ዶክተር ጌድዮን የሚሰሩት ጀርመን ቢሆንም ሃገራቸውንና ህዝባቸውን አልረሱም ለረዥም ጊዜ በሊቀመንበርነት በሊቀመንበርነት በመሩት ማህበር አማካይነትና በ…

የአባይ ወንዝ ውሃን በመጠቀሙ ጉዳይ ላይ በኢትዮጵያና ግብጽ መካከል የነበረው የኃይል ሚዛን ወደ ኢትዮጵያ እያደላ መሆኑ ተነግሯ። ግብጽ ከአባይ ወንዝ የም

ኢትዮጵያውያን ለደረሰባቸው ግፍ ካሳ የሚያስጥ በአጠቃላይ መብቶቻቸውን የሚያስከብር የመንግሥት ተወካይ ባለማግኘታቸው ለልዩ ልዩ ችግሮች መጋለጣቸው መቀ…

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስትያን ቅዱስ ሲኖዶሱ በወሰነው መሰረት የካቲት 21 የፓትሪያርክ ምርጫ ይካሄዳል። የካቲት 24 ደግሞ በአዕለ ሲመቱ ይከ

ታንዛንያ የተፈጥሮ ማዕድን ባለ ሃብት ናት። በምስራቅ አፍሪቃዊትዋ ሀገር ታንዛንያ 36 ሚሊዮን አዉንስ ወርቅ፤ ማለት ወደ አንድ ሚሊዮን ኪሎ ግራም የወርቅ ክ

በደቡብ አፍሪካ ኬፕታውን ከተማ የሚገኙ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች፣ ጓደኞቿና የነፃነት ትግሉ አጋሮቿም፡- ‹‹እናዝናለን ኤሚ…ፍቅርሽ፣ ርኅራኄሽ፣ ለሰው ልጆች ነፃነትና መብት መከበር ያለሽ ጽኑ አቋም በልባችን ለዘላለም ይኖራል፡፡ ትግላችን እንዳቺ ያሉ የእውነት፣ የፍትሕ ጠበቃዎችንና ሐቀኞችን በአጥፍ ጨምሮ ይቀጥላል…፡፡ ኤሚ እንወድሻለን፣ ሁሌም እናስታውስሻለን! አንቺ የዘረኞችን የመለያየት ግንብ የናድሽ ጀግናችን ነሽ፣ አንቺ በልባችን ውስጥ ለዘላለም ሕያው ነሽ…ሞት በአንቺ ላይ ስልጣን […]

በኢትዮጵያ ሀገራችን ባለፉት ዘመናት ተንሰራፍተው የቆዩትን ጨቋኝ ስርዓቶች ለመጣል ከፍተኛ መስዋዕትነት የተከፈለ ቢሆንም በመስዋዕትነቱ እስካሁን የተገኘው ውጤት የበለጠ መስዋዕትነትን እየጠየቀ የመጣበት ሁኔታ እንጂ ህብረተሰቡ ተጠቃሚ የሆነበት ስርዓት ለመመስረት አልተቻለም፡፡ በተለይም ባለፉት 21ዓመታት ራሱን በዲሞክራሲያዊ ቀለም በህገመንግስት ጭምር ቀባብቶ ብቅ ያለው አምባገነናዊ የህውሃት ኢህአዴግ መንግስት ከጊዜ ወደ ጊዜ የተቀባው ቀለም እየተላጠ ውስጣዊ ማንነቱ ራሱን ሊደብቅ ከማየችልበት […]

የቀድሞዉ ዩናይትድ ስቴትስ የጠቅላይ ኤታማዦር ሹሞች ጥምረት ሊቀመንበር አድሚራል አርተር ራድፎርድ መስከረም 1956 ለሐገራቸዉ ዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር ያካፈሉት…

ደብረ ታቦር ኢየሱስ ከሩቅ ሲታይclick here for pdf ወጋችንን ደብረ ታቦር ላይ ነበር ያቆምነው፡፡ ሪቻርድ ፓንክረስት እንደሚነግሩን በአካባቢው ትውፊት መሠረ…

ሉሉ ከበደ (ጋዜጠኛና ደራሲ)
የዋሾ መንግስት ጩኸት
ሰሞኑን ወያኔ የተለመደ የውሸት ድራማ ሰርቶ፤ ሲሞን በረከት በሚባል፤ የማያምር፤ የማያፍር የኤርትራ ሰ

ሉሉ ከበደ (ጋዜጠኛና ደራሲ)
የዋሾ መንግስት ጩኸት                           
ሰሞኑን ወያኔ የተለመደ የውሸት ድራማ ሰርቶ፤ ሲሞን በረከት በሚባል፤

ይህ ጽሑፍ የአቅማቸውን ጥቂት ነገር ለማድረግ የሚተጉትን ላይመለከት ይችላል።

(ደጀ ሰላም የካቲት 8/2005፤
ፌብሩዋሪ 15/2012/ PDF)፦ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በአ

ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም (ትርጉም ከነጻነት ለሃገሬ)
በዴሞክራሲ የአንድነት ጎዳና ላይ?
በጁን 2012 “ኢትዮጵያ፡ በሕገመንግስታዊ ዴሞክራሲ ጎዳና ላ

ፊልጶስ
እንደ ወያኔ/ኢህአዴግዊ ሀገርንና ትውልድን የሚያጠፋ እኩይ አመለካከትና ምግባር ይዞ ተነስቶና ተሳክቶለትም የሚገዛ ከኢትዮጵያ ውጭ በዓለም ላይ

ፊልጶስ
እንደ ወያኔ/ኢህአዴግዊ ሀገርንና ትውልድን የሚያጠፋ እኩይ አመለካከትና ምግባር ይዞ ተነስቶና ተሳክቶለትም የሚገዛ ከኢትዮጵያ ውጭ በዓለም ላይ

ፊዚክስ፤ የሥነ ፍጥረትን ምሥጢር ፤ ፍጥረተ ዓለም የተዘረጋበትን የተፈጥሮ ህግጋት ፤ደንቦችና የመሳሰለውን ለማወቅና ለመመራመር የሚረዳ የዕውቀት ዘርፍ

ፍቅር ለይኩን
አቦይ ስብሐት ባለፈው ሳምንት “ከላይፍ” ወርኻዊ መጽሔት ጋር ያደረጉትን ሰላም ሰላም የማይሸት፣ ፍቅርን የተራቆተ፣ የይቅር ባይነት መንፈ

Ethiopia Zare (ሐሙስ የካቲት 7 ቀን 2005 ዓ.ም. February 14, 2013)፦ የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን በተከታታይ ያሳየውን ”ጅሃዳዊ ሐረካት” የተሰኘ ፊልም አስመልክቶ፤ ሰላሳ ሦስቱ

click here for pdf (ክፍል አንድ)ይህንን ጽሑፍ እጽፍ ዘንድ ያነሣሣኝ መምህሬ ነው፡፡ የዛሬ ሳምንት አካባቢ በክፍላችን ውስጥ አንድ ውይይት ነበር፡፡ የውይይቱ ጉዳ…

በሶልያና ሽመልስ እና በበፍቃዱ ኃይሉ‹‹ፍቅር ማወቅ እና አለማወቅ›› የሚባል ነገር አለ? ‹‹ፍቅር ማወቅ›› የሚባል ነገር ካለስ – ኢትዮጵያውያን ፍቅር

ይኸነው አንተሁነኝ
“ጠባብ ብሔርተኛው ድርጅት ወያኔና ጭፍን ተከታዮቹ ለህሊና ዳኝነት በተለይም ለሕግ የበላይነት ያላቸው አመለካከትና ክብር እስከ ምን

ዳኛቸው ቢያድግልኝ
ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነትን ሀገርኛ በሆነ መንገድ ከውስጥ በፈለቁ ጠላቶች ጉልበት የማፈራረስና ከካርታ የማጥፋት ሂደት ሴራ የተፈለገ

የ21 ዓመቷ ማህሌት ሃብተማርያም በመቐለ ዩኒቨርሲቲ የሶስተኛ ዓመት የሲቪል ምህንድስና ተማሪት ናት፡፡ ማህሌት መቐለ በሚገኘው ፖሊ የቴክኖሎጂ ተቋም የስነ …

አዲሱ የዓባይ ድልድይclick here for pdf ኅዳር 24 ቀን ከሌሊቱ ዐሥር ሰዓት ከአዲስ አበባ ተነሥተን ጉዟችንን ወደ ሰሜን ምዕራብ አደረግን፡፡ ድንበሩ ሰጠ መኪና

ሔለን ዘውዱ
የኢሳት ኖርዌይ የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ዕሑድ የካቲት 3 ቀን 2005 ዓ.ም. (ፌብሩዋሪ 10 ቀን 2013 እ.ኤ.አ.) በዋና ከተማዋ በኦስሎ በደመቀ ሁኔታ ተከብሯ…

ለማየት የጓጓነው ዘጋቢ ፊልም
ነቢዩ ሲራክ – ከሳውዲ አረቢያ
“ጅሃዳዊ ሐረካት” ዘጋቢ ፊልም ”በኢትዮጵያ እስላማዊ መንግስት ለመመስረት ከሃሳብ ያለፈ እቅድ…

የገንዘቡ መጠን በስዊድን ከክብረወሰን ተመዝግቧል
ሙስሊሙና ክርስቲያኑ አንድነቱን ከመቼውም ጊዜ በላይ አሳይቷል
Ethiopia Zare (ሰኞ የካቲት 4 ቀን 2005 ዓ.ም. Februa…

የታዋቂው ድምጻዊ (አርቲስት) ታምራት ሞላ የቀብር ሥነ ሥርዓት ዛሬ ከቀትር በኋላ በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ወዳጅ ዘመዶቹና የጥበብ ባልደረቦቹ በተገኙበት ተ…