በማንዴላ ሞት የአፍሪቃውያን መሪዎች አስተያየት

ሐሙስ፣ኅዳር 26 ቀን፥ 2006 ዓም ከዚህ ዓለም ስለተለዩት ዕውቁ የቀድሞው የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚደንትና ዋነኛው የፀረ አፓርታይድ ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ የአፍሪቃ መሪዎች ከሰጡት አስተያየት የጥቂቶቹ እንደሚከተለው ነው።