የአንድነት ፓርቲ የቅስቀሳ ቡድን (ቪዲዮ ይዘናል)
https://www.youtube.com/watch?v=qQ26MKj_xU
https://www.youtube.com/watch?v=qQ26MKj_xU
አንድነት ፓርቲ ቅስቀሳ መርካቶዎች ሰልፉን ዛሬ ጀመሩት – ቪዲዮ ይዘናል
አዲስ አበባ በቅስቀሳ ደምቃ ዋለች ፣ ብዙዎች ታሰሩ:: የአንድነት ፓርቲ የእሪታ ቀን በሚል እሑድ ሚያዚያ 29 ቀን ለጠራዉ ሰላማዊ ሰልፍ የሚደረገዉ ቅስቀሳ በደመቀ ሁኔታ ቀጥሏል። ብዙዎች ቢታሰሩም ቅስቀሳው እንዳልቆመ ለማወቅ ችለናል። በመኪና ቅስቀሳዎች ሲደረጉ ሕዝቡ በብዛት መኪናዎችን እየተከተለ ቅስቀሳውን ራሱ ሰልፍ ያሰመሰለበት ሁኔታ እንደነበረም ዘገባዎች ይገልጻሉ። ፖሊስ በ በእግራቹህ እየሄዳችሁ ወረቀት ማደል እንጂ በመኪና እንድትቀሰቅሱ […]
የክልከላው መንሥኤ ‹‹የሥልጣን ተዋረድንና የዕዝ ሰንሰለትን ባልተከተለ መልኩ በቀጥታ የአድባራትንና የገዳማትን አስተዳዳሪዎችና ሠራተኞች እንዲሁም በቤተ ክርስቲያኒቱ ዙሪያ ጉዳዩ የሚመለከታቸውን ስብሰባ መጥራት›› የሚል ነው፡፡ ለጥናታዊ ጉባኤው የተጠሩት የገዳማትና አድባራት አለቆች ቤተ መዘክር ያላቸው ሦስት አብያተ ክርስቲያን ብቻ መኾናቸውን የገለጹት የጉባኤው አስተባባሪዎች በበኩላቸው÷ ለቤተ ክርስቲያን አባቶች፣ ጉዳዩ ለሚመለከታቸው ባለድርሻዎች፣ ምሁራንና እንግዶች ጥሪ የተደረገው ዕቅዱና አስፈላጊነቱ ለብፁዕ ዋና …![]()
በተማሪዎች ዛሬ በተቀሰቀሰው ረብሻ፣ ከስድስት በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች እንደተገደሉ የአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ ዘገበ። ተማሪዎቹ አዲስ አበባ አካባቢ ያሉ የኦሮሚያ ዞኖች በአዲስ አበባ ስር መሆኗ በመቃወም ሲሆን ሰልፍ የወጡት፣ በተነሳው ግጭት ሶስት በከተማ ያሉ ፎቆች ተቃጥለዋል። ከተቃጠሉት መካከል አንዱ ባንክ እንደሆነ ተዘግቧል።
UDJ, Police row
Oromya students’ protests
Kerry’s Africa visit and S.Sudan peace talks
Kerry arrived in Addis
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ በደቡብ ሱዳንና በማዕከላዊ አፍሪቃ ሬፐብሊክ ያለው አመፅ በሚቆምበት ሁኔታ ላይ ያተኮረ የአፍሪቃ ጉብኝታቸውን ጀምረዋል።
አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ የፊታችን ዕሁድ ሚያዝያ 26 / 2006 ዓ.ም ሰልፍ እንደሚያካሂድ አስታውቋል፡፡
ላቀደው ሰላማዊ ሠልፍ እውቅና የተሰጠው ቢሆንም ፖሊስ ግን “የቅስቀሳ ሥራዬን እያደቀናፈ ነው” ሲል ከስሷል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ያዳምጡ።
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች
ሰሞኑን በስፖርቱ አካባቢ ዘረኝነት እየተንጸባረቀ ነዉ። በስፓኙ ታዋቂ ባርሴሎና የእግር ኳስ ቡድኑ ተጫዋች የሆነ ብራዚላዊዉ ዳኒ አልቬን ኳስ ሜዳ ዉስጥ የተወረወረበትን ሙዝ አንስቶ በመቅመስ ዘነኞቹን ተሳልቆባቸዋል።
በ 19ኛው ክፍለ ዘመን ፤ የኢንዱስትሪው አብዮት በእንግሊዝ ሀገር ከተጀመረ በኋላ ፣ በአፋጣኝ የዚህ እንቅሥቃሤ ተጋሪና አራማጅ ለመሆን ከበቁት ጥቂት ግንባር ቀደም ሃገራት መካከል አንዷ ጀርመን መሆኗ የሚታበል አይደለም። የፈላስፎችና የተመራማሪዎች
የዩናይትድ ስቴትስ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ ለጉብኝት በዛሬዉ ዕለት አዲስ አበባ እንደሚገቡ እየተጠበቀ ነዉ። ኬሪ በጉብኝታቸዉ ወቅት በሁለቱ ሃገራት የጋራ ጉዳዮች ላይና በጎረቤት ሃገራት ሰላምና ፀጥታን በማስፈን ረገድ
የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ ዛሬ ማምሻውን አዲስ አበባ ይገባሉ ተብሎ እየተጠበቀ ነው ። የስድስት ቀናት የአፍሪቃ ጉብኝታቸውን በኢትዮጵያ የሚጀምሩት የኬሪ ትኩረት የሰብአዊ መብቶች ቀውስ በተከሠተባቸው አካባቢዎች የሚሰጥ እርዳታ እንዲሁም የኤኮኖሚ ትብብር እንደሚሆን ተገልጿል ።
በዶር መራራ የሚመራዉ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ፣ በፊንፊኔ ዙሪያ የሚገኙ የኦሮሚያ ከተሞች ወደ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መጠቃለላቸዉን በመቃወም መግለጫ አወጣ። ኦፌኮ በመግለጫው፣ ፣ አዲሱን የአዲስ አበባ ማስተር ፓላን፣ በልማት ስም የሚደረግ የመሬት ወረራ ብሎታል። በሕገ መንግስቱ፣ አዲስ አበባ የኦሮሚያ እንደሆነ መገለጹን የገልጸው መግለጫው፣ በአዲስ አበባ እና በኦሮሚያ መካከል ሊኖር ስለሚገባዉ ግንኙነት በተመለከተም ይወጣል የተባለው ዝርዝር […]
የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን በእንግሊዝኛ ምህፃሩ «ዩኤንኤችሲአር» ሰሞኑን ባወጣዉ መግለጫ ከአዉሮጳ ሃገራት ስዊድን ከፍተኛ ቁጥር ያላቸዉ ስደተኞችን መቀበሏን አመለከተ። እንደድርጅቱ ስዊድን በኮታ 1,900 ስደተኞችን ተቀብላለች።
ኢሕአዴግ በተለያዩ የአገራችን ክፍሎች በንጹሃን ኢትዮጵያዉያን ላይ ፣ በተለይም ሰሞኑን በኦሮሞ ተማሪዎች ላይ እያደረሰ ያለዉ ሕግ ወጥና ኢሰብአዊ ጥቃት አወገዘ። ዜጎችን የሚያምኑበትን የመናገር ሙሉ መብት እንዳላቸው ያስቀመጠው የአንድነት መግለጫ፣ ተቃዉሞ የሚያስሙ ወገኖች ሊደመጡ እንጂ ሊደበደቡና ሊታሰሩ እንደማይገባም ይገልጻል። አንድነት፣ በቅርቡ የሚሊዮኖች ድምጽ ለመሬት ባለቤትነት በሚል መርህ፣ አዲስ አበባን ጨመሮ በበርካታ የአገሪቷ ክፍሎች እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ […]
አንድነት ፓርቲ ትላንት ሚያዚያ 21 ቀን ባወጣዉ መግለጫ በዞን ዘጠኖች እና ጋዜጠኖች ላይ የደረሰውን አሳዛኝ ተግባር አዉግዟል። አገዛዙ ሆን ብሎ በአገራቸዉ ጉዳይ ላይ በተለይም ወጣቶችና የተማሩ እንዳይሳተፉ ለማስፈራራት ያደረገዉ እንደሆነ በመገልጽ እስረኞቹ በአስቸኳይ እንዲፈቱ ጠይቋል። «ፓርቲያችን ሚያዝያ 17 ቀን 2006 ዓ.ም አመሻሽ ላይ ዞን 9 በተሰኘ ድረ ገጽ (ብሎግ) ላይ በሳል ፖለቲካዊና ማህበራዊ ትችቶችን በማቅረብ […]
የአንድነት ፓርቲ አባላት፣ ከትላንት ማክሰኞ ሚያዚያ 21 ቀን ጀምሮ፣ በሃያ ሶስቱም ወረዳዎች፣ በየመንደሩ በስፋት ቅስቀሳ እያደረገ እንደሆነ ከስፍራዉ የደረሰን ዜና ያመለከትል። አልፎ አልፎ ፖሊስ ከፈጠራቸው መጠነኛ ችግሮች በስተቀር፣ ቅስቀሳዉ እስከአሁን በጥሩ ሁኔታ እየተደረገ እንዳለም ለማረጋገጥ ችለናል። ትላንት በቅስቀሳ የተሰማሩ ስድስት አባላት ሜክሲኮ አካባቢ በፖሊስ ታግተው እንደነበረ መዘገባችን ይታወቃል። እስረኞቹ ፣ አንድነት የጠራዉ ሰልፍ ሕጋዊ እውቅና […]
የቀድሞው የአረና ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አስራት አብርሃምን ጨምሮ ታዋቂ ፖለቲከኞችና ምሁራን አንድነት ፓርቲን መቀላቀላቸውን አንድ አንድነት ፓርቲ ከፍተኛ አመራር ለፍኖተ ነፃነት ገለፁ፡፡ ከፍተኛ አመራሩ ለፍኖተ ነፃነት እንደገለፁት ታዋቂው ወጣት ፖለቲከኛና ደራሲ አቶ አስራት አብርሃ እና ሌሎች በርካታ ወጣት ምሁራን አንድነት ፓርቲን መቀላቀላቸው ፓርቲው በሀገር አቀፍ ደረጃ በሁሉም የህብረተሰብ ክፍል እያገኘ ያለውን ተቀባይነት የሚያሳይ […]
ርዮት አለሙ፣ እስክንድር ነጋ፣ በቀለ ገርባ …….እያልን ስሞችን መዘርዘር እንችላለን። በብዙ ሺሆች የሚቆጠሩ ዜጎች ሕገ ወጥና ኢፍትሃዊ በሆነ መንገድ የታሰሩ ወገኖቻችን፣ ከእሥር እንዲፈቱ ስንጠብቅ ፣ ሌሎች እየተጨመሩ ነው። ከቃሊት ዉጭ ሆነው እነ ርዪትን ሲጎበኙ የነበሩ አሁን እነ ርዮት አለሙን እየተቀላቀሉ ነው። ዞን ዘጠኞች ፣ እነ ጋዜጠኛ ተስፋአለም፣ የሚጽፉትን ፣ የሚጦምሩትን እኛም አንብበነዋል። በድብቅና በሚስጠር አልነበረም […]
ሚያዚያ 21 ቀን 2006 በአዲስ አበባ በሃያ ሶስቱም ወረዳዎች፣ በራሪ ወረቀቶች ለሕዝቡ በማደል ሰፊ ቅስቀሳዎች ሲደረጉ ዉለዋል። የቅስቀሳ ተግባራትን ለማጨናግፍ ፖሊስ አንዳንድ ቦታ ሲሞክር የተየበትም ሁኔታ የነበረ ሲሆን ስድስት አባላት በሜክሲኮ አካባቢ ታግተዋል። ከተሰሩ የአንድነት አባላት መካከል ሁለቱ በቅስቀሳ ላይ
የአሜሪካ የዉጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የታሰሩ ብሎገሮች ጉዳያቸው በአስቸኳይ ታይቶ እንዲፈቱ በቀጥታ የኢትዮዮጵያን መንግስት መጠየቃቸው ቃለ አቀባይዋ ሚሲስ ፕሳኪ ገለጹ። የኢትዮጵያ መንግስት በሕገ መንግስቱ የተደነገጉትን መብቶች ማክበር እንዳለበት፣ አሜሪካ ጠንካራ አቋም እንደሆኑ የገለጹት ሚሲስ ፕሳኪ፣ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስተሩ ጆን ኬሪ በአፍሪካ ጉብኘት ባደረጉበት ጊዜ ሁሉ የሰባአዊ መብት ጉዳይ ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ እንደሚያነሱ ለመጠቆም ሞክረዋል። ከታሰሩ […]
Addis Ababa, peripheries, oromiya students, protest
የአንድነት ፓርቲ ሚያዚያ 26 ቀን ሰላማዊ ሰልፍ እንዲያደርግ የእውቅና ደብዳቤ እንደሰጠ ቢታወቅም፣ ሕጉን ተከትለው ሰላማዊ የሆነ የቅስቀሳ ሥራ በመስራት ፣ ለሕዝቡ በራሪ ወረቀቶች ሲያድሉ የነበሩ ስድስት የአንድነት አባላት ሜክሲኮ አካባቢ በፖሊስ ተይዘው፣ በእሥር ላይ እንደሚገኙ፣ የሚሊዮኖች ንቅናቄ ግብረ ኃይል አሳወቀ። አስተዳደሩ ለአንድነት ፓርቲ በሰጠዉ የእውቅና ደብዳቤ ላይ በግልጽ እንደተቀመጠው፣ ለብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ ለዉስጥ ደህንነት […]
አንጋፋዉ አርቲስት ቴዲ አፍሮ ቅዳሜ ሚያዚያ 18፣ ቀን በጊዮን ሆቴል ከአስር ሺህ ህዝብ በላይ በተገኘበት ፣ የፍቅርና የኢትዮጳይዊነት ጣእም ዜማዎችን ሲያቀርብ እንዳመሸ ከስፍራው የደረሰን ዜና ያመለክታል። ታዋቂዎቹ «ጥቁር ሰው» እና «ያስተሰርያል» የተባሉት ዘፈኖች በሕዝቡ ጥያቄ በድጋሚ እንደዘፈኑ የተደረገ ሲሆን፣ሕዝቡ ዘረኝነትና ክፍፍል፣ ጥላቻና ቂም በቀለ እንደመረረዉ በመገልጸ ፍቅርን፣ የሰላምን እና የአንድነት መልእክት ማስተላለፉን ለማየት ተችሏል። በተለይም […]
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች
ከአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ(አንድነት) የተሰጠ መግለጫ ፓርቲያችን አንድነት አበክሮ በተደጋጋሚ እንደገለፀው ኢህአዴግ ያነበረው አምባገን እና ክፉ ስርዓት ዜጎች በተለያየ ጊዜ የሚያነሱትን የሰብዓዊ መብት፣ የዴሞክራሲና የፍትህ ጥያቄ የሚቀለብሰው ወታደራዊ አቅሙን በመጠቀም ነው፡፡ በዚህ ህገ-ወጥ አካሄዱም ስርዓቱን ይቀናቀናሉ የሚላቸውን ጋዜጠኞች፣ ፖለቲከኞች፣ ታዋቂ ሰዎችና በግለሰብ ደረጃ ተቃውሞ የሚያሰሙ ዜጎችን የተለያየ ስም እየሰጠ ወደ እስር ቤት አውርዷል፡፡ እያወረደም ይገኛል፡፡ […]
የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ምርጫ ጥቂት ሳምንታት በቀረቡት በአሁኑ ጊዜ በየሃገሩ የምርጫ ዘመቻዎች እየተካሄዱ ነው ። በነዚህ የምርጫ ዘመቻዎችም የህብረቱ የልማት ፖለቲካ መርህ እምብዛም ትኩረት አለማግኘቱ እየተተቸ ነው ።
የሰሜን አትላንቲክ ጦር ኪዳን ድርጅት በእንግሊዝኛ ምኅፃሩ «ኔቶ» የሩስያ ጦር ከዩክሬን ድንበር ማፈግፈጉን የሚመለከት ማረጋገጫ እንዳልደረሰው ገለጠ።
የዓለም የጤና ድርጅት የወባ በሽታ አፍሪቃ ዉስጥ በያንዳንዷ ደቂቃ አንድ ልጅ ትገድላለች ይላል። ጋዜጠኛ አንትየ ዲክሃንስ እንደምትለዉ ማዕከላዊ አፍሪቃ ሪፑብሊክ ዉስጥ ወባ ዛሬም የበርካታ ሕፃናትን ሕይወት ከሚቀጥፉ በሽታዎች ግንባር ቀደሙ ነዉ።
በርካታ የእግር ኳስ አፍቃሪዎች፤ በተለይ የባየርን ሙኒክ እና ሪያል ማድሪድ ደጋፊዎች ዛሬ ማታ ከቴሌቪዥን ፊት ለፊት አይጠፉም።
ዩኤስ አሜሪካ እና የአውሮጳ ህብረት ማዕቀብ ሩስያ በዩክሬይን ቀውስ ላይ አካሂዳዋለች በሚሉት ሕገ ወጥ ጣልቃ ገብነት ሰበብ ቀደም ሲል ጥለውት የነበረውን ማዕቀብ በትናንቱ ዕለት አጠናክረዋል። አዲሱ የዩኤስ አሜሪካ ማዕቀብ የተጣለው ለፕሬዚደንት
«ሲፒጄ» ኢትዮጵያ ፕሬስን በድጋሚ በማዳከም ጋዜጠኞችን አስራለች ሲል መግለጫ አወጣ፣ የሩስያ ጦር ከዩክሬን ድንበር ማፈግፈጉን፤…
አንድነት ፓርቲ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለሆኑት Jhon Kerry በኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የሰብዓዊ መብት አያያዝ ጉዳይ ደብዳቤ ፃፈ፡፡
የአንድነት ፓርቲ የፊታችን ሚያዚያ 26 ቀን በአዲስ አበባ ሰልፍ እንደሚያደርግ ማሳወቁ ይታወቃል። መጋቢት 28፣ ሚያዚያ 5፣ ሚያዚያ 19 ሰልፍ ለማድረግ ጠይቆ ፣ አስተዳደሩ በተለያዩ ምክንያቶች እውቅና ለመስጠት ፍቃደኛ ባለመሆኑ ነበር አንድነት የሰልፉን ቀን ለሚያዚያ 26 ያስተላለፈው።
ጽዮን ግርማ – አዲስ አበባ
ዘወትር እንደምታደርገው ሁሉ በምታዝበት ሬዲዮ ጣቢያ ጓደኞቿን ሰብስባ ወደ ስቱዲዮ የገባችው ሚሚ ስብሃቱ ከትናንት በስቲያ ጀምሮ ስለታሠሩት ሁለት ጋዜጠኞችና ሰባት ጦማሪዎች ከፖሊስ አገኘኹት ያለችውን መረጃ ጠቅሳ ስታወራ ነበር። ኢትዮጵያን ለማተራመስ ከሚሠራው አርቲክል ዐሥራ ዘጠኝ ከሚባል ድርጅት ጋር ሲሠሩ ነበር፣ትልልቅ ሆቴል እየተገናኙ ይወያዩ ነበር፣ኢትዮጵያ ውስጥ ሰዎችን ያደራጁ ነበር፣ ከሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅትና ከአምነስቲ እንዲሁም ከግብጽና ከኤርትራ ገንዘብ ይቀበሉ ነበር፤ የሚሉ ውርጅብኞችን በማውረድ እነርሱን የኢትዮጵያ ጠላት እራሷን ደግሞ የኢትዮጵያ ወዳጅ አድርጋ በመሳል ውንጀላዋን ስታዥጎደጉደው ነበር።
ጽዮን ግርማ (አዲስ አበባ)
Ethiopia Zare (ሰኞ ሚያዝያ 21 ቀን 2006 ዓ.ም. April 28, 2014)፦ ባለፈው ሳምንት ወደ ማእከላዊ እስር ቤት የተጣሉት ስድስት የ’ዞን ዘጠኝ’ አባላትና ሶስት ጋዜጠኞች ሁኔታ አነጋጋሪ ሆኖ መሰንበቱ ይታወቃል። በአሁኑ ሰአት እስረኞቹ የጊዜ ቀጠሮ የተጠየቀባቸው ሲሆን ክስም እንደተመሰረተባቸው ለማወቅ ተችሏል። ሁኔታውን ጋዜጠኛ ጽዮን ግርማ በፌስ ቡክ ገጿ እንደሚከተለው ዘግባዋለች።
የማዕከላዊ ወንጅል ምርመራ ፖሊስ በትናንትናው (እሁድ) ዕለት ጠዋት አራዳ ፍርድ ቤት አንደኛ ወንጀል ችሎት አቅርቦ የጊዜ ቀጠሮ ጠይቆባቸዋል፡፡ በሦስት መዝገብ የጊዜ ቀጠሮ የተጠየቀባቸው ዘጠኝ ጸሐፊዎች አገሪቷን በሶሻል ሚዲያ ለማተራመስ ራሱን የመብት ተሟጋች ነኝ ብሎ ከሚጠራ የውጭ ኃይል ጋር በሐሳብም በገንዘብም ተረዳድተውና ተስማተው በአገሪቷ ላይ የብጥብጥ ቅስቀሳ ለማነሳሳት አቅደው ሲንቀሳቀሱ ተደርሶባቸው በቁጥጥር ውለዋል ይህንንም በሚመለከት መረጃ እስክናሰባስብ ጊዜ ይሰጠን በሚል የምርመራ ጊዜ ቀጠሮ ጠይቆባቸዋል፡፡
ተመስገን ደሳለኝ – አዲስ አበባ
…ከ97ቱ በእጅጉ የተቀዛቀዘው የ2002ቱ ምርጫ የቀናት ዕድሜ ብቻ ቀርተውታል፤ ከመቼውም በላይ የፖለቲካ ምህዳሩን ያጠበበው ገዢው ግንባር፣ ከተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር የሚያደርገውን የምረጡኝ ክርክር እንደ 97ቱ በቀጥታ ስርጭት እንዲተላለፍም ሆነ በአዳራሹ ታዳሚዎችና ታዛቢዎች እንዲገኙ አልፈቀደም፤ በዚህ ክርክር ላይ ኢህአዴግ እንደተለመደው ለመጀመሪያ ጊዜ ካቀረባቸው ጥቂት አፈ-ቀላጤዎቹ መካከል የተመልካችን ትኩረት በመሳብ ጎልማሳው የወራቤ ፍሬ ሬድዋን ሁሴንን የሚተካከል አልነበረም፡፡
የኢህአዴግ ፖለቲካ ዜጎችን የማሰር፣ ዜጎችን የማሸበር ፖለቲክ ነው። በቅርቡ በዞን ዘጠኞችና ጋዜጠኖች ላይ እየተፈጸመ ያለው ግፍ የሚያሳየው፣ አገዛዙ ሃሳብን በሃሳብ መመከት ሲሳነው የሃይል እርምጃ ለመዉሰድ ወደ ኋላ የማይል መሆኑን ነው። ኢሕአዴግ ሽብርተኝነትን ለመከላከል ሳይሆን፣ ሰላማዊ ዜጎችን ለማሸበር ሲል ያወጣዉ የጸረ-ሽብርተኝነት ሕግ እንዲሰረዝ በመጠየቅ፣ የሚሊዮኖች ድምጽ ንቅናቄ ማድረጉ ይታወሳል። በአገሪቷ ክፍሎች ያሉ ሚሊዮኖች፣ አገዛዙ ዜጎችን በማሸበር […]
Zone-9, bloggers, arrest
“ሕገወጥ ቅስቀሣ ሲያደርጉ ይዣቸዋለሁ” ያላቸውን 22 የሰማያዊ ፓርቲ አባላት በአንድ አንድ ሺህ ብር ዋስትና እንዲፈቱ ወስኗል፡፡
ይሁን እንጂ “ይህ ተደጋጋሚ ውሣኔ ሊለወጥ ይገባል” በማለት ፖሊስ እስከአሁን እንዳልለቀቃቸው ተነገረ፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ በርካታ አባላቱና መሪዎቹ በፖሊስ ቢያዙም ፓርቲው ዕሁድ፤ ሚያዝያ 19/2006 ዓ.ም “የተሣካ ሰልፍ አድርጌአለሁ” ብሏል፡፡
ለዝርዝሩ የያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
ሦስት ጋዜጠኞችን ጨምሮ “አሸባሪ ውዥብር ነዝተዋል” በሚል ጥርጣሬ ፖሊስ ሰሞኑን በቁጥጥር ሥር ያዋላቸውን ዘጠኝ የኢንተርኔት አምደኞች (ብሎገሮች) ፍርድ ቤት አቅርቧል።
ፖሊስ የጠየቀው ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ መፈቀዱም ተገልጿል።
በሌላ በኩል ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች፣ እንዲሁም ለጋዜጠኞች ደኅንነት ተቆርቋሪ ድርጅቶች ታሣሪዎቹ እንዲፈቱ የጠየቁባቸውን መግለጫዎች አውጥተዋል።
ታሣሪዎቹ ቤተሰብና ወዳጅ ዘመዶቻቸውም ሆኑ የሕግ አማካሪዎቻቸው እስካሁን እንዳላዩዋቸውም ተገልጿል።
በማዕከላዊ የወንጀል ምርመራ ጣቢያ አርብና ቅዳሜ በቁጥጥር ሥር ውለው ምርመራ እየተደረገባቸው ያሉት የዞን-9 ዌብሳትይ አምደኞች ለመሆኑ እነማን ናቸው? ሦስቱ ጋዜጠኞችስ?
ለዝርዝሩ የያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡