ኢትዮጵያና የ 2007 ምኞትና ተስፋ
ጊዜ ይከንፋል ፣ ትውልድ ያልፋል ፣ ትውልድ ይተካል። ሁሉም ሰው በዝች ዓለም በጤና፣ በሰላም፣ በተድላና ፍስሐ መኖር ይፈልጋል። ለራሱና ለሀገሩ ለሚገኝበት ማሕበረሰብ ፣ በጎ ነገር ፣ ሰላምና ብልጽግና ይመኛል። ምኞት አይከለከልምና ሰው ብዙ ሊመኝ ይችላል። እርግጥ የሚሣካና የማይሣካ የምኞት ዓይነት ይኖራል።
ጊዜ ይከንፋል ፣ ትውልድ ያልፋል ፣ ትውልድ ይተካል። ሁሉም ሰው በዝች ዓለም በጤና፣ በሰላም፣ በተድላና ፍስሐ መኖር ይፈልጋል። ለራሱና ለሀገሩ ለሚገኝበት ማሕበረሰብ ፣ በጎ ነገር ፣ ሰላምና ብልጽግና ይመኛል። ምኞት አይከለከልምና ሰው ብዙ ሊመኝ ይችላል። እርግጥ የሚሣካና የማይሣካ የምኞት ዓይነት ይኖራል።
«አይ ኤስ» የተባለው አክራሪ ታጣቂ ቡድን ዳግም አንድ ምዕራባዊ ምርኮኛን ገድሎ ጭካኔ የተሞላበት ድርጊቱን በኢንተርኔት ይፋ ማድረጉ ተገለፀ።
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ ጀሀዲስቶችን ለማጥቃት ያወጡት እቅድ እና በሶማልያ ጽንፈኞች የተገደሉት አንድ የደህንነት ባለስልጣን
ኦስካር ፒስተርየስ ጊዜ ጠብቆ ፤ አቅድ አውጥቶ ሰው የገደለ ወንጀለኛ አይደለም ሲሉ ዋና ዳኛ በየኑ ።የካቲት 7 ቀን 2005 ዓ ም ፣ ፈረንጆቹ (Valentine Day) በሚሉት ፣ ወንዶች ለሚያፈቅሯ ቸው የአበባ ሥጦታ በሚያበረክቱበት ዕለት ፣
ለሌሎቹ የአዘቦት ቀን በሆነበት የኢትዮጵያውያን አዲስ ዓመት ዕለት ጀርመን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች በዓሉን እንዴት አከበሩት? ባህልን በማስተዋወቁ ረገድስ ምን ያህል ዝግጁ ናቸው?
በ2017 የሚካሄደውን የአፍሪካ ዋንጫ አዘጋጅ የነበረችው ሊቢያ በሃገሪቱ በተፈጠረው ቀውስ ምክንያት የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን እድሉን ለሌሎች ሃገሮች ለመስጠት ተገዷል።ኢትዮጵያ፤ኬንያና ጋና ደግሞ የውድድሩን የማዘጋጀት እድል ለማግኘት የመጨረሻውን ውሳኔ በመጠባበቅ ላይ ናቸው
CPJ በሚል ምፃረ-ቃል የሚጠራዉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት እንዳስታወቀዉ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ሐገር ጥለዉ የተሰደዱት ኢትዮጵያዉን ጋዜጠኞች ቁጥር ከሠላሳ በልጧል።ሰሞኑንም ሰወስት ጋጠኞችና አሳታሚዎች ተሰደዋል
መስከረም 1 ቀን ለኢትዮጵያውያን የአዲስ ዓመት መባቻ በመሆኑ ፣ በያመቱ ሲከበር የኖረና፣ የሚኖር ርእሰ ዐውደ ዓመት ነው። ለዩናይትድ ስቴትስ ደግሞ ፤ ከመስከረም 1 ቀን 1994 ዓ ም አንስቶ በያመቱ ፣
መስከረም 1 ቀን ለኢትዮጵያውያን የአዲስ ዓመት መባቻ በመሆኑ ፣ በያመቱ ሲከበር የኖረና፣ የሚኖር ርእሰ ዐውደ ዓመት ነው። ለዩናይትድ ስቴትስ ደግሞ ፤ ከመስከረም 1 ቀን 1994 ዓ ም አንስቶ በያመቱ ፣
እንኳን ለአዲሱ አመት አደረሳችሁ ፤ እንቁጣጣሽ በየዓመቱ ያምጣሽ ብለናል በድጋሚ፤ ለመሆኑ የዘመን መለወጫ እንቁጣጣሽ ትርጉሙ ምን ይሆን ፤ በክብረ በዓሉ ወቅት የሚከናወኑትስ ሃይማኖታዊ ባህላዊ ማህበራዊ ክንዋኔዎችስ እንዴት ይታያሉ፤
እንኳን ከዘመን በሰላም አሸጋገራችሁ አሸጋገረን እንኳን ለአዲሱ 2007 ዓመት በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን። ዶቼ ቬለ የአማርኛዉ አገልግሎት ለመላዉ ኢትዮጵያ ህዝብ አዲሱ ዓመት የጤና የሰላም እና የፍቅር ዓመት እንዲሆን ይመኛል።
የዶይቸ ቬለ የእጅ ስልክ አገልግሎት
http://m.dw.de/amharic የሚለውን የድረ ገፅ አድራሻ በመጻፍ የዶይቸ ቬለን ዜና፣ የዜና ትንታኔ እና ሳምንታዊ ዝግጅቶችን በጽሑፍ እና በድምፅ በእጅ ስልክዎ በየትኛውም ቦታ ለማግኘት ይችላሉ። ?maca=amh-standard_feed-amh-11646-xml
እ ጎ አ በ 1884 የአውሮፓ መንግሥታት ፣ በርሊን ፣ ጀርመን ውስጥ ተሰብስበው የአፍሪቃውን ክፍለ ዓለም ተቀራምተው ቅኝ ግዛታቸው ካደረጉ ወዲህ፣ የክፍለ ዓለሙን ነባር ተወላጆች ከተለያዩ አካባቢዎች ወደ አውሮፓ
ኢትዮጵያ ትምህርት አገልግሎትን በማስፋፋትና መምህራንን በመቅጠር የተሻለ እድገት ካሳዩ ሃገሮች ተርታ ተመድባለች። እንደ ማኖስ አንቶኒኒስ ከሆነ ከኢትዮጵያ የአንደኛ ደረጃ መምህራን መካከል በቂ የሙያ ስልጠና ያገኙት 20 በመቶው ብቻ ናቸው
«ለቅዱስ ጦርነት» እየተባለ በምዕራብ ሀገራት የሚገኙ ወጣት ሙስሊሞች እየተሰበኩ መሰደዳቸውን ቀጥለዋል። ለዚህም ለቅዱስ ጦርነት የሚሰብኩ እና የሚመለምሉ ጀርመን ሀገርም አልጠፉም። በሶርያ ብቻ ከ 74 ሀገራት የተመለመሉ 12 000 የሚደርሱ የውጭ ሀገር ዜጎች እንዳሉ ይገመታል።
የዩክሬይን መንግሥት እና መፍቀሬ ሩስያ የሚባሉት የምሥራቅ ዩክሬይን ዓማፅያን ባለፈው ዓርብ በሚንስክ ቤላሩስ የደረሱት የተኩስ አቁም ስምምነት ከሞላ ጎደል መፅናቱን ተሰማ። ይሁንና፣ የአውሮጳ ፀጥታ እና ትብብር ድርጅት
በምዕራብ አፍሪቃ ሀገራት የኤቦላ ተኅዋሲ በከፍተኛ ሁኔታ እየተሰራጨ በመምጣቱ የአፍሪቃ ኅብረት ዛሬ አዲስ አበባ ላይ የአስቸኳይ ስብሰባ ማካሄዱ ታዉቋል።
የኢትዮጵያ የእግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን ለአፍሪቃ ዋንጫ ማጣሪያ አዲስ አበባ ስታዲየም ውስጥ በአልጄሪያ 2 ለ1 ተሸንፏል። በአውሮጳ የእግር ኳስ ማኅበራት ኅብረት ጨዋታ ፖርቹጋል ባልተጠበቀ ሁናቴ በሜዳዋ በአልባኒያ ስትረታ፤ ማኅበሩን ለመጀመሪያ ጊዜ የተቀላቀለችው አዲሲቷ አባል ጂብራልተር በፖላንድ የግብ ጎተራ ሆናለች። ጀርመን ስኮትላንድን ረትታለች።
የኢትዮጵያ የእግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን ለአፍሪቃ ዋንጫ ማጣሪያ አዲስ አበባ ስታዲየም ውስጥ በአልጄሪያ 2 ለ1 ተሸንፏል። በአውሮጳ የእግር ኳስ ማኅበራት ኅብረት ጨዋታ ፖርቹጋል ባልተጠበቀ ሁናቴ በሜዳዋ በአልባኒያ ስትረታ፤ ማኅበሩን ለመጀመሪያ ጊዜ የተቀላቀለችው አዲሲቷ አባል ጂብራልተር በፖላንድ የግብ ጎተራ ሆናለች። ጀርመን ስኮትላንድን ረትታለች።
በመሐሉ ጠቅላይ ሚንስትር ሐይለማርያም ከመስከረም በፊት፤መስከረምና ከዚያ በሕዋላ እሳቸዉም ሹማምንቶቻቸዉም ያሉትን ኢሕአዴግ ሥልጣን የያዘበት ሃያ-ሰወስተኛ ዓመት ሲከበር ደገሙት።ግንቦት ሃያ።ተደጋጋሚዉ ዛቻ፤ እገታ የዚያን ቀን ሰነዓ ላይ ከተፈፀመዉ ያደርሳል ብሎ የጠረጠረ የሩቅ ታዛቢ አልነበረም።ሰኔ አስራ-ስድስት።
በቅርቡ ለመንግሥት ሰራተኞች የተደረገዉ የደሞዝ ጭማሪ በአፈጻፀም ላይ ቅሬታን ፈጥሮአል።
የኢትዮጵያ መንግሥት በመላይቱ ሀገር ከ350 ሺህ ለሚበልጡ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች 15 ቀን የዘለቀ ስልጠና ሰጥቶዋል።በዕረፍት ላይ ያሉት ተማሪዎች ስልጠናውን በሚገኙበት አካባቢ ባሉ የትምህርት ተቋማት ውስጥ እንዲከታተሉ መደረጉም ተሰምቶዋል። የስልጠናውን ይዘት እና ዓላማ የመወያያ ርዕስ አድርገነዋል።
ዩኤስ አሜሪካ ኢራቅ ሃዲታህ የተሰኘ ግድብ አካባቢ ራሱን እስላማዊ መንግሥት «IS» ብሎ በሚጠራዉ ቡድን ላይ የአየር ድብደባ ማካሄድዋን ገለፀች።በሌላ በኩል ሊባኖስ ዉስጥ IS በመባል የሚታወቀዉ አክራሪዉ እስላማዊ ቡድን አፍኖ የወሰደዉን ሊባኖሳዊ ወታደር አንገት መቀላቱን የሚያሳይ ቪዲዮ መሰራጨቱ ተዘገበ።
ዩኤስ አሜሪካ ኢራቅ ሃዲታህ የተሰኘ ግድብ አካባቢ ራሱን እስላማዊ መንግሥት «IS» ብሎ በሚጠራዉ ቡድን ላይ የአየር ድብደባ ማካሄድዋን ገለፀች።በሌላ በኩል ሊባኖስ ዉስጥ IS በመባል የሚታወቀዉ አክራሪዉ እስላማዊ ቡድን አፍኖ የወሰደዉን ሊባኖሳዊ ወታደር አንገት መቀላቱን የሚያሳይ ቪዲዮ መሰራጨቱ ተዘገበ።
በአፍሪቃ ሀገራት የመሠረት ልማት ፕሮዤ ለማነቃቃት በሚታሰብበት ጊዜ ሁሉም የሚያስበው ስለ ቻይና ነው። ቻይና እአአ በ1960 ኛዎቹ ዓመታት በሶሻሊስታዊው ፕሮዤ አማካኝነት ከዛምቢያ እስከ ታንዛንያ የሚዘልቅ የባቡር ሀዲድ ግንባታን በገንዘቧ መርዳቷ ይታወሳል።
የኤቦላ ተሕዋሲ ሥርጭትን ለመግታትም ሆነ ለበሽታ የተጋለጡ ሠዎችን ለመርዳት መንግሥታት ተገቢዉን ጥረት አለማድረጋቸዉን ግብረ-ሠናይ ድርጅቶች አጋለጡ።ድንበር የለሽ ሐኪሞች፤ የአለም ጤና ድርጅትና ሌሎች ድርጅቶች በየፊናቸዉ እንዳሉት የኤቦላን «አደጋ» ለማስወገድ ከተገባዉ ቃል አብዛኛዉ ገቢር አልሆነም።
በልጅነት ወቅት ሳድግ ሀኪም፣ የአይሮፕላን አብራሪ፣ ጠበቃ፣ ሌላም ሌላም እሆናለሁ እያሉ የተለያዩ የሙያ መስኮችን መጥራት የተለመደ ነው። ታድያ የወጣትነት ጊዜ ሲደርስ ለዚህ መሰረት የሆነውን የትምህርት ዘርፍ ለመከታተል ወይም ጨርሶ በሌላ መስክ ለመሰማራት እንወስናለን።
የናኘዉን ፅንፈኛ ቡድንን የእሥልምና ሐይማኖት መሪዎች ሲቃወሙ፤ እርምጃዎቹን ሲያወግዙ የብሪታኒያ ሙስሊም መሪዎች የመጀመሪያዎቹ አይደሉም።የግብፁ ዓል-አዝሐር ዩኒቨኒርስቲ መሪዎች ISISን አዉግዘዉ ነበር።ከግብፆች በፊት የሳዑዲ አረቢያ የሐያማኖት አባቶችም ቡድኑን አዉግዘዉት ነበር።
ኢትዮጵያና ጀርመን የሁለትዮሽ ትብብር ዉል ተፈራረሙ። ትናንት የገንዘብ እና የኤኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ዴታ አቶ አህመድ ሽዴ እና የፌደራል ሪፑብሊክ ጀርመን የኤኮኖሚና ልማት ምክትል ሚኒስትር ቶማስ ዚልበርሆርን ለሁለቱ ሃገራት የተፈራረሙት የትብብር ዉል ከጎርጎሪዮሳዊዉ 2015 እስከ 2018ዓ,ም የሚዘልቅ ነዉ።
ኢትዮጵያዊዉ የአፈር ሳይንስ ባለሙያና ተመራማሪ ፕሮፌሰር ተካልኝ ማሞ የኖርዌይን ዓለም ዓቀፍ ሽልማት ተቀበሉ። ሽልማት ሰጪዉ ተቋም በድረገፁ ላይ ባሰፈረዉ መረጃ መሠረት ተሸላሚዉ ፕሮፌሰር ተካልኝ የተማሩትን ትምህርት ከአካዳሚ ሚናዉ ባለፈ ለኅብረተሰብ ትልቅ ጥቅም ለሚያስገኝ ዉጤት ማዋሉ ተሳክቶላቸዋል።
ካለፈው ሰኞ አንስቶ በአልጀሪያ መዲና በአልጀርስ፤ በማሊ መንግሥትና በሰሜናዊው የአገሪቱ ክፍል በሚንቀሳቀሰው የቱዓሬጎች አማጺ ኃይል ለውዝግቡ መላ ለመሻት ሲካሄድ የሰነበተው ድርድር ሳንክ አጋጥሞታል። ድርድሩ 8 ሳምንታት እንደሚወስድ አስቀድሞ
በኢትዮጵያ ፍትሕ ሚኒስቴር መከሰሳቸውን ተከትሎ ሀገር ጥለው የተሰደዱ የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች የደኅንነት ስጋት ገጥሞናል ይላሉ። የጋዜጠኞቹ የደኅንነት ስጋት ተዓማኒ ከሆነ ድጋፍ የሚያደርግ መሆኑን የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ድርጅት የኬንያ ፅ/ቤት ተናግሯል።
አንድ የጀርመን ፍርድ ቤት በእስር ላይ ሳለ በእሳት ቃጠሎ ሕይወቱን ባጣ የዉጭ ዜጋ ጉዳይ በፖሊስ ላይ ያሳለፈዉን ፍርድ አጸና። ካልስሬኸ ከተማ የሚገኘዉ የፌደራሉ መንግሥት ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሴራሊዮናዊዉ እስረኛ በንዝህላልነት ሕይወቱ ጠፍቷል በሚል ከዚህ ቀደም በፖሊስ ላይ የተጣለዉን የገንዘብ ቅጣት ዛሬም በድጋሚ አፅንቶታል።
ለኢትዮጵያ አስተዳደር አማራጭ የፖለቲካ መርሕ ከቀየሱት በሰላማዊ መንገድ ከሚንቀሳቀሱት የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል አንዱ ፣ አንድነት ለዴሞክራሲና ፍትሕ ፓርቲ ፤ በመጪው 2007 አዲስ ዓመት ፣ ሀገራዊ ኀላፊነትን መሸከም በሚያስችል መርኀ ግብር ለመሥራት
ናይጀሪያ ዉስጥ የሚንቀሳቀሰዉ እስላማዊ ፅንፈኛ ታጣቂ ቡድን የሚፈጽማቸዉን የኃይል ርምጃዎች እያጠናከረ በመሄድ ላይ ነዉ። በሰሜን የሀገሪቱ ክፍል በያዝነዉ ሳምንት መጀመሪያ አንዳንድ ከተሞችን መቆጣጠሩ የሚነገርለት ይኸዉ ቡድን ቀጥሎ የቦርኖ ግዛት ዋና ከተማ ማይዱጉሪን ሊይዝ ይችላል የሚል ስጋትም ይሰማል።
የአዲስ አበባ የትያትር ጥበባት ተማሪዎች «ልዑል አለማየሁ» በሚል ርዕስ አዲሱን 2007 ዓመት አስታከዉ በብሔራዊ ትያትር ሙዚቃዊ ተዉኔት ለማቅረብ ዝግጅት ላይ ይገኛሉ። ታሪካቸዉ እጅግም ብዙ እንዳልተፃፈበት እና ትያትርም ሆነ ሙዚቃ እንዳልተሰራለት ስለተነገረዉ ስለ አፄ ቴዎድሮስ ልጅ ስለ ልዑል አለማየሁ ቴዎድሮስ፤
የአፍሪቃ ሕብረት አባል ሃገራት ጥቂት ርእሳነ ብሔርና የ 15 አገሮች ፤ የሕብረቱ የሰላምና ፀጥታ ም/ቤት ከፍተኛ ተወካዮች በኬንያ መዲና በናይሮቢ ፤ ትንናት የአንድ ቀን ጉባዔ በማካሄድ በክፍለ ዓለሙ፣አሳሳቢ ሆኖ ስለተገኘው አሸባሪነት መክረዋል።
ኢትዮጵያ ፤ በአፋር ምድርና በዋናው ስምጥ ሸለቆ በዛ ያሉ የከሰሙና በአሁኑም ጊዜ ቢሆን የሚንፈቀፈቁ ፣ እቶን እሳት የሚተፉ ፣ በዛ ያሉ እሳተ ገሞራዎች ያሏት ሀገር ናት። የዓለም ባንክ በቅርቡ ያወጣው እንዲሁ በነባቤ ቃል የተመረኮዘው ዘገባው