ኢ.ኤም.ኤፍ – የግንቦት 7 የግፍ ተግባር እና የመገናኛ ብዙሃን ዝምታ – ያሬድ ኃይለማርያም
ኢ.ኤም.ኤፍ – የግንቦት 7 የግፍ ተግባር እና የመገናኛ ብዙሃን ዝምታ – ያሬድ ኃይለማርያም ለማንበብ እዞህ ይጫኑ –
ኢ.ኤም.ኤፍ – የግንቦት 7 የግፍ ተግባር እና የመገናኛ ብዙሃን ዝምታ – ያሬድ ኃይለማርያም ለማንበብ እዞህ ይጫኑ –
የኢትዮጵያ ፈዴራል ሕገ መንግስት አንቀጽ 46 «ክልሎች የሚዋቀሩት በሕዝብ አሰፋፈር፣ ቋንቋ፣ የማንነት እና ፈቃድ ላይ በመመስረት ነዉ» ይላል። አንቀጽ 47 ደግሞ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሩፑብሊክ አባላት የሆኑቱን ክልሎች ይዘረዝራቸዋል። እነርሱም የትግራይ፣ የአፋር ፣ የአማራ፣ የሱማሌ፣ የቤኔሻንጉል/ጉሙዝ፣ የደቡብ ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ፣ የጋምቤላ ሕዝቦች እና የሃረሪ ሕዝብ ክልሎች ናቸው። የዚህን የፌደራል ክልልን በተመለከተ በክልሎች እየታዩ ያሉትን አንዳንድ […]
ONLF leaders abducted in Nirobi
ESAT Radio Daily Broadcast to Ethiopia. Frequency Details: 7 days a week Short Wave (SW) from 8:00 pm to 9:00 pm (Local Ethiopian Time) 19 Meter Band 15355 kHz, 15360 kHz, 15365 kHz, 15370 kHz, 15380 kHz, 15385 kHz and 15390 kHz Download/Listen
በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ፤ የነፃ አውጪ ዎቻ ችን ( የግንቦት 7) የግፍ ተግባር እና የመገናኛ ብዙሃን ዝምታ, በቤልጄም የሕወሓት/ኢሕኣዴግ ወኪል ያሬድ ኃይለማርያም ከብራስልስ እንደጻፈው
iframe
የኦጋዴን ነፃ አውጭ ግንባር አባላት ናቸው የተባሉ ሰዎችን ናይሮቢ ላይ ጠልፈዋል በሚል ተይዘው የነበሩ ሁለት የኬንያ ፖሊስ አባላት በዋስትና መለቀቃቸው ተዘግቧል፡፡
የዓለም ዜና
News, Cultural Mosaic, Kebele Lives and Environment or Tech
በእስር ላይ የሚገኙት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ም/ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ የእስር ጊዜያቸውን ቢጨርሱም ኣመክሮ መከልከላቸው ተሰማ። ህክምናም እያገኙ ኣይደለም ተብሏል። የኮንግረሱ ዋ/ጸኃፊ ለዶቸቬሌ እንደ ነገሩት ከሆነ አቶ በቀለ ገርባ የ 3 ዓመት ከ 7 ወር የእስር ጊዜያቸውን ኣጠናቀው መለቀቅ የነበረባቸው ባለፈው ጥር 11 ቀን ነበር
በያዝነዉ ሳምንት ማክሰኞ ፊስቡክ የመገናኛ መረብ ከተመሰረተ 10ኛ ዓመቱን ደፈነ። በፊስ ቡክ ፤ህዝባዊ ቅስቀሳ፤ በፊስ ቡክ አብዮት፤ በፊስ ቡክ መማመር፤ በፊስ ብክ ትዉዉቅ፤ እንዲሁም በፊስ ቡክ ስድድብ ሌላም ሌላም ይታያል። በአሁኑ ግዜ የኢንተርኔት አገልግሎት የማግኘት እድሉ ያላቸዉ፤ የፊስ ቡክ መረብን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ተጠቃሚ ናቸዉ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን ከ31 ዓመት በኃላ ለአፍሪቃ ዋንጫ ተሳትፎ ያበቁ አሰልጣኝ እንደሆኑ ይነገርላቸዋል። አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው። ይሁንና ትናንት የኢትዮጵያ የእግር ኳስ ፌዴሬሽን አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻውን ከነበራቸው ኃላፊነት ማንሳቱን አሳውቋል።
ጥር ፳፱ (ሃያ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ከአዲስ አበባ በቅርብ ርቀት ላይ በሚገኘው የኦሮምያ ልዩ ዞን እየተባለ በሚጠራው የለገጣፎ ለገዳዲ ከተማ የሚገኘው የአርሶአደሩ መሬት በከተማዋ ውስጥ ባልኖሩና ማንነታቸው በማይታወቅ ሰዎች ስም መያዙን ለኢሳት የደረሰው ሰነድ አመልክቷል። ከ4 ሺ በላይ ሰዎችን ስም ዝርዝር በያዘው በዚህ ሰነድ ማንነታቸው የማይታወቁ ሰዎች የአባታቸውን ስም ብቻ በመቀያየር ከ …
ጥር ፳፱ (ሃያ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የብአዴን የጽ/ቤት ሃላፊና የአማራ ክልል ም/ል ፕሬዚዳንት የሆኑት አለምነው መኮንን የአማራውን ህዝብ መዝለፋቸውን ተከትሎ በርካታ ኢትዮጵያውያን ቁጫቸውን እየገለጹ ነው። በማህበራዊ የመገናኛ መንገዶች ከሚሰጡት አስተያየቶች በተጨማሪ በርካታ ኢትዮጵያውያን ለኢሳት በመደውል አስተያየታቸውን እየሰጡ ነው። አንድ አስተያየት ሰጪ ግለሰቡ ከመነሻቸ ጠንካራ የትምህርት ደረጃ የሌላቸው በመሆኑ፣ ከዚህ ያለፈ እንዲናገሩ አይጠበቅም …
ጥር ፳፱ (ሃያ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የምስራቅ አፍሪካ ሰብአዊ መብቶች ሊግ ለኢሳት በላከው መግለጫ የኦሮሞ ተወላጅ የሆኑት አራቱ ኢትዮጵያውያን በኬንያ የጸረ ሽብር ግብረሃይል የታየዙት በተለያዩ ቀናት ነው። ቱምሳ ሮባ ካቲሶ የተያዘው ኢስሊ እየተባለ በሚጠራው የገበያ ስፍራ ሲሆን፣ በሁለት መኪኖች የመጡ የጸጥታ ሃይሎች በፈረንጆች አቆጣጠር ፌብሩዋሪ 1፣ አፍነው ወዳልታወቀ ስፍራ ወስደውታል። ጫላ አብደላ፣ …
ጥር ፳፱ (ሃያ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ከአፍሪካ በመርከብ ተሳፍረው ወደ አውሮፓ ለመግባት የሞከሩ 1 ሺ 100 የሚጠጉ ስደተኞች በጣሊያን ፖሊሶች እርዳታ አውሮፓ እንዲገቡ ተድርጓል። ከዚህ በፊት ላምባዱሳ እየተባለ በሚጠራው የጣሊያን ግዛት አካባቢ ከደረሰውን አሰቃቂ አደጋ በሁዋላ የጣሊያን ፖሊሶች ወደ አውሮፓ የሚገቡ አፍሪካውያንን ህይወት እየታደጉ ይገኛል። ባለፉት 24 ሰአታት ውስጥ ወደ አውሮፓ ከገቡት …
ጥቂት አሳቦች በሞገደኛው ተክሌ ወሥርጉተ ሥላሴ ጽሑፎች ላይ (ክፍል-፩-)
ዲ/ን ኒቆዲሞስ ዕርቅ ይሁን
ሥርጉተ ሥላሴ የተባሉ ጸሐፊ በተለያዩ ጊዜያት የሚጽፏቸውን በአብዛኛው ታሪካዊ የሆኑ፣ ባህላዊና መንፈሳዊ ቅርስ አዘል፣ በኃይለኛው አገራዊ/ኢትዮጵያዊ ዘዬ፣ ትውፊትና ባህል የተጫነው የሚመስለውንና፤ እንዲሁም ምክርና ትችት ዘመም የኾኑ፣ እንዲያም ሲል “የኢትዮጵያዊነት ወኔና ስሜት” በእጅጉ ጎልቶ የወጣበትንና ያየለበትን መጣጥፎቻቸውን ለማንበብ ዕድሉ ገጥሞኛል።
ሥርጉተ ሥላሴ የተባሉ ጸሐፊ በተለያዩ ጊዜያት የሚጽፏቸውን በአብዛኛው ታሪካዊ የሆኑ፣ ባህላዊና መንፈሳዊ ቅርስ አዘል፣ በኃይለኛው አገራዊ/ኢትዮጵያዊ ዘዬ፣ ትውፊትና ባህል የተጫነው የሚመስለውንና፤ (ይህን ለማረጋገጥ የሚወድ ጸሐፊዋ ‹‹ኢትዮጵያዊነት የሚነበብ መንፈስ ነው›› በሚል ርእስ ያስነበቡትንና ‹‹የኢትዮጵያዊነትህን መንፈስ በቅጡ ካልተረዳኸውና ካልተቀበልከው ‘ጉግ ማንጉግ’ የኾነ አንካሳ መንፈስ ይጨፍርብኻል፡፡›› እስከ ማለት የደረሱበትን፣ በኢትዮጵያዊነት ወኔ፣ ስሜትና ረቂቅ መንፈስ ፈጽሞ የሰከረውን መጣጥፋቸውን ማየቱ […]

ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ ፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማሪያም “አይ ስብሃት ነጋ!” በሚል ርዕስ ባለፈው ሰሞን በኢንተርኔት ያሰራጩት ጽሑፍ ነው። ጽሁፉ በጋዜጦችም ላይ ታትሞ ይሆናል። ፕሮፌሰር መስፍን ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ከአንድ ገጽ ባልበለጡ ማስታወሻዎች የሚወረውሯቸው ሃሳቦች ከመጠናቸው በላይ እንደሚናገሩ ማስተዋል ይቻላል።
“አይ ሀበሻ! ሀበሻና ሆድ” በሚል ርእስ እንደ የጻፉት ዓይነቶቹ በብዙዎች ዘንድ ባለመወደዳቸው ጫጫታን መፍጠራቸውም ታይቷል። በበኩሌ (በውስጣቸው መረን የለቀቁ ስድቦችን ባይጨምሩ ኖሮ) የአንዳንዶቹ ማስታሻዎች ሃሳቦች የምጠላቸው አይደሉም። እንዲያውም በነካ እጃቸው “ሀበሻና ስንፍና፣ ሀበሻና ፈሪነት፣ ሀበሻና አቋራጭ መንገድ ፈላጊነት፣ ሀበሻና አሉባልታ፣…” በሚሉ ርእሶች ተጨማሪ ማህበራዊ ሂስ ቢያቀርቡ ጥሩ ነበር የሚል ምኞት አለኝ።
ይሄ እንደተጠበቀ ሆኖ ለዚህ ጽሁፍ መነሻ ወደሆነኝ የፕሮፌሰር መስፍን ጽሑፍ እናምራ። ለነገሩ “አይ ስብሃት ነጋ!” የሚለው ጽሁፍ ለዚህ መጣጥፍ መነሻ ሆነኝ እንጂ፤ በአጠቃላይ በፕ/ር መስፍን ጽሁፎች ላይ ለዘመናት ሳስተውለው የኖርኩትና ሊታረም የሚገባው ጉዳይ አለ። “አይ ስብሃት ነጋ!” በሚለው ጽሁፍም ላይ የሚስተዋለው ይኸው ነው።
ፕሮፌሰር መስፍን “አይ ስብሃት ነጋ!” በሚል ርእስ ያዘጋጁትን ጽሁፍ “የሚቀድሱት” በስድብ ነው። እንዲህ ይላሉ፤ “በኢትዮጵያ ስልጣን ሳይኖረው ባለሙሉ ስልጣን፣ እውቀት ሳይኖረው ባለሙሉ እውቀት የሆነ ሰው ስብሃት ነጋ ብቻ ነው። እንዲያውም ከዚያም አልፎ ራሱን የቻለ ሉዓላዊነት ያለው ግለሰብ ነው…” ይላሉ። ይህንን አባባላቸውን ግን እንደ ምሁር በምሣሌ አስደግፈው፣ በማስረጃ አንተርሰው በማቅረብ እንድናምናቸው አያደርጉንም። ማሳመኑም ይቅር! ግን እርሳቸው ራሳቸው ከአቶ ስብሃት የተሻሉ ናቸው ወይ? አይመስለኝም!
ፕሮፌሰር መስፍንን ከ1992 ዓ.ም ጀምሮ በቅርበት፣ ከዚያ በፊት ደግሞ በዝና አውቃቸዋለሁ። አቶ ስብሃትስ የፓርቲም የመንግስትም ስልጣን አያጡም። የመንግስትም፣ የፓርቲም፣ የእድርም፣ ስልጣን ሳይዝ፤ ባለስልጣናትን፣ ፖለቲከኞችን፣ ጋዜጠኞችን፣ ተማሪዎችን፣ እንደ እኔ ያለውን ተራ ዜጋ እና አልፎ ተርፎ ፈጣሪን ጭምር የሚሳደብ፣ የሚያንጓጥጥ፣ የሚያሽሟጥጥ፣ የሚዘልፍ፣… ከፕሮፌሰር መስፍን የሚበልጥ ሰው በሀገሪቱ ይገኛል? በኔ እምነት ሪከርዱ በእጃቸው ነው!
ይህንን ጉዳይ በተመለከተ ማስረጃ ለማቅረብ ብዙ ርቀት መኳተን አያስፈልግም። ይቺን ጽሁፍ ከማዘጋጀቴ በፊት በቅርብ ጊዜያት የተሰናዱ የፕሮፌሰሩን አስር መጣጥፎች አይቼ ነበር። በሚገርም ሁኔታ በአስሩም ላይ በተደጋጋሚ ያየሁት “ደደብ፣ ደንቆሮ፣ እውቀት ሳይኖረው፣ መሃይም፣…” የሚሉትን የስድብ ቃላት ነው። አቶ ስብሃትንም “እውቀት ሳይኖረው አዋቂ የሆነ” ይሏቸዋል። ለመሆኑ ፕሮፌሰር መስፍንን እውቀት ያለውንና የሌለውን ሰው አረጋጋጭ ተቋም ያደረጋቸው ማን ነው? ከአቶ ስብሃትና ከእርሳቸው “ስልጣን ሳይኖረው ባለሙሉ ስልጣን” የሆነውስ ማን ነው? ፍርዱን ለአንባቢ ልተወው!!!
በነገራችን ላይ አቶ ስብሃት በምጣኔ ሀብት (ኢኮኖሚክስ) ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መመረቃቸውን ሰምቻለሁ። የፕፌሰር መስፍን ሊቅነትም ቢሆን በመልክዓ-ምድር (ጂኦግራፊ) እንጂ በዓለም ላይ ባሉ የእውቀት መስኮች ሁሉ ባለመሆኑ የሌሎችን እውቀት በአግባቡ ለመመዘን “ብቃት አላቸው” ብሎ ለመቀበል አስቸጋሪ ነው። ስለሆነም፣ ክቡር ፕሮፌሰር! በአቶ ስብሃት ዓይን ውስጥ “አለ” የሚሉትን ጉድፍ ሲጠቁሙ በራስዎ ዓይን ውስጥ የሚስተዋለውን ግንድ ዘንግተውታልና ልብ ቢሉት መልካም ነው እላለሁ።
እንዲያው የእውቀት ነገር ከተነሳ አይቀር አንድ ነገር ማለት ወደድሁ። እኔ እንደሚገባኝ እውቀት ማለት የአንድን ማህበረሰብ ችግር ለመቅረፍ የቻለ እንደሆነ እንጂ ሦስት አራት ዲግሪ ተሸክመው ራስን “በሊቅነት” ተራራ ቢያሳክሉት ትርጉም ያለው አይመስለኝም። በዚህ ረገድ አቶ ስብሃትንና ፕ/ር መስፍንን በማነጻጸር ውጤቱን ማየት እንችላለን። አቶ ስብሃት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተመረቁ፣ በተለያዩ ት/ቤቶች አስተማሩ፣ በቢሮክራሲውም ውስጥ (በገንዘብ ሚኒስቴር) ጥቂት ሰሩና የመጡበትን ማህበረሰብ ‘ከጭቆና አወጣለሁ’ ብለው ጫካ ገቡ። የፖለቲካ ድርጅት መሰረቱ። መሪም፣ ተራ ተዋጊም፣ ሰላይም፣ ካድሬም፣ ዘበኛም፣ ሽማግሌም፣… ሆነው አገለገሉ። ምንም ይሁን ምን የተነሱለትን ዓላማ ለድል አበቁ። ስልጣንም፣ ሹመትም አገኙ። ፕሮፌሰር መስፍንስ?
ፕሮፌሰር መስፍንም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተመረቁ። እዚያው አስተማሩ፣ እዚያው ተመራመሩ፣ እዚያው ሊቅ (ፕሮፌሰር) ሆኑ።… ደርግ ሊወድቅ አካባቢ “የሽማግሌ መንግስት” ለማቋቋም ሞከሩ – አልተሳካም ከሸፈ! የሰብአዊ መብት ድርጅት አቋቁመው ጥሩ ስራ በመስራት ላይ ሳሉ ለውጤት ሳያበቁት በጅምር ተውት – አሁንም ክሽፈት! የፖለቲካ ፓርቲዎችን አስታርቃለሁ ብለው ተነሱ። ይሄም አልተሳካም – ክሽፈት! ቀስተ ደመና የተሰኘ ፓርቲ አቋቋሙ። ፓርቲውን ለውጤት ማብቃት ሲገባቸው ይሄ እንደማይሳካላቸው ገና ከጅምሩ ሲገባቸው “አሻሮ ይዞ ወደ ቆሎ” እንደተጠጋው ብልጥ አንድ ወር ያልሞላው ፓርቲ ይዘው እንደ መኢአድ ካሉ ፓርቲዎች ጋር ተቀናጅቼ እሰራለሁ አሉ። በመሀል ላይ ይሄም እንደማይሳካ ሲረዱ “ቅንጅቱ የቅቤ ገበያ ሁኗል” በማለት ከአመራርነት ራሳቸውን አገለሉ። ምርጫው ተቃርቦ ነገሩ ሲጋጋልና ፖለቲካው ሲደምቅ ወደ ፖለቲካው እንደገና ተመለሱ። … ታሰሩ… በይቅርታ ተፈቱ… ታመሙ… ዳኑ… እንደገና ፓርቲ አቋቋሙ… ተጣሉ… መርህ ይከበር አሉ… እያለ ይቀጥላል ታሪካቸው። ውጤቱስ – ምንም! – ሌላ ክሽፈት!!! የአንድ ሰው አዋቂነት የሚለካው ባስመዘገበው ውጤት ነው የምንል ከሆነ ከአቶ ስብሃትና ከፕሮፌሰር መስፍን ባለሙሉ እውቀት ሊባል የሚችለው ማን ነው ታዲያ? ፍርዱን አሁንም ለአንባቢ እተወዋለሁ።
ወደ ሌላ ጉዳይ እናምራ። ፕሮፌሰር መስፍን “አይ ስብሃት ነጋ!” በሚል ርእስ በጻፉት ጽሁፍ ውስጥ “በኢትዮጵያ ስልጣን ሳይኖረው ባለሙሉ ስልጣን፣ እውቀት ሳይኖረው ባለሙሉ እውቀት የሆነ ሰው ስብሃት ነጋ ብቻ ነው” ከሚለው ቀጥሎ ያሰፈሩት ሃሳብ “…[ስብሃት ነጋ] እንዲያውም ከዚያም አልፎ ራሱን የቻለ ሉዓላዊነት ያለው ግለሰብ ነው” የሚል ነው። በዚህም ረገድ ቢሆን፤ በአፄ ኃ/ስላሴም፣ በደርግም ይሁን በኢህአዴግ የአስተዳደር ዘመን “ራሱን የቻለ ሉዓላዊነት ያለው ግለሰብ” ከፕሮፌሰር መስፍን ውጪ ፈልጎ ማግኘት የሚቻል አይመስለኝም። ፕሮፌሰሩ በሦስቱም መንግስታት “ሉዓላዊነታቸውን” አረጋግጠው የኖሩ ሰው ናቸው።
ፕሮፌሰር መስፍን ለየትኛውም ስርዓት እጅ ሳይሰጡ ሃሳባቸውን እንደልባቸው እየተናገሩ መኖራቸውንና መብትና ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ ያደረጉትን ጥረት አደንቃለሁ። ነገር ግን እንደ እርሳቸው ሁሉ ሌሎች ሰዎችም “የእኔ” የሚሉት ፍላጎት፣ እምነትም ሆነ አመለካከት ያላቸው መሆኑን ዘንግተው ወይም ሆነ ብለው በጉልበታቸው የተቀዳጁትን “ሉዓላዊነት” በመጠቀም የሌሎችን መብት ለመጨፍለቅ ሲፍጨረጨሩም ለዘመናት ተመልክቻለሁ። ለዚህ አባባሌ ማረጋገጫ ይሆን ዘንድ ሁለት ምሣሌዎችን ላቅርብ።
የመጀመሪያው ማስረጃ ከአቶ ስብሃት ጋር የተያያዘ ነው። ፕሮፌሰር በፈለጉት ሰዓት፣ በፈለጉት መድረክ ላይ ብቅ ብለው መንግስትንም፣ ኢህአዴግንም፣ አቶ ስብሃትንም ወይም ሌላ ግለሰብን ወይም ፓርቲ ይተቻሉ። ከትችትም አልፈው ደስ በሚላቸው (ከእሳቸው በማይጠበቅ) ቋንቋ ጭምር ይሳደባሉ፣ ያንቋሽሻሉ፣ ይዘረጥጣሉ፣ ያጣጥላሉ፣…። እርሳቸው እንደዚያ በማለታቸው “ለምን እንዲህ ብለህ ጻፍክ ወይም ተናገርክ” ያላቸው የመንግስት አካል ስለመኖሩ በእርግጠኛነት ለመናገር እቸገራለሁ። ምክንያቱም ፕሮፌሰር መስፍን በጻፉት ጽሁፍ ተከሰሱ ሲባል አልሰማሁም። እርሳቸውስ?
አቶ ስብሃት አንድ መድረክ ላይ ተገኝተው “እንዲህ አሉ” መባልን ሲሰሙ ፕሮፌሰር ፀጉራቸውን ይነጫሉ። “ደፋሩ፣ ደንቆሮው፣ እውቀት የለሹ፣… ስብሃት እንዴት እንዲህ ይላል? እሱ እንደልቡ ተናጋሪ ነው! ማን ከልካይ አለው!…እንዴት?… እንዴት?…” የሚል መንፈስ ያለው ሃሳብ ሲሰነዝሩ ይታያሉ። “እኔ የምናገረው ሁሉ ለሀገር ይበጃል፣ አንድም ስህተት የለውም። እናም እንደፈለግኩ መናገር እችላለሁ። ስብሃት ግን በሃገሩ ምንም ዓይነት ጉዳይ ላይ መናገር አይችልም” መሆኑ ነው ነገሩ!!!
‘የተሳሳተ ነው’ የሚሉትን የማንንም ሰው ሃሳብ መተቸት፣ አቃቂር ማውጣት አንድ ነገር ነው። እርስዎ በፈለጉት ጉዳይ ላይ እንዳሻዎት እየተናገሩ ሌሎች አይናገሩ ማለት ግን ተገቢ አይመስለኝም። እንዲያው ለነገሩ እርስዎ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር አብሮ መሄድ ያለበትንና የሌለበትን ሰው እንዲመርጡና ቀጭን ትእዛዝ እንዲያስተላልፉ ስልጣን የሰጠዎት ማን ነው? እርስዎ ከመሬት እየተነሱ እከሌ ደደብ ነው፣ እውቀት የለውም፣… የማለት ስልጣን ያቀዳጀዎትስ እኮ ማን ነው?
ፕሮፌሰር መስፍን ራሳቸውን በራሳቸው የሾሙበትን ሁለተኛውን ምሣሌ ላቅርብ። ከምርጫ 97 በኋላ በቅንጅት ውስጥ የነበረው የሃሳብ ክፍፍል አለቅጥ በጦዘበት ወቅት አንዱን ጓደኛዬን ፕሮፌሰር መስፍን ቤታቸው ድረስ እንዲመጣ ካደረጉ በኋላ “ስማ! ይሄ እከሌ የሚባለው ጓደኛህ በ24 ሰዓታት ውስጥ ሃሳቡን ካልቀየረ በጋዜጦች ላይ በመጻፍ በሕዝብ እንዲጠላና እንዲወገዝ አደርገዋለሁ” እንዳሉት ያኔውኑ እየበረረ መጥቶ ነበር ያጫወተኝ። ታዲያ ከዚህ በላይ ራስን የሉዓላዊ ስልጣን ባለቤት አድርጎ መሾም አለ? ታዲያ ከዚህ በላይ ራስን በመንግስት ውስጥ ያለ መንግስት (A state within a state) አድርጎ መሾም አለ? ፕሮፌሰር መስፍን የኢትዮጵያን ሕዝብ በጋዜጣ ላይ ወጥተው ተነስ ሲሉት የሚነሳ፣ ተቀመጥ ሲሉት የሚቀመጥ፣ ፀጥ ለጥ ብሎ፣ እርሳቸው እንዳሉት ሆኖ የሚገዛ ሳይመስላቸው አይቀርም። ያ ባይሆን ኖሮ ከላይ እንደተጠቀሰው ‘ሕዝቡ አንቅሮ እንዲተፋው አደርጋለሁ’ የሚል ደፋር ሃሳብ አይሰነዝሩም ነበር።
ስለፕሮፌሰር መስፍን ሳስብ በርካታ ነገሮች ግርም ይሉኛል። በአንድ በኩል የሰዎች ሰብአዊ መብት እንዲከበር፣ ሰዎች ሃሳባቸውን በነፃነት እንዲገልጹ እታገላለሁ ይላሉ። ይሄ ጥሩ ነው -የተቀደሰ ሃሳብ! በሌላ በኩል፤ አንዳንድ ሰዎች እርሳቸው የማይወዱትን ወይም የማይደግፉትን ሃሳብ ሲናገሩና ሲጽፉ ደግሞ “የተሳሳተ ነው” የሚሉትን ሃሳብ አንጥረው በማውጣት እንደ ምሁር መተቸት ሲገባቸው የሃሳቡን ባለቤት ቁምስቅሉን ያሳዩታል። እንዳይሸጥ እንዳይለወጥ አድርገው ያዋርዱታል። ለምን ተናገርክ፣ ለምን ጻፍክ ብለው ይዘልፉታል፣ ያብጠለጥሉታል። እንዲህ ያለው ሁኔታ አንድ ጊዜ፣ ሁለት ጊዜ ቢሆን ምንም አልነበረም። እድሜ ልካቸውን እንዲህ ያለ (Double Standard የሆነ) አቋም ማራመድ ትዝብት ላይ የሚጥል ነው። ከአንድ ምሁርም የሚጠበቅ አይመስለኝም።
የ“Double Standard”ን ነገር ካነሳሁ አይቀር ሌላ ምሣሌ ልጨመር። ፕሮፌሰር መስፍን የቀድሞው ቅንጅት አመራር አባል በነበሩበት ወቅት በ“ቅንጅት” ዙሪያ የተሰባሰበው ኃይል በርካታ ጊዜውን የሚያጠፋው በንትርክና በጭቅጭቅ መሆኑን ሲያዩና ይህ ኃይል አንድ ሆኖ በመስራት ውጤት ላይ እንደማይደርስ ሲገባቸው ከምርጫው በፊት ከ”ቅንጅት አመራርነት” ለመውጣት በጻፉት ማመልከቻ ያቀረቡት ምክንያት “ቅንጅት የቅቤ ገበያ ሆኗል። እኔ በዚህ አካል ውስጥ ሆኜ የታሪክ ተጠያቂ መሆን አልሻም” የሚል እንደነበር አስታውሳለሁ። አቶ ልደቱ መጽሐፍም ላይ ይኸው ተጠቅሷል።
የሚገርመው ነገር እርሳቸው ሊኖሩበት ያልፈለጉትን “ቅንጅት” እነ አቶ ልደቱ የራሳቸውን ምክንያት አቅርበው “በቅቤ ገበያው ውስጥ መሆን አንፈልግም” ሲሉ ደግሞ የጊዜ ገደብ (Ultimatum) በማስቀመጥ በጋዜጣ እጽፍባችኋለሁ አሉ። ነገሩ እኔ የፈለግኩትን፣ ደስ ያለኝን፣ ያሻኝን፣… አደርጋለሁ፣ ሉዓላዊ ነኝ…። እናንተ ግን ይህንን የማድረግ መብት የላችሁም፣ እኔ በምላችሁ መንገድ ሂዱ ነው። ታዲያ ይሄ ከ“Double Standard”ነት አልፎ አምባገነንነት አደለም?
ፕሮፌሰር መስፍን በአቶ ስብሃት ነጋ ላይ ወዳነሱት ሌላ ጉዳይ እናምራ። “[አቶ ስብሃት] በሉዓላዊነቱ የተጎናጸፈውን ስልጣን ሙሉ በሙሉ ይጠቀምበታል። ይቆጣኛል ወይም ይቀጣኛል ብሎ የሚፈራው የለም። ስብሃት ነጋ የሚፈራው ምንም ነገር የለም…” ይላሉ። ይህንን የፕሮፌሰር መስፍንን ሃሳብ ሳነብ ከት ብዬ ነው የሳቅኩት። እንዲህ ብሎ የሚጽፍ ወይም የሚናገር ሰው “ፈሪሐ እግዚአብሔር ያለው፣ ለነፍሱም ለስጋውም ያደረ፣ ለታላላቆቹ፣ ለእኩዮቹና ለታናናሾቹ ተገቢውን ሰብአዊ አክብሮት የሚሰጥ ሰው መሆን እንዳለበት አምናለሁ። ፕሮፌሰር መስፍን ግን እንዲህ ያለውን ኢትዮጵያዊ ሥነ-ምግባርና ግብረ-ገብነት ይናገሩት እንደሆነ እንጂ በተግባር ሲገልጡት ታይቶም ተሰምቶም አያውቅም።
የእኒህን ሰው ተግባራት ልብ ብዬ ሳስተውል በርግጥ እኒህ ሰው በወላጆቻቸው ተቆንጥጠውና ተገስፀው፣ በኢትዮጵያዊ ባህልና ወግ ታንጸው ነው ያደጉት? የሚል ጥያቄ ድቅን ይልብኛል። በበኩሌ፣ ፕሮፌሰር መስፍን ከአቶ ስብሃት በባሰ መጠን “ይቆጣኛል ወይም ይቀጣኛል ብለው የሚፈሩት” ምድራዊ ኃይል እንደሌለ በጥሩ ሁኔታ አስተውያለሁ። እናም አቶ ስብሃት ላይ ‘አየሁ’ የሚሉትን ግድፈት መጀመሪያ ከራስዎ ላይ እንደ አሮጌ ቁና አሽቀንጥረው ይጣሉ ፕሮፌሶሬ!
አሁንም ወደ ሌላ የፕሮፌሰር መስፍን እና የአቶ ስብሃት ጉዳይ እናምራ። “ስብሃት ነጋ የተናገረው ነገር ትክክል ይሁን አይሁን ጉዳዩ አደለም። ዋናው ነገር መናገሩ ነው” ይላሉ። እርስዎስ ፕሮፌሰር? እውነት ከአቶ ስብሃት የተሻሉ ነዎት? ለመሆኑ እርስዎ አስቦ መናገሩ ይቅርና የተናገሩት ትክክል ስለመሆኑ ነገሩ ካለፈ በኋላ አስበውት ያውቃሉ? እርስዎ በምንም ጉዳይ ላይ የሚሰነዝሩት ሃሳብ ሁሉ ትክክል፣ ሌሎች የሚናገሩት ግን ምንም ይሁን ምን ስህተት ተደርጎ የሚወሰደው በየትኛው መመዘኛ ነው?
አቶ ስብሃት ሰው ናቸው። እናም አቶ ስብሃት የሚናገሩት ሁሉ ትክክል ሊሆን እንደማይችል አስባለሁ። ያም ቢሆን የተሳሳተውን ሃሳብ ነቅሶ በማውጣት ‘ይሄ ይሄ ስህተት ነው’ ይባላል እንጂ አቶ ስብሃት የተናገረው ሁሉ ስህተት ነው ብሎ መደምደም ትክክል የሚሆንበት ሥነ-አመክንዮ (Logic) የለም። በኔ እይታ ከፕሮፌሰር መስፍን ይልቅ የሚናገሩትን የሚያውቁት አቶ ስብሃት ናቸው። አቶ ስብሃት ምንን መቼ መናገር እንዳለባቸው ጭምር አስበው እንደሚናገሩ አስተውያለሁ። እንዳመጣላቸው የመዘርገፉ ሁኔታ የሚታየው በፕሮፌሰር መስፍን ዘንድ ነው ባይ ነኝ። ፕሮፌሰር መስፍን ጥንቆላ ጀምረው ካልሆነ በስተቀር “ስብሃት ነጋ የተናገረው ነገር ትክክል ይሁን አይሁን ጉዳዩ አይደለም” የሚል ሃሳብ ባልሰነዘሩም ነበር።
ፕሮፌሰር መስፍን “…[ዮ]ናስ አበበ እንደሚነግረን ‘አቶ ስብሃት ነጋ የውጭ ሰው እንዳይገባ ከተማሪዎቹ ጋር ተደራድረው ነበር’….” ካሉ በኋላ “ስብሃት ይህንን ያደረገው ‘ብቻውን ተናግሮ በጭብጨባ የሚሸኝበት መድረክ በመፈለጉ [እና] በከባድ ጥያቄ… የሚያጣድፉት ሰዎች እንዳይኖሩ’…” መሆኑን ይነግሩናል። እንዲህ ዓይነት የ‘ሳይሆን አይቀርም’ መላምት የሚያነሳ ሰው እንዲህ ያለ ተግባር የመፈጸም ልምድ እንዳለው መጠርጠር ፕሮፌሰሩ በሄዱበት መንገድ መንጎድ ስለሚሆን መተውን መረጥኩ።
እንዲያው ለነገሩ አንድ ሰው የሚከራከርበትን ወይም ሀሳብ የሚያቀርብበትን መድረክ “እንዲህ ያለ ገጽታ ይኑረው” ቢል ሀጢያቱ ምኑ ላይ ነው? ይህንን የማለት መብት የለውም ሊሉን ነው ፕሮፌሰር?! በሰለጠኑት ሀገሮችም እኮ “ድምጼም ምስሌም እንዳይቀረጽ፣ ፎቶም እንዳልነሳ” የሚል ቅድመ ሁኔታ የሚያስቀምጡበት አሰራር አለ። አንዳንዶቹ እንዲያውም ንግግር እንዲያደርጉ ሲጋበዙ ይህንን ፍላጎታቸውን የሚገልጹበት ፎርም እንዲሞሉ ይደረጋል። ታዲያ አቶ ስብሃት መከራከርም መነጋገርም የምፈልገው (ብለው ከሆነ) ከዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ጋር ብቻ ነው የማለት መብት የላቸውም ነው የሚሉን ፕሮፌሰር መስፍን? እንዲህ ያለ የመብት ጥያቄ ማንሳት በየትኛው ሎጂክ ነው ከጥያቄ መፍራትና ከጭብጨባ መፈለግ ጋር ሊገናኝ የሚችለው? በበኩሌ “ሌባ እናት ልጇን አታምንም” የሚለውን ብሒል ከማስታወስ የዘለለ ትርጉም ያለው ሆኖ አልታየኝም። ይህንን ‘ቅድመ ሁኔታ’ ያቀረበው ፕሮፌሰር መስፍን የሚያውቁት ሰው ቢሆን ኖሮ፤ ይኸኔ እርሳቸው ሲያሞግሱትና ሲያወድሱት ይገኙ ነበር።
“ስብሃት ነጋ ዋና ዓላማው በሙሉ ነፃነት የመጣለትን እንደመጣለት መናገር ነው” ይሉና ምሣሌዎችን ይደረድራሉ ፕሮፌሰር መስፍን። እንደመጣለት በመናገር ረገድ እውን ፕሮፌሰር መስፍን ከደሙ ንፁህ ነኝ ብለው ጣታቸውን በሌሎች ላይ ለመቀሰር ይችላሉ? በበኩሌ አይመስለኝም። ይህንን አባባሌን ለማስረገጥ እስቲ የሚከሉትን አብነቶች እንይ።
ኢህአዴግ አዲስ አበባን ከተቆጣጠረ በኋላ፣ “አማራ የሚባል ብሔር/ሕዝብ የለም” አሉ ፕሮፌሰር መስፍን። ነገሩ የአንድ ሰሞን ወሬ ሆኖ አለፈ። ከጥቂት ዓመታት በኋላ አሁንስ አማራ የለም ወይ? የሚል ጥያቄ ሲቀርብላቸው ደግሞ “አሁን እንኳ አማራ የሚባል ሕዝብ/ብሔር እየተፈጠረ ነው” አሉ። “የለም” የተባለው አማራ በአጭር ጊዜ እንዴት ሊፈጠር እንደቻለ ባይገባንም ይህንንም ሰምተን አለፍነው። በምርጫ 97 ለቅስቀሳ ወደ ትግራይ ሄዱና “የትግራይ ሕዝብ በፋብሪካ እንደወጣ ሣሙና…” ነው የሚል ሃሳብ መናገራቸውን ሰማን። … ሌሎችንም ምሣሌዎች መጥቀስ ይቻላል። ታዲያ በአቶ ስብሃትና በፕሮፌሰር መስፍን መካከል ያለው ልዩነት ምንድነው?
ሁለቱም የሚያምኑበትን ይናገራሉ። በዚህ ረገድ ፕሮፌሰር መስፍን አቶ ስብሃትን “እንደመጣልህ ተናጋሪ ነህ” ብለው ለመክሰስም፣ ለመውቀስም ሆነ ለመተቸት የሚያስችል የሞራል ብቃት ያላቸው ሆኖ አይታየኝም። ‘እኔ እንደመጣልኝ ብናገርም እችላለሁ፣ ስብሃት ነጋ ግን አይችልም’ እያሉን ከሆነ ፕሮፌሰር ጤናቸው መመርመር አለበት ባይ ነኝ። ፕሮፌሰር ስለኤርትራውያን ሰብአዊ መብት ቋሚ ጠበቃ ሆነው ሲከራከሩ ትክክል፣ አቶ ስብሃት ስለኤርትራውያን ኢትዮጵያዊነት ሲናገሩ ስህተት የሚደረግበትም አግባብ ትክክል አይመስለኝም።
ፕሮፌሰር መስፍን አቶ ስብሃት ነጋን “እንደመጣለት የሚናገር፣ ዘባራቂ፣ ሳይማር የተማርኩ ነኝ የሚል፣… ወዘተረፈ” ማለታቸውንም ከዚሁ ጽሁፋቸው አንብቤአለሁ። የፕሮፌሰር መስፍን የሰብአዊ መብት ተቆርቋሪነት አልፋና ኦሜጋ እንግዲህ ይሄ ነው! አቶ ስብሃት “ወያኔ” ስለሆኑ ሰብአዊ ክብር አያስፈልጋቸውም እያሉን እንዳይሆን ፕሮፌሰሩ! ድንቄም የሰብአዊ መብት ተሟጋች! ከመሬት ተነስተው በአደባባይ፣ በጋዜጣ፣ በመጽሔት፣ በኢንተርኔት ላይ የሰውን ሰብእና እያጎደፉ፣ ሰድበው ለሰዳቢ አሳልፈው እየሰጡና እያዋረዱ የሰዎች መብት ተቆርቋሪ መሆን የሚቻል አይመስለኝም። እንዲያ የሚሉ ከሆነ ፌዝ ነው!
አቶ ስብሃት ስለሰሚያዊ ፓርቲ ሰልፍ መከልከል ተጠይቀው “አላውቅም” ማለታቸውንም ፕሮፌሰር መስፍን “አላውቅም ማለት ለመዘላበድ ይጠቅማል” በማለት አቶ ስብሃትን ይዘልፋሉ። ወይ ፕሮፌሰር መስፍን! አላውቅም ማለት መዘላበድ የሚሆነው በየት ሀገር ነው ፕሮፌሰር?! ሲናገሩ “እንዳመጣለት የሚናገር” ማለት፤ “አላውቅም” ሲሉ “መዘላበድ ነው” ማለት ምን የሚሉት አማርኛ ነው? ለፕሮፌሰር መስፍን “መዘላበድ” የሚለው ቃል በትክክል ገብቷቸው ይሆን? ሽቅብ ወደ ላይ መናገር በወሎ አማርኛ “ያርማጃ ልጅ!” ያሰኘኛል ብዬ ሰጋሁ እንጂ መዘላበድ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ለማስረዳት ጥሩ ምሣሌ ነበረኝ። ‘ወይ ነዶ የሐመር ጌታ’ አለ ሰውየው!
ስለ ፕሮፌሰር መስፍን እና ስለ አቶ ስብሃት ጉዳይ ከዚህ በላይ ባልቀጥል ጥሩ ነው። ይሁን እንጂ፣ ጽሁፌን ከመቋጨቴ በፊት አንዳንድ የማጠቃለያ ነጥቦችን ላንሳ። ፖለቲከኛ በነበርኩባቸው ዓመታት አንድም ቀን አግኝቻቸው ከማላውቃቸው የኢህአዴግ ባለስልጣናት አንዱ አቶ ስብሃት ነጋ አንዱ ናቸው። ከአቶ ስብሃት ይልቅ ከፕሮፌሰር መስፍን ጋር የቅርብ ግንኙነት ነበረኝ።
ይህንን ጽሁፍ ያዘጋጀሁት ለአቶ ስብሃት ጥብቅና ለመቆም ወይም ልዩ ፍቅርና መቆርቆር ስላደረብኝ አይደለም። ይህንን ጽሁፍ ያዘጋጀሁት በፕሮፌሰር መስፍን ላይ የተለየ ጥላቻ ስላደረብኝም አይደለም። ፕሮፌሰሩ የዛሬ ዘጠኝ ዓመት ገደማ “አብዱራህማንና ጓደኞቹ” እያሉ፣ ከደርግ አባላትና ከመንግስቱ ኃ/ማሪያም ጋር እያነጻጸሩ፣ በ“ሳይሆን አይቀርም” ጥርጣሬ የሌለብኝን ነውር እየደረደሩ በሰባት ጋዜጦች ላይ (እርግጠኛ ነኝ ዛሬ የሚያፍሩበትን) ጽሑፍ ጽፈውብኝ እንኳ አቅሙም ጉልበቱም እያለኝ መልስ አልሰጠኋቸውም ነበር። በሳቅ በፈገግታ ነበር ያለፍኳቸው።
ለአቶ ስብሃትም ለፕሮፌሰር መስፍንም ልዩ አክብሮት አለኝ። ሁለቱም ለኢትዮጵያ ያስፈልጓታል ባይ ነኝ። ሁለቱም በሚያቀርቧቸው አንዳንድ ሃሳቦች እስማማለሁ። ሁለቱም በሚሰነዝሯቸው አንዳንድ አስተያየቶች ደግሞ አልስማማም። ጠቤም፣ ፍቅሬም፣ ጥላቻዬም ሆነ ቅያሜዬ ከሚያፈልቋቸው ሃሳቦች ጋር እንጂ ከእነርሱነታቸው (ከሰብእናቸው) ጋር አይደለም። ሁለቱም በአባትነǘ
ሆድን በጎመን ቢደልሉት…
#Ethiopia #Blueparty Brhanu Tekleyared Ze Ethiopia #UDJ #Medrek #MinilikSalsawi
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የተለያዩ ፓርቲዎች፣ ሚዲያዎች እና ግለሰቦች የሰማያዊ ፓርቲን በውህደት ላይ ያለውን አቋም ሲኮንኑት ይስተዋላል፡፡ ኩነናው ፓርቲው በውህደት ላይ ያለውን አቋም የግለሰብ አቋም ነው እስከ ማለት ይደርሳል፡፡ ስለዚህም የዚህ ጽሑፍ አላማ የፓርቲውን በውህደት ላይ ያለውን አቋም እንዲሁም እውን ፓርቲው በግለሰብ ፖለቲካዊ አቋም የሚመራነውን? የሚለውን ለአንባብያን ለማብራራት እና ለመመለስ ያሰበ ነው፡፡
እኔ እስከማውቀው ፓርቲው በውህደት ላይ ፈጽሞ የተዘጋ አቋም የለውም፡፡ ለዚህም ነው በተለያዩ ጊዜያት ፓርቲው በሚሰጠው መግለጫ ላይ አሁን ባለንበት ሁኔታ ውህደት የሚባል ነገር ቦታ የለውም የሚለው፡፡ ፓርቲ እንደ ፓርቲ የተለያዩ የቤት ስራዎች እንዳሉበት ስለሚያምን እነዚህንም የቤት ስራዎቹን በአግባቡ እና በጥራት ለመስራት ስለሚያስፈልግ ከዚህም ባሻገር ሌሎችም ፓርቲዎችም ከውህደት በፊት በአግባቡ የቤት ስራቸውን መስራት እንደሚኖርባቸውም ከማመን የተነሳ የተያዘ ጊዜያዊ እና ወቅታዊ አቋም መሆኑን ለአንባቢ ማስገንዘብ እፈልጋለሁ፡፡
በሃገራችን የፓርቲ ፖለቲካ ታሪክ ውስጥ የፓርቲዎች የመዋሃድ እና እርስ በእርስ የመበላላት ታሪክ ቢኖርም ዋናው መነሳት ያለበት ነገር ግን ከእነዚህ ታሪኮች ምን ተምረናል የሚለው ጉዳይ ነው፡፡ ታሪክ አሁንም የሚነግረን ከታሪክ የማንማር የታሪክ ቱባ መሆናችንን ነው፡፡ የቅርብ ጊዜ ታሪካችን የሆነው እና የኢትዮጵያን ፖለቲካ ወደ ኋላ የመለሰውን የ1997 ዓ.ም ምርጫ እንደ ማሳያ ሊቀርብ ይችላል፡፡ቅንጅት እንዴት ተቋቋመ? ማን ምን አተረፈ? ማንስ ምን ተጎዳ? ስንት ፓርቲዎች ህይወታቸውን ወይም ህልውናቸውን አጡ? የሚሉት እና የመሳሰሉት ጥያቄዎች በአግባቡ መልስ ማግኘት ይኖርባቸዋል፡ እነዚህ የትናንት ታሪኮቻችን ፍንትው አድርገው የሚያሳዩን ከፓርቲዎች ውህደት በፊት ምን መሰራት እንዳለበት ነው፡፡
‹‹ወንዙን ስንደርስ እንሻገረዋለን!›› በሚል አስተሳሰብ የሚደረግ ውህደት ወንዙንም ተሻጋሪውንም የሚጎዳ ስለሆነ ፈጽሞ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ ቅንጅት በወቅቱ ባደረገው የወረቀት ውህደት ወንዙ ጋር ሳይደርሱ ተራራው ላይ ሲፈረካከሱ ለማየትተችሏል፡፡ ይህም ሆድን በጎመን ቢደልሉት ልበት በዳገት ይለግማል የሚለውን የሃገራችን ብሂል እንድናስታውስ ያደርጋል፡፡ ከውህደት በፊት ቅድሚያ አንድ በሚያደርጉን ጉዳዮች ላይ አብረን ለመስራት ያለን ተነሳሽነት ምን ያህል እንደሆነ ማስተዋል ይኖርብናል፡፡
እነዚህ ውህደትን የሚያቀነቅኑ ፓርቲዎች ሰማያዊ ፓርቲ እንደ ፓርቲ ባደረጋቸው የተለያዩ እንቅስቃሴዎች እና ዝግጅቶች ላይ ድጋፍ ለማድረግም ሆነ ለመሳተፍ እንዲሁም አብሮ ለመስራት ካደረጉት ጥረት ይልቅ ባይሳካላቸውም እንቅስቃሴዎቹን ለማሳነስ እና ለማጥላላት የተደረጉ ሙከራዎች ይብሱ ነበር፡፡ ከዚህ በፊት ሰማያዊ ፓርቲ ግንቦት 25/2005 ዓ.ም ሰላማዊ ሰልፍ ባካሄደ ጊዜ ሰልፉን በጋራ ከማሳካትና ከመሳተፍ ይልቅ ከአንዳንድ የፓርቲ አመራሮች ሳይቀር እንዴት ተፈቀደላቸው ብለው ገዢውን ፓርቲ ለመውቀስ የዳዳቸውም ነበሩ፡፡
ታዲያ የራሳቸውን የቤት ስራ እንኳን በአግባቡ መስራት የተሳናቸው ፓርቲዎች እንዴት ጣታቸውን ወደ ሰማያዊ ለመቀሰር እንደሚችሉ ፈጽሞ ሊገባኝ የሚችል ጉዳይ አይደለም፡፡ ፖለቲካን ማኪያቶ መጠጫ ያደረጉ ፓርቲዎችም እንኳን ሳይቀሩ ፓርቲው በውህደት ላይ ያለውን ጊዜያዊ አቋም ለመኮነን ሲሞክሩ ማየት አስቂኝም አሳዛኝም ጉዳይ ነው፡፡ የዚህ ጽሑፍ ባለቤት እንደ ግለሰብ ከውህደት በፊት አንድ በሚያደርጉን ነገሮች ላይ ተቀራርበን ለመስራት ፈቃደኛ መሆን ይኖርብናል ብሎ ያምናል፡፡ አንዳንዶች በውስጣቸው ካለው “የብሔር ተዋጽኦ አናሳነት” አንጻር ውህደትን ሲያራግቡ መመልከት የተለመደ ነው፡፡
ሲጀምር አሁንም እንደ አምባገነኑ ኢህአዴግ ከፋፋይ የጎሳ ፖለቲካን ለማስቀጠል ከሚደረግ ሙከራ ተለይቶ አይታይም፡፡ ይህም ደግሞ መጽሐፉ ኢትዮጵያዊ ቀለሙን እንዲሁም ነብር ዥንጉርጉርነቱን ሊቀይር አይቻለውም እንደሚለው ትውልደ ኢህአዴጋውያን በፓርቲዎች ውስጥ አላግባብ ባገኙት ዜግነት የሚያራምዱት እና የሚያቀነቅኑት አስተሳሰብ መሆኑ የሚካድ አይደለም፡፡ ክፍተቶቻችንን በጊዜያዊነት ለመደፋፈን ሲባል የሚደረግ የጥድፊያ ውህደት መጨረሻው አሁን ካለንበት የፖለቲካ አዘቅት ለመውጣት የሚደረግ ትግልን እንዲሁም የህዝብን አመኔታ ለማግኘት የሚደረገውን ጥረት ወደኋላ ሊመልሰው ይችላል ብዬ አምናለሁ፡፡
መቼም እባብ ያየ በልጥ ይበረያል እንደሚባለው ሊሆን ቢችልም እንኳን እንደ ፓርቲ መጠንቀቁ አይከፋም፡፡ በአግባቡ የቤት ስራችንን ሳንሰራ በፍጹም የቤት ስራቸውን በአግባቡ ካልሰሩ ፓርቲዎች ጋር ውህደት መፈፀምም ተገቢ ነው ብዬ አላምንም፡፡ ቅድሚያ ሁላችንም ያለንበትን በእሾክ የተሞላውን የዴሞክራሲያዊ ፖለቲካ ምህዳር በመጥረጉ አንድ ላይ መስራት ይኖርብናል፡፡ ወንዙን በመሻገር አግዘኝና ይህንን እሰጥሃለው የሚባል ትብብርም ለህወሓት እና ሻዕቢያም እንዲሁም ለህወሓት እና ኦነግም አልበጀም፡፡ ትርፉ በደም እና በስጋ የተሳሰሩ ህዝቦችን በጠላትነት ከማፈራረጅ እና በደም ከማቃባት የዘለለ አልሆነም፡፡
ስለዚህም ትብብራችንም ሆነ ውህደታችን ከጥቅም ተኮርነት እና ጊዜያዊ ሆሆይታ ባሻገር የህዝብን የወደፊት ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡ዛሬ ዳቦ ያቋረሰ እና ፈንዲሻ ያስበተነ ውህደት ወይም ትብብር ነገ ሃገር ሊያቋርስ እና ህዝብን ሊበትን ይችላልና ጥንቃቄ ሊወሰድ ይገባል፡፡ ውህደት ማለት የልብ እንጂ የወረቀት መሆን የለበትም፡፡ ሁሉም የቤት ስራውን ሰርቶ ሲጨርስ መሰረታዊ ልዩነቶቹ ላይ በጠረጴዛ ዙሪያ ድርድር በማድረግ ውህደት ለመፈጸም በሩን ከፍቶ የሌሎችን መምጣት ሚጠባበቅ ብቻ ሳይሆን የሌሎችንም የተዘጋ በር በተደጋጋሚ የሚያንኳኳ መሆኑ ግንዛቤ ሊወሰድ ይገባል፡፡ ሰማያዊ ፓርቲ በውህደት ላይ ያለውን አቋም የአንድ ግለሰብ አቋም አድርገው በማቅረብ የፓርቲውን እና የአባላቱን ስም ለማጉደፍ የሚደረግ ሙከራ እውነትነት የሌለው ፍሬ አልባ ነገር መሆኑን ለማስረዳት ሰማያዊ ፓርቲ እንዴት እና ለምን ተፈጠረ የሚለውን ብቻ ማየት በቂ ይመስለኛል፡፡
ሰማያዊ ፓርቲ የተቋቋመው ግለሰቦች ከህግ በላይ ሆነው መተዳደሪያ ደንብ እና መርህ እየተጣሰ መቀጠል የለብንም በሚል አቋም ከፓርቲ ጥለው በወጡ ግለሰቦች መሆኑ መዘንጋት የለበትም፡፡ ታዲያ እነዚህ ህግ እንጂ ግለሰብ አይመራንም ያሉ አባላት እንዴት ዛሬ ለግለሰብ አስተሳሰብ ተገዢ ሊሆኑ ይችላሉ ተብሎ ይታሰባል? እዚህ ጋር መዘንጋት የሌለበት ሁሉም የፓርቲ አባላት እንደ ፋብሪካ ውጤት ተመሳሳይ የሆነ አቋም አላቸው ተብሎ ሊወሰድ አይገባም፡፡ከአባላት ውስጥ ውህደትን የሚደግፉ ሊኖሩ ቢችሉም የእነዚህን አባላት አመለካከት ፓርቲው ለፓርቲው ጥቅም ከማሰብ መሆኑን ቢገነዘብም አብዛኛው የፓርቲው አባላት ለውህደት ጊዜው አሁን አይደለም ብለው የሚያምኑ በመሆናቸው የተያዘ አቋም እንጂ የአንድ ግለሰብ አቋም አይደለም፡፡
የፓርቲው ሊቀ-መንበርም ሆኑ የተቀሩት አመራር አካላት አብዛኛው የፓርቲው አባላት የሚያራምዱትን አቋም የራሳቸው ሆነም አልሆነም የማራመድ ግዴታ ያለባቸው መሆኑን የሚያውቁ እንጂ የራሳቸውን ሃሳብ በሌሎች ላይ ለመጫን የሚደረግ ምንም አይነት ሙከራ የለም ብሎ ደፍሮ መናገር ይቻላል፡፡ በውህደት ላይ የፓርቲው አመራር አካላት የያዙት አቋም የሁሉም አቋም ላይሆን ቢችልም ሰማያዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ እንደመሆኑ መጠን የአብዛኛውን አቋም የማራመድ ግዴታ እንዳለባቸው እንዲሁም ይህንንም ግዴታቸውን በአግባቡ እየተወጡ መሆናቸውን ፓርቲው ያምናል፡፡
በመጨረሻም ፓርቲዬ ሰማያዊ ውህደት ፈጽሞ አያስፈልግም ብሎ የማያምን እና ከፓርቲዎች ውህደት በፊት ብዙ ስራዎች ሊሰሩ እንደሚገቡ የሚያምን መሆኑ እንዲሁም ሌሎች እንደ ፓርቲ መቀጠል ስላልቻሉ ብቻ ድክመታቸውን ወደ ሌላው በማጋባት ህልውናቸውን ለማስቀጠል የሚደረግ ሙከራ የመጠፋፋት ድርጊት እንጂ ውህደት አይደለም ብሎም ያምናል፡፡በመሆኑም በአሁኑ ሰዓት ከየትኛውም ፓርቲ ጋር አንድ በሚያደርጉን ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ልዩነቶቻችንን ተቻችለን እና ተከባብረን ለመስራት የምንፈልግ እና እየሰራንም የምንገኝ መሆኑን ሊታወቅ ይገባል፡፡ የሆሆይታ ውህደት ከታሰበው ጥንካሬ ይልቅ ድክመትን ሊያመጣ ይችላልና በሰከነ አዕምሮ ቢታይ ይሻላል፡፡ ካልሆነ ግን ከላይ እንዳልኩት ‹‹ሆድን በጎመን ቢደልሉት ጉልበት በዳገት ይለግማል፡፡› #Miniliksalsawi

ESAT Radio Daily Broadcast to Ethiopia. Frequency Details: 7 days a week Short Wave (SW) from 8:00 pm to 9:00 pm (Local Ethiopian Time) 19 Meter Band 15355 kHz, 15360 kHz, 15365 kHz, 15370 kHz, 15380 kHz, 15385 kHz and 15390 kHz Download/Listen
Egypt-nbi-ethiopia-feqahmed
ናይል ቤዚን ኢኒሽየቲቭ እየባለ የሚጠራው የናይል ተፋሰስ ጅማሮ ባለፈው ሣምንት አዲስ አበባ ላይ ባካሄደው የምሥራቅ ናይል ሃገሮች ስብሰባ ላይ ግብፅ እንደማትሣተፍ በፅሁፍ አሣውቃ መቅረቷ ተገልጿል፡፡
የምሥራቅ ናይል ንዑስ ተፋሰስ መርኃግብር ሚኒስትሮች ምክር ቤት ደቡብ ሱዳንን አባል አድርጎ ተቀብሏታል፡፡
የግብፅ የመስኖ ሚኒስቴር ሰሞኑን ባወጣው መግለጫ መሠረት ግብፅ ባለፈው ሣምንት ከጥር 21 እስከ ጥር 23 / 2006 ዓ.ም ቢሾፍቱ ላይ በተካሄደው የምሥራቅ ናይል ንዑስ ተፋሰስ የድርጊት መርኃግብር አባል ሃገሮች ስብሰባ ላይ እንደማትገፀ አስታውቃ ቀርታለች፡፡
የግብፅ የመስኖ ሚኒስትር ሞሐመድ አብዱል ሙታሊብ ዩም-7 ለሚባል የሃገራቸው ጋዜጣ በሰጡት ቃል ግብፅ የናይል ተፋሰስ የትብብር ጅማሮ ወይም የናይል ቤዚን ኢኒሽየቲቭን የስብሰባ ጥሪ…
News, Ethiopians in America, Americana, Democracy and Women and Family
የሐረር ሕዝብ ብሶቱ ቀጥሏል፡፡ አዲስ አበባ ያሉ ባለሥልጣናትም ዝምታቸው ቀጥሏል፡፡
በሃረር የህዝብ ብሶት ይገነፍላል የሚል ስጋት አይሏል::የሃረሪ ብሄራዊ ሊግ በዘር ማንዘር የተሳሰረ የሙስና ሰንሰለት ዘርግቷል::የምንሊክ ሳልሳዊ ዘገባ::
በሃረሪ ብሄራዊ ሊግ የሚመራው የሃእርሪ ህዝብ ክልላዊ መንግስት እያለ ራሱን የሚጠራው ወያኔ ሰራሹ የጎሳ ጁንታ በሃረር እና አከባቢው ህዝብ ላይ ከፍተኛ በደሎችን እየፈጸመ እንዲሁም ሃገርን እና ህዝብን እየዘረፈ በሙስና እና በመልካም አስተዳደር አጣብቂኝ ውስት ተዘፍቆ ህዝቡን እያስለቀሰ መሆኑን ከአከባቢው የሚደርሱ መረጃዎች ይጠቁማሉ::
በሐረር የሚገኙት የክልሉ ባለስልጣናት ዋና ግባቸው ስለልማትና ስለ መልካም አስተዳደር ሳይሆን ዘርፎ ስለመክበር እና በጫት ሱስ እግርን አጣጥፎ ከቤት ተጎልቶ መዋል ከሆነ አመታቶች ተቆጥረዋል፡፡ የክልሉ መንግስት መዋቅር በጎሳ የተቆጣጠረ በዘመድ አዝማድ፣ በዘር የተያያዘ በመሆኑ ማን ለማን ጥያቄውን አቤቱታውን እና ብሶቱን ማሰማት እንዳለበት አስቸጋሪ ሆንዋል፡፡ ከዚህ ቀደም አዛውንቶችን በመደብደብ ሰውን ከነህይወት በማቃጠል እና ፍርድ በማጓደል እንዲሁን ከባድ ወንጀሎችን በመስራት የተካነው የሃረሪ ብሄራዊ ሊግ እና አባሎቹ እንዲሁም የኦሕዴድ ተጠሪዎች ማሰር፤ ማባረር በፍርድ ቤት ማስወሰን፣ መቀማት፣ በልዩ ኃይል ማስደብደብ የመሳሰሉትን ድርጊታቸው የእለት እለት ተግባር ስለሆነ ሕዝቡ ለምዷቸዋል፡፡ በሃረር በጎሳ እና ካልተሳሰሩ የገንዘብ ሰንሰለት ካሌለ ባለሀብት የመሆን እድሉ የለም ፡፡ ማንኛውም ነገር የሃሰት እና የይስሙላ ነው፡፡ ለሐረሪ ብሔራዊ ሊግ ገንዘብ ካልከፈለ ባለሀብት መባል ዘበት ነው::
ክልሉ የህዝቡን ትርታ ለማዳመጥ በሚል ለይስሙላ በጠራው ስብሰባ ላይ የተለያዩ ድርጅቶችና የኅብረተሰብ ክፍሎች በመልካም አስተዳደር ዙሪያ ተሰባስበው ውይይት በተደረገበት፣ የክልሉን ጉድፍ ያጋለጡና የተናገሩ ግለሰቦች በማግሥቱ የሥራ ዕገዳና ማስጠንቀቂያ እንዲደርሳቸው መደረጉ ነው፡፡ በውይይቱ ላይ የህዝብን ብሶት ያሰሙ የመብት ረገጣ ዛቻ እና ስድብ ደርሶባቸዋል እየደረሰባቸውም ነው::
ይህንን ዘገባ ያጠናከረው ምንሊክ ሳልሳዊ እንዳለው ከከተማው የተሰበሰቡ የህዝብ አስተያየቶች እንደሚጠቁሙት በሐረሪ የህግ ትርጉም በተግባር ሳይሆን በሃሰት-የህዝብ እድገት በጋራ ሳይሆን በወረቀት እና በጎሳ ነው፡፡ ከከፍተኛ የክልሉ አመራር ጀምሮ እስከቀበሌ ሹማምንት በውሸት የተሞሉ ናቸው::ዘረኝነትና የጎጥ መጠራራት ገንኖ፣ የጎሳ ፖለቲካ አክራሪነት ተስፋፍቶ፣ የሰው መብት እንደ ትቢያ በሚበተንበት ክልል፣ መልካም አስተዳደር አለ ተብሎ በፌዴራሉ ቱባ ባለስልጣናት መነገሩ የሚያስተዛዝብ ነው፡፡ ከማእከላዊ የመንግስት ቢሮዎች የሚመጡ የፌዴራሉ ባለስልጣናት የሚቀርብላቸውም ሆነ ይዘውት የሚሄዱት ሪፖት እጅግ አስደንጋጭ መሆኑ እየታወቀ የፌዴራል ባለስልታናት ዝምታ የፖለቲካ ስልጣን ማስጠበቂያ አስመስሎታል:: ህዝብን የሚያዳምጥ አስተዳደር ያጣው የሃረር ነዋሪ ቁጣው ገንፍሎ አደባባይ ሊወጣ ይችላል የሚል ስጋቱ አይሏል::የምንሊክ ሳልሳዊ ዘገባ::
የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር አዲስ ፕሬዝደንት መረጠ።
በመንግስት መግለጫዎች መሰረት ካለፉት 10 ዓመታት ወዲህ ኢትዮጵያ በየዓመቱ በሁለት ዓኃዝ ወይንም በእንግሊዝኛው ኣገላለጽ «ዳብል ዲጂት» የኢኮኖሚ እድገት በማስመዝገብ ላይ ትገኛለች። ይህ ማለት ባለስልጣናቱ እንደሚሉት ኢትዮጵያ በእነዚህ ዓመታት 11 ከመቶ እና ከዚያም በላይ እያደገች ነው።
የሰው ብቻ ሳይሆን የሥልጣኔውም ጭምር መገኛ የሆነው ግዙፉ የአፍሪቃው ክፍለ ዓለም ለብዙ ምዕተ ዓመታት ተዳክሞና በሌሎችም ተጽእኖ ሥር ከቆየ በኋላ ተመልሶ በዘመናዊ ሥልጣኔ ለማገገምና ርምጃ ለማሳየት የውጭ የሥነ ቴክሊክ ዝውውር ፣ አንዱ መንገድ ቢሆንም
የአዉሮጳ ኅብረት በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነዉን የሙስና ዘገባ ሰሞኑን ብራስልስ ላይ ይፋ አድርጓል።
ሕጋዊ የመኖሪያና የሥራ ፈቃድ የሌላቸዉና የሳዉዲ መንግስት እንዲወጡ የሚላቸዉ ወገኖች ሁኔታ ላለፉት ጊዜያት በተከታታይ ሲነገር ቆይቷል።
አዲስ አበባ ላይ ጠዋትና ማታ ወዳሰቡበት ለመድረስ ረዥም የታክሲ ወረፋ መጠበቁ ብቻ ሳይሆን የክፍያዉ ሁኔታም ተገልጋዮችን እያማረረ እንደሚገኝ ዮሐንስ ገብረ-እግዚአብሔር የላከዉ ዘገባ ያመለክታል።
ጥር ፳፰ (ሃያ ስምንት) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ኢህአዴግ እየተባለ የሚጠራውን ግንባር የመሰረቱት 4ቱ ፓርቲዎች ህወሃት፣ ብአዴን፣ ኦህዴድና ደኢህዴን አዳጊ ክልሎች እየተባሉ የሚጠሩትን ቤንሻንጉል ጉሙዝ፣ ጋምቤላ፣ ሃረሪ፣ ድሬዳዋ፣ ሶማሊና አፋር ክልሎችን ለማስተዳደርና በበላይነት ለመምራት መከፋፈላቸውን ከኢህአዴግ ፅ/ቤት የተገኘው የውሰጥ መረጃ አመለከተ። በኢትዮጵያ ህገ መንግስት አንቀጽ 52 ክልሎች ራስን በራስ የማስተዳደር ስልጣን የተሰጣቸው ሲሆን፣ ስልጣናቸውን …
ጥር ፳፰ (ሃያ ስምንት) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-እጅግ በተለጠጠው የኢትዮጽያ መንግስት የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ መሰረት በያዝነው 2006 በጀት ግማሽ ዓመት የወጪ ንግዱ ገቢ በከፍተኛ ደረጃ ማሽቆልቆል ማሳየቱን ያገኘናቸው መረጃዎች ጠቆሙ፡፡ በ2006 ግማሽ የበጀት ዓመት ከሆርቲካልቸር እና ከቆዳና ቆዳ ውጤቶች ኤክስፖርት የተገኘው ገቢ ከዕቅዱ አንጻር እጅግ አነስተኛ መሆኑ አሳሳቢ ሆኗል፡፡ ከሆርቲካልቸር ዘርፍ ማለትም አበባ …
ጥር ፳፰ (ሃያ ስምንት) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት የጋዜጦችና የመጽሔቶችን ስርጭት አስተካክላለሁ በሚል ያዘጋጀውን መጠይቅ ካለፈው ሳምንት ጀምሮ ለሚዲያዎችና ለአከፋፋዮች በማስሞላት ላይ ሲሆን ዋና አላማውም አንዳንድ ብቅ በማለት ላይ ያሉትን ነጻ ጋዜጦችን ለመቅጨት ያለመ ነው ተብሎአል፡፡ ከእንግሊዝ መንግስት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ የሚካሄደው ጥናት መነሻ ” የጋዜጣና መጽሔት አከፋፋዮች ሕግና ስርዓትን …
ጥር ፳፰ (ሃያ ስምንት) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የቤንዚንና የናፍጣ እጥረቱ በመላ አገሪቱ የተከሰተ ሲሆን በተለይም በአዲስ አበባ፣ በሶማሊ ክልል በጂጂጋ፣ ሀረርና ሌሎችም ከተሞች፣ በደቡብ ደግሞ በሃዋሳ ፣ ሆሳዕና ፣ ወላይታ ሶዶ እና ሚዛን አማን መከሰቱን የደረሰን ዜና ያመለክታል። በጅጅጋ ከሁለት ቀናት በሁዋላ ነዋሪዎች ነዳጅ ለመቅዳት ሲጋፉ ታይቷል። ችግሩ የነዳጅ አከፋፋይ ኩባንያዎች ሀላፊነታቸውን በአግባቡ …
ጥር ፳፰ (ሃያ ስምንት) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የግብጹ ወታደራዊ አዛዥ እና የአገሪቱ መሪ ማርሻል አብደል ፋታህ አል ሲሲ ከሱዳን የመከላከያ ሚኒስትር አብደል ራሂም ሙሃመድ ሁሴን ጋር ወታደራዊ ግንኙነቱን ለማጠንከርና የጋራ ድንበሮቻቸውን ለመጠበቅ መስማማታቸውን ሱዳን ትሪቢዩን ዘግቧል። ሚኒስትር ሁሴን ካይሮ በመሄድ የግብጹን ወታደራዊ መሪ ያገኙ ሲሆን፣ ሁለቱ አገራት የጋራ ወታደራዊ ልምምድ ለማድረግ ስምምነት ላይ …
መስፍን ወልደማርያም (ፕ/ር)
ሰሞኑን እንደአዲስ ሆኖ የሚወራው ስለጥርነፋ ነው፤ ጥርነፋ ከዲያብሎስ ፋብሪካ የወጣ የክፋትና የጭቆና መሣሪያ ነው፤ ሰዎችን በመጨቆንና በማሰቃየት፣ ምቾትና እንቅልፍ በማሳጣት፣ ፍርሃትንና ስጋትን በማሰራጨት ሕዝብን ለጥ-ጸጥ አድርጎ ለመግዛት የሚፈልጉ ጠርናፊዎች፣ አምባ-ገነኖች፣ ጨቋኞች፣ አፋኞች፣ ዘራፊዎች፣ ወሮበሎች፣ ምድራዊም ሆነ ሰማያዊ ሕግ የማይገዛቸው፣ አምላካቸው አድርገው የሚያገለግሏቸው ሎሌዎችን በሆዳቸው ገዝተው የሚያሰልፉ ናቸው።
ፕ/ር አለማየሁ ገብረማርያም (ትርጉም፤ ነጻነት ለሀገሬ)
የአሁኑ አስገራሚ ጊዜ ሸክስፒር፣ ጁሊየስ ቄሳር በሚለው ፅሁፉ ላይ ለተናገረው አነጋገር ልዩ ትርጉም ይሰጠዋል፣ “ሰዎች የሰሩት ተንኮል ከመቃበራቸው በላይ ሀያው ሆኖ ይኖራል” ብሎ ነበር ሸክስፒር። በአሁኑ ጊዜ አቶ መለስ ዜናዊ በህይወት በነበሩበት ጊዜ ከሰሩት ተንኮሎችና ጭራቃዊነት የሞላው አስቀያሚ ተግባር ውርስ ጋር ፊት ለፊት ተፋጥጠን እንገኛለን።
ቅዱስ ዩሃንስ
ነፃ- ፕሬስ ለነፃነት፤ ለፍትህና ለእኩልነት የሚኖረውን አስተዋፅኦ የሚገነዘቡ ገዢዎች ፕሬሱ ለአንባገነንነት አገዛዛቸው የሚመች ስለማይሆን ይፈሩታል፤ ይጠሉታል፤ ያጠፉታል። ወያኔም እያደረገ ያለው ይህንኑ ነው።
በባህር ዳር ሰልፍ በአድዋና አዲስ አበባ የአድዋ ድል በዓል ዝግጅቶች ይኖራሉ
አማኑኤል ዘሰላም
የአንድነት ፓርቲ፣ በሶስት ከተሞች ታላላቅ ሕዝባዊ እንቅስቃሴዎች፣ ለማድረግ መወሰኑን ከሚሊየነሞች ድምጽ ለነጻነት ፌስቡ ገጽ አነበብኩ። እንቅስቃሴዎቹ የሚደረጉባቸው ከተሞች፣ አድዋ፣ አዲስ አበባ እና ባህር ዳር ናቸው።
ታክሎ ተሾመ
መመካከር፤ መተቻቸት አእምራችንን ያሰፋዋል የሚል እምነት ስላለኝ የተሰማኝን ለማካፈል ስለሆነ ጽህፏ ለምን እንደምትበጅ ሰከን ብላችሁ እንድታነቧት በትህትና አሳስባለሁ።
በኢንተር ኮንቲኔንታል ሆቴል የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን የድህረምረቃ ተማሪዎች የኢትዮጵያን የፕሬስ ሁኔታ በልማታዊና ዴሞክራሲያዊ መንግስት ውስጥ የሚኖረውን ሚና በተመለከተ የአንድ ቀን የውይይት መድረክ አዘጋጅተው ነበር።
መድረኩ ዘግየት ብሎ ቢጀመርም የተጠናቀቀውን ግን ከምሽቱ አንድ ሰዓት አካባቢ ነው። የውይይቱ ሙቀትና ግለት በፈጠረው ስሜት የሻይና ቡና እረፍትን ያስፈለገው አልነበረም። በውይይቱ ላይ በርካታ ርዕዮተ ዓለማዊ መፋጨቶችና ጉንተላዎች የታዩበት ነው። ውይይቱ በዋናነት ኢህአዴግ እመራበታለሁ በሚለው “ልማታዊ ዴሞክራሲ” አስተሳሰብ ውስጥ የፕሬሱ ሚና ምን እንደሆነ ለማየት ቢፈለግም፤ ውይይቱ ግን ኢህአዴግና አንድነት ፓርቲ የሚሟገቱበት እንዲሁም ዶ/ር ዳኛቸውና አሰፋና የመንግስት ኮሙኒኬሽን ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሽመልስ ከማል በኀሳብ የተጎሻሸሙበት፣ የአንድነት ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሀብታሙ አያሌው የፓርቲያቸውን ጥቅም ለማስጠበቅ የሞከሩበት፤ አቦይ ስብሃትና አቶ ዛዲግ አብርሃ በበኩላቸው የኢህአዴግን ጥቅም ላለማስነካት የተፋለሙበት፤ ሁሉም ተፃራሪ ኃይሎች በአንድ ቦታ ተገኝተው የሃሳብ ፍልሚያ ያደረጉበት መድረክ ነበር ለማለት ይቻላል። ውይይቱ የተቃራኒ አስተሳሰብ ባላቸው ወገኖች የሚደረግ ቢሆንም፤ ዶ/ር ዘነበ በየነ መድረኩን ፍትሐዊ በሆነ መንገድ መርተውታል።
በውይይት መድረኩ የተገኙ፣ ጥናት ያቀረቡ ወገኖች የአሰላለፍ መስመራቸው ከወደ ገዢው ፓርቲ የሚያደሉ ቢመስሉም፤ ከተሳታፊዎች ተነስተው የነበሩ ኀሳቦችም ሚዛናቸው ከፍተኛ ስለነበር ውይይቱ ውጥረት ይታይበት ነበር። በመጠኑም ቢሆን የምርጫ 97 የምርጫ ክርክር የሚያስታውስ ይመስል ነበር። በምርጫ 97 ወቅት የኢህአዴግ ተከራካሪዎች በኀሳብ እጥረት ቢበለጡም በእሁድ ዕለቱ ውይይት ላይ ግን ለኢትዮጵያ የሚበጀው መንግስታዊ ስርዓት “ልማታዊ ዴሞክራሲያዊ” ነው ሲሉ ተሟግተዋል። በአንፃሩ “ልማታዊ ብሎ ዴሞክራሲ” የለም በሚል ከፍተኛ የሆነ የኀሳብ ትንቅንቅ የታየበት ነበር።
የዕለቱ ዋነኛው መከራከሪያ በልማታዊ ዴሞክራሲ ስርዓት ውስጥ የሚዲያው ሚና ምን መሆን እንዳለበትና በዚሁ ርዕሰ ጉዳይ እንዲያተኩር ቢፈለግም ፖለቲካዊ ክርክሩ የጎላበት ነበር።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን ትምህርት ቤት ኃላፊ ዶ/ር አብዲሳ ዘርአይ ለመወያያ ባቀረቡት ጽሁፍ ላይ የልማታዊ መንግስት አስተሳሰብ ከሩቅ ምስራቅ ሀገራት ማለትም ከደቡብ ኮሪያ፣ ከታይዋንና ከጃፓን የሚቀዳ አስተሳሰብ መሆኑን በመጠቆም የአስተሳሰቡን ተግዳሮቶች ወገናዊ ባልሆነ (Neutral) መንገድ አቅርበውታል። “የልማታዊና ዴሞክራሲያዊ” የሚለውንም የኢህአዴግ መስመር ብዥታ ያለበት አካሄድ መሆኑንም በስሱ ገልፀውታል። ከሁሉም በላይ ልማታዊም ተባለ ዴሞክራሲያዊ ቢያንስ ኢትዮጵያውያን ሁሉ በጋራ ሊያግባባ የሚችል፣ ሀገራዊ መግባባት (National Consensus) አስፈላጊነትን ደጋግመው ገልፀዋል። ዶ/ር አብዲሳ ከፖለቲካ ጋር በተያያዘ ከ400 በላይ ሰዎች ታስረዋል በሚባልበት ሀገር ይሄንን ገዢ ሀሳብ ወገናዊ ባልሆነ መንገድ ማንፀባረቃቸው በተወያዮች ዘንድ በበጎ እንዲታይላቸው አድርጓል። ይሁን እንጂ ዶ/ር አብዲሳ ለብሔራዊ መግባባት “የታሰሩ ይፈቱ፣ በውጪ የተሰደዱም ይመለሱ፣ መንግስትና ተቃዋሚዎች ያለቅድመ ሁኔታ ይደራደሩ” በሚል መጠን (Tone) ቢናገሩት የተሻለ እንደነበረም መገመት ይቻላል። ለዚህም ይመስላል የዶ/ር አብዲሳን የመወያያ ጽሁፍ አፍቃሬ የገዢው ፓርቲ ተወያዮችንና ተቀዋሚዎችን ያላጠገበው።
የፋና ብሮድካሰት ኮርፖሬት አክሲዮን ማኅበር ሥራአስኪያጅ በዕለቱ የመወያያ ጽሁፍ ካቀረቡ አንዱ ነበሩ። ስራ አስኪያጁ አቶ ወልዱ ይምሰል ሚዲያው በልማታዊ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ውስጥ በሚፈጠረው ፖለቲካል ኢኮኖሚ ውስጥ ወሳኝ ተሳትፎ ከሌለው በቀር ሚናውን መወጣት እንደማይችል በመግለፅ አሁን ያለውን ሚዲያ ተችተዋል። በተለይ የግል ሚዲያውን አነሳስና አመጣጥ ጭካኔ በተሞላበት ሁኔታ ገልፀውታል። አቶ ወልዱ ሚዲያው በዴቨሎፕመንታል ዴሞክራሲ ውስጥ ንቁ ተሳታፊ ለመሆን የፋና ብሮድካስትን ሞዴል የሚመስል ነገር ተናግረዋል። በዕለቱ በስብሰባው ላይ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ወክለው የተገኙት ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ በአሁኑ ወቅት ያለው የፖለቲካ ኢኮኖሚ ሳይሆን የፖለቲካ ስልጣን ወይም ኃይል (Political Power) ነው በማለት የአቶ ወልዱን ጥናት በአጭር ቃል መትተውታል።
ዶ/ሩ በዕለቱ እንደተናገሩት ዩኒቨርሲቲው ከመሰረቱ (Public) የሕዝብ ቢሆንም የግል (Private) ሆኖ ከመቆየት መጥቶ አሁን ሕዝባዊ የበላይነት ይዞ በመጣበት ጊዜ ውይይቱ መካሄዱን አወድሰዋል። ነገር ግን በውይይቱ ላይ ሁሉም አካላት አለመጋበዛቸው ወይም ግብዣው ያላረካቸው መሆኑን ሳይናገሩ አላለፉም። በውይይቱ የተሳተፉ አካላት ሚዛናዊ አለመሆኑንም ለመጥቀስ የገብረክርስቶስ አባትን ተረት የአለቃ ደስታ ነገዎ የመጀመሪያው የአፄ ኃይለስላሴ ፓርላማ ሲቋቋም አፄ ኃይለስላሴ የፓርላማው ተሰብሳቢዎችን ከአንድ ወገን መሆናቸውን በማየት (እነዚህ ሰዎች የሚመክሩ ወይስ የሚመከርባቸው) በማለት የውይይቱ ተሳታፊዎች ሚዛናዊ አለመሆን ጠቅሰዋል። ከዚሁ የተሳታፊዎችና አቅራቢዎች ሚዛናዊ አለመሆን ጋር በተያያዘም “አንዳንድ ሚኒስትር ዲኤታዎችን በማይበት ጊዜ” በማለት የአቶ ሽመልስ ከማልን በውይይቱ ላይ መገኘት ጥያቄ እንዳጫረባቸው ጠቅሰዋል።
የዶ/ር አብዲሳን የማወያያ ጽሁፍን ዶ/ር ዳኛቸው ሲያሄሱም በልማታዊ መንግስትነትና በዴሞክራሲያዊ መንግስት መካከል ውጥረት (Tension) አለ ማለታቸውን እንደሚስማሙበት ገልፀዋል። በደርግ ጊዜም እኩልነት ከነፃነት (Equality Vs Liberty) የተፋጠጡበት በመሆኑ ደርግ የዜጎችን ነፃነት ጨፍልቆ እኩልነት ሊያመጣ ፈለገ ብለዋል። በእሳቸው አገላለፅ “አሁን የመጣብን ጉድ” ያሉት ልማትን በበላይነት ይወስድና ነፃነትን (Liberty) ይጨፈልቃል። ኢህአዴግ አሁን የሚመራበት “ልማታዊና ዴሞክራሲ የፈለጋችሁትን ያህል ብትባባሉት አይታረቅም ብለዋል።
በመቀጠል የተናገሩት አቦይ ስብሃት ነበሩ። የአቦይ ስብሃት ምላሽ ለዶ/ር ዳኛቸው መልስ የሚመስል ነበር። በአቦይ ስብሃት እምነት ልማት እንደ አይዲዎሎጂ የሞት ሽረት ጉዳይ ነው። የመኖር ወይም ያለመኖር ነው። በአቦይ እምነት ልማት የዴሞክራሲ መሰረት ነው። የዴሞክራሲ ኃይሎች የሚባሉ ባለሃብቱና ላብ አደሩ ናቸው። ሌሎቹ የደጋፊነት ሚና ሊኖራቸው ይችላል። ልማት የእንጀራና የቤት ጉዳይ ሳይሆን የፀጥታ ጉዳይ ነው። ልማት ያለ ዴሞክራሲ አይሄድም። ቢያንስ ባለው ሁኔታ ዴሞክራሲያዊ መብቶች መፈቀድ ስላለባቸው። ኢህአዴግ በሕገመንግስቱ እነዚህን መብቶች አስቀምጧል። እነዚህም የመነጋገር የመፃፍና የብሔር እኩልነት ናቸው ብለዋል።
“ልማትና ዴሞክራሲ አይነጣጠሉም” የሚለውን ደግሞ አቶ ስብሃት ሲያስረዱ “አንዱ ያለ ሌላው ሊኖር አይችልም” ብለዋል። በኢትዮጵያ ልማት ከሌለ ዴሞክራሲ የለም። ሁለቱም ተባብረው መሄድ አለባቸው ብለዋል። እንደ አቦይ ሰብሃት ገለፃ በሀገሪቱ የዴሞክራሲ መገለጫዎች አንዱ የነፃ ገበያ ስርዓት ነው። ነገር ግን የነፃ ገበያ አስተሳሰብና ኢህአዴግ የተዋወቁት በድንገት ነው። አቦይ ስብሃት የተገናኙበትንም አጋጣሚ ሲገልፁ፤ “መጀመሪያ የነበርነው ሶሻሊዝም ነበር። ነገር ግን ወደ ካፒታሊዝም እንዙር ተብሎ ነገሩ ሲጠና ሰዎች ወደ ውጪ ልከን፣ መፃህፍት ከውጪ አምጥተን ነበር። ይሄ ካፒታሊዝም የሚባል ነገር ምን እንደሆነ በሀገሪቱም ሆነ እኛም እንደ ድርጅት አናውቀውም። ነፃ የኢኮኖሚ ባዕዳዊ እንሰሳ በመሆኑ ይሄንን ባዕድ እንሰሳ ለማጥናት ብዙ ጊዜ ወስዶብናል። በደርግም ቢሆን የነፃ ገበያ አስተሳሰብ ብዙ ሰው አስገድሏል። ኢህአዴግም ነፃ ገበያን ለማጥናት በአራቱም አቅጣጫ ሰው ልኮ በታላቅ እሩጫ አስጠንቷል” ብለዋል። ከዚያም ወደ ዴቨሎፕመንታል መንግስት ማምራቱንና በእሳቸው ቃል በቃል አገላለፅ “የመንግስት እጅ ያለበት ነፃ የኢኮኖሚ ስርዓት” መመስረቱን አስረድተዋል። ስለሆነም መንግስት በጥንቃቄ በተመረጡ ጉዳዮች ገበያው ሊፈፅማቸው በማይችል መስኮች እጁን ያስገባል። ልማታዊ ዴሞክራሲ መንግስት ማለት ይሄው ነው ብለዋል። መንግስት እጁን ያላስገባበት ካፒታሊዝም እንደሌለ በመናገር የእንግሊዝም ሆነ የአሜሪካ መንግስታት ልማታዊ መንግስታት እንደነበሩም ተናግረዋል።
በመቀጠል መነጋገሪያው ወደ አንድነት ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ወጣቱ ፖለቲከኛ ሀብታሙ አያሌው ነበር። አቶ ሃብታሙ አገዛዙ በልማታዊ መንግስት ባህሪይ ስም እንቅፋት ናቸው ያላቸውን በማጥፋት የተመሠረተ በመሆኑ ለዴሞክራሲያዊ ሂደት መፈናፈኛ የማይሰጥ ስርዓት ነው ብሎታል። እስካሁንም ድረስ አንዱን ከአንዱ ከማምታታት ባለፈ ኢህአዴግ ስለልማታዊ መንግስት ግልፅ አለመሆኑን ጠቅሷል። በተለይ ከ1993 ዓ.ም “ተሃድሶ” በኋላ የመጣው የኢህአዴግ ባህሪ ልማታዊ አስተሳሰብን እያቀነቀኑ በስልጣን ላይ በመቆየት ገዢ የመሆን ፍላጎት መኖሩን፣ ልማት የሕዝቡና የሀገር ሳይሆን የገዢው ፓርቲ ህልውና ተደርጎ መታየቱን ከግምት የሚያስገባ እንደሆነና በዙሪያው ደግሞ እንቅፋት ይሆናሉ ብሎ የሚያስባቸውን ገለል በማድረግ፣ አስቀድሞ ይዞት በመጣው የፖለቲካ ባህሪው የሚነሳውን ማንነቱን በጉልበት እያሰፈነ የሚሄድ ስርዓት ነው ብሎታል።
ይሄ ስርዓት ደግሞ የቱንም ያህል ተሻግሮ ተሻሽሎ ቢመጣ ልማታዊ ባህሪውን ይዞ ለስልጣኑ እንቅፋት የሚሆኑትን በጠላትነት ፈርጆ መንቀሳቀሱን የጠቀሰው አቶ ሀብታሙ በዚህ ረገድ የግል ሴክተሩን ከማቀጨጭ ባለፈ ምሁራንን በጥርጣሬ እንደሚያይና የግል ሴክተሩን በፖለቲካ ካድሬ ከመምራት ባለፈ የፖለቲካ ፓርቲዎችን ወደ ዳር ማግለሉን ጠቅሷል። ኢህአዴግ ሁሉንም አገልግሎ እያለ የተለየ ኀሳብ መስተናገድ ባልቻለበት ሁኔታ ዴሞክራሲ እንዴት ሊኖር ይችላል ሲልም ጠይቋል።
“ኢህአዴግ ከእኔ የተለየ አስተሳሰብ የያዘ በሙሉ መጥፋት አለበት ብሎ የሚያምን ስርዓት እንዴት አድርጎ ዴሞክራሲያዊ ግን ደግሞ ልማታዊ የሚሆነው” የሚለው አቶ ሀብታሙ አሁንም በልማትም ሆነ በወሳኝ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ መግባባት ያስፈልጋል ብሏል።
የግል ሚዲያውን በተመለከተ የሬዲዮ ፋና ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ወልዱ እና አቦይ ስብሃት የሰጡትን አሉታዊ አስተያየት በተመለከተም አቶ ሃብታሙ ምላሽ ሲሰጥ የሚሚ ስብሃቱን ሬዲዮ ጨምሮ በመንግስት ቁጥጥር ስር ያሉ የሕዝብ የመገናኛ ብዙሃን ፍርድ ቤት ባልወሰነበት ሁኔታ በሕግ ተመዝግበው የሚንቀሳቀሱትን ተቃዋሚ ፓርቲዎች “አሸባሪ ናቸው” እንደሚሉ በመግለፅ ከግሉ ሚዲያ በላይ መወቀስ ያለባቸው መሆኑን ጠቅሷል። በጥቅሉ በሂደት ይመጣል የተባለው ዴሞክራሲ ሂደቱ እየተደናቀፈ በሂደት ይመጣል ማለት ዘበት ነው። በርካታ ጋዜጠኞችንና ፖለቲከኞችን እስር ቤት ወርውሮ ለብቻው እየፈረጠመ ያለ መንግስት ልማታዊ ባህሪ የለውም፣ የግሉ ሴክተር ከጠቅላላው የሀገሪቱ ሀብት ጂ.ዲ.ፒ 5.6 በመቶ በያዘበት አሳፋሪ ሁኔታ ፈጣን ልማት ሊረጋገጥ አይችልም። በኢትዮጵያ የግል ዘርፍ እድገት የልማት ብቻ ሳይሆን የዴሞክራሲ ጉዳይ ነው። የግል ዘርፉ በቀጨጨበትም ልማት አይመጣም። የግል ዘርፉን የሚያቀጭጭ፣ ምሁሩን የሚጠራጠርና ተቃዋሚ ፓርቲዎችን “አሸባሪ” የሚል ስርዓት ልማታዊ ሊሆን አይችልም ብሏል። የፖለቲካ አለመረጋጋት ከመፈጠሩም በፊት ኢህአዴግ ከዚህ ባህሪው መውጣት እንዳለበትም ገልጿል። ለዴሞክራሲ ማበብ ወሳኝ የሆኑ ተቋማት ነፃነታቸው ማረጋገጥና ሚዲያውም መሀል ላይ ቆሞ ኅብረተሰብ የሚያገለግል መሆን አለበትም ሲል አስረድቷል።
አቶ ዛዲግ አብርሃ በዚሁ ጉዳይ ላይ ለውይይት የሚሆን ጽሁፍ ከማቅረባቸው ባሻገር ልማታዊነትና ዴሞክራሲያዊነት የማይነጣጠሉ መሆናቸውን ለማስረዳት ብዙ ብለዋል። አቶ ዛዲግ እምብዛም በሕዝብ የማይታወቁ (public personality) ባይኖራቸው በየጥናታዊ መድረኩ የኢህአዴግን አቋም ከሌሎች በተሻለ የሚያቀርቡ ወጣት ፖለቲከኛ ናቸው። በአሁኑ ወቅት የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ምክር ቤት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ናቸው።
ልማታዊና ዴሞክራሲያዊ የሚለውን የገዢው ፓርቲ አስተሳሰብ ለማስረዳት “የማይታረቅ ነው” የሚለውን የዶ/ር ዳኛቸውን፣ የዶ/ር ነጋሶን፣ የዶ/ር ያዕቆብን የአቶ ሀብታሙንና እንዲሁም የዶ/ር አብዲሳን የጥርጣሬ አቋም “የሚታረቅ ነው” በሚል የኮሪያና የታይዋንን ልምድ በማንሳት ለማስረዳት ጥረት አድርገዋል። ኮሪያና ታይዋን ልማታዊ መንግስታት ቢሆኑም ዴሞክራሲያዊ አለመሆናቸውን፣ ለዚህም ምክንያቱ የመጀመሪያው ደሞክራሲያዊ ላለመሆን ማስቻያ ምክንያት (enabling environment) መኖሩ ነው። ይኸውም በደቡብ ኮሪያም ሆነ በታይዋን ብዝሃነት አለመኖሩ፣ ሁለተኛው አርሦ አደሩ እርስ በርስም ሆነ ከገበያ ጋር የተገናኘ commercialized ስላልነበር መንግስትን የመቃወም ችሎታ አልነበረውም። እንዲሁም በወቅቱ ያሉት የደቡብ ኮሪያና የታይዋን መንግስታት ዴሞክራሲያዊ ያለ መሆን ፍላጎት (will) ነበረባቸው። ዴሞክራሲያዊ ያለመሆን ፍላጎታቸው የመጣው ደግሞ አክራሪ የቀኝ ኃይል (far right movement) በመሆናቸው፣ ሕዝባቸውን የሚጠራጠሩ መንግስታት ስለነበሩና ለአርሶ አደሩ መሬት አከፋፍለውትም ቢሆን አያምኑትም። እንዲሁም የሚፈሩት ሌላ ውጫዊ ጠላት የቻይና እና የሰሜን ኮርያ መንግስት ነበር። በእነዚህ ምክንያቶች ልማታዊ ቢሆኑም ዴሞክራሲያዊ አልነበሩም። ነገር ግን በሂደት ወደ ዴሞክሪሲ የተቀየሩት ተበትኖ የነበረው አርሶ አደር ምርት እየጨመረ ሲሄድ Commercialized ሲሆን፤ እርስ በርሱ በመገናኘቱ ለጭቆና የማያመች መሆኑ፤ በሌላ በኩል የመንግስታቱ ዴሞክራሲያዊ ያለመሆን ባህሪ የሶቪየት ኅብረት መፍረሱን ተከትሎ የሚፈሩት ጠላት ስላልነበረና የfar right movement ወደ መሀል መምጣቱን ተከትሎ ወደ ሶሻል ዴሞክራሲ መምጣት በመጀመራቸው ነው ይላሉ።
አቶ ዛዲግ ወደ ኢትዮጵያ ተጨባጭ ሁኔታ ሲመጡ በመጀመሪያ ፖለቲካ ኢኮኖሚው በገበያ ያልተሳሰረ አርሦ አደር በመኖሩ ዴሞክራሲያዊ ላልሆነ አስተዳደር ሊመች ቢችልም በሀገሪቱ ከፍተኛ ብዝሐነት አለ ብለዋል። በሀገሪቱ የብሔር የሃይማኖተና የጾታም ብዝሃነት በመኖሩ። ይሄንን አቻችሎ ለመምራት ዴሞክራሲያዊ መሆን አስፈላጊ ነው ብለዋል። በእሳቸው አባባለ ብዝሀነትን ማስተናገድ ባለመቻላችን ከመፍረስ ጫፍ ደርሰን ተመልሰናል ብለዋል። ከዚህ አንፃር አሁን ያለው ስርዓት Undemocratic አይደለም ብለዋል።
በሌላ በኩል አሁን ያለው መንግስት ፀረ-ዴሞክራሲ የመሆን ፍላጎት (will) የለውም ብለዋል። ለዚህ ኀሳባቸው ደግሞ እንደ መከራከሪያ ያቀረቡት ታጋዮች ለልማት፣ ለመልካም አስተዳደርና ለዴሞክራሲ ስርዓት ትምርታቸውን አቋርጠው በሺ የሚቆጠሩ ሰዎች ለሞት ገብረው ያመጡት ስርዓት ነው ብለዋል። “ኢህአዴግ አክራሪ የቀኝ ኃይል አይደለም። ኢህአዴግ ሕዝቡን የሚጠራጠርና አርሶ አደሩን የሚፈራ አይደለም። የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትራችን እንዳሉት አርሶ አደሩ በሸካራ እጁ እቅፍ ድገፎ ያደርሰው አርሶ አደሩ ነው። እና ኢህአዴግ በአርሶ አደሩ ተፈጥሮ በአርሶ አደሩ እዚህ የደረሰ ሰርዓት ነው” ብለዋል። እንደታይዋንና ኮርያም የሚፈራው ሊውጠው የተዘጋጀ የጎረቤት መንግስት የጦርነት ስጋት ስለሌለበት በማንኛውም መመዘኛ ኢህአዴግ ፀረ-ዴሞክራሲያዊ የሚሆንበት ዕድል የለውም።
በርዕሰ ጉዳዩ ላይ ከላይ የተጠቀሱት ተናጋሪዎች ኀሳብ ተጨምቆ ሲታይ ሁለቱ አስተሳሰቦች የሚታረቁበት መስመር ቁልጭ ብሎ የወጣ አይመስልም። ኢህአዴግ ልማት ቢልም እየተካሄደ ያለው ልማት በዋናነት በቻይና መንግስት ብድርና እርዳታ የሚካሄድ መሆኑና ከኅብረተሰቡ የልማት ጥያቄ አንፃር አርኪም በቂም አለመሆኑ በሌላ ወገን ደግሞ ዴሞክራሲያዊ መብቶችን በተመለከተ በሕዝቡም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሀገሪቱ ያለችበት ተጨባጭ ሁኔታ አስጊ መሆኑ የኢሕአዴግን “ልማታዊ ዴሞክራሲ” ብዥታዊነት ይበልጥ ያንፀባረቀ የሚመስል ነው። ኢህአዴግ በንድፈ ኀሳብ የደቦና የመብትን ጥያቄ ሳይነጣጠሉ አስኬዳለሁ ሲል ተቃዋሚዎቹ ደግሞ መብት ይረጋገጥና ከዛ ደቦው (ልማቱ) ይከተላል የሚል ኀሳብ እያንፀባረቁ መሆኑን መገንዘብ ይቻላል። በዚያኑ ዕለት አንድ ወጣት የዩኒቨርስቲ ተማሪ የቀድሞ ጠ/ሚኒስትር “የኢትዮጵያ ሕዝብ ዳቦ ወይስ ነፃነት ቢሉት ነፃነትን ይመርጣል” ማለታቸውን በማስታወስ ግራ መጋባቱንም ገልጿል።
በዕለቱ ከርዕሰ ጉዳዩ ጋር ተቀራራቢነት ያለው የውይይት ኀሳብ ያቀረቡት አቶ ሞሼ ሰሙና የፎርቹን ጋዜጣ ማኔጂንግ ኤዲተር ታምራት ገ/ጊዮርጊስ ነበሩ። ሁለቱንም አቅራቢዎች በልማታዊ ደሞክራሲያዊ ስርዓት ውስጥ የፕሬሱን ፈተና ዘርዝረዋል። በተለይ የአቶ ሞሼ ሰሙ ኀሳብ የፕሬሱ የአነሳስ ችግርና የመንግስትን ጫና በማያወላዳ ሁኔታ ጠቅሰውታል። ብዙዎቹ ተሳታፊዎች የአቶ ሙሼን ኀሳብ ዓይንን በማይስብ ማሸጊያ እንደታሸገ ግን ደግሞ ይዘቱ እንደሚጥም ብስኩት የመሰሉትም ነበሩ። የአቶ ሞሼን የጥናት ሃሳብ በሌላ ጊዜ የምንጠቃቅሰው ይሆናል።
ጋዜጠኛ ታምራትም ለጋዜጠኝነት ሙያ ሉአላዊነት ተሟግቷል። ሙያውን ፖለቲከኞች በራሳቸው አሰላለፍ ለማካተት የሚሄዱበተን ጥረት ትክክል እንዳልሆነ ገልጿል። የጥናት ኀሳቡ ከሕገ-መንግስቱ አንፃር በመሆኑ ሕገ-መንግስቱ የነፃነት ሰነድ (Liberal Document) እንደሆነ አስገንዝቧል። ምንም እንኳ በሕገ-መንግስቱ የመልማት መብትንና የብሔር ብሔረሰብ የቡድን መብትን በመጥቀስ ወደ ልማታዊ ሕገ-መንግስት የሳቡት ቢኖሩም ታምራት ግን ሕገ-መንግስቱ መሠረታዊ የመናገር፣ የመፃፍና ሌሎች የግለሰብ መብቶችን በበቂ ሁኔታ ያካተተ በመሆኑ የነፃነት ሰነድ በማለት ኢህአዴግና ደጋፊዎቹ ከልብ ወደማይወዱት ሊብራሊዝም ስቧቸዋል።
ጋዜጠኛ ታምራት በስራ ላይ ያለውን ሕገ-መንግሰት በውስጡ የተካተቱትን ሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶችን በማስላት፣ የመገንጠልና የቡድን መብት ጥያቄዎችን እንደሌሉ በመቁጠር `Liberal Document` ነው በማለቱ ተቃውሞ የቀረበበት ከኢህአዴግ ወገን ብቻም አልነበረም። ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ “አንተ ለሀብታም ስለምትፅፍ ነው” በሚል ኃይለቃል ፖለቲካ ቢፅፍ ኖሮ የችግሩን ገፈት ይቀምስ እንደነበር በገደምዳሜም ቢሆን አስተያየት ሰጥተውታል። ዶ/ር ዳኛቸው ታምራት ሕገ-መንግስቱ “የነፃነት ሰነድ ነው” ያለበት አገላለፅ የፖለቲካ ጉዳዮችን ፅፎ ቢሆን ኖሮ ይሄንን ቃል በሙሉ ልብ አይጠቀምም ከሚል መነሻ ሊሆን ይችላል። ያም ሆኖ በጋዜጠኛ ታምራት እምነት ሕገ-መንግስቱ የነፃነት ሰነድ ቢሆንም በአስፈፃሚው የሚወጡ ሕጎች ግን ሕገ-መንግስቱን የዘነጉ መሆኑንም ሳይጠቅስ አላለፈም።
በመጨረሻ የተናገሩት የመንግስት ኮሙኒኬሽን ሚኒስትር ዴኤታ ለዶ/ር ዳኛቸው መልስ የሰጡበት ነበር። አቶ ሽመልስ ዶ/ር ዳኛቸው ነፃ ፕሬስ የለም ማለታቸውን “ደፋር” በሚል አገላለፅ ከመቱት በኋላ “ኀሳባችንን የምንገልፅበት መድረክ አጣን” የሚለውን የዶ/ሩን ቅሬታ ከእኛ በላይ የመጽሔትና የጋዜጣ ፊት በየዕለቱ እየወጡ እንደልባቸው የሚያጨናንቁ ሰዎች ኀሳባችንን መግለፅ አልቻልንም ማለታቸው ቅጥፈት መሆኑን በመግለፅ ሚኒስትር ዴኤታው በሀገሪቱ ነፃ ፕሬስና ኀሳበን የመግለጫ መሳሪያ ችግር እንደሌለ ተናግረዋል።
በአጠቃላይ የውይይት መድረኩ የተሟሟቀ ነበር ማለት ይቻላል። በርካታ ሃሳቦችም ተፋጭተዋል። በጥቅሉ ፕሮፌሰር አብይፎርድ በመጨረሻ እንዳሉት የዴሞክራሲ ተራራ እየወጣን ነው ብለዋል። ተራራው ትክክል መሆኑን ማመን አለብን። አልፎ አልፎ ግን በውይይት ወቅት ሻካራ ስሜት ሊፈጠር፣ ሊኮሰኩስም ይችላል። ስለዚህ ዴሞክራሲያዊም ሆነ ልማታዊ ስንል ብዙ ጣጣ አለው። እነዚህን ችግሮች ክፍት በሆነ ውይይት ማስኬድ ነው። በመጨረሻም ዴሞክራሲያዊ በሆነ መርህ የሚደረግ ውይይት በፈላጭ ቆራጭ ቋንቋ መሆን የለበትም ብለዋል
በዘሪሁን ሙሉጌታ
በአንድ መስሪያ ቤት ውስጥ የሥራ እድል መስጠት ፣ በሥራ መደቡ ላይ ላሉ ደግሞ እድገት፣ የተሻለ ደሞዝ፣ የስልጠና እድል ማግኘት እንዲሁም የተጨማሪ ጥቅማጥቅሞች መስጠት:: የግል ሥራ ለሚሰሩ የተፋጠነ እና ለሌላው የማይሰጥ የብድር አገልግሎት የሥራ ፈቃድና በአጠቃላይ ለሥራው ሂድት የሚያስፈልጉ ነገሮችን በሟሟላት ሁኔታዎችን ማመቻቸት:: በትምህርት ዘርፍ ውስጥ የሚያልፉት፣ በሚፈልጉት የትምህርት ተቋም እንዲቀጥሉ፤ ከትምህርቱ ጋር የተያያዘ ክፍያ መሰረዝ (በከፊል እንዲከፍሉ ማድረግ) ለተጨማሪ የትምህርት የተመቻቸ እድል መስጠት:: ይህንን አንፈልግም ብለው እራቸው ከስራዓቱ ጥገኝነት ለመለየት ቢሞክሩም መኖርም መስራትም አስቸጋሪ ስለሚሆን በሁኔታዎች አስገዳጅነት ጥገኛ የመሆናቸው እድል ሰፊ ነው::
የሥርዓቱ የሙሉ ጊዜ ተጠቃሚዎች የዕለት ከዕለት ኑሯቸው በስርዓቱ ህልውና የሚወሰን ስለሚሆን በስርዓቱ ላይ ምንም አይነት ጥያቄ ለማንሳት አይፈልጉም:: ቢፈልጉም አይችሉም። ምክኒያቱም እነሱ አብዛኛው ነገር የተሟላላቸው ስለሆኑ የሚያሳስባቸው ነገር መጠነኛ ስለሆነ በአደባባይ ከመናገር በማልጎምጎም መጨረስን ይመርጣሉ:: ቅሬታ አለን ብለው ማሰማት የሚፈልጉም ቢኖሩ ችግሩ አሳስቧቸው ሳይሆን የአምባገነኑ ስርዓት ለተቃዋሚ ድምጽ እድል ይሰጣል ለማሰኘት ብሎም ለዚህ ተግባራቸው እንዲመሰገኑበት ብቻ ነው:: ሌላው እና ዋነኛው የስራቱ ተጠቃሚዎች መገለጫ ስርዓቱን እና ተቃዋሚን በአንድ ሚዛን በመመዘን ተቃዋሚውን ጥፋተኛ በማድረግ በተደጋጋሚ ጥላሽት በመቀባት ማጥላላት ነው::
በመጨረሻም ባገኙት አጋጣሚ ተዋስዖ ትኩረት በማስቀየር ሰዎችን ሰለአምባገነኡ ሥርዓት ትኩረት እንዳይሰጡ ማድረግ እና በተቻላቸው መጠን የሃሳብ አንድነት እንዳይፈጠር ማድረግ ነው::
![]() |
| ፒያሳ – ራስ መኮንን ግርጌ |
![]() |
|
የቴኒክ ብልሽት:- መጽሔቱ በአንድ እትሙ ሽፋን ገጹ ላይ ኢትዮጵያ ከስንዴ ኢምፖርት አድራጊነት አልተላቀቀችም ይላል፡፡ የውስጥ ገጹን ጽሑፍ ደግሞ በቀጣዩ ምስል ይመልከቱ፡፡
|
![]() |
| የቴኒክ ብልሽት (ቀጣይ):- መጽሔቱ በውስጥ ገጹ ላይ ኢትዮጵያ ከስንዴ ኤክስፖርት አድራጊነት አልተላቀቀችም ይላል፡፡ (የሽፋን ገጹን ጽሑፍ ከላይ ይመልከቱ፡፡) |
![]() |
| Not Yet Arrived in 2014. In front of Bole Friendship Building |
![]() |
| ሁሉም ሰዎች አንድ ጋዜጣ (ልዕልና ከመታገዱ በፊት) – አሁን እነዚህ ካፌዎች በረንዳቸው ላይ አገልግሎት እንዳይሰጡ ታግደዋል:: |
![]() |
| ይህ ማስታውቂያ ተዘቅዝቆ ነው ወይስ ተልጦ ወይስ ግራ ቀኝ ተዛውሮ ወይስ ሁሉም? (ራስ መኮንን አለፍ ብሎ) |
![]() |
| የቤተልሔም ሕንፃ /መገናኛ/ (ጀርባ – ፊቱን ከታች ይመልከቱ) |
![]() |
| ቤተልሔም ሕንፃ ከፊቱ (በነገራችን ላይ ይህ ሕንፃ መስታወቱ አንፀባራቂ በመሆኑ እንዲቀየር ማስጠንቀቂያ ከተጻፈበት ወራት አልፈዋል::) |
![]() |
| Guess Where? You got it right; it is in front of Bole Medhanialem – የጄኔራሎቹ ሰፈር |
![]() |
| ለልማቱ ነው – ምናለበት? |
![]() |
|
ቃሊቲ (የጠጠር ማምረቻውን ስም ሳየው ያስቀኛል:: አንድ ሰሞን
ሲቪል ሰርቪስ ኮሌጅን ድንጋይ ማምረቻ ይሉት የነበረው ይመጣብኛል፡፡) |
![]() |
| Got it Wrong: የኮሌጁ የመጽሔት ማስታወቂያ ኮሌጅ የሚለውን ጠንቅቆ አልጻፈውም! |
![]() |
| “ኢ-ልማታዊ መጽሐፎች” (ግልጽ በሆነ ምክንያት የትምህርት ቤቱን ስም ከመጥቀስ እታቀባለሁ) |
![]() |
| “የልማት መስዋዕት” – ለገሃር ከለታት አንድ ቀን |
![]() |
| Legend making: ቦሌ ቴሌ |
![]() |
| ሶኒክ ስክሪን – ፒያሣ |
![]() |
| Legend Making: ቦሌ – ሰን በርድ ካፌ (አሁን ጀግና አይሞትም የሚለው ቅርጽ ተነስቷል) |
![]() |
| ሐዋሳ አውቶቡስ ተራ – “ከኤድስ ለማምለጥ በየሱስ ማመን ነው” Really?! |
![]() |
| ሻሸመኔ – “የረዳኝ እግዚአብሔር ነው መኝታ ቤት” (ይህን ሳየው “እህቴ የላክሽልኝን ገንዘብ ቁም ነገር ላይ አዋልኩት ሬስቶራንት” ብሎ አብርሃም አስመላሽ የቀለደው ቀልድ ይታወሰኛል::) |
አራተኛው ሰው ጉድ አፈሉ!(ጋዜጠኛ መስፍን ኣብርሃ – ጀርመን)goolgule

ኢትዮጵያና አሜሪካ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ከጀመሩ ዘንድሮ 111ኛ ዓመታቸውን ይዘዋል። በቀድሞው የኢትዮጵያ ንጉስ አፄ ምንሊክና በአሜሪካው አቻቸው ፕሬዚዳንት ቴዎዶር ሩዝቬልት ልዑካን መካከል ለዘጠኝ ቀናት ድርድር ከተካሄደ በሁዋላ ነበር ግንኙነቱ በይፋ የተጀመረው። ከአንድ ክፍለ-ዘመን በላይ ያስቆጠረው የአገራቱን ግንኙነት በመጠቀም ኢትዮጵያ ጠቀም ያለ እርዳታዎችን ተቀብላለች።በአሁኑ ወቅትም በየዓመቱ ከ500 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር በላይ የልማትና የወታደራዊ እርዳታ ተጠቃሚ ናት። አሜሪካም ብትሆን ፖለቲካዊ ወታደራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ከአገራችን ታገኛለች።ሆኖም ከቅርብ ጊዚያት ወዲህ አሜሪካ በኢትዮጵያ ባሉ የሰብዓዊና የዴሞክራሲያዊ መብቶች መከበር ዙሪያ ቅር መሰኘቷን ደጋግማ ስትገልፅ ቆይታለች። በየዓመቱ በአሜሪካ መንግስት ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሚወጣው የአገራት የሰብዓዊ መብት ሪፖርትም ኢትዮጵያ ባላት ሪከርድ በአሜሪካ ክፉኛ ስትተች ነበር።
ይህን ተከትሎም ይመስላል የአሜሪካ ህግ አውጪ ምክር ቤት/ኮንግረንስ ጥር 7/2006 ዓ.ም ባወጣው ዓመታዊ የበጀት ድልድል ቀመር ለኢትዮጵያ በሚሰጠው የልማትና ወታደራዊ ድጋፍ ላይ ቅድመ ሁኔታዎችን ያዘለ አንቀጽ ያካተተ ሕግ አፅድቋል።
ሕጉ የአገሪቱን ዓመታዊ የ2014 በጀት አሜሪካ እርዳታ የምትሰጣቸውን አገሮች እርዳታ ሰጪ ድርጅቶች የገንዘብ ተቋማት የሰብዓዊ መብት ተቋማትና የመሳሰሉትን በጀት ያካተተ ነው። በዚህ ዳጎስ ያለ ሕግ ላይ በአንቀጽ 70ሺ42 ገፅ 1ሺ294 ላይ የአሜሪካ መንግስት ለኢትዮጵያ የሚሰጠውን ወታደራዊና የልማት እርዳታዎች የሚመለከት ሆኖ እናገኘዋለን።
ከፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ከምክትሉ ጆ ባይደን ከአሜሪካ የህግ አውጪ ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ጆን ቤይነር ቀጥሎ የሴኔቱ ፕሬዚዳንት በስልጣን ተዋረዳቸው ደግሞ አራተኛው ሰው በመባል የሚታወቁት ከፍተኛ ሴናተርና ዴሞክራቱ ፓትሪክ ሌሂ አማካኝነት አንቀፁ እንዲካተት መደረጉ የሚገለፀው ይኸው ህግ እንደ ኦክላንድ ኢንስቲትዩት የማህበረሰብ ተቋም የፖሊሲ ዳይሬክተር ፍሬድሪክ ሙሶ ታሪካዊ ህግ ተብሎ እየተወደሰ ይገኛል።
ከዚህ ቀደም የኢትዮጵያ መንግስትን አስተዳደር የሚቃወሙትና ኤችአር 2003 በመባል የሚታወቀውን ህግ ያረቀቁት እንደራሴዎች ዶናልድ ፔይንና ክሪስ ስሚዝ በጉዳዩ ላይ ምንም አይነት እውቀት ሳይኖራቸው በአሜሪካ የሚገኙ የኢትዮጵያ መንግስት አግባቢዎች/ሎቢስት እንዲሁም በአምባሳደር ግርማ ብሩ የሚመራው በአሜሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ህግ አነፍናፊ አታሼዎች እውቅና በላይ ሳይታሰብ በድንገት ህግ ሆኖ የወጣው ይኸው አንቀጽ የሁለቱን አገራት መንግስታት ግንኙነት ሊፈታተነው እንደሚችልም ከወዲሁ ተገምቷል።
የህጉ አንቀጽ እንደሚያስገድደው የአሜሪካ መንግስት ለኢትዮጵያ የሚሰጠው እርዳታ በትክክል ለታለመለት ዓላማ መዋሉን የአሜሪካ ውጭ ጉዳይና የገንዘብ ሚኒስትሮቹ ማረጋገጥ አለባቸው። በጀቱ በስራ ላይ ከመዋሉም በተጨማሪ በጀቱን በቀጣይ ለመልቀቅ፤
ገለልተኛ ዳኝነት መኖሩን ማረጋገጥ ወይም ወደ ገለልተኛ ዳኝነት ለማምራት ጥረት እንደሚደረግ ውጤታማ እቅዶች በስራ ላይ መዋላቸውን ማረጋገጥ
የኢትዮጵያ መንግስት የመናገር ራስን የመግለፅ መብት መጠበቁን ሰላማዊ ስብሰባዎች ማካሄድን በእምነት ተቋማት ላይ ተፅዕኖ ያለማ ድረግ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በነፃነት እንዲሰሩ ዜጎች ከህግ ውጭ የማይታሰሩና ማዋከብ የሌለ መሆኑን ማረጋገጥ
የሰብዓዊ መብት ተከራካሪዎች በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የመጎብኘት ዕድል እንዳይነፈጉ፤ በክልሉ የሰብዓዊ መብት ጥሰት በፈፀሙ የፖሊስና የመከላከያ ሃይሎች ላይ ክስ እንዲመሰረት
በኦሞ ሸለቆና በጋምቤላ ክልል አካባቢዎች በሰፈራ ስም ዜጎች ከመሬታቸው እንዳይፈናቀሉና እንዳይሰደዱ ማረጋገጥ
ከአሜሪካ ህዝብ ቀረጥ ከፋዮች ተሰብስቦ ለኢትዮጵያ እርዳታ የሚውለው ገንዘብ የዜጎቹን ህይወት የሚያሻሽል እንጂ ድህነቱን የሚያባብስ እንዳይሆን ሁለቱም ሚኒስትሮች አረጋግጠው ለበጀት ኮሚቴው ሪፖርት ማድረግ እንዳለባቸው የህጉ አንቀጽ ያስገድዳል።
በአጠቃላይ በኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ስርዓቱ መሻሻልና የመልካም አስተዳደር መስፈንን በቅድመ ሁኔታነት የሚያስቀምጥ ህግ ነው ማለት ይቻላል።
ከዚህ ቀደም በሚሰጡ እርዳታዎች ላይ እርዳታውን ከመስጠት የዘለለ የቁጥጥር ነገር ስለማይደረግ ከፍተኛ ንብረትና ሃብት ተመዝብሯል የሚል ክስ የሚደመጥበት የኢትዮጵያ መንግስት ከአሁን በሁዋላ እያንዳንዷ ዶላር የት እንደዋለች የማሳመን ሃላፊነት ተጥሎበታል።
ሴናተር ሌሂ በተደጋጋሚ ጊዚያት በኢትዮጵያ ያለውን የሰብዓዊና የዴሞክራሲ መብቶች አያያዝ ላይ የተለያዩ ሪፖርቶችን አቅርበዋል። በተለይ በቅንጅት አመራሮችና በእስክንድር ነጋ መታሰር በሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ላይ ሰፊ ንግግር አድርገዋል። እኝህ ሰው ታዲያ ያላቸውን የካበተ ልምድና የ40 ዓመት የሴናተርነት አገልግሎታቸውን በመጠቀም አንቀፁ እንዲካተት በማድረጋቸው በሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች በማህበረሰብ ተቋማት በኢትዮጵያውያን አክቲቪስቶችና በዲያስፖራ በሚገኙ አንዳንድ ኢትዮጵያውያን ከፍተኛ ምሁራን ምስጋና እየተቸራቸው ይገኛል።
የህጉ አንደምታ
ህጉ የዜጎች መብት እስካልተጣሰ ድረስ እርዳታ መሰጠቱን አይቃወምም። ድንጋጌው በሐምሌ 2013 ተጠንስሶ በቅርቡ ህግ ሆኖ የወጣው ይኸው አስገዳጅ አንቀጽ ለኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ የቤት ስራ የሰጠ ሆኗል። ተጠያቂነት አስቀምጧል። ይሄ ካልተፈፀመ እርዳታውን በቀጣይ ዓመት ማግኘት አስቸጋሪ ይሆናል።
ኢትዮጵያ ደግሞ በየዓመቱ በቢሊዮን የሚቆጠር ብር ከአሜሪካ መንግስት በእርዳታ የምታገኝ በመሆኑ ይህን ርዳታ ለማግኘት ቅድመ ሁኔታዎቹን ቢያንስ በአጭር ጊዜ የማሟላት ግዴታ ይኖርበታል። እንዲህ በቀላሉ ከማንም የማታገኘው እርዳታ ስለሆነም የኢትዮጵያን መንግስት ቢያንስ የተወሰነ የፖሊሲ ማስተካከያ እርምጃ እንዲወስድ ያስገድደዋል። በቅርቡ አቶ በረከት ስምኦን እንዳሉት ገበሬው ተኛ ስንለው ይተኛል ሩጥ ስንለው ይሮጣል ምንም ብናደርገው ተሸክሞን ይዞራል ያሉት ነገር የሚሆን አልመሰለኝም።ህዝቡን እንደፈለክ በተለይ በእኛ ገንዘብ ልታሽከረክር ከአሁን በሁዋላ አትችልም እየተባለ ነውና። ያው ገበሬውም ቢሆን የሚያገኘው የእርዳታ እህል በአብዛኛው የሚገኘው ከዚቹ ከአሜሪካ አይደል? ስለዚህ ቀደም ብሎ ነበር እንጂ አሁን እንኳን የአሜሪካ መንገድ የካሮትና የዱላው አማራጭ ይመስላል።
የኦባማ አስተዳደር
የሕጉን አንቀጽ የኦባማ አስተዳደር እንዴት ሊያልፈው ቻለ? የሚለው ጉዳይ በአሁኑ ወቅት በጣም አነጋጋሪ ሆኗል። የአብዛኞቹ ምሁራን ሃሳብ ወደ አንድ ያዘነበለ ነው። እሱም አንቀጹ የተካተተው በአንድ በሺዎች በሚቆጠሩ ገፆች ባሉት የበጀት ህግ ውስጥ በመሆኑና በዴሞክራቶቹና በሪፐብሊካኖቹ መካከል በርካታ አጨቃጫቂ አንቀፆች የነበሩ በመሆናቸው ብዙ ትኩረት ሳይሰጡበት ሾልኮ አምልጧል የሚል ነው። ምክንያቱም የኦባማ አስተዳደር ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ያለው ጥብቅ ግንኙነት በዚህ ሁኔታ እንዲሻክር አይፈልግምና። የህጉን አንቀጽ አስተዳደሩ አውቆት ቢሆን ኖሮ ህግ ሆኖ እንዳይወጣ ያደርገው እንደነበርም መገመት ተገቢ ነው። የአሜሪካ መንግስት አቋሙ ምን እንደሆነ እስካሁን በይፋ የገለፀው ነገር የለም። ለህጉ ከመገዛት ግን ሌላ የተሻለ አማራጭ አይኖረውም። መንግስቱ ለፓርላማው ተገዥ ነውና።
የህጉ ተግባራዊነት
የህጉ ተግባራዊነት የግድ ይላል። ምክንያቱም በማወቅም ይሁን ባለማወቅ አንቀጹ በህጉ ተካቶ ፀድቋል። ይህን የህግ አንቀጽ ይዘው ማንኛቸውም የኮንግረንሱ አባላት ይመለከተኛል የሚልም ዜጋና ተቋም የአሜሪካ ባለስልጣናትን ፍርድ ቤት አቁሞ ለተግባራዊነቱ ሊሞግታቸው ይችላልና።የኦባማ አስተዳደር በዚህ ሁኔታ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ያለው ግንኙነት እንዲሻክር ባይፈልግም የፓርላማውን ውሳኔ የማስፈፀም ሃላፊነት ስላለበት አዎንታዊ ጫና ሊያሳድር ይችላል።
የኢትዮጵያ መንግስት ምላሽ/ስጋት
በእርግጥ በጉዳዩ ላይ መንግስት እስካሁን ያለው ነገር የለም። ከነበረው ሪከርዱ መረዳት እንደሚቻለው ግን የአሜሪካ መንግስት የሚሰጠው እርዳታ አነስተኛ ነው። ከአሜሪካ የምናገኘውን እርዳታ ጨምራ ቻይና ትሰጠናለች።መንገዳቸውን ጨርቅ ያድርግላቸው። የሚሉ ምላሾች እንደሚሰጡ ይጠበቃል።
ነፍሳቸውን ይማርና የቀድሞው ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ የቀጥታ ስርጭት በሚተላለፍበት በአንድ የፓርላማ ስብሰባ ላይ በሶማሊያ የተካሄደውን ጦርነት አስመልክተው ስለ አሜሪካ የገንዘብ ድጋፍ ተጠይቀው አሜሪካ ኮንዶም ነው የምትረዳን በኮንዶም ነው ወይ ሶማሊያ የምንዋጋው? ብለው መናገራቸውን አስታውሳለሁ። ከዚህ በመነሳት የራዕያቸው ተረካቢዎችም ቃላት ለዋውጠው ወይ ይህንኑ ወርሰው ሊናገሩ ይችላሉ። አንዳንዶቹም አሜሪካ ሉዓላዊነታችንን ትነካለች ስለዚህ እርዳታው ይቅርብን ሊሉም ይችላሉ። የኦባማ አስተዳደርም አንቀጹ ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ እንዳይሆን የመከላከል በአንዳንድ ጉዳዮችም ላይ የተለየ አቋም ሊይዝ ይችላል።
በእኔ የህግ እውቀት ከሆነ ይህ ህግ ሆኖ የጸደቀው አንቀጽ ራሱን ችሎ ያልወጣ በመሆኑና በበጀት ህጉ ውስጥ ተካቶ በመፅደቁ ብሎም ከህጉ በግልፅ መረዳት እንደሚቻለው የ2014 የዩናይትድ ስቴትስ የበጀት ህግ በመሆኑ የኦባማ አስተዳደር ካላመነበት ከአንድ ዓመት የዘለለ እድሜ ስለማይኖረው የተደረጉት ጥረቶች በድል ተጠናቀዋል /mission accomplished/ ማለት አያስችልም።
መልካም እድሎች
የኢትዮጵያ መንግስት የአሜሪካ እርዳታ ይቅርብኝ ቻይና አለችልኝ የሚል ምላሽ መስጠት አያዋጣውም። ምክንያቱም ቻይና የኢትዮጵያ መንግስት ህዝቡን ረገጠም በህዝቡ ተረገጠም ጉዳዬ ብላ አትከታተልም። ንግዷን እስካጧጧፈች ድረስ መስጠት የምትፈልገውን ትሰጣለች። ስለዚህ የአሜሪካ እርዳታ መቅረት ከፍተኛ ችግር እንደሚፈጥር በመረዳትና ወደአላስፈላጊ ግጭት እንዳይሄድ በመፍራት የኢትዮጵያ መንግስት በአፈቀላጤዎቹ/ሎቢስት ጭምር ሳይቀር ለመደራደር የሚገደድበት ሁኔታ ይፈጠር ይሆናል። ብሎም የአውሮፓ ህብረት ከአሜሪካ በላይ ለኢትዮጵያ ገንዘብ የሚረዳ ተቋም ነውና እሱም የአሜሪካ መንግስትን አቋም ደግፎ ተመሳሳይ ውሳኔ ላይ ከደረሰ የኢትዮጵያ መንግስት እጅግ ከፍተኛ አጣብቂኝ ውስጥ ነው የሚገባው። ስለዚህ ቢያንስ ቢያንስ ለፕሮፓጋንዳ እምቢኝ ዘራፍ ቢልም ቀስ በቀስ ጉዳዩን እኛም በትራንስፎርሜሽኑ እቅዳችን ይዘነው ነበር በማለት ፖሊሲዎቹን የማስተካከል እርምጃ እንደሚወስድ መገመት ይቻላል።
መደምደሚያ
ያም ሆነ ይህ ይሄ ሸንቋጭ ህግ በኮንግረንሱ ፀድቆ ወጥቷል።አሜሪካም ከመግለጫ ያለፈ እርምጃ እንድትወስድ ሲጨቀጭቋት ለነበሩት አካላት መጠነኛ እፎይታ እንዲያገኙ አድርጋለች። እሰጣ ገባው የሚወሰነው ግን በዋነኝነት የኢትዮጵያ መንግስት በሚይዘው አቋም ላይ ይሆናል።
በአሜሪካ ኮንግረንስ የፀደቀው የህግ አንቀፅ እመራዋለሁ አስተዳድረዋለሁ አገሬ ነው ዜጋዬ ነው ለሚል ስርዓት አጋዥ እንጂ ፀሩ የሚሆንበት ሁኔታ ስለማይኖር የኢትዮጵያ መንግስት የተጣለበትን ሃላፊነት ተረክቦ ለህዝቡም ለአገሪቱም የሚበጀውን ይሄን ውሳኔ ያስተግብር!አራት ነጥብ።
img {float:left;}
p.main {text-align:justify;}
p.main {vertical-align:text-top;}

የሰማያዊ ፓርቲ መንግስት ከህዝብ ጀርባ የሚያካሂደውን የኢትዮጵያ – ሱዳን ድንበር ማካለልን በመቃወም በጎንደር ከተማ የጠራውን ሰልፍ በተሳካ ሁኔታ አጠናቋል በእለቱም የፓርቲው አስተባባሪ ለህብረተሰቡ በዚህ አስቸጋሪ ወቅትና አምባገንን ስርዓት ውስጥ ሆናችሁ የሀገራችን ጉዳይ ያገባናል ብላችሁ ስለመጣችሁ እናመሰግናለን በሚል ንግግር ፕሮግራሙን ከፍተው የሰልፉን አላማ አብራርተው የፓርቲውን ሊቀመንበር ወደ መድረክ ጋብዘዋል፡፡ የፓርቲው ሊቀመንበርም ለተሰላፊዎቹ ባስተላላፉት መልእክት ለወጣቶች የሀገራቸውን ክብር እንዲያስጠብቁ እራሳቸውንም ከፍርሀት እና ከስጋት በማላቀቅ ለራሳቸውም ለሀገራቸውም አለኝታ እንዲሆኑ፤ እንዲሁም ስርዓቱ ላይ ያሉት አስተዳደሮች ስልጣን ወቅታዊ መሆኑን አውቀው በኢትዮጵያ ድንበር ላይ እየተፈጸመ ያለውን ደባ እንዲያስቆሙ ከታሪክ ተጠያቂነት እንዲድኑ፤ ለልጆቻቸውም ውርደትን ሳይሆን ክብርን እንዲያወርሱ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ፓርቲውም የጠራውን ሰልፍ እና ማስተላለፍ የፈለገውን መልእክት በተሳካ ሁኔታ አስተላልፎ ፕሮግራሙን አጠናቋል፡፡ ፓርቲውም በአካባቢው የሚገኙ የፓርቲው አስተባባሪዎችን እንዲሁ የጎንደር እና የአካባቢው ህዝብን ለዚህ ሰልፍ መሳካት ላደረጉት አስተዋጽኦ ከፍ ያለ ምስጋና አቅርቧል፡፡
ከጥር ፴ – የካቲት ፪ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. በሐዋሳ – ሌዊ ሪዞርት በሚካሔደው ውይይት ላይ፣ በፓትርያርኩ የሚመራ ኻያ ያህል የቤተ ክርስቲያናችን ልኡክ ይሳተፋል፤ ልኡኩ በዛሬው ዕለት ከቋሚ ቅዱስ ሲኖዶሱ የሥራ መመሪያ ይቀበላል፡፡ የዐዋጁን ረቂቅ አስቀድሞ ለመመልከትና የቤተ ክርስቲያናችንን አስተያየትና አቋም ለመወሰን ለፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር የቀረበው ጥያቄ አዎንታዊ ምላሽ አላገኘም፡፡ ‹‹የሃይማኖት ወይም እምነት ተቋማትን ለመመዝገብና የዕድሳት …![]()
አቶ አያሌው ጎበዜ ድርጅቱን የተቀላቀለው አስተማሪ ሆኖ እየሰራ በነበረበት አዲስ ዘመን ከተማ በ1984 ዓ.ም ቢሆንም በተፋጠነ ሂደት የሽግግር መንግስቱ የስራ አስፈፃሚ አባል መሆን ችሎ ነበር፤ ከ1987-1992 ዓ.ም የክልሉ አስተዳዳሪ አዲሱ ለገሰ ምክትል ሆኖ ተሹሟል፤ በዮሴፍ ረታ የአስተዳደር ዘመን (ከ1992-97 ዓ.ም) ደግሞ መጀመሪያ የክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ኃላፊ፣ ቀጥሎ አፈ-ጉባኤ ሆኖ ሰርቷል፡፡ ይሁንና በምርጫ 97 ዮሴፍ በተወዳደረበት […]
ከእነዚህ ክስተቶች በተጨማሪ በአካባቢው የተመለከትኩት ከባድ ውጥረት አለ፤ ይኸውም ‹ለሱዳን ሊሰጥ ነው› እየተባለ የሚነገርለት የመሬት ጉዳይ ካመጣው ጣጣ ጋር የሚጋመድ ነው፤ በርግጥ በአንዳንዶች ዘንድ መሬቱ ወደ ውስጥ ስልሳ (60)፣ ወደ ጎን ደግሞ አንድ ሺህ (1000) ኪሎ ሜትር ድረስ እንደተሰጠ ይታመናል፡፡ ይሁንና በግሌ ይህ ክስ ማረጋገጫ የሚቀርብበት ሆኖ አላገኘሁትም፡፡ በጉዳዩ ላይ ምክንያታዊ ለመሆንም በዚህ በተጠቀሰው የመሬት […]