ፓሪስ፤ በሽብር ጥቃት የተገደሉት በአደባባይ ሠልፍ ታሰቡ
በፈረንሣይ ዋና ከተማ ፓሪስ ባለፉት ጥቂት ቀናት በሽብር ጥቃት የተገደሉ 17 ሰዎችን ለማሰብ በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች አደባባይ መውጣታቸው ተዘገበ። ሠልፉ የተጀመረው በጥቃቱ የተገደሉት ሰዎች ቤተሰቦችን ከዓለም ዙሪያ የተሰባሰቡ ፖለቲከኞች ከኋላቸው በፀጥታ በመከተል ነበር።
በፈረንሣይ ዋና ከተማ ፓሪስ ባለፉት ጥቂት ቀናት በሽብር ጥቃት የተገደሉ 17 ሰዎችን ለማሰብ በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች አደባባይ መውጣታቸው ተዘገበ። ሠልፉ የተጀመረው በጥቃቱ የተገደሉት ሰዎች ቤተሰቦችን ከዓለም ዙሪያ የተሰባሰቡ ፖለቲከኞች ከኋላቸው በፀጥታ በመከተል ነበር።