ሞኒካ ራየንስ በአሜሪካ የደቡብ ካሮሊና ነዋሪ ስትሆን ባለፈው አርብ አንድ በህግ ጥላ ስር የሚገኝ ወዳጇን ለመጠይቅ ወደ ዩኒየን እስር ቤት መጽሐፍ ቅዱስን ይዛ ጎራ ትላልች ። የ24 አመቷ ሞኒካ የእግዜአብሔር ቃላት ያለበት ፣ በሃዘን እና በመከራ ወቅት አጽናኝ የሆነው መጽሐፍ ቅዱስን ይዛ እስረኛው ዘመዷን መጠየቋ የተባረከ ሐሳብ ነበር ። በተጠቀለለ ወረቀት ሽፋን ላይ “መጽሐፍ ቅዱስ […]

ኢሳት ዜና :-በትግራይ እና በአማራ ክልል ገዢዎች መካከል ያለው አለመግባባት በተለያዩ አጋጣሚዎች ከፍ ዝቅ ሲል ቆይቶ ፣ ሰሞኑን ኢህአዴግ በአካሄደው ግምገማ ላይ እንደገና አገርሽቶበታል። የትግራይ ክልል ገዢ አቶ አባይ ወልዱ የተወሰኑ የህወሃት ደጋፊዎችን በመያዝ በሁለቱ ክልሎች መካከል ስላለው አወዛጋቢ መሬት ፣ ከአማራ ክልል ገዢ ጋር በድንበር አካበባ ያደረጉት ውይይት፣ በዘለፋና በጸብ ከተቋጨ ከወራት በሁዋላ፣ በሰሞኑ […]

የወያኔ መንግስት ወታደራዊ ደህንነት ቢሮ ከፍተኛ ስጋት ላይ መዉደቁን እናዳሳወቀ ከዉስጥ የወጣ መረጃ አመለከተ። በተለይም በትግራይ እና በሱዳን በኩል እየተጠናከረ የመጣዉ የአርበኞች ግንቦት 7 እና የኦነግ ጥንካሬ በተለይም ዉስጥ ለዉስጥ የሚደረጉ ሽምቅ ዉጊያዎች እየተበራከቱና የትጥቅ ትግሉን የመረጡ እነዚህ ሐይሎች በአጭር …

የወያኔ መንግስት ወታደራዊ ደህንነት ቢሮ ከፍተኛ ስጋት ላይ መዉደቁን እናዳሳወቀ ከዉስጥ የወጣ መረጃ አመለከተ Read more »

-በኣራት ቀና ዝግጅቱ ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ሰዎች መሬት ይሰጣችዋል -የኮንዶሚንየም ቤት እና ሌሎችንም ጥቅሞች ታገኛላችሁ የሚል ፕሮፓጋንዳ በመንግስት ካድሬዎች በስፋት እየተካሄደ ነው ይህን ልፈፋ የሰሙ ታዛቢዎች ቤት ያጡ በየጎዳናውና በችግር የሚኖሩ ብዙ ዜጎች እያሉ ስብሰባዬን ኣጫፈራችሁ ተብሎ ይህ ነገር በመባሉ ስር፡ኣቱ ሆዳሞች በጥቅም ከመሰብሰብ በቀር እየሞተ እንዳለ እና ኣላማ እንደሌለው ሲናገሩ ተደምጠዋል ይህ የዲያስፖራ ቀን […]

የምዕራብ ጎጃም የብአዴን አመራርና አባላት ከሀምሌ 29 እስከ ነሀሴ 1 2007 ዓ.ም ባካሄዱት ስብሰባ ላይ ነው መከፋፈሉ ሊከስት የቻለው፡፡ የምዕራብ ጎጃም የብአዴን የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ ሀብታሙ፣ የዞኑ ምክትል ከንቲባ አስፋው ገበየሁና የወረዳው የብአዴን ድርጅት ጉዳይ ኃላፊ አላምር ተሻለ የተባሉ የህወሓት አገልጋይ የመሩት በዱላ ቀረሽ ስድድብ፣ እርስበርስ መወነጃጀልና የተደበቀ ገመናን በመነስነስ ታጅቦ ለሦስት ቀናት የዘለቀው ስብሰባ […]

በትግራይ እና በአማራ ክልል ገዢዎች መካከል ያለው አለመግባባት በተለያዩ አጋጣሚዎች ከፍ ዝቅ ሲል ቆይቶ ፣ ሰሞኑን ኢህአዴግ በአካሄደው ግምገማ ላይ እንደገና አገርሽቶበታል። የትግራይ ክልል ገዢ አቶ አባይ ወልዱ የተወሰኑ የህወሃት ደጋፊዎችን በመያዝ በሁለቱ ክልሎች መካከል ስላለው አወዛጋቢ መሬት ፣ ከአማራ ክልል ገዢ ጋር በድንበር አካበባ ያደረጉት ውይይት፣ በዘለፋና በጸብ ከተቋጨ ከወራት በሁዋላ፣ በሰሞኑ የኢህአዴግ ጉባኤ […]

በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ ላንድሮቨር ማዞሪያ፣ መሳይ ካባ በተባለ ቦታ ነው ወጣቶቹ ህይወታቸው አልፎ የተገኙት ተብሏል፡፡ በአካባቢው ለመንገድ ስራ ድንጋይ ለማውጣት የተቆፈረ ከ7 እስከ 9 ሜትር ርዝመት ያለው ጥልቅት መለስተኛ ሐይቅ ፈጥሯል፡፡ ሁለቱ 20 አንዱ ደግሞ 25 አመታቸው ነው የተባሉ 3 ወጣቶች የገቡበት ምክንያት ባይታወቅም የአዲስ አበባ እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር […]

ነጻነትን ለአለም ጥቁር ህዝብ እዳላጎናፀፍን ዛሬ በባንዳ ልጅ ነጻነታችን ተገፎ ሀገራችን ተዋርዳ ዜግነታችን ተንቆ ሀይማኖታችን ተደፍሮ ፍትህ ጠፍቶ ህዝባችን እኩልነትን አጥቶ ስቃይ በዝቶ እሰራት ግርፋቱ ከፍቶ ርሃብ ጥማቱ… ተባብሶ የሰውልጅ መብት ተጥሶ መቶ/100/በማይሞሉ የባዳ ልጅ መሰቃየቱ ይብቃ !! ተነስ አባቶቻችን ጣሊያንን ከሃገር ሲአስወጡ ሲደመስሱ ዘመናዊ መሳሪያ ተጠቅመው አልነበረም ስለዘህ አሁን ሁሉ ተዘጋጅቶል ተነስ ታጠቅ እስከመቸ […]

የአርበኞች ግንቦት 7 ድምጽ እንደዘገበው አርበኞች ግንቦት 7 ጦርነት በከፈተባቸውና አሁንም እየተፋለመባቸው በሚገኙ አካባቢወች የሚኖሩ ደሀ ገበሬዎች ለንብረታቸው መጠበቂያ ጥረው ግረው ጥሪታቸውን በማሟጠጥ በገንዘባቸው ገዝተው በፈቃድ የታጠቁት የጦር መሳሪያ በህወሓት አገዛዝ እየተወሰደባቸው ይገኛል፡፡ ሰሞኑን በታች አርማጭሆ የተጀመረው ትጥቅ የማስፈታት የህወሓት መሰሪይ ተግባር ላይ አርማጭሆንም ጨምሮ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ በአጠቃላይ በአርማጭሆ እና በወልቃት ምድር ሰፍሮ የሚገኘው ህወሓት […]

አርበኞች ግንቦት 7 ድምጽ እንደዘገበው የባህር ዳር ከተማ ቀበሌ 11 አባይ ማዶ ወጣቶች አንድ አካባቢ ላይ ተሰባስበው በመጫወት ላይ እያሉ ፖሊሶች ድንገት መጥተው “ለምን አንድ ላይ ተሰብስባችሁ ቆማችሁ?” በማለት አምባጓሮ በመፍጠራቸው ነበር ግጭቱ የተነሳው፡፡ ፖሊሶቹ ወጣቶችን ከቆሙበት በኃይል አባረው ወደየቤታቸው ለማስገባት ሲሞክሩ ወጣቶቹ በፖሊስ ላይ የአጸፋ እርምጃ በመውሰዳቸው አንድ ፖሊስ ለከፋ ጉዳት እንደተዳረገ ታውቋል፡፡ የህወሓት […]

ሰማያዊ ፓርቲ የመጀመሪያውን ጠቅላላ ጉባኤ ነሐሴ 16 እና 17 የሚያካሂድ ሲሆን በዚህ ጉባኤ አዲስ መራር ይመረጣል ተብሎም ይጠበቃል፡፡ በፓርቲው ህገ ደንብ መሰረት ጠቅላላ… ጉባኤ የሚደረገው በየ3 ዓመቱ መሆኑን የጠቀሱት የፓርቲው ብሄራዊ ም/ቤት ሰብሳቢ አቶ ሰይድ ኢብራሂም፤ ጉባኤው በሐምሌ መካሄድ የነበረበት ቢሆንም በአንዳንድ ምክንያቶች ምክር ቤቱ ለ3 ወር የማራዘም ስልጣኑን ተጠቅሞ እስከ ነሐሴ ማራዘሙን ገልፀዋል፡፡ በጉባኤው […]

በኦርቶዶክሳዊ ክርስትናቸው ለሚደርስባቸው በደል መፍትሔ በመሻት የድረሱልን ጥሪ ያሰሙት በምሥራቅ አዘርነት በርበሬ ወረዳ የስልጤ ጎሞሮ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ሰበካ መንፈሳዊ ጉባ እና ሕንፃ አሠሪ ኮሚቴ አባላት ፣ የሐሰት ወሬዎችን በማሰራጨት ሕዝብን አሸብራችኋል፤ በወረዳው የአስተዳደር አካላት ላይ ጥርጣሬን በማስፋፋት እና የሕዝብን አስተሳሰብ በማወክ በሕዝብ ዘንድ ጥላቻን አነሣስታችኋዋል በሚል እስከ ዘጠኝ ዓመት የእስር ቅጣት ተፈረደባቸው፡፡ በደቡብ […]

አርበኞች ግንቦት 7፣ ትህዴንና ለሎችም ሐይሎች ጥምር ሐይላቸዉን እየፈተሹ ይገኛሉ። የህብረት ሐይሉ በተሰባጠረ መልኩ ያሰማሯቸዉ ጦሮች የወያኔን አሉ የሚባሉ የቃኘዉ ቀጠናዎች ጉዳት እያደረሱባቸዉ ነዉ። የወያኔ ማማዎችና የወታደራዊ ቴሌስኮፕ እንዲሁም ሬዲዮ ምድብ ጣቢያዎች በአርበኖቹ እየተደበደቡ ነዉ። መላ ቅዱሱ የጠፋዉ ወያኔ እነዚህ ጥቃቶች ከፍተኛ ወታደራዊ ወረራ የመፍጠር ምንጮች ናቸዉ እያሉ ነዉ በተለያዩ አቅጣጫዎች ጦሩን እያሰማራ የሚገኘዉ ወያኔ […]

ወደድንም ጠላንም በሀገራችን ሴክስ ቱሪዝም እንደ ሰደድ እሳት እየተስፋፋ ነው፡፡ በአዲስ አበባና በተለያዩ የሀገራችን የከልል ከተሞች ይህንን ግልጋሎት ልክ እንደምግብና መጠጥ ወደ ሜኗቸው አካተው ለደምበኞቻቸው የሚያቀርቡ ሆቴሎች በርካቶች እንደሆኑ እየተነገረ ነው፡፡ እዚሁ መቐለ ውስጥ እንኳን በዚህ ስራ የተሰማሩ አራት ሆቴሎች እንዳሉ ተሰምቷል፡፡ አዲስ አበባ፣ አዋሳ፣ አዳማ ደግሞ ሁኔታው ከዚህም የባሰ ነው፡፡ እነዚህ ሆቴሎች የበርካታ ሴት […]

አሜሪካ ሃሳቡ ቀርቦላታል ተብሏል ኢህአዴግ በአራት አቅጣጫዎች የጦር ጥቃት ለመሰንዘር ማሰቡ ተሰማ፡፡ ይኸው ሃሳብ ለአሜሪካ ቀርቦላታል፡፡ በቅርቡ የተጠናከረ እንቅስቃሴ የጀመረው የአርበኞች ግንቦት ፯ ኃይል በተደጋጋሚ በሚያወጣው መረጃ በተለያዩ ቦታዎች ጥቃት ማድረሱን በይፋ ቢገልጽም ኢህአዴግ ጥቃቱን በቀጥታ ለማስተባበል እስካሁን አልወደደም። ይሁን እንጂ አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ “ህዝብ አስፈቅደን” ሲሉ ኤርትራን እንደሚወጉ ይፋ አድርገዋል። አብዛኞች እንደሚስማሙበት ዛቻው ግጭት […]

ኢትዮጵያ በተደጋጋሚ በምትጠቃበት የድርቅ መጠን እንደ ኬንያና ታንዛኒያ የመሣሰሉት ጎረቤት ሀገራትም እንደሚጠቁ ጥናቶች ያሳያሉ። ሆኖም ከተጠቀሱት ሀገሮች በከፋ ሁኔታ ድርቁ(የአየር ንብረት መዛባቱ)- ረሀብና የከፋ እልቂት የሚያስከትለው እኛ ሀገር ነው።የዚህም ምክንያቱ ከአጠቃላይ ህዝባችን ከ80 በመቶ በላይ የሚሆነው ገበሬ ኢኮኖሚያዊ አቅሙ በቋፍ ላይ የሚገኝ በመኾኑ ነው።ይህ ምንም ምርምር አያስፈልገውም። ሀቁ ይህ በሆነበት ሁኔታ ነው ኃይለማርያም ደሳለኝ ሰሞኑን […]

በሳውዲ አረቢያ ጃዛን በተባለው ክልል አንድ ኢትዮጵያዊን ገድለዋል እንዲሁም ዘርፈዋል የተባሉ አረጋዊ ሀይለማሪያምና ሀዲሽ ዘላለም የተባሉ ሁለት ኢትዮጵያዊያን ዜጎች በሞት መቀጣታቸው ተዘገበ፡፡ ሳውዲ ከሁለቱ ኢትዮጵያዊያን በተጨማሪም አንድ ሳውዲ አረቢያዊ ዜጋንም በሞት መቅጣቷ ነው የተዘገበው፡፡ ሀገሪቱ ሶስቱን ሰዎች በሞት መቅጣቷን ተከትሎም ዘንድሮ የሞት ቅጣት የጣለችባቸው ሰዎች ቁጥር ወደ 113 ደርሷል ሲል ነው ዴይሊ ስታር የተባለው የወሬ […]

የአርበኞች ግንቦት 7 ንቅናቄ ከፍተኛ አመራር የሆኑት አቶ ኤፍሬም ማዴቦ ከሚኖሩበት አሜሪካን ሃገር ጓዛቸውን ጠቅልለው ኤርትራ በርሃ በመውረድ ህዝባዊ ሃይሉን በአካል ተቀላቀሉ ! አቶ ኤፍሬም ማዴቦ አሜሪካ ከ25 ዓመት በፊት በስደት የገቡ ሲሆን የተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ተከታትለው ከታዋቂው ጆርጅ ሜሰን ዩኒቨርስቲ በኢኮኖሚክስ በማዕረግ ተመርቀዋል። በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ በተመሳሳይ ላቅ ያለ ደረጃ ላይ የደረሱ ሲሆን። በአሜሪካን ፌደራል […]

በሳውዲ ምዕራባዊ የሀሪቱ ክፍል የአሲር ግዛት 15 ያህም ሲገደሉ 7 ያህል መቁሰላቸውን የሳወዲ የሀገር ውስጥ ሚኒስትር አስታውቋል ። ከሞቱት 15 ነዋሪዎች መካከል 12 ያህሉ ልዩ ኮማንዶ የጸጥታ ኋላፊዎች ሲሆኑ 3 ያህሉ ደግሞ የጸጥታ ክፍሉ ሲቪል ሰራተኞች መሆናቸው የጠቆመው የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ መግለጫ ከቆሰሉት ሰባቱ አንዱ መትረፋቸው አጠራጣሪ መሆኑንም በቃል አቀባዩ በሜጀር ጀኔራል መንሱር አልቱርኪ በኩል […]

የህዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ የብሔራዊ መረጃ ስብሰባ ያደረገ መሆኑን መረጃዎቻችን በርግጠኝነት ተናግረዋል ” የአርበኞች ግንቦት 7 የስለላ መረብ እንዴት ከዉስጣችን ሊገባ ቻለ? የሚለዉ ትልቅ መነጋገሪያ የነበረ ሲሆን ” በተለይ የኤርትራዉ የጸጥታ ሐይል ሐላፊ መያዝ ክፉኛ አስደንግጧል! እነዚህንና መሰል የተዛመዱ ጉዳዮችን ሰብሮ መግባት በሚያስችል መልኩ ልንበለጥ የቻልነዉ በምን መልኩ ነዉ? በገንዘብ አቅም? ወይስ እርስ በእርሳችን ባለመተማመን? […]

ታሪካዊና እጅግ በጣም አስደማሚ የሆነ ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ከ 80 – 100, 000 የሚቆጠሩ የጋሞ ብሔር ተወላጆችና ሌሎች ነዋሪዎች በተገኙበት ዛሬ በውቧ አርባ ምንጭ ከተማ በደማቅ መልክ ተደረገ፡፡ በሰልፉ አያሌ መልዕክቶች ከመሰማታቸውም በላይ ስለ ጋሞ ብሔር ጀግንነትና ከሌሎች የኢትዮጵያ ብሔር ልጆች ጋር ተከባብሮና ተፋቅሮ ስለመኖሩ ተወድሷል፡፡ ስለ አንድነቱም ተዚሟል፡፡ ሕገ መንግስቱ ይከበር፣ ጥገኞችና ሰርጎ ገቦች […]

ዳግም ድርቅ በድብቅ…! በሀገራችን ከፍተኛ የሆነ ድርቅ መከሰቱ ተነገረ እነሆ ዳግም በሀገራችን ምድር ድረቅ ተከሰቶ ከብቶች በየመንገደዳቸው እየሞቱ እንደሆነ ከአይን እማኞች እየሰማን በፎቶገራፈም እያየን ነው፡፡ ይህ ሰዕል በሀገራችን አፋር አካባቢ የተነሳ ፎቶገራፍ ነው፡፡ ድርቁ በተለያየ የሀገራችን ክፍልም መከሰቱን ሰምተናል፡፡ ይሔንን ጉዳይ እስከ አሁን የመንግስት ሹማምንትም አልነገሩንም…. እነርሱቴ በተለያዩ ድግሳ ድገሶች ተጠምደው እንዲህ ያለውን ሰቆቃ መሰሚያም […]

(Amdom Gebresla) ህወሓት የሚመራው መንግስት በትግራይ ህዝብ፣ ሙሁራን፣ ተማሪዎች፣ የፖለቲካ ኣክቲቪስቶች፣ የህወሓት ኣባሎች ሳይቀሩ ከፍተኛ ተቃውሞ እየደረሰው ይገኛል። ከኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት በሗላ ህወሓት የነበረት ግርማ ሞገስ ያጥች ስትሆን በጦርነቱ ምክንያት ለሁለት የተከፈለችው ህወሓት ጠበንጃዋ ኣንግባ ሁሉንም የተለየ ሃሳብ የያዘ ሰው የተለያዩ ቅጥያ እያሰጠች ድራሹን ስታጠፋው ነበር። የትግራይ ህዝብ ከህወሓት ጋር የነበረው ቁርኝት ከፍተኛ ከመኖሩና ሙሉ ድጋፍ […]

የኢሕአዴግ ብሄራዊ ምክር ቤት ከጥቂት ሳምንታት በኋላ ይሰበሰባል። ኢሕአዴጎች የ2007 ምርጫ በአለም ዙሪያ መሳቂያ እንዳደረጋቸው ፣ ከምርጫውም የተነሳ ሌጂቲማሲ እንዳጡ የተረዱት ይመስለኛል። “በሰላማዊ መንገድ መፍትሄ ማምጣት አይቻልም” በሚል ዜጎች ወደ አመጽና ወደ ትጥቅ ትግል እየሄዱ እንደሆነ ፣ ላይ ላዩን ባያምኑም፣ ዉስጥ ዉስጡን ግን ጠንቅቀው ሳያወቁ እንደማይቀር ነው። በርግጠኝነት መናገር የምንችለው ነገር አለ። እርሱም ገዢዎች እያሰሩ፣ […]

ፕሬዝዳንት ኢሳይያስን ከስልጣን ለማውረድ አሲረዋል በሚል አስራ አምስት ባለስልጣናት ወህኒ አስገብተው የነበሩት የኤርትራው የፀጥታ ሹም ወዲ ካሳ ተራቸው ደርሶ ወህኒ ወርደዋል። ከአስመራ እየወጡ ያሉ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት የጸታው ሹም ለበርካታ ዓመታት የኤርትራን መረጃ ሙሉ በሙሉ ለኢትዮጵያ ሲያቀብሉ ኖረዋል። በኤርትሪያ የወያኔ ተቃዋሚ …

በአንዳርጋቸው ጽጌ መታፈን የተጠረጠሩት የኤርትራው የጸጥታ ሹም ለወያኔ ሚስጥር አቀብለዋል በሚል ተጠርጥረው ታሰሩ Read more »

ዜና ዲያስፖራ ከወደ አዲስ አበባ በቅርቡ ህዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ የሚመራዉ መንግስት በአለም አቀፍ ዙሪያ የሚገኙ ዲያስፖራዎችን በተለይም በሰዉ ሐገር ለፍተዉ ነዋየ ሐብት ያካበቱ የራሱ ደጋፊዎችን ወደ ሐገር ቤ/ት በመጥራት የዲያስፖራ እለት በሚል ብሂል ለ 5 ቀናት አክብሯል። እነዚሁ የወያኔ ጀሌዎች ወይም ዲያስፖራ ተብዬዎች ለያንዳዳቸዉ ካሉበት ሐገር ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ የደርሶ መልስ ቲኬታቸዉን ግማሽ ክፍያ […]

የወያኔ ብሔራዊ የስለላና የመረጃ ድርጅቶች የብሄራዊ የስለላና መረጃ አገልግሎት፤ በእንግሊዝኛ አጠራሩ፤ (National Intelligence Security Services ብለው የሚጠሩት የወያኔዎቹ የአፈና፤ የመጨቆኛና የግድያ ድርጅት፤ መረቡን ከዳር እስከዳር ዘርግቶ፤ ህዝቡን በአሸባሪነት አስፈራርቶ የሚቆጣጠር የስለላ ቢሮ ነው። የሀገሪቱን የቅርብ ፖለቲካ ታሪክ በሚከታተሉ ታዛቢዎች ዕምነት፤ ይህ የወያኔ ስለላ ድርጅት፤ አሁን ወያኔ ካዋቀራቸው ተቋማት ሁሉ እጅግ የበለጠ ኃይልና ሥልጣን እንዳለው ይገልጻሉ። […]

የህወሓት አገዛዝ የሚዘውረው የይስሙላ ፍርድ ቤት ዛሬ ሀምሌ 27 ቀን 2007 ዓ.ም. በሙስሊም ወገኖቻችን መሪዎች ላይ ፍርደገምድል ውሳኔ ሰጥቷል። በዚህ ውሳኔ መሠረትም የእምነት መብቶቻቸው እንዲከበሩላቸው በሰላማዊ በሆነ መንገድ የጠየቁ ወገኖቻችን መሪዎች እስከ 22 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ወስኗል። ሙስሊም ወገኖቻችን ጥያቄዎቻቸው ሰላማዊ በሆነ መንገድ ሲያቀርቡ ቆይተዋል። ሥርዓቱ ያደረገውን ተደጋጋሚ ትንኮሳዎችን ተቋቁመው “ድምፃችን ይሰማ!” የሚል […]

የወያኔ መንግስት 3 ሊትር ዘይት በ72 ብር አቀርባለው ቢልም ከእጥረቱ በተጨማሪ ደረጃውን ያልጠበቀና ለምግብነት የማይውል መሆኑን ዘይቱን ያገኙ ሰዎች እየተናገሩ ነው። ከግለሰብ ሱቅ የ1 ሊትር ዘይት በ75 ብር እየተሸጠ ቢሆንም ይህም ከኮሌትሮል ነፃ ያልሆነ እና ለጤና ጠንቅ ነው።ይህ የተበላሸ ዘይት በጉምሩክ በኩል ከወያኔ ባለስልጣናት ጋር በሼር የሚነግዱ ነጋዴዎች እንዳስገቡት ለማወቅ ተችሏል።ይህን ዘይት መጠቀም ለጤንነት ጠንቅ […]

‹‹ቤተሰቦቼ አሸባሪ ተብለው ቤት የሚያከራያቸው አጥተዋል፤ ልጆቼ በረንዳ ላይ ወድቀዋል፤ ቤተሰባችን ተበትኗል›› ም/ኢንስፔክተር ሙልዬ ማናዬ ረታ (7ኛ ተከሳሽ) በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር በዘመነ ካሴ የክስ መዝገብ ከ2ኛ እስከ 5ኛ ለተከሰሱት አቶ አሸናፊ አካሉ (2ኛ ተከሳሽ)፣ አቶ ደናሁን ቤዛ (3ኛ ተከሳሽ)፣ አቶ ምንዳዬ ጥላሁን (4ኛ ተከሳሽ) እና አቶ አንሙት የኔዋስ (5ኛ ተከሳሽ) ዋስ እንዲሆኑ ለዛሬ ሀምሌ 29/2007 […]

እነዚህ ውድ የኢትዮጵያ ልጆች እንዳማንም ኢትዮጵያዊ በአከባቢያቸው ከሚቀርቧቸው አብሯቸው ከሚማሩ ከሚሰሩ ጓደኞቻቸው ማናችንም እንደምንዝናናው በገሃድ የምናያቸው ድንቅ ውብ ኢትዮጵያውያን አሻባሪ ያላቸው አካል ጫካ መግባት የአሻባሪነት ተቃራኒ መስሎት ይመሥለኛል። ግን ይህ በሰላም ባደጉበት በኖሩበት ሀገር አሸባሪ የተባሉት ወጣቶች ብዙ ወዳጅና ጓደኛ አብሮ አደግ ጀግና እንዳላቸው የተዘነጋ ይመስላል ። ምክነያቱም እነሱ በገሃድ እኔ ኢትዮጵያዊ እንደኢትዮጵያዊነቴ ለመብቴ ለነፃናቴ […]

የወያኔ ድብቅ አጀንዳና በስመ አንዳርጋቸው የሚወጣው መጽሀፍ ከአንድ ወደ አሳትታሚው ድርጅት ውስጥ ቤተኛ የሆነ ሰው ስለ አዲሱ የ አንዳርጋቸው መጽሃፍ ነው ተብየው ያደረሰኝ አጭር መልዕክት:- “ወንድሜ የ ዚህ መጽሃፍ ሰባ አምስት በመቶው ሻብያ እጅ ከፈንጅ አስያዘኝ፥፥ ሻብያ ስንት ታጋዮቻችንን በስውር በልቶብናል፥፥ ከሻብያ ጋር የሚደረግ ጋብቻ ዋጋ የለውም፥፥ ይህን እያወቅን አማራጭ ስለሌለን ብቻ ተሸጎጥን፥፥ አብዛኛው ገጾች […]

ስድስት በከፍተኛ ሃላፊነት ቦታ ላይ ይሰሩ የነበሩ የህዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ መራሹ ጉጀሌ መንግስት ዲፕሎማቶች ባሉበት ሃገር የወያነን ስርዓት ከዱ ! 1.አቶ ዪሃንስ ጌታሁን የሚንስተር አማካሪ ዋሽግተን ዲሲ 2.ወ/ሮ እመቤት ብሩ ዋሽግተን ዲሲ 3.አቶ ኤልያስ ወርቁ ደቡብ አፍሪካ 4.አቶ ጌታቸው ሙሉአለም ደቡብ አፍሪካ 5.አቶ እሸቴ ምስጋናው ጋና 6.አቶ ሄኖክ አስናቀ ህንድ ኒውደህሊ ላይ መክዳታቸው ታወቀ […]

ዜና ከወደ ደቡብ አፍሪካ በትናንትናዉ እለት 02/08/2015 እሁድ ዘ ፋርም ኦፍ ሆፕ የተባለ ድርጅት፣ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ በደቡብ አፍሪካ ኤ. ኤን.ሲ ወይም አፍሪካ ናሽናል ኮንግረስ፣ የሃዉተን አስተዳደር፣ የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ አገልግሎት፣ የደቡብ አፍሪካ ሜትሮ ፖሊስ አገልግሎት፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በመተባበር ባዘጋጁት የተቀደሰ ሐሳብ ላይ የመጀመሪያ ተሳታፊ በመሆን የተገኘዉ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ፡ ደቡብ አፍሪካ ላይ በድግምግሞሽ የተከሰተዉን ዜኖፌቢያ […]

መኢአድ ፕሬዝደንት አቶ ማሙሸት አማረ ዛሬ ሰኔ 27 /2007 ዓም ፍርድ ቤት ቀጠሮ እንዳለው ገልጬ ነበር በቀጠሮው መሠረት ዛሬ አቅርበውታል ሰኔ 15 / 2007 ዓም በቀረበበት ወቅት ምስክሮቹ አልቀረቡም ተብሎ ለዛሬ ምስክሮቹ ታስረው እንዲቀርቡ ነበር ታዞ የነበረው ዛሬ ሰኔ 27/2007 ዓም 4 :00 አካባቢ የተሠየመው ችሎት ምስክሮቹ ዛሬም እንዳልቀረቡ በመግለጽ ሰኔ 15/2007 ዓም ቀርበው እንደነበረ […]

በትግራይ የወያኔ ሰራዊት ላይ በደረሰ ጥቃት ከፍተኛ ጉዳት መድረሱ ተነገረ የባህርዳር ከተማ ከንቲባ በሙስና ተጠርጥሮ ከተያዘ በዋላ መፈታቱ ህዝብን አስቆጣ የወያኔ ወታደሮች ከአርበኞች ግንቦት 7 ጋር እና በተለያየ ስፍራ በተደረጉ ጦርነቶች እየተፍረከረኩ ነው!!!! አምስት የነጻነት ሐይሎች ተዋሐዱ በትግራይ ምዕራባዊ ዞን ማይ-ሰገን በተባለው አካባቢ የሚገኙትን የወያኔ የሰራዊት አባላት በአርበኞች ግንቦት 7  ሰራዊት በደረሰባቸው ድንገተኛ የማጥቃት እርምጃ ምክንያት ሙትና ቁስለኛ […]

22 አመት የተቀጡት ፍርድ ቤቱ በሽብር ወንጀሉከፍተኛ ሚና ነበራቸው ያላቸው አቡበክር አህመድ፣ አህመዲን ጀበል፣ ያሲን ኑሩ እና ከሚል ሸምሱ ናቸው ። ችሎቱ በመዝገቡ የተጠቀሱ 5ኛ፣ 7ኛ፣ 8ኛ፣ 11ኛ እና 15ኛ ተከሳሾችን፥ በድሩ ሁሴን፣ ሳቢር ይርጉ፣ መሃመድ አባተ፣ አቡበክር አለሙ እና ሙኒር ሁሴንን እያንዳንዳቸውን በ18 አመት ጽኑ እስራት ቀጥቷቸዋል ። ሼህ መከተ ሙሄ፣ አህመድ ሙስጠፋ፣ ሼህ ሰኢድ አሊ፣ ሙባረክ አደም […]

በውጭ የሚኖረው ኢትዮጵያዊን በጎሳ መክፈል ያውም በመንግስትነት ከተቀመጠ አካል ሲሆን እንዴት ያሳዝናል።አምና ”የትግራይ ዲያስፖራ” በዓል ተብሎ ሲከበር ታዝበናል። ዘንድሮ የመከፋፈሉ ሂደት ቀጠለ እና ዶ/ር ቴዎድሮስ ”የኦሮሞ ዲያስፖራ” የሚል ዝግጅት በፌስ ቡክ ገፃቸው ይዘው ብቅ አሉ።የዶ/ር ቴዎድሮስ መስርያቤት የኢትዮጵያ የሚል ስም ከያዘ በኃላ ዲያስፖራን በጎጥ የመከፋፈል ሥራ ላይ ለምን ይደክማል? አምናየመስርያቤታቸው ቃል አቀባይ ስሙ የኢትዮያ ይሁን […]

ከኦባማው ጉብኝት በኋላ አሜሪካ ኢትዮጵያ ተጨማሪ እግረኛ ጦር ወደ ሶማሊያ እንድታስገባ ያዘዘቻት ሲሆን እግረኛ ጦሩም የሚዘምተው በዚህ ሳምንት መጨረሻ ወይም በሚቀጥለው ሳምንት መጀመሪያ መሆኑ ታውቋል። ለአልሸባብ ማገዶነት የተመረጠው ክፍለጦር ደግሞ በሜጄር ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ (ዋናው መሪ ስዩም ሃጎስ ቢሆንም) የሚመራው የምዕራብ ክፍለ ጦር ሲሆን ለዚህ ዘመቻ የተመለመሉ ወታደሮች በአሁኑ ሰዓት ጋምቤላ ውስጥ በዝግጅት ላይ እንደሚገኙ […]

ማን ይሆን ብዬ ተደናገጥኩ!! ነገር ግን በእጅ ምልክት ድብቅ እዉልብልቢት የጠራኝን ሰዉ ተከትዬ ወደ መጸዳጃ ቤት ዘለቅኩኝ ሴት መሆኔን የዘነጋዉ መለሰኝ ሰዉዬዉ በቀጥታ ወደ ወንዶች ሽንት ቤት አመራ እኔ ግን ወደዛ መግባት ስለፈራዉ ባለሁበት ቆምኩ ከጥቂት ቆይታ ሰከንዶች በኋላ ተመልሶ ወጣ መካከለኛ ቁመትና ደንዳና ሰዉነት አለዉ ከላይ ጥቁር ጃኬት ደርቦ ጥቁር የጨርቅ ሱሪ ታጥቋል በስሱ […]

በለንደን የሳውዲ ኢንባሲም አደጋ መድረሱን አረጋግጧል * የሞቱት ቁጥር ከአብራሪው ጋር 4 ናቸው ተብሏል ከሀገረ ጣልያን ተነስተው ለንደን አየር ክልል በሰላም የደረሰው የሸህ ኦሳማ ቢላዲን ቤተሰቦችን የያዘችው የግል ጀት አውሮፕላን ከማረፊያው እንደተቃረበ ባጋጠመው ያልታወቀ አደጋ ተከስክሶ ከተሳፋሪዎች መካከል አራት ያህሉ መሞታቸው የአለም ታዋቂ የመገናኛ ብዙሃን የዜና አውታሮች በመዘገብ ላይ ናቸው ። በለንደን የሳውዲ ኢንባሲም የሟቾችም […]

አንዱ ተጠርጣሪ የፌዴራል የፖሊስ አባል እንደነበር ተጠቁሟል መቀመጫውን ኤርትራ ውስጥ ማድረጉንና ራሱን ‹‹የአርበኞች ግንባር›› በማለት እንደሚጠራ የተገለጸው ድርጅት አባል በመሆን፣ ተልዕኮ በመቀበልና አባላትን በመመልመል ሲሳተፉና ሲንቀሳቀሱ ተገኝተዋል የተባሉ ዘጠኝ የሰሜን ጎንደር ነዋሪዎች፣ በሽብርተኛ ድርጅት ውስጥ መሳተፍ ወንጀል ሐምሌ 20 ቀን 2007 ዓ.ም. ክስ ተመሠረተባቸው፡፡ የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ ሐምሌ 20 ቀን 2007 ዓ.ም. በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ […]

  በርካታ የአዲስ አበባ ወጣቶች ወደ ወያኔ ማጎሪያ ቤቶች እየተጋዙ ነው። የህወሀት ወያኔ መንግስት ከትላንት ምሽት እስከ ዛሬ 25/11/2007 አ.ም ጠዋት ከ4000 ያላነሱ የአዲስ አበባ ወጣቶችን ከየ ክፍለ ከተማው የሚሰጋቸዉን አፍሶ መገናኛ አምቼ ፊት ለፊት በሚገኘው ሜዳ ሰብስቦ በአውቶቢስ ሲያጉዝ አርፍዶዋል።እስከ አሁን ከ35 በላይ አውቶቢስ ሰዎች አጉሮ ወስዱቸዋል።የቀሩት ጥቂት ወጣቶች መኪና እስኪመጣ ተቀምጠዋል።መድረሻቸውን ማረጋገጥ አልቻልኩም፤መረጃዉ […]

ሀላፊነት ከሚሰማው ዜጋ በውስጥ መልክት የተላከ ኡኡታ! “ዘንድሮ በኢትዮዽያ ያለው ርሀብናድርቅ ከ1977ቱ አይተናነስም ሲሉ ከተለያየ የሀገሪቱ ክፍል መረጃ እየወጣ ነው።ሆኖም ለተጎጂወች እርዳታ ካለማቀፉ ማህበረሰብ እንዳይደርስ ወያኔ ባንድ ለናቱ ሚድያው የሚነዛው የውሸት የባለሁለት አሀዝ ዕድገት ፕሮፐጋንዳን የሚያጋልጥና የሀገር ገጽታ ግንባታን ያበላሻል በሚል መረጃው አይደለም ቀይ መስቀልና መሰል ዓለማቀፍ ድርጅቶች የኢትዮዽያ ህዝብ እንዳይሰማው አፍኖታል እባካችሁን ህዝብ በርሀብ […]

በአንድ ወር ውስጥ ብቻ ከአየር ሀይል ከ40 በላይ ሰራተኞችና ባለሙያዎች በስልጣን ላይ ያለውን የወያኔ አገዛዝ በመክዳት ወደተለያዩ ቦታዎች መጥፋታቸው ታወቀ:: የአየር ሀይል የኢሳት ምንጮች እንደገለጹት ከደብረዘይት ጠቅላይ መምሪያና ከተለያዩ የአየር ሀይል ምድቦች የጠፉት ባለሙያዎች 14 ቴክኒሺያኖችን የሚጨምር ሲሆን አብራሪዎችም እንደሚገኙበት ታውቋል:: ለአንድ ወር በስራ ገበታቸው ያልተገኙትን እነዚህን ሰራተኞችና ባለሙያዎች ለመያዝ የህወሀት መከላከያ ሚኒስቴር አሰሳ እያደረገ […]

  የመለስ ዜናዊ የቅርብ ሰው የሆነ እና ከአዜብ መስፍን ጋር በአየር ባየር ንግድ እጅና ጓንት ሆኖ ይሰራ የነበረው ሀጎስ ወ/ገሪማ የተባለው የናጠጠ ቱጃር ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች ተገድሏል፡፡ ሀጎስ ወ/ገሪማ የህወሓት ታጋይ የነበረ ህወሓት በዘመኑ ከፈጠራቸው የናጠጡ ቱጃሮች መካከል አንዱና ዋነኛው ሲሆን ሀምሌ 13 207 ዓ.ም ከምሽቱ 4፡45 ላይ አ.አ ኮድ 2 ሰሌዳ ቁጥር 03220 የሆነች […]

በትግራይ ክልል ትናንት አውቶቡስ ተገልብጦ የ21 ሰዎች ህይወት አለፏል። አደጋው የደረሰው ከአክሱም ወደ አዲስ አበባ 63 መንገደኞች አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ ኮድ 3 የሰሌዳ ቁጥሩ 51672 ኢትዮጵያ የህዝብ ማመላለሻ አውቶብስ ነጋሽ በተባለ ቀበሌ አቅጣጫ ስቶ 300 ሜትር ጥልቀት ባለው ገደል በመግባቱ ነው። በአደጋው 39 ሰዎች በከባድ የቆሰሉ ሲሆን፥ ሶስት ሰዎች ብቻ ናቸው ቀላል ጉዳት የደረሰባቸው። በአደጋው […]

በከድር መሃመድ የክስ መዝገብ የተከሰሱት ወጣት ወንድሞቻችን እና አንድ እህታችን፣ የቢላል ራዲዩ ጋዜጤኞች ካሊድ ሙሃመድና ዳርሶማ ሶሪን እንዲሁም በሐሰት አልመሰክርም በማለቱ ብቻ በእስር ላይ የሚገኘው ወንድም ሙጂብ አሚኖን ጨምሮ በአጠቃላይ 20 የሚሆኑ ሙስሊሞች ከ 5 ወር በፊት በደህንነት ኃይሎች ታፍነው በቅርቡ ከማዕከላዊ ወደ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት መዘዋወራቸውን መዘገባችን የሚታወስ ነው ። እነዚህ ሙስሊሞች በቀጠሯቸው መሰረት […]

የቀድም የአንድነት ለዲምክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አንድነት አባል የነበረው የወረዳ 28 አባል የአዲሰ አበባ ምክርቤት አባልና የየካ ክፍለከተማ አሰተባባሪ ኮሚቴ አበል የነበረው አቶ መኮንንት ብርሃኑ ታሰረ። ባለፈው ሰኞ ከጠዋቱ በ4:00 ሰአት የመኖሪያ ቤቱ የጦር መሳሪያ በታጠቁ ሰዋች ተከቦ ቤቱ ከተበረበረ በሆላ እሱን በቁጥጥር ስር አውለው ወደአልታወቀ ቦታ እንደወሰዱት ከታወቀ ግዜ ጀምሮ ያለበትን ቦታ ለማወቅ ትልቅ ጥረት […]