ጥር ፬(አራት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ታህሣሥ 28/2007 ዓ.ም ‹‹ሰማያዊ ፓርቲ ህገ-ወጥ ተግባራት›› እየፈጸመ እንደሆነ በመግለጽ ይቅርታ እንዲጠይቅ ለጻፈው ደብዳቤ፣ ሰማያዊ ፓርቲ በፃፈው መልስ ምርጫ ቦርድ ያቀረባቸው ውንጀላቸው ህገ-ወጥ በመሆናቸው ቦርዱ ከውንጀላዎች  እንዲቆጠብ ጠይቋል፡ << ሰማያዊ ፓርቲ ህጋዊ እውቅና ሳያገኝ ሲንቀሳቀስ ቆይቷል፣ ቦርዱ ያዘጋጃቸውን ስብሰባዎች ረግጦ ወጥቷል፣ ከቦርዱ እውቅና ውጭ …

ጥር ፬(አራት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ቦርዱ  -አንድነት በአራት ቀናት ዉስጥ አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ ጠርቶ አመራሮችን በምስጢር አሰጣጥ መምረጥ እንዳለበት ሲያሳስብና ሲያስጠነቅቅ መቆየቱ ይታወሳል። ሆኖም፤  ይህን የቦርዱን ማስጥንቀቂያ ተከትሎ  አንድነት ከትናንት አርብ  ባደረገው ጠቅላላ ጉባኤና  የአመራር ምርጫ  ታዛቢ እንዲልክ በደብዳቤ የተጠየቀው ምርጫ ቦርድ፤  “አየለ የሚባል ሰው ሌላ የአንድነት ጠቅላላ ጉባኤ ይደረጋል የሚል ደብዳቤ ስላሰገባ፣ …

የፕሮግራም መግለጫ

ወደ 98 ሚሊየን የሚጠጋ ሕዝብ ባላት ኢትዮጵያ አማርኛ ብሔራዊ የሥራ ቋንቋ ነው፡፡ በቅርብ የተካሄዱ የቅኝት ጥናቶች እንደሚያሳዩት አዋቂ በሚባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ካለው ሕዝቧ አንድ አምስተኛ የሚሆነው የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያን (የቪኦኤን) ሥርጭቶች ያዳምጣል፡፡ ይህ ቁጥር ቪኦኤ በዓለም ዙሪያ ከሚያሠራጭባቸው ቋንቋዎች ሁሉ ጋር ሲነፃፀር ግዙፍ ከሚባሉት የአድማጭ ብዛት አንዱ ነው፡፡

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ ከሚያሠራጨው የ60 ደቂቃ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች በተጨማሪ ከሰኞ እስከ ዐርብ ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ 1 ሰዓት ተኩል በአማርኛ የሚተላለፍ የግማሽ ሰዓት ሥርጭት በ1431 መካከለኛ ሞገድ ላይ አለው፡፡

የቪኦኤ የአማርኛ ፕሮግራሞች በተጨማሪም በናይል ሳት ይተላለፋሉ፡፡

ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና

ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና

ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ

ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት

ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)

ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና

ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡

ለሁሉም የዕድሜ ክልሎች የታሰቡት የሣምንቱ የመጨረሻ ቀናት ዝግጅቶቻችን የሃሣብ ማንሸራሸሪያ መድረኮችንና የመዝናኛ ቅንብሮችን ያካተቱ ናቸው፡፡

የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ በአሜሪካ መንግሥት በጀት የሚንቀሣቀሱ ትክክለኛና ተዓማኒነት ያላቸውን ዜናዎች እንዲሁም ሰፋፊ ፕሮግራሞችን እያደራጀ በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በሞባይል መሣሪያዎችና በኢንተርኔት በ45 የዓለማችን ቋንቋዎች የሚያሠራጭ ዋና መቀመጫው ዋሺንግተን ዲሲ የሆነ የዜና ተቋም ነው፡፡

ቪኦኤ በአማርኛ በሣምንት የዘጠኝ ሰዓት ተኩል ሥርጭት ያስተላልፋል፡፡

…አርቲስት አስቴር በዳኔ ከተቀመጠችበት ወደፊት ወጥታ ማይኩን ስትጨብጥ ፍርኃት ቢጤ እንደወረራት ከመጀመሪያው ያስታውቃል፡፡ ‹‹በጣም ነው የሚያስፈራው፤›› በማለት የጀመረችውን አስተያየቷን የያዘችውን ማስታወሻ እያነበበች አስተያየት መስጠት ቀጠለች፡፡ ‹‹ይህንን ዕድል ተመቻችቶልን በቴሌቪዥን ስናየው የኖርነው ታሪክ ለማየት ስለቻለን እጅግ ከፍተኛ ደስታ ተሰምቶኛል፡፡ በፊት የነበረኝ ያልተጨበጠ አመለካከት በመረጃ የተደገፈ ሆኗል፤›› በማለት ሐሳቧን ቀጠለች፡፡ ‹‹እውነትን መናገር እወዳለሁ፡፡ የሐሳብ ነፃነትም አለ፡፡ በእርግጥ […]

የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅትና አንድነት ለዴሞክራሲና ፍትሕ ፓርቲ ፣ ትናንት አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ አካሄዱ። ምርጫ ቦርድ በጽሑፍም ሆነ በሌላ መንገድ እኛን ሳያሳውቅ ውሳኔዎቹን በመገናኛ ብዙኀን የሚያሳውቅበት አካሄድ ቅር አሰኝቶናል በማለት ቢገልጹም ፤

አትሌቲክስን፣ እግር ኳስን እና የዝውውር ዜናዎችን የሚመለከቱ ዘገባዎች ቅኝት ተደርጎባቸዋል። የፊታችን ቅዳሜ ስለሚጀምረው የአፍሪቃ ዋንጫ ጨዋታዎች እና ፕሬሚየር ሊግን ጨምሮ በአውሮጳ ስለተከናወኑ ግጥሚያዎች ዳሠሣ ይኖረናል።

ከአዲስ አበባ እስከ ታንዛኒያዋ አሩሻ ከተማ በዘለቀው የደቡብ ሱዳን የአንድ ዓመት የድርድር ሂደት የተኩስ አቁም ለማድረግ እና የሽግግር መንግስት ለመመስረት የተደረጉ ስምምነቶች ተግባራዊ መሆን አልቻሉም። በምስራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ መንግሥታት ባለ ስልጣን- ኢጋድ የሚመራው ድርድር በዚህ ሳምንት መጨረሻ እንደገና ይጀመራል ተብሎ ይጠበቃል።

ኤፍ.ቢ.ሲ

በነቀምቴ ከተማ አንድ እናት ሶስት ልጆችን ተገላግላለች።

እናትዬው ሀዊ ጭምዴሳ ስትባል ከ25 አመት በላይ እንደሆነች ዘገባው ጠቅሷል።
እናትዬው ህፃናቱን የተገላገለችው ባሳለፍነው ሰኞ …

‹‹ምርጫ ቦርድ ለገዥው ፓርቲ በአጥቂነት ቦታ ተሰልፎ እየተጫወተ ነው››የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር
ትብብሩ ምርጫ ቦርድ የመድብለ ፓርቲ ስርዓትን በር ለመዝጋት እየተጋ መሆኑን አስታወቀ
Image
የ9ኙ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ትብብር ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የመድብለ ፓርቲ ስርዓትን በር ለመዝጋት እየተንቀሳቀሰ ነው ሲል ቅሬታውን ገለጸ፡፡ ትብብሩ ጥር 4 ቀን 2007 ዓ.ም በሰማያዊ ፓርቲ ጽ/ቤት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቀው ምርጫ ቦርድ ከህግ አግባብ ውጭ በሆነ መልኩ የፓርቲዎችን ትብብር ‹ህገ-ወጥ› በማለትና በአባል ፓርቲዎቹ መካከል ‹አሰባሳቢና ተሰባሳቢ› እንዳለ በማስመሰል አለመተማመን ለመፍጠር የሚያደርገው እንቅስቃሴ ተቀባይነት የሌለው ነው ብሏል፡፡
ትብብሩ የትብብሩ አባል ፓርቲ የሆነው ሰማያዊ ፓርቲ ከምርጫ ቦርድ ‹‹ትብብር በሚል ማሰባሰብን›› እንደ ጥፋት ቆጥሮ ይቅርታ እንዲጠይቅ ደብዳቤ መጻፉ ተገቢነት የሌለውና ትብብሩ የሚያወግዘው መሆኑን አስታውቋል፡፡
ቦርዱ በአደባባይ ‹‹ፓርቲዎችን በእኩል ዓይን ነው የምመለከተው፣ በሆደ ሰፊነት እያስተናገድኩ ነው›› ቢልም፣ በፓርቲዎች መካከል አድሎ እንደሚፈጽም በማስረጃ ማስረዳት እንደሚችል የገለጸው ትብብሩ፣ የሚከተሉትን ነጥቦች በዋቢነት አንስቷል፡፡
1. ገዥው ፓርቲ/መንግስት ‹‹ነጻነት ለፍትሓዊ ምርጫ›› በሚለው ፕሮግራማችን ህገ-መንግስታዊ መብታችን ተጠቅመን የጠራናቸው የአደባባይ ስብሰባዎችና ሰልፍ በማፈን ህገ-ወጥ እርምጃ ሲወስድ ቦርዱ ‹‹ህገ ወጥና እኔ የማላውቀው ትብብር ነው›› በሚል ክስ ማቅረቡ፣
2. ለሰማያዊ ፓርቲ በጻፈው ደብዳቤ የትብብሩን አባል ፓርቲዎች በማበላለጥ አሰባሳቢና ተሰብሳቢ፣ የሁከት ጠንሳሽና ጀሌ፣ በማለት ያለ መተማመን ስሜት በመፍጠር ለመከፋፈል ያደረገው ሙከራን መጥቀስ ይቻላል ብሏል በመግለጫው፡፡
ፓርቲዎች በትብብር የጋራ አቋም ለመውሰድም ሆነ የጋራ ተግባር ለመፈፀም የቦርዱ እውቅና እንደማያስፈልግ፣ ከዚህ በፊት ለበርካታ ጊዜያት ፓርቲዎች በጋራ የጠሯቸውን ሰላማዊ ሰልፎች፣ በህጋዊ ሰውነታቸው የመሰረቷቸውን ግንኙነቶች (የኢተፓዴኀ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት፣ መኢአድ፣ ኦብኮ፣ ደቡብ ህብረት ኀብረትና አማራጭ የመሰረቱትን ‹ትዲኢ›› እና 33ቱ) አውቀው መርሳታቸው፣ ገዥው ፓርቲ አምስት ክልሎችን ከሚመሩ ፓርቲዎች ጋር አጋር በሚል የሚያደርገው ግንኙነት ከእኛ ትብብር ቀርቶ በግንባር ከተደራጁ ያለፈና የጠነከረ መሆኑ የአደባባይ ምስጢር ሆኖ ለዘመናት በዘለቀበትና አንድም ቀን ጥያቄ ባላነሳበት፤ ቦርዱ በአዋጅ ባልተሰጠው ሥልጣን ለገዥው ፓርቲ ‹አጋር መልማይ› ወይንም የህወሓት/ኢህአዴግ ‹‹ገንዘብ አዳይ ሆኖ ለተለዩ ፓርቲዎች ዳረጎት በሚሰፍርበት እውነታ ውስጥ ሆኖ ትብብሩ ላይ ጣት መቀሰሩን በማሳያነት አንስቷል፡፡
በመሆኑም ‹‹ትብብራችን በገዥው ፓርቲ ላይ የፈጠረውን የፍርሃት ስሜት የትብብራችን የጋራ እንቅስቃሴም ለገዥው ፓርቲ ሥጋት መፍጠሩን ለዚህም ምርጫ ቦርድ ይህን አይነቱን ህገ-ወጥ ፖለቲካዊ ድጋፍ በመገናኛ ብዙሃን በማሰራጨት ህዝቡ የሚሰጠንን ሁለንተናዊ ድጋፍ ለመግታት ወይንም ፈሪ ከተገኘ ለማስፈራራትና ለማሸማቀቅ የሚደረግ ተራ ፕሮፖጋንዳ ነው›› ብሏል፡፡
በአጠቃላይ ቦርዱ እየፈጸማቸው ያሉትን ተግባራት በህገ-መንግስቱና የምርጫ ህጉንና ሌሎች የአገሪቱ ህጎች ከተጣለበት ከባድ የዳኝነት ኃላፊነት ወጥቶ ለገዥው ፓርቲ በአጥቂነት ቦታ ተሰልፎ የሚጫወት መሆኑንና ይህም በሕገ-መንግሥት የተቀመጠውን የመድብለ ፓርቲ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ሂደት ከደረሰበት ወደኋላ የሚመልስ አካሄድ ነው ሲል ገልጹዋል፡፡
በመጨረሻም ትብብሩ ህገ-መንግስቱን አክብሮ እስከተንቀሳቀሰ ድረስ በትብብር ከመስራትና የጋራ ህጋዊና ሰላማዊ ትግል ከማድረግ ለአፍታ እንደማያቆም አስታውቋል፡፡

በፖለቲካው ረገድ የስርኣቱ ገዢ ፓርቲዎች እርስ በርስ አለመተማመን ደረጃ ላይ ከመድረሳቸውም በላይ አመራሮቹ አድፍጠው አንዱን አንዱን እየጠበቀ በፍራቻ አለም ውስጥ እየዋተቱ ይገኛሉ::አቤት የሚባልበት እየጠፋ ነው፡፡ የውሳኔ ሰጪ ያለህ ቢባል መልስ አይገኝም፡፡ ፋይሎች የሚያያቸውና የሚያነባቸው አጥተዋል፡፡ መልካም አስተዳደር ገደል ገብቷል:: ……… የተጭበረበረ አፋኝ ፖለቲካ ያስከተለው የኢኮኖሚ መንኮታኮት የአገሪቱን የፖለቲካ አናቶች ለውጥ እንዳያመጡ በመተብተብ ቀውስ ውስጥ የከተታቸው መሆኑን ከስብሰባዎች እና ከጭብጨባዎች ብዛት እየታዘብን ነው::በሌላ በኩል ሚዲያዎች ህዝብን መዋሸታቸው እና ለፖለቲካ ፍጆታ ብቻ መዋላቸው አገሪቷ እንድትንኮታኮት በር የከፈተ ሲሆን የዚህ መፍትሄ ስልጣን መልቀቅ………………..‪#‎ምንሊክሳልሳዊ‬

phpBB [video]

ገዢ ቢሰባ ለመሬት አህያ ቢሰባ ላራዊት (ቢኒያም ግዛው ከኖርዌይ ኦስሎ)
Biniam Gizaw
Image
ይሄ ምርጫ መቼስ ስንቱን ያስታውሰናል?በደርግ ዘመን እናቶች ወንድ ልጃቸውን ከየጉያቸው እየተነጥቁ እና እየታፈሱ በጦርነት ሲማገዱ ወንድ ልጅ ላለመውለድ. . .
ትዝም አላለሽ ወይ የክፉ አመቱ
ላንቺና ለልጅሽ ያለቀ ስንበቱ
ማህጸኔን ዝጋ ይቅር ምን አባቱ
በእንባ እየዳከርሽ ብለሽ ያልሽበቱ።
እያሉ ፈጣሪን ወንድ ልጅ እንዳይሰጣቸው የለመኑትን ቤቱ ይቁጠራቸው። የአፈሳና የሀገራችንን አንድምታ ለመረዳት ከሰሞኑ በየከተማዎችና ጎዳናዎች ያለው የድብደባ የአፈሳና የሞት ፍርሀት ድባብ ተቀባብሎ ለቃታ የተዘጋጁ ጥይት በእያንዳንዱ ሰላማዊ ዜጋ ጆሮ ስር ተደግኖ እንደሚራመድ በቀላሉ መረዳት ይቻላል።

. . . ጭቃ ከማቡካት ጀምሮ አብሬው ያደኩት ጓደኛዬ ስሙ ጌታቸው ይባላል። እንዴት እንደምንዋደድ እንደምንተሳሰብ እና እንደምንመካከር አትጠይቁኝ። በቃ ጌቾ ምርጥ ጓደኛዬ ነው።

እናም በጊዜው ወያኔ መዲናችን አዲስ አበባ ገቡ ገቡ የሚባልበት ሰአት ኖሮ ግራ መጋባቴን ከባልንጀራዬ ላወራ በአጥር በኩል ጌቾ!ጌቾ! ብል እናቱ ወ/ሮ በለጥሻቸው ከየት እንደመጣ የማይታወቅ ከበሮአቸውን ጸሀይ ላይ እያገላበጡ ግቻ ያርግህ. . . ጎይቶም አትልም! ብለው ቀልቤን ገፈፉት። ነገሩ ወዲህ ኖሮ እሳቸውም ወ/ሮ በለጥሻቸው ታጋይ ትብለጽ ተብሎ ስማቸው መተርጎሙን ያወኩት ቆይቼ ነገር ከገባኝ በኋላ ነው። ከዚያማ እነአቶ ክፍሉ (ክፍለእግዚእ) እነአዲስ (ታጋይ ሀዲሽ) ወዘተ ስናዳምጥ የጫካ ስም ብቻ ሳይሆን የከተማም ስም እንደነበራቸው ተረዳን።

ከዛ በኋላማ ምኑን ልንገራችሁ በኳስ ሜዳ ሰው የጠፋ ጊዜ በረኛ ካልሆነ ወደ ውጪ የወጣ ኳስ አቀባይ የነበረው ጊቾ በግልጥ ፎሪ የወጣውን እንደፈለገ እና ደስ እንዳሰኘው ጎል ብሎ ሲያፀድቀው ቢደብረንም መስማማት ብቻ ሆነ። አይ የቀን ክፉ! ግንቦት 20። ይኽው እስክንበታተን ድረስ ጎይቶምም እንደኛ ባሉት ላይ ተቀይሮ ሲጎለብት ታጋይ ትብለፅ ደግሞ እነማዘርን በዳቦ ተቆጣጥረው ሲጠረንፉን ከረሙ።

ጦጣ በአንድ ወቅት ለቃለ መጠይቅ ቀርባ ኖሮ ምን ትወጃለሽ? ተብላ ብትጠየቅ የዛፍ ላይ ትግል አለች አሉ። በፀዳ ሜዳ ግልፅነትና እውነት ባለበት ምርጫ እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ሀገሮች ማየት ከንቱ እየሆነ መምጣቱ በዕጅጉ ያሳዝነናል ። አንድ ጎጠኛ ብሔረሰብ ብቻ በሚመቸው ፓርላማና በየቀበሌው እንደ ጦጣ በስልጣኑ ላይ እየተንጠላጠለ 23 ዓመት መግዛቱ ስርዓቱ ምንኛ አስከፊ መሆኑን የሚያሳይ ነው።

ኢትዮጵያ ለዘመናት ተከብራ የኖረችና ህዝቦቾም ልዩነትን ወደሆላ በመተው በጋራ ፣በመቻቻል ፣በመካባበር ሀገራቸውን አስከብረው ከዘር እና ከእምነት ይልቅ ኢትዮጵያውነትን በማስቀደም ኢትዮጵያዊነት የገነነባት ሀገር እንደነበረች ይታወቃል እነሆ ዛሬ ወያኔ የሁትሱና ቱትሲን ስርዓት ናፍቆ ገዢ ከኔ ዘር ሌላ ለአሳር እያለ ሰፊውን ህዝብ ለጦርነት ጋብዞታል። ወያኔ ፈጽሞ በኢትዮጵያዊነት የማያምን እና የኢትዮጵያ ህዝበም በአንድነትና በፍቅር እንዲኖር የማይፈልግ ጸረ ኢትዮጵያዊ ሲሆን ይህንንም በመረዳት እኛ ኢትዮጵያኖች አንድነታችን ለወያኔ የራስ ምታት መሆኑን አውቅን አንድነታችንን የሚያጠናክር ስራዎች ላይ ልናተኩር ይገባል :. ዘረኛው የህህዋት መንግስት በአንድ ወቅት አርሱ አደሩ የሀገሬን ገበሬ እኔ አውቅልሀለሁ እያለ ካለበት ሀገር መሬትና ቀኤ ድረስ መጥቶ ልግዛህ እያለ መከራውን ሲያበላው . . .

ሳለቅስ ሳነባ የሰጠኽኝ ሸማ
ጉድ በል ያገሬ ልጅ እንካ መርዶ ስማ
የወንዝህ ማዕረግ በትግሬ ተቀማ

እያለ ለአያትና አባቱ በቅኔ ብሶቱን መናገሩ አፈናና ረግጣውን ቅሚያና ዘረፋውን መቋቋም ቢያቅተው መሆኑ ልብ ይሏል። የፈረንሳዩ ደራሲና ፈላስፋ ቪክቶር ሁጎ “When dictatorship is a fact, revolution becomes a right.” ብሎ ማለቱ አንደ ወያኔ ላለ በአንድ ብሔር የበላይነት ተንፈናጥጦ እንደፈለኩ ልግዛህ ለሚል መንግስት ትክክለኛ አባባል ነው።

ምርጫ ፍትህና ዴሞክራሲ ምን እንደሆነ ለማይገባው መብት ማስከበሪያው ብቸኛ መንገድ ለለውጥ ፀንቶ መታገል ብቻ ነው። በአሳማ መንጋ የምርጫ ውድድር ያው አሸናፊው አሳማ እንጂ ነብር ወይ አንበሳ አይሆንም። በመሆኑም ያው አሳማ ነገም ልርገጣችሁ ማለቱ አይቀርም። በሰብዓዊ ትግል ተስፋ አይቆረጥም የሰፊው ህዝብ መብት ታላቅ ውቅያኖስ ነውና ጥቂት የአምባገነን ጠብታ ሰፊውን ባህር አያደፈርሰውምና አሁንም የሰብዓዊ መብት ትግል አሸናፊ ነው። በጥቂት ዘረኞችና በአንድ ጎሳ የበላይነት የተያዘው የወያኔ አገዛዝ የሰፊውና የታላቁን የኢትዮጵያ ህዝብ ትግል በምንም መልኩ ሊገታው አይገባም ይልቁንም ”ገዢ ቢሰባ ለመሬት አህያ ቢሰባ ላራዊት” እንዲሉ በማን አለብኝነት የተንሰራፋውን ወያኔና አግዛዙ መቃብሩ ተምሶ ያለቀ መሆኑ ግልፅ ነው። እናም በሁሉም አቅጣጫ የትግላችንን ትንቅንቅ ልንቀጥል ይገባል እላለሁ።

ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ !!!

የምርጫ ቦርድ ቧልት ! YIDNEKACHEW KEBEDE

—————–
ከምንም በላይ ለነጻ፣ፍትሃዊ፣ ተኣማኒና አሳታፊ ዲሞክራሲያዊ ምርጫ፣ የምርጫ ሜዳውን እንዲያስተካክል ትኩርት በመስጠት ሰማያዊ ፓርቲ ለቦርዱ ጥያቄ አቅርቧአል፡፡ ፓርቲያችን ለሚያቀርባቸው ተደጋጋሚ ጥያቂዎች አዎንታዊ ምላሽ ከመስጠት ይልቅ ምርጫ ቦርድ ሲንደፋደፍ ማየት የተለመደ ክስተት ነው፡፡
————————
የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በታሕሣሥ 28/2007 ዓ.ም ባደረግው ስብሰባ፣ሰማያዊ ፓርቲ እስከ ጥር 4/2007 ዓ.ም ፣ምርጫ ቦርድን ይቅርታ በመጠየቅ የይቅርታ ደብዳቤ እንዲያስገባ ውሳኔ ማሳለፉን በ EBC የዜና እወጃው፤ የምርጫ ቦርድ የህዝብ ግንኝነት ኃላፊ ቀርበው ተናግረዋል፡፡ ፓርቲያችን በጉዳዩ ዙሪያ የሚሰጠው ውሳኔ እንደተጠበቀ ሆኖ፣እኔ በግሌ እንዲኸ ዓይነቱ ከሰማያዊ ፓርቲ ጋር የማይሞከር ፍፁም ድፍረት የተሞላበት የሞኝ አሞኝ ጨዋታ ምርጫ ቦርድ ባይሞክረው የተሻለ ነበር፤የሚል እምነት አለኝ !
ሰማያዊ ፓርቲ በመልመልመጥ ወይም በልመና ላይ የተመሠረት የፓለቲካ ውሳኔ እንደማያሳልፍ ዛሬ ብቻ ሣይሆን ከምስረታው ጀምሮ የሚታወቅበት የፀና አቋሙ ነው፡፡ለዚህም ፓርቲያችን ገና ከምስረታው ጅምሮ ከምርጫ ቦርድ የገጠመው ውጣ-ውረድ እጅግ በሚያስደንቅ ሁኔታ፣ከተለመደው ከቦርዱ ጋር የመተሸሸት አካሄድ እራሱን በማራቅ በህግ እና በሞራል የበላይነቱን በማረጋገጥ፣ በፖለቲካ ፓርቲዎች የምዝገባ አዋጅ መሠረት ሕጋዊነቱን ያረጋገጠ ፓርቲ ነው፡፡ምርጫ ቦርድ በወቅቱ የፓርቲያችን ውሳኔ በመቃዎም ደፋ ቀና ማላቱ የሚታወስ ቢሆንም ፣ ምንም ዓይነት የሕግም ሆኖ የሞራል ድጋፍ ስለሌለው የፓርቲያችን ውሳኔ በመቀበል፣ እውቅና ሰጥቻለው በማለት ሊያሳውቀን ችሎአል፡፡
ይህ ከሆነ ከ3 ዓመታ በኋላ “ሰማያዊ ፓርቲ ከምስራታው ጀምሮ በቦርዱ ተመዝግቦ እውቅና ሳይሰጠው ፣እንደተቋቋመ በማስመሰል መግለጫዎችን ሲሰጥ ቆይቷል”በማለት ቁጭት አዘል ማስጠንቀቂ ለመስጠት መቻሉን ለማመልከት ቦርዱ እንደመነሻ የተጠቀመበት አንዱ ክስ ነው፡፡ክሱ ግን ፍፁም መሠረት ቢስ ከመሆኑ ባለፈ ፣ትልቅ ተቋም ነኝ ብሎ የሚያስበው ምርጫ ቦርድ “እንደ-ነገረኛ ሰው” ቂም በመያዝ አሁን ላይ ላሰበው መጥፍ ዓላማ ማስፈፀሚያ ለማድረግ ሲጥር መታየቱ ትዝብት ውስጥ የሚጥል አካሄድ ነው፡፡
ሌላው ደግሞ ምርጫ ቦርድ በተለያየ ወቅት የመወያያ ዕርስ በማዘጋጀት ለፓርቲያችን የእንወያይ ጥሪ ያቀረበ ሲሆን ፣ፓርቲያችን ለቀረበለት ጥሪ አዎንታዊ ምላሽ በመስጠት በቦታው ተገኝቷል፡፡ ይሁን እንጂ ከምርጫ ቦርድ ጋር በተደረገው የፓርቲዎች ውይይት፣ሕጋዊ እና መሰረታዊ ጥያቄ በመጠየቅ እንዲሁም ጠንካራ አቋም በመያዝ ከመርጫ ቦርድ ጋር አለምግባባቶች ተፈጥሯአል፡፡ ፓርቲያችን ለሚያቀርባቸው ጥያቄ እንዲሁም ገንቢ ለሆኑ አሰተያየት ቦርዱ እሱ እንደሚለው “ሆደ ሰፊነቱ”ቀርቶ በአግባቡ የፓርቲያችን አቋም የመረዳት አቅም ቢኖረው የት በተደረሰ ነበር፡፡
በተለይ ምርጫ ቦርድ ሰማያዊ ፓርቲ ይቅርታ እንዲጠይቅ ያስገደደበት ዋና ዋና ምክንያቶች “በምርጫ አልመግባባት እና የግጭት አፈታት ቅድመ ማስጠንቀቂያ ዝግጀት” ታህሳስ 3/ 2006 ዓ.ም፣ “የ2007 አገር አቀፍ ምርጫ አስመልክቶ የአፈጻፀም የጊዜ ሠሌዳ” ታህሳስ 7/2007 ዓ.ም እና “የ2007 አገር አቀፍ ምርጫ አስመልክቶ መንግስት ለሚያድርገው የፋይናስ ድልድል” ታህሳስ 22/2007 ዓ.ም በተካሄደው የፓርቲዎች ምክክር ላይ ሰማያዊ ፓርቲ የያዘው አቋም ነው፡፡
ከላይ በተጠቀሱት ዕርስ ዙሪያ በተደረጉ ውይይቶች ሰማያዊ ፓርቲ ፣ገዥው ፓርቲ በጉዳይ ፈጻሚው የምርጫ ቦርድ በኩል በተለመደው መንገድ በምርጫ ሥም ለመሥራት የተያያዘውን እኩይ ተግባር ራቁቱን የሚያስቀር፣ ምክንታዊ የመወያያ አጀንድ በማቅርብ፣ ሰማያዊ ላቀረበው ጥሪ ቦርዱ ለመቀበል ፍቃዳኛ አለመሆኑ ለማረጋገጥ ተችሎአል፡፡ከምንም በላይ ደግሞ ለነጻ፣ፍትሃዊ፣ ተኣማኒና አሳታፊ ዲሞክራሲያዊ ምርጫ፣ የምርጫ ሜዳውን እንዲያስተካክል ትኩርት በመስጠት ለቦርዱ ጥያቄ አቅርቧአል፡፡ ፓርቲያችን ለሚያቀርባቸው ተደጋጋሚ ጥያቂዎች አዎንታዊ ምላሽ ከመስጠት ይልቅ ምርጫ ቦርድ ሲንደፋደፍ ማየት የተለመደ ክስተት ነው፡፡
ቦርዱ ከመንደፋደፍ ተግባሩ ተላቆ ወደ-እውነተኛ መንገዱ እንዲገባ የተደረገው ተደጋጋሚ ጥርተ ባለመሣካቱ፣ በሰለጠነ መንግድ ምርጫ ቦርድ የሚያዘጋጃጀቸው የውይይት መድረኮች ፓርቲያችን የተጣለበት የህዝብ አደራ ለመወጣት ስብሰባዎችን እረግጦ ውጥቷአል፡፡ይህ ደግሞ የተለመደ የተቃዎሞ መግለጫ ዘዴ ከሆኑት ውስጥ አንዱ ነው፡፡ ሰማያዊ ፓርቲ በምርጫ ቦርድ ላይ የያዘው አቋም ተገቢ ብቻ ሣይሆን ሕጋዊም ጭምር ነው፡፡ይልቁንስ መሆን ካለበት ፓርቲያችን ለጠየቃቸው ጥያቄ እና ለሰጠው ገንቢ አሰተያየት ፈጣን ምላሽ ባለማግኘቱ ምርጫ ቦርድ ይቅርታ ሊጠይቅ ይገባል፡፡
የምርጫ በርድ ለገዥው መንግስት የማድላት አደገኛ ሱስ መጠመዱን የሚያሳብቅ ደርጊቶች ሲፈፅም ማየት ለኢትዮጵያዊያን አዲስ ነገር አይደለም ፡፡ ይልቁንም እንዲህ አይነቱ አስመሣይ አካሄድ የሚፀየፍ ፣እውነተኛ እና ገለልተኛ የምርጫ ቦርድ ተቋቁሞ ኃላፊነቱን ሲወጣ ማየት የአብዛኛው ኢትዮጵያዊ ምኞት ነው፡፡ ሕዝብን የማስተባበር እና የመምራት ኃላፊነት ያለባቸው ፓርቲዎች ሰማያዊ ጭምር ለዚህ ተግተው እየሰሩ ይገኛሉ፡፡ ይህን ለማለት የበለጠ ድፍርተ የሚሰጠኝ፣ሰማያዊ ፓርቲ ከሌሎች 8 ፓርቲዎች ጋር በመተባበር በመጪው ምርጫ ሂደት ላይ እና በምርጫ ቦርድ ላይ ያለው አቋም ነው፡፡
የ2007 አገር አቀፍ ምርጫ አስመልክቶ “ነፃነት ለፍትሓዊ ምርጫ “በሚል መርዕ በሁለት ዙር የተከፈለ ሕዝባዊ ንቅናቂ በመፍጠር በእንቅስቃሴ ላይ ይገኛሉ፡፡ ዘጠኙ የትብብር ፓርተሪዎች የመጪው ምርጫ ነጻ፣ፍትሃዊ፣ ተኣማኒና አሳታፊ ዲሞክራሲያዊ ምርጫ እንዲካሄድ የምርጫ ሜዳውን እንዲያስተካክል ትኩርት በመስጠት እስከ ሕይወት መሰዋትነት በመክፈል የህዝብ የስልጣን ባለቤትነትን ለማረጋገጥ ቆርጠው ተንስተዋል፡፡ ይህ አይነቱ አካሄድ ያልተዋጠለት ገዥው መንግስት በጉዳይ ፈፃሚው በምርጫ ቦርድ አማካኝነት የትብብሩን እንቅስቃሴ ለመግታት በመጣር ላይ ይገኛል፡፡ ይሁን እንጄ የዘጠኙ ትብብር ፓርቲዎች ተስማምተው ለማስፈፀም የተነሱለትን ዓላማ፣ በኽንዲ ዓይነቱ ተልካሻ ምክንያት ወደኋላ የሚሉበት አንዳችም ምክንት እንደማይኖራቸው ከመነሻቸው የያዙት አቋም የሚያመላክት ነው፡፡
ኢትዮጵያ በክብር ለዘላለም ትኑር !

Image

ዜና እረፍት – አቶ ሐሰን ገለቶ ገዳ ባደርባቸው ሕመም ምክንያት ለረጅም ጊዜ በማስ-ጀነራል ሆስፒታል በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በዛሬው እለት ከዚህ አለም በሞት የተለዩ መሆናቸው እና ቀብራቸውም በነገው እለት መሆኑ ታውቋል፤ አቶ ሐሰን ገለቶ በካምብሪድጅ ከተማ ላለፉት 15 ዓመታት ነዋሪ የነበሩ ሲሆን፤ ኢትዮጵያ በነበሩበት ጊዜም በባህር ዳር ፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጅ ለረጅም ጊዜ በአስተማሪነት ያገለገሉ መሆናቸው ታውቋል፤ አቶ […]

የፕሮግራም መግለጫ

ወደ 98 ሚሊየን የሚጠጋ ሕዝብ ባላት ኢትዮጵያ አማርኛ ብሔራዊ የሥራ ቋንቋ ነው፡፡ በቅርብ የተካሄዱ የቅኝት ጥናቶች እንደሚያሳዩት አዋቂ በሚባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ካለው ሕዝቧ አንድ አምስተኛ የሚሆነው የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያን (የቪኦኤን) ሥርጭቶች ያዳምጣል፡፡ ይህ ቁጥር ቪኦኤ በዓለም ዙሪያ ከሚያሠራጭባቸው ቋንቋዎች ሁሉ ጋር ሲነፃፀር ግዙፍ ከሚባሉት የአድማጭ ብዛት አንዱ ነው፡፡

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ ከሚያሠራጨው የ60 ደቂቃ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች በተጨማሪ ከሰኞ እስከ ዐርብ ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ 1 ሰዓት ተኩል በአማርኛ የሚተላለፍ የግማሽ ሰዓት ሥርጭት በ1431 መካከለኛ ሞገድ ላይ አለው፡፡

የቪኦኤ የአማርኛ ፕሮግራሞች በተጨማሪም በናይል ሳት ይተላለፋሉ፡፡

ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና

ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና

ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ

ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት

ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)

ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና

ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡

ለሁሉም የዕድሜ ክልሎች የታሰቡት የሣምንቱ የመጨረሻ ቀናት ዝግጅቶቻችን የሃሣብ ማንሸራሸሪያ መድረኮችንና የመዝናኛ ቅንብሮችን ያካተቱ ናቸው፡፡

የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ በአሜሪካ መንግሥት በጀት የሚንቀሣቀሱ ትክክለኛና ተዓማኒነት ያላቸውን ዜናዎች እንዲሁም ሰፋፊ ፕሮግራሞችን እያደራጀ በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በሞባይል መሣሪያዎችና በኢንተርኔት በ45 የዓለማችን ቋንቋዎች የሚያሠራጭ ዋና መቀመጫው ዋሺንግተን ዲሲ የሆነ የዜና ተቋም ነው፡፡

ቪኦኤ በአማርኛ በሣምንት የዘጠኝ ሰዓት ተኩል ሥርጭት ያስተላልፋል፡፡

በፈረንሣይ ዋና ከተማ ፓሪስ ባለፉት ጥቂት ቀናት በሽብር ጥቃት የተገደሉ 17 ሰዎችን ለማሰብ በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች አደባባይ መውጣታቸው ተዘገበ። ሠልፉ የተጀመረው በጥቃቱ የተገደሉት ሰዎች ቤተሰቦችን ከዓለም ዙሪያ የተሰባሰቡ ፖለቲከኞች ከኋላቸው በፀጥታ በመከተል ነበር።

በአዲስ አበባ የመኪና ጋራዦች፤ነዳጅ ማደያዎች እና ፋብሪካዎች በመበራከታቸው ለከተማዋ ወንዞች ችግር ሆኗል። ተረፈ-ምርታቸውን እና ፍሳሻቸውን ወደ ወንዞቹ በመልቀቅ እንደሚበክሉም ይነገራል።

ታሪካዊ እና የአገራችን ቅርስ የሆነው ጣይቱ ሆቴል በእሳት ተቃጥሏል ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ መውደሙ እየተገለጸ ነው፡፡ የአገሪቷን ቅርስ በሴራና በግልጽ የመጣፋት ዘመቻው ተጠናክሯል ቀጥሏል!! ከእሳቱ ጀርባ ምን ሚስጥር ይኖር ይሆን? ፎቶችን ይመልከቱ!

ለነዚህ የኢትዮጵያ ልጆች ክብር ይገባቸዋል!!! እነዚህ በፎቶው ላይ የምትመለከቷቸው የአንድነት ጉባኤተኞች ከመላው የኢትዮጵያ ክልሎች በአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ላይ በገዢው የኢህአዲግ መንግስትና በማደጎ ልጁ የምርጫ ቦርድ እንዲሁም ህሊናቸውን በገንዘብ ሽጠው አንድነትን ለመፈረካከስ ከተነሱ ጥቂት ሆድ አደር የማፊያ ቡድኖች እየተሰነዘረበት ያለውን ተከታታይና እልህ አስጨራሽ ደባ ለማክሸፍ በ24 ሰዓት ጥሪ ከሞቀ ቤታቸው ወጥተው፤…… በአንድነት ፅ/ቤት በ03/05/07 ዓ.ም […]

በቂሊንጦ የሚገኙ የአንድነት ፓርቲ አመራሮች ስቃይ እየደረሰባቸው መሆኑን ገለፁ፡፡ በቂሊንጦ ከሚገኙት የአንድነት ፓርቲ አመራሮች መሃል የአንድነት ፓርቲ ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አቶ ሀብታሙ አያሌው እና የድርጅት ጉዳይ ምክትል ሀላፊ የሆኑት አቶ ዳንኤል ሺበሺ ለአዲሱ የአንድነት ፓርቲ ፕሬዝዳንት አቶ በላይ ፍቃዱ ድጋፋቸውን መስጠታቸውን ተከትሎ በወህኒ ቤት ውስጥ ከፍተኛ ስቃይ እየደረሰባቸው እንደሚገኝ ገልፀዋል፡፡ አመራሮቹ ስቃይ እየደረሰባቸው የሚገኘው ለአቶ […]

አንድነት ፓርቲ በጠራው ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ተገኝቶ የነበረው አቶ መሳይ ትኩ፣ ከጉባኤው ወጥቶ ወደ መኖሪያ ቤቱ በሚያቀናበት ወቅት፤ ፒያሳ ራስ መኮንን ድልድይ አካባቢ በሚገኝ የኮሚኒቲ ፖሊስ ጣቢያ ውስጥ በፖሊሶች ከፍተኛ ድብደባ እንደተፈፀመበት ገልጿል፡፡ አቶ መሳይ ትኩ፣ ባለፈው ሳምንት ‹‹አንድነትን›› ከገዢው ፓርቲ ጋር በመመሳጠር ለማፍረስ ሲሰሩ የነበሩት ግለሰቦችን ሴራ በማጋለጡ የተነሳ፤ በእነዚሁ ግለሰቦች ጠቋሚነት እና ግብረ-አበርነት […]

አንዳንዶች ከማይቀረው ዕጣ ፈንታቸው አይናቸውን ጨፍነው ይሸሻሉ፤ የሚሸሹበት መንገድ ግን ወደማይቀረው ዕጣ ፈንታቸው በፍጥነት ያደርሳቸዋል፡፡ ሰሞኑን ኢህአዴግ በምርጫ ቦርድ በኩል የያዘውን ዘመቻ አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ ዘመቻው አንድነትን፣ መኢአድንና ሰማያዊ ፓርቲን ከምርጫ 2007 ሜዳ ገፍቶ ማስወጣት ነው፡፡ እነዚህ ፓርቲዎች በኢህአዴግ ጥቁር መዝገብ ላይ የሰፈሩበት ምክኒያት ደግሞ ለማንም የተሰወረ አይደለም፡፡ በምርጫ 2007 ኢህአዴግ የሚያጭበረብርበትን መንገድ ዘግተው ከፍ ባለ […]

የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ፣ ግንቦት7 እና የአማራ ዲሞክራሲያዊ ኃይሎች ንቅናቄ ወደ ውህደት የሚያደርሳቸውን ስምምነት  ተፈራርመዋል። የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር፣ የግንቦት 7 የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ እንዲሁም የአማራ ዲሞክራሲያዊ ኃይሎች ንቅናቄ በጋራ ባወጡት መግለጫ ”ኢትዮጵያንና ሕዝቧን ካሉበት አዘቅት በማውጣት ሕዝቡ የስልጣን ባለቤት የሚሆንበትን ሁኔታ ለማመቻቸት የጋራ ትግልና መስዋዕትነት የግድ የሚለን ደረጃ ላይ ደርሰናል” ብለዋል። ድርጅቶቹ አያይዘውም ”አገራችንና ሕዝባችንን ከአዘቅት ለማውጣት […]

የአንድነትን ፓርቲና የምርጫ ቦርድ – ደብዳቤ ልውውጦች ዝርዝር ሁኔታ በማሰረጃ የተመሰረተ ታህሳስ 19-20፡ አንድነት ፓርቲ ታህሳስ 19-20/2006 ዓ.ም ልዩ ጠቅላላ ጉባዔ አካሄድ፡፡ ይህ ጠቅላላ ጉባዔ ልዩ የተባለበት ምክንያት የአንድነት አምስት ዓመት ስትራቴክ ዕቅድ ላይ በተቀመጠው መሰረት ፓርቲ ከ2007 ዓ.ም ምርጫ ቀደም ብሎ የአመራር ሽግሽግ በማድረግ ፓርቲውን በአዲሰ አመራር ወደ ምርጫ ይዞ ለመግባት በተቀመጠ ግብ መሰረት […]

”ይቺን ነው መሸሽ…” አለች ኢህአዴግ! እንግዲህ የሰላማዊ ትግል አማራጮች በተዘጉ ቁጥር ሌሎች አማራጭ ትግሎችን የመረጡ ታጋዮች ቁጥራቸው እና ህብረታቸው እየበዛ ይመጣል። ”እኔ ሴት ነኝ ጦርነት አልወድም… ነገር ግን በሀገሬ ጉዳይ ገፍቶ የመጣውን ለመመከት ወደኋላ የምል አይደለሁም” እንዳሉት ጣይቱ፤ ጦርነት የሚወደድ ነገር ባይሆንም አማራጭ ከጠፋ ግን ምንም ማድረግ አይቻልም። ከዚህ በፊት እንደነገርኳችሁ እና እንዳልነገርኳችሁ፤ በ ሁለት […]

የአንድነትን ፓርቲና የምርጫ ቦርድ ደብዳቤ ልውውጦች ዝርዝር ሁኔታ በማሰረጃ የተመሰረተ ታህሳስ 19-20፡ አንድነት ፓርቲ ታህሳስ 19-20/2006 ዓ.ም ልዩ ጠቅላላ ጉባዔ አካሄድ፡፡ ይህ ጠቅላላ ጉባዔ ልዩ የተባለበት ምክንያት የአንድነት አምስት ዓመት ስትራቴክ ዕቅድ ላይ በተቀመጠው መሰረት ፓርቲ ከ2007 ዓ.ም ምርጫ ቀደም ብሎ የአመራር ሽግሽግ በማድረግ ፓርቲውን በአዲሰ አመራር ወደ ምርጫ ይዞ ለመግባት በተቀመጠ ግብ መሰረት ነው፡፡ […]

የአንድነት ፓርቲ ዛሬ ጥር 3 ቀን ጠቅላላ ጉባኤዉን ያደርጋል።  ምርጫ ቢቦርድ ከሕግ ዉጭ አንድነት ፓርቲ የሚወዳደርበትን የምርጫ ምልክት አልሰጥም በሚል፣ አንድነትን ከምርጫዉ ለማስወጣት ደፋ ቀና እያለ ነው። የአንድነት ፓርቲ ግን ምርጫ ቦርድ ያስቀመጠውን መሰናክል ለማለፍና ለምርጫ ቦርድ ቀዳዳዎችን ሁሉ ለመዝጋት በሚል ነው ስብሰባው የተጠራው። በዚህ ጠቅላላ ጉባኤ ምርጫ ቦርድ እንዲገኝ ጥሪ የቀረበለት ቢሆንም ሌሎች ግለሰቦች […]

“አንድነትን ለመታደግ ከየአቅጣጫው እየተመመ ያለው የአንድነት የሰላማዊ ትግል ሰራዊት፣ በጊዜ በዋናው ጽ/ቤት ከትመዋል፤ ይሄው ታሪክ ሊሰራ፣ የምርጫ ቦርዱ አሳፋሪነት፣ የስርዓቱ ሽፍትነት ሊመሰክር፤ ይህን የአንድነት ልጆች ተጋድሎ ለልጅ ልጅ ሊነግር ታድመዋል። ይህ ትልቅ ታሪክ ሲፈፀም በቦታው ተገኝቼ ለመመልከት በመቻል ኩራት ነው የሚሰማኝ”  ሲሉ አስተያየታቸዉን የሰጡት የአንድነት ተጠባባቂ የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ሃላፊው አቶ አስራት አብራሃ፣   ነገ እሁድ […]

ሰማያዊ ፓርቲ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጽሕፈት ቤትን እስከ ጥር 4 ቀን 2007 ዓ.ም. ድረስ በጽሑፍ ይቅርታ ይጠይቅ በማለት የተላለፈው ውሳኔ ከሕግ አግባብ ውጪ ስለሆነ ተቃውሞውን በመግለጽ ይቅርታ እንደማይጠይቅ አስታወቀ፡፡ የቦርዱ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ደምሰው በንቲ ባለፈው ሐሙስ በጽሕፈት ቤታቸው በሰጡት መግለጫ፣ ሰማያዊ ፓርቲ የምርጫ ቦርድን ስም አጥፍቷል ብለዋል፡፡ ‹‹በተሻሻለው የምርጫ ሕግ አንቀጽ […]

ጸሐፊ፡ አፈንዲ ሙተቂ

—–

ከዚህ በፊት “እስልምና ጂሃድ እና ሰሞነኛው የኢራቅ ሚሊሻ” በሚል ርዕስ ባቀረብኩት ጽሑፍ የእስልምና ሃይማኖት በጽንፈኝነት ላይ ያለውን አቋም በሰፊው ገልጫለሁ (ጽሑፉ የኔ ብሎግ ላይ ስላለ ከዚያ ማንበብ ይቻላል)፡፡ በጽሑፉ ለማስረዳት እንደሞከርኩት በእስልምና የሚያምነው የዓለም ህዝብ ጽንፈኝነትና ጽንፈኞችን በጣም ያወግዛል፡፡ ከብዙሃን ጋር የማይጣጣሙት ጥቂት ጽንፈኞች እስልምናንም ሆነ ሙስሊሞችን አይወክሉትም፡፡

  ይሁንና ምዕራባዊያንና ሚዲያዎቻቸው ጽንፈኝነትን ለአንዱ ሃይማኖት በጅምላ ያሸከሙ ነው የሚመስሉት፡፡ ታላቋ ሶቪየት ህብረት ከፈራረሰች ወዲህ ከሚዲያ ኢንዱስትሪው ወሬ ማሟሟቂያዎች እና ከተንታኞቻቸው የአስተሳሰብ ምጡቅነት ማሳያ ዋነኛ አርዕስተ ጉዳዮች አንዱ ስለ“እስልምና አክራሪነት” መፍተልና መተርተር ሆኗል፡፡ እንግዲህ የ“እስልምና አክራሪነት” የሚል ርዕስ ከመጠቀም ጀምሮ የዓለም ማህበረሰቦች አትኩሮት በርሱ ላይ ብቻ እንዲሆን መጣሩ ከጀርባው ሌላ ነገር ያለ ነው የሚመስለው፡፡

“ጽንፈኝነት”ም ሆነ “አክራሪነት” በሀይማኖት ያልተገደቡ ናቸው፡፡ ጽንፈኛ ቡድኖች ከየትኛውም ሀይማኖት ሊመነጩ ይችላሉ፡፡ ለምሳሌ በጥንት ዘመን “Masada” የተሰኘ የአይሁዳዊያን ጽንፈኛ ቡድን ነበር፡፡ ዛሬም በእስራኤል ውስጥ በመቶ የሚቆጠሩ እጅግ ጽንፈኛ ቡድኖች አሉ፡፡ በ7ኛው ክፍለ ዘመን ደግሞ “ኸዋሪጃ” የሚባሉት ጽንፈኞች ከሙስሊሙ ዓለም ተነስተዋል፡፡ በዘመናችንም አል-ሸባብ፣ አል-ቃኢዳ፣ ቦኮ ሀራም የመሳሰሉት ተፈጥረዋል፡፡ ከክርስትናው ዓለምም በ“መስቀል ጦርነት” የሚያምኑ ጽንፈኛ ቡድኖች በተለያዩ ዘመናት ተነስተዋል፡፡ በዘመናችን በሰሜን ኡጋንዳ ጫካዎች ውስጥ መሽጎ ልዩ ልዩ ሰቆቃዎችን የሚፈጽመው Lords Resistance Army የተባለው ሚሊሺያ “ኡጋንዳን በወንጌልና በአስርቱ ትዕዛዛት እመራታለሁ” እያለ የሚለፍፍ ጽንፈኛ ቡድን ነው፡፡ ከሶስት ዓመታት በፊት ከሰማኒያ የሚበልጡ ንጹሃንን የጨፈጨፈው የኖርዌይ ጽንፈኛ ግለሰብም በሃይማኖቱ ክርስቲያን ነው፡፡ በጃፓን ሜትሮ (የምድር ውስጥ ባቡር) ውስጥ የመርዝ ጋዝ በመርጨት ንጹሃንን የፈጀው የኡም-ሺኖሮኪዮ ሀይማኖታዊ ቡድን “የፈጣሪን ትዕዛዝ እተገብራለሁ” የሚል ጽንፈኛ ነው፡፡ በሀይማኖት የማያምኑ (ማቴሪያሊስቶች፣ ኮሚንስቶች ወዘተ…) ጽንፈኛ ቡድኖችም በልዩ ልዩ ዘመናት ተነስተዋል፡፡የሚዲያው አካሄድ ግን ይህንን ሐቅ የተከተለ አይደለም፡፡ በአያያዙ ወደ አንዱ አቅጣጫ የተንጋደደ ነው፡፡ ይህ አድልኦ በግልጽ እየታየ ጽንፈኝነት ይጠፋል ማለት ዘበት ነው፡፡

ሌላኛው ደግሞ ሚዲያው ወሬ በማጋጋል ረገድ የሚጫወተው ሚና ነው፡፡ በልዩ ልዩ እምነቶችና ማህረበሰቦች ዘንድ እንደ ጸያፍ የሚታዩ ድርጊቶች በአንድ የዓለም ክፍል ሲፈጸሙ ሚዲያው ሽፋን የሚሰጣቸው አስቀድሞ በተቀመጠለት እቅድ ሳይሆን እንደማይቀር እገምታለሁ፡፡ እነዚህ ድርጊቶች መከሰታቸው እንዲታወቁ ሚዲያው ቶሎ ብሎ ወሬ ማራገብ ይጀምራል፡፡ ከሰዓታት ወይንም ከአንድ ቀን በኋላ ድርጊቱ ቁጣን ቀሰቀሰ ተብሎ ሌላ ወሬ ይራገባል፡፡ በሶስተኛው ቀን በቁጣው የተነሳሱ ጽንፈኞች ሰላማዊ ሰዎችን ገደሉ ተብሎ ይራገባል፡፡ በዚህ እርግብግቦሽ መሃከል ሌላ ቁጣ ይቀሰቀሳል፡፡ ሚዲያው እርሱንም ያራግባል፡፡ እንዲህ እንዲህ እያለ ይቀጥላል፡፡

እንደዚህ ዓይነቶቹ ድርጊቶች ቀድሞውኑ የሚዲያ ሽፋን እንዲኖራቸው ባይደረግ ኖሮ የሚጠፋ ህይወትም ሆነ የሚበላሽ ንብረት ባልኖረ ነበረ፡፡ ነገር ግን ሚዲያው በሰዎች ስነ-ልቦና እየተጫወተ ድብቅ ተልዕኮውን ይፈጽማል፡፡ እግረ መንገዱንም ለራሱ ከፍተኛ ገቢ ይሸቅላል፡፡

 ይህንን ስጽፍ “International Qur’an Burning” ብሎ ዓለምን ለመጥበጥ የሞከረው ፓስተር ትዝ አለኝ፡፡ ሰውዬው የሚመራው Church መቶ አባላት እንኳ አልነበሩትም፡፡ ነገር ግን ሰውዬው እንዲያ አደርጋለሁ ብሎ ሲነሳ ሚዲያው ወሬውን እየተቀባበለ በዓለም ዙሪያ አዳረሰው፡፡ ዓለምም ለአስራ አምስት ቀን ተንጫጫ፡፡ ከዚያ ሰውዬው እቅዱን ሰረዘው ተብሎ ተነገረን፡፡ ሰውዬው የሰጠው ምክንያትም “በኒውዮርክ መንትያ ህንጻዎች ፊት ለፊት የሚሰራው መስጊድ ከተከለከለ እኔም እቅዴን እተወዋለሁ” የሚል ነበር፡፡እንግዲህ የሰውዬው ፍላጎት ቁርኣኑን ማቃጠል ሳይሆን የመስጊዱ ግንባታ እንዲቆም ማድረግ ነበር ማለት ነው፡፡ ሚዲያው ወሬውን እያጋነነው በዓለም ዙሪያ አዳረሰውና የልቡ እንዲደርስለት አደረገ፡፡ የሚዲያው ጫጫታ በጥርጣሬ መታየት አለበት የምለው ይህንን የመሳሰሉ በርካታ ታሪኮች ስላሉ ነው፡፡

ከዚህ ጋር ተያይዞ መታየት ያለበት ሌላው ነገር በዲሞክራሲ ስም የሌሎች እምነት ተከታዮችን ስነ-ልቦና የሚጎዱ አድራጎቶችን መፈጸሙ ነው፡፡ እነዚህ ተንኳሾች ሌሎች እንዲነኩባቸው የማይፈቅዷቸውን ነቢያት፣ ቅዱሳት እና መጻሕፍት በወረደ አኳሃን ይነካካሉ፡፡ የእምነቱ ተከታዮች ስለመብታቸው ሲጮኹ ደግሞ “በእገሌም እኮ ይቀለዳል” የሚል ምላሽ ይሰጣቸዋል፡፡ ይሁንና እነዚህ ቧልተኞች የማይደፍሯቸው ጥቂት ክፍሎች አሉ፡፡ ለምሳሌ ““Holocaust is a lie” ከተባለ በህግ ይጠየቃሉ፡፡ በነቢዩ ሙሐመድ እና በእየሱስ ክርስቶስ ሲቀልዱ ግን የዲሞክራሲ መብታቸው ነው ይባላል፡፡ “እንስሳት እኩል ናቸው፤ አንዳንዶቹ ግን በጣም እኩል ናቸው” የሚለው የጆርጅ ኦርዌል አባባል በሁሉም ቦታ ይሰራል ማለት ነው፡፡ ይሁንና እንዲህ ዐይነቱ ዓይን ያወጣ አድልኦ እየተደረገ ጽንፈኝነት በጭራሽ አይጠፋም፡፡ ስለዚህ ጽንፈኝነትን ለማጥፋት ከተፈለገ መከባበርን እንደ መርህ መያዝ ይገባል፡

*****

  ጽንፈኝነት ምንጊዜም ቢሆን አደገኛ ነው፡፡ የዓለምን ሰላምና የህዝቦችን አብሮ የመኖር ተስፋ ይገድላል፡፡ ስለዚህ የዓለም ህዝቦች ሁሉ በጋራ ሊታገሉት ይገባል፡፡ በተለይም በየሀገሩ ያሉ የየሃይማኖት ምሁራን እርስ በራሳቸው ሃሳቦችን የሚለዋወጡባቸው የ“Inter-faith” ፎረሞች ሊጠናከሩ ይገባል፡፡ በአንጻሩ ደግሞ ሚዲያው አድሎአዊነቱንና ድብቅ ተልዕኮ ፈጻሚነቱን ትቶ ሁሉንም ህዝቦች እኩል የማየትን ልማድ ማምጣት አለበት፡፡ እኛ አድማጮችና ተመልካቾችም ሚዲያው የሚዘበዝበውን ወሬ እንዳለ ከመቀበላችን በፊት ነገሮችን ከሁሉም አቅጣጫ መመልከት አለብን እላለሁ፡፡

አፈንዲ ሙተቂ

ጥር 2/2007 ተጻፈ፡፡

——

የፕሮግራም መግለጫ

ወደ 98 ሚሊየን የሚጠጋ ሕዝብ ባላት ኢትዮጵያ አማርኛ ብሔራዊ የሥራ ቋንቋ ነው፡፡ በቅርብ የተካሄዱ የቅኝት ጥናቶች እንደሚያሳዩት አዋቂ በሚባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ካለው ሕዝቧ አንድ አምስተኛ የሚሆነው የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያን (የቪኦኤን) ሥርጭቶች ያዳምጣል፡፡ ይህ ቁጥር ቪኦኤ በዓለም ዙሪያ ከሚያሠራጭባቸው ቋንቋዎች ሁሉ ጋር ሲነፃፀር ግዙፍ ከሚባሉት የአድማጭ ብዛት አንዱ ነው፡፡

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ ከሚያሠራጨው የ60 ደቂቃ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች በተጨማሪ ከሰኞ እስከ ዐርብ ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ 1 ሰዓት ተኩል በአማርኛ የሚተላለፍ የግማሽ ሰዓት ሥርጭት በ1431 መካከለኛ ሞገድ ላይ አለው፡፡

የቪኦኤ የአማርኛ ፕሮግራሞች በተጨማሪም በናይል ሳት ይተላለፋሉ፡፡

ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና

ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና

ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ

ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት

ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)

ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና

ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡

ለሁሉም የዕድሜ ክልሎች የታሰቡት የሣምንቱ የመጨረሻ ቀናት ዝግጅቶቻችን የሃሣብ ማንሸራሸሪያ መድረኮችንና የመዝናኛ ቅንብሮችን ያካተቱ ናቸው፡፡

የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ በአሜሪካ መንግሥት በጀት የሚንቀሣቀሱ ትክክለኛና ተዓማኒነት ያላቸውን ዜናዎች እንዲሁም ሰፋፊ ፕሮግራሞችን እያደራጀ በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በሞባይል መሣሪያዎችና በኢንተርኔት በ45 የዓለማችን ቋንቋዎች የሚያሠራጭ ዋና መቀመጫው ዋሺንግተን ዲሲ የሆነ የዜና ተቋም ነው፡፡

ቪኦኤ በአማርኛ በሣምንት የዘጠኝ ሰዓት ተኩል ሥርጭት ያስተላልፋል፡፡

ንብረትነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሆነ የእቃ ማመላለሻ አውሮፕላን ዛሬ ጋና መዲና አክራ ውስጥ ለማረፍ በሚያደርገው ሙከራ የመንሸራተት አደጋ እንደገጠመው የፈረንሳይ ዜና ወኪል ዘገበ።

የሼል ኩባንያ በናይጄሪያ የነዳጅ ማስተላለፊያ ተሸንቁሮ ላደረሰው ጉዳት ለመጀመሪያ ጊዜ ካሳ ለመክፈል ተስማምቷል። በዚሁ ሳምንት ራሱን የጌታ ተከላካይ ጦር (Lord’s Resistance Army ) ብሎ ከሚጠራው የዩጋንዳ አማጺ ቡድን የጦር መሪዎች መካከል ዶሚኒክ ኦንግዌን እጁስ ሰጥቷል።

ብንውጠም ባንውጠውም ቢያቅለሸልሸንም ቢያስመልሰንም ፖለቲካ ውስጥ ካለ እውቀት ተዘፍቀን የምንዋልል የደረቅ ትኩሳት መርህ ተጠቂዎች እና የስሜት ፈረስ ጋላቢዎች ማወቅ ማገናዘብ ባይፈጥርብንም ካሳለፍነው ካለው የሚምጣውን እንዳቅማችን ለማንደርደር ማሰብ እንዲጠበቅብን መመከርን ባንጓጓም አንድ ነገር ግን እንድናውቅ በራሳችን የገደል ማሚቱ ውስጥ እያላተም መጎላኮስ የሚኖርብን ነገር ቢኦር እውነት ሰአቷን ጠብቃ ነጻ ትወጣለች !!! የሚለውን ሃቅ ነው:: እኛ የሚለውን በእናንተ ሂሳብ አወራርዱት::

የዚህ ሰሞን የወሬ መላምቶች ወደ ተግባር በረራ ተለውጠው ብርቱዎቹ አስመራ ከትመዋል:: በደጋፊ በተባባሪ በጠርጣሪ እና በተቃዋሚ ብልቶች መካከል በየማህበራዊ ድህረገጹ እና ፓልቶክ የጡዘት ስሪቶች እየተፈተሉ ነው::ደጋፊ በኢትዮጵያ ላይ ያለው የሰቆቃ ስርአት ከስሩ ተመንግሎ እንዲወድቅ ካለው መልካም ምኞት በሃገር ወዳድነት ስሜት ሃሳቡን ሁሉ እዚያው አድርጎ ይተነገረውን ሁሉ ተቀብሎ በመፍከንከን ላይ ሲሆን ተባባሪዎች ደሞ የነአይዞን ስራቸውን በፖለቲካው ንግድ ውስጥ እያጧጧፉት ነው::ተጠራጣሪው በዋናነት ያተኮረው በሻእቢያ ላይ ያለውን እምነት በማሰላሰል አስመራ ለከተሙት ብርቱዎቹ ኢትዮጵያውያን ደህንነት ሲሆን በለሆሳስ ጸሎቱን በማደረስ ላይ ሲሆን ተቃዋሚ የተባሉት ያው የወያኔ አሽከሮች የዘመኑ ፖለቲካ እና የለውጥ ማእበል ያልገባቸው ድፍርስ ሆዳሞች ሲያላዝኑ ማየት ምን ያህል እውቀት አልባ እንደሆኑ ሲመዘን ያሳፍራል::

የኢትዮጵያ ሕዝብ ዋና አጀንዳ ሻእቢያ ሳይሆን ወያኔ ነው::በኢትዮጵያውያን ላይ ከፍተኛ እንግልት እስር ሰቆቃ ግድያ ወዘተ እየፈጸመ የሚገኘው የህዝቦች ጠላት ወያኔ እና ወያኔ ነው!ይህንን ስር አት ለማውረድ በውስጥም በውጭም በስፋት ትግሉ ቀጥሎ ይገኛል:; ከበፊቱ በትሻለ ሁኔታ የተያዘው ትግል ወያኔን እያፍረከረከ በራሱ ፍርሃት እንዲሸበር አድርጎታል::ሊቀጥል የሚገባው ትግል መሆኑ እሙን ነው::በውጪው ያለው ሃይል በትጥቅ ትግል ተሰማርቻለሁ የሚሉ ቡድንኖች ከ15 አመታት በላይ በአስመራ መሽገው ይገኛሉ::እነዚህን ሃይሎች በትለያየ ጊዜ የተቀላቀሉ የጎበኙ የተገነጠሉ ወዘተ አካላት የየራሳቸውን አስተያየት በይፋ ስጥተዋል::ወያኔን ለመጣል ካላቸው ፍላጎት የመነጨ በአስመራ የመሸጉትን ታጋዮች ጎብኝተናል ያሉ ሁሉ ከበጎ ጎኑ ተነስተው ኢሳያስ አፍወርቂን እስከ ማሞገስ እና እጅ እስከመሳም ከመድረስ አልፈው ሁኔታዎችን እያጠሩ ሂደው በተመጣጠነላቸው ሰአት ላይ እውነታውን አፈንድተውታል::እውነታውን በማውጣታቸው ይህን ተከትሎ በአስመራ በነበሩ ኢትዮጵያውያን ላይ ከግድያ እስከ እስር እና እንግልት ደርሶባቸዋል:;ማምለጥ የቻሉም አምልጠው ኤርትራን ለቀዋል::

ጎን ለጎንም አስመራ ከትመው የሻእቢያ ስራ አያዋጣን ደባውና ሴራው ለኢትዮጵያ ነጻነት በሚደረጉ ትግሎች ላይ ከፍተኛ እንቅፋት ነው በሻእቢያ እርዳታ ነጻነት ሳይሆን ባርነት ነው የገዛነው ታጋዮቻችን በስልተና ሳይሆን በጉልበት ስራ ላይ ተሰማርተው ቀን እየገፋን አንችልም ሻእቢያ በበቂ ሁኔታ አደራጅቶ እንድንዘምት ሊያደርገን ሳይሆን ብስማችን ገንዘብ እየሰበሰበ የፕሮፓጋንዳ ፍጆታ እንጂ ውጤት የለውም ያሉ አስመራን ትተው ሃገር ቤት እስጥ የትጥቅ መሰእረታችንን ዘርግተናል ብለዋል::እንዲሁም ከጨካኙ ወያን ጋር በመቀላቀል የታጋይ ድርጅቶችን ምስጢር በመባከን በመሰለል ደባ የፈጸሙ ቅጥረኞችም የማይርሳ መጥፎ ተባሳ እና የትግል መጓተት አስከትለዋል::

የሰሞኑ አነጋጋሪ ጉዳይ ደሞ አንደ እውነት ካለ በፍጥነት ከዘገየ ደሞ ቀኑን እና ሰአቱን ተብቆ እንደሚያሰማን ራሳችንን አዘጋጅተን እየጠበቅን ነው::ሁኔታዎችን በጠራ መንገድ ተከታትለን አይተን እንዘግባለን ያሉ ብርቱዎቹ ኢትዮጵያውያን አስመራ ደርሰው በረቀቀ መንገድ ችሎታቸውን እና ክህሎታቸውን ተጠቅመው አንድ እውነት ይዘው እንደሚመጡ የታመነ ሲሆን ግን ግን ወዲያው እንደማይተነፍሱን የተረጋግጠ ጉዳይ ነው::ከዚህ በፊትም አስመራ የደረሱ ከታች እስከ አናቱ ኢሳያስ ድረስ ቃለመጠይቅ ያደረጉ ውነታውን ያጠሩት በሂደት ሲሆን እነዚህም ብርቱዎቹ እንደአካሄዳቸው ተመልሰው ያለውን ሁኔታ እና እውነታ በሂደት እንደሚያሳውቁን ተስፋ ሰንቀናል:: ሻእቢያ እና ልጁ ወያኔ በሃሰት ዶክመንተሪ እና በዉሸት ፕሮፓጋንዳ የታወቁ የፈጠራ ደራሲዎች ቢሆኑን ህዝቡ እውነታውን ጠንቅቆ ስለሚያውቅ በተግስት በመከታተል ትግሉ እያፋፋመ እንደሚገኝ እሙን ነው::በኤርትራ ሃገርን ከዛሬ ነገ ዘምተን ነጻ እናወጣለን ብለው ሰልጥነው በበረሃ የተቀመጡት ታጋዮች ለነሱ ሕይወት እና ደህንነታዊ ጥንቃቄ ሲባል ራሱን የቻለ የቅብብሎሽ ሂደት ቢኖርም እውንት ግን ሰአቷን ጠብቃ ነጻ ትወጣለች::ፖለቲካ የሚገባው ይገባዋል የማይገባው ጭፍን ግን አንብቦ ምራቁን ይዋጥና አርፎ ይጸልይ::

Image

=====================================
አንዳንዶች ከማይቀረው ዕጣ ፈንታቸው አይናቸውን ጨፍነው ይሸሻሉ፤
የሚሸሹበት መንገድ ግን ወደማይቀረው ዕጣ ፈንታቸው በፍጥነት ያደርሳቸዋል፡፡
=====================================

ሰሞኑን ኢህአዴግ በምርጫ ቦርድ በኩል የያዘውን ዘመቻ አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ ዘመቻው አንድነትን፣ መኢአድንና ሰማያዊ ፓርቲን ከምርጫ 2007 ሜዳ ገፍቶ ማስወጣት ነው፡፡ እነዚህ ፓርቲዎች በኢህአዴግ ጥቁር መዝገብ ላይ የሰፈሩበት ምክኒያት ደግሞ ለማንም የተሰወረ አይደለም፡፡ በምርጫ 2007 ኢህአዴግ የሚያጭበረብርበትን መንገድ ዘግተው ከፍ ባለ ድርጅታዊ ጥንካሬና በቁርጠኛ አመራር የኢህአዴግን መጨረሻ ለማወጅ ስለተነሱ ነው፡፡ ኢህአዴግ የሚሸሸው በ2007 ሊገጥመው የሚችለውን የሽንፈት ዕጣ ፈንታ እንደሆነ ተግባሩ ያሳብቅበታል፡፡ ሽሽቱ የኤዲፐስ አይነት ስለሆነ ከዕጣ ፈንታው ሊያመልጥ ግን አይችልም፡፡

ኤዲፐስ፣ በግሪክ አፈታሪክ ውስጥ ያለ ገጸ-ባህሪ ነው፡፡ አባቱ የቲብዝ ንጉስ ነበር፡፡ እናትና አባቱ የልጃቸውን ዕጣ ፈንታ (አባቱን የሚገድል እናቱን የሚያገባ ልጅ እንደወለዱ) ቴረሲያስ ከሚባል አንድ ነብይ ሰምተው ስለነበር እያዘኑ እንዲሞት ይፈርዱበታል፡፡ እናም ለእረኛቸው ግደል ብለው ሰጡት፡፡ እረኛው አልጨከነም፡፡ ለሌላ አሳዳጊ ሰጠው፡፡ ኤዲፐስ ከንጉስ ቤት እንዲገደል ወጥቶ በሌላ ንጉስ ቤት አደገ፡፡ እውነተና እናትና አባቱን ሳያውቅ ጎረመሰ፡፡ ባንድ ክፉ ቀን አንድ ነቢይ የራሱን ዕጣ ፈንታ “አባትህን ትገላለህ እናትህን ታገባለህ” ሲል አረዳው፡፡ ኤዲፐስም አወጣ አወረደና አባቴን ገድዬ እናቴን ከማገባ ብሎ ሰረገላውን አሰናድቶ ፈረሱን መጭ እያለ ከሀገር ለመጥፋት በረረ፡፡ የሚሄደው ሀገር ወደ ቲብዝ ነበር፡፡ ቲብዝ ያለው ንጉስ አባቱ መሆኑን ግን አያውቅም ነበር፡፡ መስቀለኛ መንገድ ላይ ከአባቱ ጋር ተገናኘ፡፡ አሳልፈኝ አላሳልፍም በሚል የክብር ጥያቄ ጠብ ገጠሙ፡፡ ኤዲፐስ አባቱን ገደለው፡፡ ቲብዝ ያለ ንጉስ ቀረች፡፡ ኤዲፐስ የአባቱን ሚስት አግብቶ በቲብዝ ላይ ነገሰ፡፡

የኤዲፐስ ታሪክ ባጭሩ ይሄ ነው፡፡ ኤዲፐስ ከዕጣፈንታው አይኑን ጨፍኖ ሸሸ፡፡ የሸሸበት መንገድ ግን ወደማይቀረው ዕጣ ፈንታው በፍጥነት አደረሰው፡፡

ኢህአዴግም የኤዲፐስን መንገድ የመረጠ ይመስላል፡፡ በ2007 ምርጫ ከማይቀረው የሽንፈት ዕጣ ፈንታው አይኑን ጨፍኖ እየሸሸ ነው፡፡ የሚሸሽበት መንገድ ግን ወደ ማይቀረው ዕጣ ፈንታው በፍጥነት እያደረሰው እንደሆነ በግልጽ እየታየ ነው፡፡

አንድነት ገና ከጠዋቱ ምርጫው ላይ ያለውን አቋምና ስትራቴጂ ግልጽ አድርጓል፡፡ “ምርጫ ውስጥ እንገባለን፣ አንድነት እንዲመረጥ እንቀሰቅሳለን፣ የህዝብን አሸናፊነት ኢህአዴግ በማጭበርበር ቀለብሳለሁ ካለ ደግሞ አስጨናቂ በሆነ ህዝባዊ እምቢተኝነት የህዝብን ድምጽ ለማስከበር የተቀናጀና ቁርጠኛ አመራር እንሰጣለን፡፡” ብሏል፡፡ ይህ አቋም አሁንም ያለ ነው፡፡ ኢህአዴግ ከምርጫው በፊት ማጭበርበር ውስጥ ከገባ ውድቀቱም ከምርጫው በፊት ይሆናል፡፡ ሽሽቱ እጣፈንታውን ቢያፈጥነው እንጂ ከሽንፈት አያስመልጠውም፡፡

ቺርስ! ለነገው ብሩህ ቀናችን፡፡

ስለሺ ሐጎስ

Image

የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አንድነት ፓርቲ በጠራው ጠቅላላ ጉባዔ ላይ እንደማይገኝ ገለጸ። ምርጫ ቦርድ በአራት ቀናት ዉስጥ አንድነት ጠቅላላ ጉባኤ ጠርቶ አመራሮችን በሚስጥር አሰጣጥ መምረጥ እንዳለበት መናገሩ ይታወሳል። ሆኖም ትላንት አርብ በምርጫዉ ታዛቢ እንዲልክ በደብዳቤ የተጠየቀው ምርጫ ቦርድ “አየለ የሚባል ሰው ሌላ የአንድነት ጠቅላላ ጉባኤ ይደረጋል የሚል ደብዳቤ ስላሰገባ፣ በሁለት ቦታ መገኘት አንችልም” የሚል ምላሽ ሰጥቷል። […]

ከአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) የተሰጠ መግለጫ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ትግሉን በቁርጠንነት በመምራት የሚያደርገውን ጠንካራ እንቅስቃሴ ተከትሎ ፓርቲውን ከፖለቲካው ምህዳር የማጥፋት ዘመቻው ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ ፓርቲያችንን ወደ ኋላ ለመመለስ ከህግ አግባብ ውጭ የተሰጠውን ስልጣን ካላግባብ በመጠቀምና ለገዥው ፓርቲ በመወገን እየሰራ ያለው ምርጫ ቦርድ መሆኑ ደግሞ እንደ ፓርቲ ብቻ ሳይሆን እንደዜጋ እንድንሸማቀቅ አድርጎናል፡፡ በ2007 ዓ.ም የሚካሄደውን […]