባድ የአካል ጉዳተኞች ናቸዉ። በኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ላይ የሚደርስዉ ተፅኖ እና በተለያዩ ዘርፎች ያላቸዉ እንቅስቃሴ ምን ይመስላል?
ባኩ-አዘርባጃን ዉስጥ በመካሄድ ላይ ባለው 8 ተኛው የዓለም ህልናዊ ባህላዊ ቅርሶች ጉባኤ ላይ የተለያዩ ሃገራት 30 ህሊናዊ ቅርሶች እንዲመዘገቡላቸው አቅርበው ነበር ። የመስቀል በዓል አከባባር በባለሞያዎች ተገምግሞ በዚህ ጉባኤ ተቀባይነት ካገኙት ህሊናዊ ቅርሶች አንዱ ነው ።
በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ ትላንት እና ዛሬ በደረሱ የእሳት አደጋዎች ከፍተኛ ንብረት መውደሙ ተሰማ።
የኣይን እማኞች እንደሚሉት ትላንትና ለሊት በከተማይቱ ቀበሌ 06 የኢንዱስትሪ ዞን ተብሎ በሚታወቅ ስፍራ በተነሳ የእሳት ቃጠሎ በትንሹ 70 ያህል የማምረቻ ተቐማት ሙሉ በሙሉ ወድሟል።
በአውሮጳ ፣ በዩኤስ አሜሪካ እና በመካከለኛ ምሥራቅ የሚኖሩ አፍሪቃውያን በትውልድ አገሮቻቸው የሚኖሩ ዘመዶቻቸውን መርጃ በያመቱ በብዙ ሚልዮን ዶላር የሚገመት ገንዘብ ይልካሉ።
ሰው ፣ ለኅልውናው ፣ ለጤንነቱ እጅግ የሚያስፈልገው ነገር ካለ ፣ በጥሞና አስቦበት፣ ያን ለማግኘትም ሆነ ለመፈልሰፍ ፣ ማትኮሩ ፤ መጣሩና እንዲያም ሲል ማሳካቱ አይቀርም። የአንድ ነገር ግኝት ፣ ምንጩ የአንድ ነገር ተፈላጊነት ነው። በእንግሊዝኛ (
በምዕራብ አፍሪቃዊቷ ሀገር ማሊ የጸጥታ ሁኔታዉ የቱዋሬግ አማፅያን በሰሜን የተኩስ አቁም ካወጁ በኋላ እየተጠናከረ መሄዱ ነዉ የሚነገረዉ። አካባቢዉ ለእስላማዊ ታጣቂዎቹ ተታኩሰዉ የሚያፈገፍጉበት እንደመሆኑ በየጊዜዉ ከባድ ጥቃት ይደርስበታል።
የዩክሬን መንግሥት ከአውሮፓ ህብረት ጋር ልዩ የንግድና የፖለቲካ ትብብር ውል ላለመፈረም በመወሰኑ የተነሳው ተቃውሞ ተጠናክሮ ቀጥሏል።በዋና ከተማይቱ በክዬቭና በሌሎችም ከተሞች አደባባይ የወጡ ተቃዋሚዎች የሃገሪቱ ፕሬዝዳንት ቪክቶር ያኑኮቪችና መንግሥታቸው ሥልጣን እንዲለቁ መጠየቃቸውን ቀጥለዋል።
የመካከለኛው ምስራቅሀገሮች ከጊዜ ወደ ጊዜ በሙስና እየተዘፈቁ መምጣታቸውን ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሺናል የተባለ ኣንድ የጥናት ተቐም ኣስታወቀ። መቀመጫውን በጀርመን ሀገር ያደረገው ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሺናል ዛሬ ባወጣው ዓመታዊ ሪፖርቱ በተለይ
የዓለም የጤና ድርጅት ከጎርጎሪዮሳዊዉ 2011ዓ,ም አንስቶ የዓለም የኤድስ ቀን ሲታሰብ፤ ማንም በቫይረሱ የማይያዝባት ዓለምን የመፍጠር መርህ ነዉ ያስቀደመዉ። ዘንድሮም እንዲሁ ዕለቱ ሲታሰብ በተለይ ታዳጊ ወጣቶች ለHIV ቫይረስ የማይጋለጡበት መንገድ ተጠናክሮ ትኩረት እንዲደረግበት የሚለዉ አፅንኦት ተሰጥቶታል።
ከሳሽ እንደሚሉት የኢትዮጵያ መንግሥት በሠፈራ መርሐ-ግብሩ በብዙ መቶ ሺሕ የሚቆጠሩ ሰዎችን ማፈናቀል፥ ማሰደዱን የብሪታንያ መንግሥት እያወቀ ለኢትዮጵያ መንግሥት በተለይም ለፀጥታ አስከባሪዎች ማሰልጠኛ ርዳታ መስጠቱ ለተፈፀመዉ በደል አባሪ ተባባሪ መሆኑን አመልካች ነዉ።
የዚህ ቀን በዓ/ዓቀፍ ደረጃ ታስቦ መዋሉ በተመድ መግለጫ መሰረት ከሰው ልጅ ታሪካፍ ፈተናዎች ኣንዱ የነበረው የባርያ ንግድ የተወገደበትን ኣሉታዊ ኣሻራ ለማስታወስ እና ከዚሁ ጎን ለጎን ዘመናዊ ባርነት እየተባሉ የሚታወቁትን የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ለመታገል ነው። ታህሳስ 2 ይላል ዛሬ የ ተመድ ዋ/ጸኃፊ ኮፊ ኣናንን ጠቅሶ የወጣው የድርጅቱ
ከአፍሪቃ ሕብረት-እስከ አረብ ሊግ፥ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እስከ አዉሮጳ ሕብረት የሚገኙ አሐጉራዊ፥ አካባቢያዊ እና ዓለም አቀፋዊ ድርጅቶች ያወደሱ፥ ያደነቁ፥የሚደግፉ፥ የሚረዱት መንግሥት ሹማምንታት ግን ከቀማዎቻቸዉ ብዙ የተለዩ አይመስሉም።
ከስዑዲ ዐረቢያ የሚመለሱ ኢትዮጵያውያን፣ መንግሥት መልካም አቀባበል እያደረገላቸው ነው ቢባልም፤ ካለው የኑሮ ውድነት አንጻር፣ ሥራ የማግኘቱ ነገር ትስፋ ሰጪ አይመስልም አሉ።
የዓለም ዜና
ዜና 301113
ኢትዮጵያ በሳውዲ ካለ ይኖሩ የነበሩ ከ50,000 የሚበልጡ ዜጎችዋን ወደ ሀገራቸው መመለስዋን በያዝነዉ ሳምንት መጀመርያ ማስታወቁ ይታወቃል። የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር፣ ችግር ያጋጠማቸውን ዜጎቹን የመመለሱን ተግባር ሲጀምር ቁጥራቸው 10,000 ይሆናል ብሎ ገምቶ ነበር።
የናይጀርያ ገዥዉ ፓርቲ የህዝባዊ ዲሞክራቲክ ፓርቲ በእንጊሊዘኛ አፅህሮቱ PDP አዲስ የፖለቲካ ፈተና ገጥሞታል። የገዥዉ ፓርቲ አባላት የነበሩ ሰባት ሀገረ ገዥዎች ከፓርቲያቸዉ አፈንግጠዉ፤ All Progressives Congress (APC በእንግሊዝኛ ምሕፃሩ) ከተሰኘዉ ዋና ተቃዋሚ ፓርቲ ጋር የጋራ ፓርቲ መስርተዋል።