አሸባሪነትና የአፍሪቃ መሪዎች ምክክር፤

የአፍሪቃ ሕብረት አባል ሃገራት ጥቂት ርእሳነ ብሔርና የ 15 አገሮች ፤ የሕብረቱ የሰላምና ፀጥታ ም/ቤት ከፍተኛ ተወካዮች በኬንያ መዲና በናይሮቢ ፤ ትንናት የአንድ ቀን ጉባዔ በማካሄድ በክፍለ ዓለሙ፣አሳሳቢ ሆኖ ስለተገኘው አሸባሪነት መክረዋል።