1.    ‹‹ከዛ ቤት በህይወት የምወጣ አልመሰለኝም ነበር››  


ስያዝ ከበፍቄ ጋር ነበርኩ፡፡ አገር ሰላም ብዬ በነጋታው ለሚደረገው የቴዲ አፍሮ ኮንሰርት ለመግባት ከአንድ ጓደኛዬ ጋር ቲዊት እንደራረግ ነበር፡፡ በፍቄ ጋር ከሆቴል ወጥተን በእግራችን እየተጓዝን እያለን ተከበብን፡፡ ደንግጨ ነበር፡፡ ግን ምንም ሳልል ዝም ብዬ የሚሆነውን ሳይ ስልካችንንና ላፕቶፓችንን ነጥቀው መኪና ውስጥ አስገቡን፡፡ ደቂቃዎች ቀድሞ የመጣው የማሂ መያዝ የነገሩን አይቀሬነት ግልጽ አድርጎልኝ ስለነበር ለመረጋጋት ሞከርኩ፡፡ መኪና ውስጥ በፍቄ ጋር ተጠጋግተን ተቀምጠን ትንሽ እንደሄድን ሌላ መኪና መጥቶ ነጣጠሉን፡፡ ከበፍቄ ስለይ ግን በጣም ደነገጥኩ፡፡


መኪናዋ ወደ አድዋ ድልድይ ይዛኝ ከሄደች በኋላ አካባቢው ላይ ካለ ፖሊስ ጣቢያ አስገቡኝ፡፡ ትንሽ እንደቆዩ ከጣቢያው አስወጥተው ወደቤቴ ወሰዱኝ፡፡ የሚገርመኝ ወደቤቴ ሲወስዱኝ ብዙ ጊዜ ቤቴ አካባቢ የምትቆም መኪና ነበረች ከፊት እየመራች የወሰደችን፡፡ መኪናዋን እኔ ብቻ ሳልሆን እነ በፍቄና ናቲም ያውቋታል፡፡ መኪናዋ እኔን ለመከታተል የተመደበ ሰው ነበር የሚይዛት ማለት ነው፡፡


ቤት ስንደርስ አባቴ ወደ ግቢ ሊገባ ሲል ተገጣጠምን፡፡ ወደ ውስጥ ስንገባ እናቴ ‹ዛሬ ደግሞ ጎረቤቱን ሁሉ ሰብስቦ ነው የመጣው› እያለች ስትናገር ይሰማኛል፡፡ እናቴ ሁኔታው እንዳልገባት አወቅሁ፡፡ እውነቱን ሲያውቁ ደግሞ ቤተሰብ መረበሽ ታየባቸው፡፡ ፍተሻው እየተደረገ እያለ ለመረጋጋት ሞከርኩ፡፡ ግን ሰውነቴን ድካም ድካም ይለኛል፡፡ አድካሚው ፍተሻ ሲገባደድ እራት ስጡት አሉ ለቤተሰብ፡፡ በዚህ ጊዜ እህቴ ‹ልትወስዱት ነው እንዴ› ብላ ቀወጠችው፡፡ በጣም አለቀሰች፡፡


እራት ቀርቦ ልበላ ብሞክር እንዴት ከጉሮሮየ ይውረድ! መመገብ አልቻልኩም፡፡ እህቴ እያለቀሰች እራት እንድበላ ታጎርሰኝ ነበር፡፡ አንዴ፣ ሁለቴ እንደጎረስኩ በቃኝ አልኳት፡፡ ድብልቅል ያለ ስሜት ነበር የሚሰማኝ፡፡ ፍተሻው አልቆ ከቤት ይዘውኝ ሲወጡ እናቴና አባቴ ተከትለውኝ ወጡ፡፡ መኪና ውስጥ ገብቼ ስንቀሳቀስ ‹ማርያም ትከተልህ የእኔ ልጅ!› የሚለው የእናቴ ድምጽ ይሰማኛል፡፡ ማዕከላዊ ስንደርስ ሰውነቴ የበለጠ እየዛለ ነበር፡፡ ዝም ብሎ ሰውነቴን ይደነዝዘኛል፡፡ ምዝገባው ተደርጎ ወደ እስር ክፍል ስወሰድ ኮሪደሩ ራሱ ያስፈራ ነበር፡፡ የእስር ክፍሉ ተከፍቶ ገባሁ፡፡ በሩ ከኋላዬ ሲዘጋ ባለሁበት ቆሜ ቀረሁ፡፡ ይቀፍፋል! ማዕከላዊ የእውነት ይቀፍፋል! ቤቱን ሳየው አንደገና ደነገጥሁ፡፡ ከዛ ቤት በህይወት የምወጣ አልመስልህ አለኝ፡፡ ክፍሉ ውስጥ ሌሎች ሁለት ሰዎችም ነበሩ፡፡ አንዱ በሙስሊሞች ጉዳይ የታሰረ ሲሆን ሌላኛው ደግሞ ከደቡብ ሱዳን ተይዞ የመጣ የጋምቤላ ክልል ተወላጅ የሽብር ተጠርጣሪ ነበር፡፡ ማዕከላዊ ውስጥ የመጀመሪያው ቀን ላይ እንቅልፍ በዓይኔ ዞር ሳይል ነው ያደርኩት፡፡ ፊቴን ወደ ግድግዳው አዙሬ በሀሳብ ተውጨ ሌሎቹስ ምን እያሰቡ ይሆን እያልኩ ሳሰላስል ነው  የነጋው፡፡  


“I thought that I wouldn’t leave that place alive” Atnaf Birhane

I was with Befqe when I was arrested. I was in a calm mood and was twitting with my friend about Tedy Afro’s concert the following day. We got surrounded the moment Befqe and me started to walk leaving the place where we were. I was scared. I was just watching what they were doing without saying a word and they took our phones and laptops and put us into a car. I heard about Mahi’s arrest few minutes ago so I was expecting this at any moment. I tried to calm down myself thinking about this. Befqe and me were sitting very close to each other in the car. After a short drive, another car came and they put us in different cars. I was very shocked when they depart me from Befqe.


The car I was in headed to the police station around Adwa Bridge. After spending some time at the police station they took me to my house. What surprises me was the car I was in was following another car which I have noticed several times parked around my house. Both Befqe and Natty also know about this car. Now I concluded that the car was assigned to spy on me.


We met my father at the gate of our house. While entering the house I overheard my mother saying “today he brought all the neighbours with himself”. I noticed that my mother have no clue about what’s going on. Later on, when they understand what is going on, my family members couldn’t hide how disturbed they are. I tried to calm down myself while the searching is being carried out. But I couldn’t resist the level of exhaustion I’m feeling. When they are done with their tiresome searching they told my family to give me a dinner. “Are you taking him?”, my sister screamed. She cried a lot.

I struggled to eat my dinner! I literally couldn’t eat. My sister was trying to force me to eat the food. She fed me (gursha) two times and then I stopped.  I couldn’t figure out what I’m really feeling. My parents followed us when the guys started to escort me out after the searching is complete. When the car moves I heard my mother’s good wish saying “may the Virgin Mary follows you, my son.” 

My body was extremely drained when we get to Maekelawi. I feel some sort of exhaustion awkwardly. We passed through a scary corridor while I was being taken to the prison cell after the registration. I get into the prison cell. When the slammed the door behind me I stopped inside the cell for a moment. It’s disgusting! Honestly speaking Maekelawi is disgusting! I was shocked when I looked around the cell. I thought that I wouldn’t leave that place alive. There were two other prisoners in the cell. One of them is arrested to the case related to the Ethiopian Muslims movement. The other one is a guy from the Gambella region caught in South Sudan for terrorism related cases. I spend the first night in Maekelawi without having a single moment of sleep. I kept on contemplating about my other friends (about others) and a new day started while I was engulfed by this thinking. 





1.        #‎FreeZone9bloggers‬  #FreeAsemamaw  #Ethiopia 
‹‹እናቴ እንዳትደነግጥ ብዙ ጥሬያለሁ››

እኔ የተያዝኩት ከሁሉም በኋላ ነው፡፡ ልጆቹ መያዛቸው በታወቀ ጊዜ እኔ ጋ የሚደወለው ስልክ ስፍር ቁጥር አልነበረውም፡፡ የማደርገው ጠፍቶኝ ነበር፡፡ ብዙ ሰዎች መረጃ ፍለጋ እኔ ጋ ይደውላሉ፡፡ ሌሊቱን እንቅልፍ አልነበረኝም፡፡ ጠዋት ላይ ወደቢሮ ገብቼ የምሰራውን ሰርቼ ወዲያው ወደማዕከላዊ ለመሄድ (ልጆቹን ልጠይቅ) ከቢሮ ወጣሁና ታክሲ ያዝኩ፡፡ ፌርማታ ደርሼ ስወርድ አንድ ሲጠጣ ያደረ የሚመስል ሰው ድንገት አጠገቤ ደርሶ ‹አስማማው!› ሲል ጠራኝ፡፡ መጀመሪያ ዝም አልኩት፤ ደግሞ ሲጣራ አቤት አልኩት፡፡ ወዲያው አንዲት መኪና እግሬ ስር መጥታ ቆመች፡፡ ለካ ታክሲ ውስጥ ስገባ ጀምሮ ሲከታተሉኝ ኖሯል!

ከመኪና ውስጥ የነበሩ ሰዎች ድንገት አፋፍሰው መኪና ውስጥ አስገቡኝ፡፡ በቀኝና ግራ ጥብቅ አድርገው ይዘው መኪናውን አንቀሳቀሱት፡፡ የእውነት አሸባሪ የያዙ ነበር የሚመስሉት፡፡ መኪና ውስጥ እያሉ በመጠራጠር መታወቂያየን እንዳሳያቸው ጠየቁኝ፤ ሰጠኋቸው፡፡ ከዚያ ቀጥታ በአዲሱ ገበያ አድርገው ወደላይ ይዘውኝ ከወጡ በኋላ የሆነ ቦታ ጥግ ላይ መኪና ውስጥ አስቀመጡኝ፡፡ ትዕዛዝ እስኪቀበሉ መሰለኝ፡፡ ሰዓቱ እየረፈደ ሲሄድ አንዱ ደህንነት ቁርስ መብላት እንደሚፈልግ ገልጾ ቁርስ ቤት ይዘውኝ ሄዱ፡፡ እኔ መኪና ውስጥ እያለሁ መብላት የሚፈልጉት በሉ፡፡


ትዕዛዝ ሲያገኙ ወደቤቴ ለፍተሻ ይዘውኝ ሄዱ፡፡ ወደቤት ስንሄድ ካቴና እጄ ላይ አስገብተው ነበር፡፡ እናቴ ይህን እንድታይ አልፈለግሁም፡፡ ትደነግጣለች፣ በዚያ ላይ ነርቭ አለባት፡፡ ስለዚህ እናቴ እንዳትደነግጥ ለማድረግ መጣር ነበረብኝ፡፡ ወደቤት ስገባ የታሰረውን እጄን ከእናቴ ደብቄ ነበር፡፡ እናቴ እንዴት በዚህ ሰዓት መጣህ እያለችኝ ሰዎቹ ተከታትለው ገቡ፡፡ ጓደኞቼ ነበር የመሰሏት፡፡ ሶፋ ላይ ስቀመጥ ሁሉ ካቴናውን እናቴ እነዳታይ እጥር ነበር፡፡


አባቴ  ሰዎቹን ቀና ብሎ እያየ ቁርስ እንዲበሉ ያግባባ ነበር፡፡ ጉዳዩ የገባው ዘግይቶ፣ እህቴ ወደውስጥ እንዳትገባ ስትከለከል ነበር፡፡ ቀስ በቀስ እናቴም አወቀች፡፡ ፍተሻው ረጂም ጊዜ ነው የወሰደው፡፡ ያላገላበጡት ነገር የለም፡፡ በስልክ ቶሎ እንዲጨርሱ ሲያጣድፏቸው ይሰማኛል፡፡ እነሱ ደግሞ የጋዜጠኛ ቤት ነው፣ ብዙ ይቀረናል እያሉ ረጂም ጊዜ ወሰዱ፡፡

ፍተሻው ሲያልቅ ምግብ ብላ ስለተባልኩ፣ እርቦኝም ስለነበር በላሁ፡፡ ልብስ በፌስታል ተዘጋጀልኝ፡፡ ከዚያም ወደማዕከላዊ ይዘውኝ ሄዱ፡፡  


“I tried my best to make sure that my mother would not be shocked” Asemamaw Hailegiorgis


I was the last to be arrested. Once their arrest becomes is known, I received enormous amount of phone calls. I did not know what I was supposed to do. Lots of people called me asking for information. I couldn’t sleep the whole night. I get to my office in the morning and quickly finished my work and left my office and grab a taxi heading to Maekelawi to visit my friends. When I get off at a taxi station, someone called my name; “Asemamaw”. The guy looks he spent the whole night drinking. I ignored his first call. I answered when he called me again. Immediately I saw a car pulling over just next to me. I just realized that they were following me starting from the taxi ride.


The guys who were inside the car rushed me into the car. The hold me tightly from both sides and started driving. It looks like they just arrested a real terrorist. Once we were in the car they asked me for an ID in a very doubtful mind. I gave them.  Then they drove to the direction of Addisu Gebeya and parked the car at some random corner and left me in the car. I think they were waiting for an order. One of the security official said he wanted to have his breakfast and they took me to a snack house. Those who wanted to eat had their breakfast while I was in the car.


Once they got the order, they took me to my house for a search. I was handcuffed when we were heading to my house. I did want my mom to see this. She will be shocked. She has nerve related health problem. So I had to try my best to make sure that she would not be shocked. I was hiding my handcuffed hands from my mom’s eyes when we entered the house. My mother was wondering how I get back home at this time of the day while the guys followed my steps into our house. She though that they are my friends. I kept on trying to hide the handcuff after I sat down on the sofa.

My father started to invite the guys for breakfast. He realized it is a serious issue when my sister was disallowed to get in. My mother also started to figure out what is going on slowly. It was a long searching. They were searching every corner. I can see that they are being told to hurry up through a phone. They replied that they need more time because it is a journalist’s house.


I was asked to eat something when they are done. I was hungry and I ate. My extra cloth was packed in plastic bag. Then they took me to Maekelawi.



የአብዮቱን ፍንዳታ ከ40 ዓመት በኋላ ስናስታውስ ሁላችንም በአብዮቱ ሂደት ውስጥ ያየናቸውን ገጠመኞች ማስታወሳችን አይቀርም። በተለይም የ17 ዓመቱን የደርግ አገዛዝ የሁላችንም ትዝታ ነው። ከፊሎቻችን የተደሰትንበት፣ በተስፋ የፈነደቅንበት፣ ሌሎቻችን ደግሞ ያዘንበት፣ የተጎዳንበት፣ ወቅት ነበር። የዝብርቅርቅ ዘመን። በዚህ በደርግ ዘመን ውስጥ የብዙዎቻችን ሕይወት የለወጡ ክስተቶች ነበሩ። አንዳንዶቹ ገጠመኞች አስቂኞች ሊሆኑ ይችላሉ። ግን ደግሞ የሕብረተሰቡን የውስጥ ስሜትን የሚገልጹ ነበሩ። […]

‪#‎FreeZone9bloggers‬ ‪#‎FreeAbel‬

የታሰርኩ ለታ – አቤል ዋበላ

ከመስሪያ ቤት ቀን 9፡00 ላይ የሻይ እረፍት እንወጣለን፡፡ ያን ቀን የሻይ እረፍት ሰዓት ላይ ረዘም ላለ ጊዜ ስልክ እያወራሁ ነበር ፡፡
( ከወዳጄ ማህሌት ሰለሞን ጋር ) የሻይ እረፍታችን ስላበቃ እና እኔም ስራ ስለነበረብኝ ወሬያችንን ሳንጨርስ ወዳጄን ተሰናብቼ ወደቢሮየ ገባሁ፡፡ አለቃዬ በጣም ጥሩ ሰው ነው፤ ሰርቶ ለማሰራት የሚታትር ሰው ነው፡፡ መካኒካል ኢንጅነሪንግ ላይ ብዙ ስራዎችን ለመስራት እቅድ ነበረን፡፡በደረጃ እድገት ወደዚህ ቢሮ ከተዘዋወርኩ ገና አራት ወራት ቢሆነኝም በጣም በብዙ መልኩ ተግባብተን የነበረ መልካም ሰው ነው፡፡
ቢሮዬ አለቃየ ጋር ሆነን ስለስራ እየተጨዋወትን እያለ ሁለት የማላውቃቸው ሰዎች አንዴ ልናነጋግርህ ፈልገን ነበር ብለው ከቢሮ አስወጡኝ፡፡ የፌስቡክ እና ትዊተር ገጾቼ አልተቀምባቸው አንጂ ኮምፒውተሬ ላይ እንደተከፈቱ ናቸው፡፡
ከሁለቱ ወጣቶች ጋር ከቢሮ ስወጣ አለቃየን አየት አደረኩት፡፡ ግር መሰኘቱ ግን ከፊቱ ላይ ይነበባል፡፡ ሰዎቹ ኮሪደር ላይ አነጋግረው ይለቁኛል የሚል ግምት ነበረኝ፡፡ ከቢሮ እንደወጣሁ ግን የህንጻውን ደረጃ እንድወርድ በትዕዛዝ ነገሩኝ፡፡ እኔም ሁኔታው ገባኝ፡፡ ደረጃውን እየወረድኩ እያለ አለቃየ ተከትሎኝ ሲያየኝ አየሁት፡፡ ደረጃውን ስጨርስ ከእይታዬ ጠፋ ያንን መልካም ሰው ከዚያ በኋላ አላየሁትም፡፡ ከህንጻው እንደወረድን ሁለት መኪኖች ቆመዋል፡፡ መኪና ውስጥ ከተቀመጡት ሁለት ፖሊሶች ውጭ ሰባት ሲቪል ያደረጉ ደህንነቶች ናቸው ያጀቡኝ፡፡ የአየር መንገዱ ሰራተኞች የይለፍ መታወቂያን (ፓስ) ተቀብለውኝ ከግቢ ወጣን፡፡ ከዚያም ወደ ቤት መሄድ እንዳለብን ስላዘዙ ወደዚያው ሄድን፡፡
ቤት በእነዚያ ሁሉ ሰዎች ታጅቤ ስገባ አከራዬ በጣም ደነገጠች፡፡ ድምጼን እንኳ ሰምታው የማታውቅ ሰው በፖሊስ ታጅቤ ስገባ መደንገጧ አልገረመኝም፡፡ ሰዓቱ መሽቶ ነበር፤ 12፡00 አልፏል፡፡ ቤቴን ከፍቼ ስገባ ሶኬቱን አሳየን አሉኝ፡፡ ሶኬቱን እንዳሳየኋቸው መብራት አብርተው ቪዲዮ ካሜራ ቀረጻ ጀመሩ፡፡ እየበረበሩ እያለ ከምኝታዬ ስር በሁለት ኩርቱ ፔስታል የታሰረ ነገር አግኝተው በጥርጣሬ ሳብ አድርገው አወጡት፡፡ ሊበተን የተዘጋጀ ወረቀት ቢጤ ያገኙ መስሏቸው ነበር መሰለኝ፡፡ ፔስታሎችን ፈትተው ሲያዩዋቸው መጽሐፍት ብቻ ናቸው፡፡ ከመጽሐፎች ውስጥ መርጠው ያዙ፡፡ ፍተሻው ብዙ ጊዜ አልወሰደም፡፡
ጠዋት ከቤቴ ስወጣ እንቁላል ጠብሼ ነበር፡፡ ግን አላሰኘኝም ነበርና አልበላሁትም፡፡ ቀኑን ሙሉ ስራ በዝቶብኝ ስለነበር በጣም ደክሞኝ በጣምም እርቦኝ ነበር፡፡ ቤቴ ስገባ ጠዋት የሰራሁት እንቁላል ትዝ ቢለኝም አልበላሁትም፡፡ እነዳለ ትቼው ከሰዎቹ ጋር ወደ ማዕከላዊ ተጋዝኩኝ፡፡ ሌላ ቀን እህቴ ቤቴ ሂዳ እቃ ስታወጣ የሰራሁትን እንቁላል አግኝታዋለች፡፡
ወደ ማዕከላዊ እየተወሰድኩ እያለ ደህንነቶች እያወሩኝ ነበር፡፡ ‹ያን የመሰለ ቢሮ ውስጥ እየሰራህ እንዴት…› ሲሉኝ ምንም ወንጀል እንዳልፈጸምኩ እነግራቸው ነበር፡፡ ማዕከላዊ እንደደረስኩ ናቲን እና አጥናፍን አየኋቸው፡፡ ተረጋጋሁ፡፡ ከዚያ ሌሎች እስረኞች ወዳሉበት ክፍል አስገቡኝ፡፡ እስረኞቹ አንዳንድ ጥያቄዎች ስለራሴ ጠየቁኝ፡፡ ተግባባን፡፡ ከዚያም የበረደ ሽሮ ሰጡኝ፡፡ እርቦኝ ስለነበር እሱን ያለማቅማማት በልቼ እስርን ተቀላቀልኩ፡፡
“I was very hungry.”  Abel Wabella


Our afternoon tea break time is at 3pm. That day, I was having a long conversation over the phone during our tea break. But I had to cut short my phone conversation and returned back to the office because the tea break was over. I have a very nice boss. He is so enabling that we even have lots of unexecuted plans in our mechanical engineering section. Even though it’s only four month since I got promoted to this office, I find my boss very kind person with whom I had positive collegial relation full of mutual understanding.


While I was having a work related conversation with my boss in my office, two strange people came and take me out of the office mentioning that they have something to talk to me. I had both my Facebook and twitter accounts open on my computer even though they were idle.


While walking out with these young strangers, I had a glance over my boss. One can easily read his confusion from his face. I assumed that the guys will let me go once they talked to me on the corridor. But, once I left the office, they ordered me to walk down the stairs. It by then, that I began to understand and realize, what is happening. I noticed that my boss was seeing me off while I was walking down the stairs. I lost sight of this kind man when I finished the stairs and never seen him since then. I saw two cars outside of the building. Except the two uniformed police men who were sitting in the cars, I was escorted by seven civil-wearing security people. They took away the Ethiopian Airlines employees ID that I have which is used as a pass and we left the compound. Then they ordered that we go to my house.


The lady who rent me the house was really shocked when she saw me being escorted by all these people. I was not surprised. I can imagine how she would feel when she saw her tenant who never bothered her even once is being surrounded by the police. It was past 6pm so it was getting dark. When I opened my door they asked me for the power plug and I showed them. Immediately they plugged in their camera light and started video recording. While they were searching, they found two plastic bags under my bed and they pulled it very suspiciously. They must have thought that they found a leaflet to be disseminated. When they opened the plastic bags they found books. They picked some books. It was a quick search.


That morning, I prepared egg for my breakfast. But I didn’t have the appetite so I didn’t eat it. Having a very busy day at the office, I was very exhausted and very hungry. I recalled the egg I prepared in the morning but I couldn’t eat it. I left it as it is and escorted to Maekelawi with the guys. In another day my sister found that breakfast I prepared when she went to my house to move my stuff.

While we were heading to Maekelawi, the security guys were talking to me. “How can you do this while you have such a nice job …” I returned to them that I did not commit any crime. I saw Natty and Atnaf when I get to Maekelawi. I feel relieved. They took me to a room where there were other prisoners. The prisoners asked me some questions about me. We understood each other. They offered me a cold shiro. Since I was very hungry I ate it without any hesitation and joined a prisoner’s life.

የፕሮግራም መግለጫ

ወደ 98 ሚሊየን የሚጠጋ ሕዝብ ባላት ኢትዮጵያ አማርኛ ብሔራዊ የሥራ ቋንቋ ነው፡፡ በቅርብ የተካሄዱ የቅኝት ጥናቶች እንደሚያሳዩት አዋቂ በሚባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ካለው ሕዝቧ አንድ አምስተኛ የሚሆነው የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያን (የቪኦኤን) ሥርጭቶች ያዳምጣል፡፡ ይህ ቁጥር ቪኦኤ በዓለም ዙሪያ ከሚያሠራጭባቸው ቋንቋዎች ሁሉ ጋር ሲነፃፀር ግዙፍ ከሚባሉት የአድማጭ ብዛት አንዱ ነው፡፡

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ ከሚያሠራጨው የ60 ደቂቃ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች በተጨማሪ ከሰኞ እስከ ዐርብ ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ 1 ሰዓት ተኩል በአማርኛ የሚተላለፍ የግማሽ ሰዓት ሥርጭት በ1431 መካከለኛ ሞገድ ላይ አለው፡፡

የቪኦኤ የአማርኛ ፕሮግራሞች በተጨማሪም በናይል ሳት ይተላለፋሉ፡፡

ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና

ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና

ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ

ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት

ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)

ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና

ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡

ለሁሉም የዕድሜ ክልሎች የታሰቡት የሣምንቱ የመጨረሻ ቀናት ዝግጅቶቻችን የሃሣብ ማንሸራሸሪያ መድረኮችንና የመዝናኛ ቅንብሮችን ያካተቱ ናቸው፡፡

የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ በአሜሪካ መንግሥት በጀት የሚንቀሣቀሱ ትክክለኛና ተዓማኒነት ያላቸውን ዜናዎች እንዲሁም ሰፋፊ ፕሮግራሞችን እያደራጀ በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በሞባይል መሣሪያዎችና በኢንተርኔት በ45 የዓለማችን ቋንቋዎች የሚያሠራጭ ዋና መቀመጫው ዋሺንግተን ዲሲ የሆነ የዜና ተቋም ነው፡፡

ቪኦኤ በአማርኛ በሣምንት የዘጠኝ ሰዓት ተኩል ሥርጭት ያስተላልፋል፡፡

የውድ ኮሚቴዎቻችን የኦዲዮና ቪዲዮ ምስክር የማቅረብ ሂደት ‹‹መብራት የለም›› በሚል ሳይካሄድ ቀረ!!! በአርብ ጥር 15ቱ ችሎት የየካቲት 26ቱ ውይይት የድምጽ መረጃ መቅረቡ ይታወሳል! ማክሰኞ ጥር 19/2007 የውድ ኮሚቴዎቻችን የኦዲዮ ቪዲዮ መረጃ የማቅረብ ሂደት በዛሬው እለት ሳይካሄድ ቀረ!!! ችሎቱ ላለመካሄዱ የተሰጠው ምክንያት ‹‹መብራት ጠፋ›› የሚል ሲሆን ይህም የመሪዎቻችንን ችሎት ለዓመታት ለማጓተት እስካሁን ጥቅም ላይ ሲውል የቆየ […]

The post የህዝበ ሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴዎች የኦዲዮና ቪዲዮ ምስክር የማቅረብ ሂደት ‹‹መብራት የለም›› በሚል ሳይካሄድ ቀረ!!! – ድምፃችን ይሰማ! appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በኢትዮጵያ በጋምቤላ ክልል 100 ሺ ሄክታር መሬት ለእርሻ ስራ የተኮናተረዉ የህንዱ ካራቱሪ ኩባንያ መክሠሩን የኢትዮጵያ መንግስት አስታወቀ። ኩባንያው ከተረከበዉ መሬት ያለማው 1,340 ሄክታር ብቻ ነው።

በዕሁዱ የግሪክ አጠቃላይ ምርጫ ያሸነፈው ግራ ዘመሙ ሲሪዛ የግሪክ ፓርቲ ፣ነፃ የግሪኮች ፓርቲ ከተባለው የቀኝ ክንፍ ብሔረተኛ ፓርቲ ጋር ጥምር መንግሥት መስርቷል ።በግሪክ ላይ የተጫኑትን የቁጠባ እርምጃዎች የሚቃወሙት እነዚህ ሁለት ፓርቲዎች ሥልጣን መያዛቸው ትኩረት ስቧል ።

አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ /አንድነት/ ህጉ በሚፈቅደው መሰረት የጥር 17/2007 በአዲስ አበባ ሰልፍ መጥራቱ ይታወቃል። ነገር ግን ስርዓቱ ህገ ወጥ ሰልፍ ነው በማለት በአንድነት አመራሮችና አባለት ላይ ያደረሰው አሰቃቂ ድብደባ ወደር የማይገኝለት ነው። እርጉዞች፣ ህፃናት፣ አዛውንቶችና ሽማግሌዎች ሳይቀሩ ደማቸው ፈሷል፤ አጥንታቸው ተሰብሯል። ሰላማዊ ሰልፉ ስርዓቱ እንደሚለው ህገ ወጥ አልነበረም፤ ስልፍ እንደምናደርግ ደብዳቤ ስንልክላቸው አንቀበለም ብለው […]

የዩናይትድ ስቴትስን ሰሜን ምሥራቃዊ ግዛቶች ጠንካራ የበረዶ ዉሽንፍር እንደመታ ዘገባዎች ያመለክታሉ። እስከ60 ሴንቲ ሜትር እንደሚደርስ የተነገረዉ እጥጥ ባዘቶ ብናኝ ወርዶ የሚከመረዉ በረዶ በተለይ የኒዮርክ ግዛትን ከነፋስ ጋ ተዳምሮ ነዉ የገረፈዉ።

ፔጊዳ የተሠኘውን እሥልምናን የሚጠላውን የጀርመን ቡድን የሚያወግዝ ታላቅ ሕዝባዊ ስብሰባና የሙዚቃ ድግስ ቡድኑ ንቅናቄውን በጀመረበት በድሬስደን ከተማ ትናንት ምሽት ተካሂዷል ። ታዋቂው ጀርመናዊ የዘመናዊ ሙዚቃ አቀንቃኝ ኽርበርት ግሮነማየር ባስተባበረውና በርካታ ሙዚቀኞች በተካፈሉበት የአደባባይ ትርዒት ላይ ከ35 ሺህ በላይ ሕዝብተገኝቷል ።

በማንኛውም አገር ቢሆን ድምፅ የሌለው፤ ነጻ የሆነ የዜና አገልግሎት የማያገኝ፤ ተቆርቋሪ የፖለቲካ ወይንም የማህበረሰብ ወይንም የሲቪክ ድርጅት፤ ወይንም በነጻነት የሚንቀሳቀስ የመገናኛ ብዙሃን አገልግሎች የሌለው ሕዝብ መብት የለውም። መብቱ በመንግሥት የተከለከለ ግለሰብ ሆነ ቡድን፤ ማህበረሰብ ሆነ ሕብረተሰብ ዘላቂነትና ፍትሃዊነት ያለው እድገት አይጎናፀፍም። ህወሓት ለሃያ አራት ዓመታት በበላይነት ሲገዛት የቆየች ኢትዮጵያ ፍትህ፤ ነጻነት፤ ሰብአዊ መብት፤ በሕግ ፊት […]

ከአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ /አንድነት/… የተሰጠ መግለጫ አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ /አንድነት/ ህጉ በሚፈቅደው መሰረት የጥር 17/2007 በአዲስ አበባ ሰልፍ መጥራቱ ይታወቃል። ነገር ግን ስርዓቱ ህገ ወጥ ሰልፍ ነው በማለት በአንድነት አመራሮችና አባለት ላይ ያደረሰው አሰቃቂ ድብደባ ወደር የማይገኝለት ነው። እርጉዞች፣ ህፃናት፣ አዛውንቶችና ሽማግሌዎች ሳይቀሩ ደማቸው ፈሷል፤ አጥንታቸው ተሰብሯል። ሰላማዊ ሰልፉ ስርዓቱ እንደሚለው ህገ ወጥ […]

The post ሰላማዊ ትግሉ በጭፍጨፋና በውንድብና ለማቆም መሞከር ሀላፊነት የጎደለው ተግባር ነው! – ከአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ዳዊት ከበደ ወየሳ በኢትዮጵያ ውስጥ በመንግስት ድጋፍ የሚደረገው የአሸባሪነት ተግባር እንደቀጠለ ነው። በከተሞች አካባቢ በህግ ሽፋን ዜጎች በአሸባሪነት ተፈርጀው ይታሰራሉ። ወደ ገጠር ስንሄድ ደግሞ፤ ኢትዮጵያውያን ያለምንም ጥያቄ በጠራራ ጸሃይ ተገድለው፤ ለአስከሬናቸው እንኳን ክብር ሳይሰጥ በአደባባይ ህዝብ እንዲያያቸው እና እንዲሸማቀቅ ይደረጋል። ይህ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ እጅግ ዘግናኝ የሆነ ጥቁር ሽብር እየተከናወነ ያለው፤ በዜጎች ላይ ነው። በፍርድ […]

The post ጥቁር ሽብር …በኢትዮጵያ ምድር! – ዳዊት ከበደ ወየሳ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የዚህ ጽሁፍ መሰረተ ሃሳብና ክርክር ሰብአዊ መብቶች ካልተከበሩ እንደልብ ለመንቀሳቀስ፤ አቤቱታ ለማቅረብ፤ የግል ድርጅት ለማቋቋም፤ ኑሮን ለማሻሻል የሚደረግ ጥረት ከምኞትና ከህልም አያልፍም የሚል ነው። ይኼን መብት ስኬታማ ለማድረግ የሚችለው ሕዝቡ ለራሱ ህይዎት መሻሻል፤ ወጣቱ ትውልድ ከስደት ይልቅ በሃገሬ ሰርቸ የመኖር መብቴን አስጠብቃለሁ ብሎ ሲነሳ ብቻ ነው። በተለይ በኑሮ ውድነት፤ ጥሮ ግሮ አዳሪና በድህነት የሚሰቃየው ክፍል […]

The post የህወሓት ገመና ሲጋለጥ:- ሰብአዊ መብቶች ያልተከበሩበት የልማት ጎዳና ጥቅሙ ለጥቂቶች ብቻ ነው – አክሎግ ቢራራ (ዶ/ር) appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

  ቀን፡ 01/26/2015  በዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት ኖርዌ በወጣቶች ክፍል አስተባባሪነት በዛሬው እለት ሰኞ( January 26,2015)  በኖርዌ ኦስሎ በእንግሊዝ ኢንባሲ ፊት ለፊት በኖርዌይ የሚኖሩ አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን በህብረት ሁነው ከ14፡00 _15፡00 ስዓት ታላቅ የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፉ በደማቅ ሁኔታ አካሄዱ። የሰልፉ ዋና አላማ የግንቦት 7 የፍትህ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ዋና ፀሃፊ የነበሩትንና የሰባዊ መብት ተቆርቋሪ […]

The post ታላቅ ሰላማዊ  ሰልፍ በኖርዌይ ኦስሎ እንግሊዝ ኢንባሲ ፊት ለፊት በደማቅ ሁኔታ ተካሄደ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በምስሉ ላይ ከእቴጌ ጣይቱ ጀረባ ቆመው የሚታዩት የንጉሳዊ ቤትሰብ የቅርብ ዘመድ፤ የአደዋ ጀግና፤ እና የእቴጌ ጣይቱ እስከዕለተ ቀብር ጓደኛ፤ ከጥንቷ ዳሞቴ ማሪያም ከአንኮብር አናት ላይ የሚቀዱት የትውልድ እና የእልፈት አመታቸው በትክክል ያልተመዘገበ በታሪክ ተጽፈው, ነገር ግን በትውልድ የተረሱት አንዴም ያልተዘመረላቸው ታሪካዊ እመቤት ወይዘሮ ቀለሟ አንድአርጌ ይባላሉ። በዚሁ ምስል ላይ ከፊት ለፊት የሚታየው ህጻን ልጅ እያሱ […]

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ አዲስ አበባ ላይ ሕጋዊ በሆነ ሰላማዊ ሰልፍ ሊሣተፉ በወጡ አባሎቼና ደጋፊዎቼ ላይ በፖሊስ ከፍተኛ ድብደባ ተፈፀመ ሲል ከስሷል፡፡ ፓርቲው በሌሎች ከተሞች የጠራቸው ሰላማዊ ሰልፎች ንግ በስኬት መጠናቀቃቸውን ገልጿል፡፡ ከፖሊስ ምላሽ አለማግኘቱን አዲስ አበባ ላይ የተጠናቀረው የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ይናገራል፡፡ ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ አዲስ አበባ ላይ […]

The post አንድነት በደጋፊዎቹ ላይ “አረመኔያዊ” ያለው ድብደባ መፈፀሙን ተናገረ – VOA appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በሙስሊም ወገኖቻችን ላይ የሃሰት ምስክርነት የሰጠው ግለሰብ ታወቀ:: ይህ በፎቶው ላይ የምትመለከቱት ወጣት ሄኖክ ተስፋዬ ይባላል፡፡ ሁልጊዜ አርብ በመስጊዶች እየተገኘ ንፁሀን የእስልምና እምነት ተከታዮችን በሀሰት ውንጀላ የሚያሳስር የወያኔ ጆሮ ጠቢ ሲሆን የሰማያዊ ፓርቲ አባል የሆነችውን ወጣት ወይንሸት ሞላን የእስልምና እምነት ተከታዮች ላይ የሚደርሰውን ግፍ ለመከታተል በሄደችበት ወቅት ፀጉሯን ጨምድዶ ከፎቅ ላይ እየጎተተ በማውረድ ከፖሊሶች ጋር […]

The post ሰማያዊ ፓርቲን ለመከፋፈል የወያኔ ጎረምሶች ስልጠና እየወሰዱ ነው appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የዕንቁ መጽሔት ማኔጂንግ ዳይሬክተር የሆነው አቶ ፍቃዱ ማህተመወርቅ፤ የሃገር ውስጥ ገቢ መ/ቤት ‹‹ተገቢውን ግብር ለመንግሥት ገቢ አላደረክም›› በሚል ክስ ከጥር 13 ቀን 2007 ዓ.ም ጀምሮ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር እንዲውል አድርጎታል። አቶ ፈቃዱ ከኢትዮጵያ ሆቴል በስተጀርባ በሚገኘው የቀድሞ ጉምሩክ መ/ቤት ወይም በአሁኑ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል መከላከል ዘርፍ የፀጥታና የሕግ ማስከበር ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት ቅጽር ግቢ በሚገኘው […]

The post የዕንቁ መጽሔት ማኔጂንግ ዳይሬክተር በእስር ላይ ይገኛል appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የትግራይ ነፃነት ግንባር /ህወኃት/ ገና ከፅንስሱ ሲነሳ ለሙን የሰሜን ወሎን፣ ምዕራባዊ ጎንደርን እና ምዕራባዊ ጎጃምን በማካተት ታላቁን የትግራይ ሪፐብሊክ መመስረት ግብ አድርጎ መመስረቱና ለዚህም አላማው ስኬት የቻለውን ሁሉ በማድረግ ላይ እንድሚገኝ የሚታወቅ ነገር ነው። በተለይም በወልቃይት፣ ፀገዴና አርማጭሆ ያካሄደው መስፋፍት በአካባቢው ነዋሪ ህዝብ ላይ ትውልድ ይቅር የማይለው ግፍ ፈጽሟል፡ አሁንም የመስፋፋት ህልሙን እውን ለማድረግና ቀሪ […]

The post ህወኃት ፀገዴ ላይ ያካሄደው ስብሰባ ከሸፈ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ጥር ፲፰(አስራ ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ጋዜጠኛ መሳይ መኮንን እና ጋዜጠኛ ፋሲል የኔዓለም  የኢህዴግን መንግስት በትጥቅ ትግል ለመፋለም ብረት ያነሱ  የኢትዮጰያ ተቃዋሚዎችን እንቅስቃሴ በዓይን ለማየት እንዲሁም ስለ ኢትዮጰያና ኤርትራ የወደፊት ግንኙነት የኤርትራ ባለስልጣናትን ቃለ ምልልስ ለማድረግ ወደ ኤርትራ ያቀኑት ከሶስት ሳምንታት በፊት መሆኑ ይታወቃል። ፋሲልና መሳይ ባለፉት ሶስት ሳምንታት የኤርትራ ቆይታቸው የሄዱበትን ዓላማ …

ጥር ፲፰(አስራ ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በትናንቱ የአንድነት ሰላማዊ ሰልፍ ላይ በፖሊሶች ከፍተኛ ብትር ያረፈበትና የአካል ጉዳት የደረሰበት ጋዜጠኛ ስለሽ ታሞ በተኛበት ከኢሳት ጋር ባደረገው አጭር ቆይታ ትናንት እንደሱ የከፋ በትር ላረፈባቸው የትግል አጋሮቹ እና ለለውጥ ሀይሎች በሙሉ፦<< አይዟችሁ!እንበርታ! መብታችንን ለማስከበር ከምናደርገው ትግል በፍጹም ወደ  ሁዋላ እንዳንል፤ 2007 የለውጥ ዓመታችን ነው”ሲል መልእክት አስተላልፏል። …

ጥር ፲፰(አስራ ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-መጪውን ምርጫ ተከትሎ ራዲዮ ፋና “ሞጋች” በተሰኘ ፕሮግራሙ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎችን ለውይይት በመጋበዝ በተለይም አመጽ ቀስቃሾች መሆናቸውን በሚያሳጣ መልኩ ፕሮግራሞችን ሲለቅ ቆይቷል። ባለፈው ሳምንት የአንድነት አመራሮችን- ከድርጅቱ ካፈነገጡት ከነትእግስቱ አወል ቡድን ጋር በማከራከር  ለህብረተሰቡ አንድነቶች የተከፋፈሉ ናቸው የሚል መል እክት በስፋት ያስተላለፈው ራዲዮ ፋና፤  ሀሙስ እና አርብ …

ጥር ፲፰(አስራ ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ትብብሩ ባወጣው አስቸኳይ መግለጫ ፤ገዥው ፓርቲ  በአንድነት የውስጥ ጉዳይ ገብቶ የሚፈፅመውን ደባ ለመቃወም ሰልፍ በወጡ የአንድነት አመራሮች፣ አባላት፣ ደጋፊዎችና በፓርቲው ጽህፈትቤት ፊት ለፊት በሚገኘው ቤተ ክርስትያን አካባቢ በነበሩ አዛውንቶቸ ላይ  ሳይቀር ድብደባ በመፈጸም ፤ጭካኔውን ዳግመኛ አሳይቶናል ብሏል። ትብብሩ ጠርቶት በነበረው የአዳር ሰላማዊ ሰልፍ ላይ የተወሰደውን ዘግናኝ እርምጃ …

#‎Ethiopia‬ ፖሊስ የህዝብነው ያሉ አንደበቶች በሀይል በትር እንዲዘጉ ተደረገ የኢትዮጵያ ፖሊሶች ለተቀጠሩለት ህገ መንግስት ሳይሆን ለአዛዦቻቸው ታማኝነታቸውን ዳግም አረጋገጡ ከነፍሰጡር ሴት እስከ ሽማግሌና አሮጊት የበቀል እርምጃ መብቴን ያስከብርልኛል ባሉትና በተማመኑበት ፖሊስ ተወሰደባቸው ::

phpBB [video]

በሙስሊም ወገኖቻችን ላይ የሃሰት ምስክርነት የሰጠው ግለሰብ ታወቀ:: Minilik Salsawi
Image
ይህ በፎቶው ላይ የምትመለከቱት ወጣት ሄኖክ ተስፋዬ ይባላል፡፡ ሁልጊዜ አርብ በመስጊዶች እየተገኘ ንፁሀን የእስልምና እምነት ተከታዮችን በሀሰት ውንጀላ የሚያሳስር የወያኔ ጆሮ ጠቢ ሲሆን የሰማያዊ ፓርቲ አባል የሆነችውን ወጣት ወይንሸት ሞላን የእስልምና እምነት ተከታዮች ላይ የሚደርሰውን ግፍ ለመከታተል በሄደችበት ወቅት ፀጉሯን ጨምድዶ ከፎቅ ላይ እየጎተተ በማውረድ ከፖሊሶች ጋር በመሆን ከፍተኛ ድብደባ አድርሶባታል፡፡

በወቅቱ በእስልምና እምነት ተከታዮች ላይ ለደረሰው ድብደባና ስቃይም ተጠያቂ የሆነ ሰው ነው፡፡ይህ ወጣት በብዙ የእስልምና እምነት ተከታዮች ላይ በሀሰት ምስክርነት በፍርድ ቤት የሰጠ ሲሆን በአሁኑ ወቅትም መንግስት ሰማያዊ ፓርቲን ለማፍረስ እየሰራው ባለው ሴራ የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ነን በማለት ፓርቲው እንደተከፋፈለ ለማስመሰል ከባልደረቦቹ ጋር ስልጠና እየወሰደ መሆኑ ታውቋል፡፡
Image

የፕሮግራም መግለጫ

ወደ 98 ሚሊየን የሚጠጋ ሕዝብ ባላት ኢትዮጵያ አማርኛ ብሔራዊ የሥራ ቋንቋ ነው፡፡ በቅርብ የተካሄዱ የቅኝት ጥናቶች እንደሚያሳዩት አዋቂ በሚባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ካለው ሕዝቧ አንድ አምስተኛ የሚሆነው የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያን (የቪኦኤን) ሥርጭቶች ያዳምጣል፡፡ ይህ ቁጥር ቪኦኤ በዓለም ዙሪያ ከሚያሠራጭባቸው ቋንቋዎች ሁሉ ጋር ሲነፃፀር ግዙፍ ከሚባሉት የአድማጭ ብዛት አንዱ ነው፡፡

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ ከሚያሠራጨው የ60 ደቂቃ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች በተጨማሪ ከሰኞ እስከ ዐርብ ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ 1 ሰዓት ተኩል በአማርኛ የሚተላለፍ የግማሽ ሰዓት ሥርጭት በ1431 መካከለኛ ሞገድ ላይ አለው፡፡

የቪኦኤ የአማርኛ ፕሮግራሞች በተጨማሪም በናይል ሳት ይተላለፋሉ፡፡

ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና

ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና

ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ

ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት

ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)

ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና

ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡

ለሁሉም የዕድሜ ክልሎች የታሰቡት የሣምንቱ የመጨረሻ ቀናት ዝግጅቶቻችን የሃሣብ ማንሸራሸሪያ መድረኮችንና የመዝናኛ ቅንብሮችን ያካተቱ ናቸው፡፡

የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ በአሜሪካ መንግሥት በጀት የሚንቀሣቀሱ ትክክለኛና ተዓማኒነት ያላቸውን ዜናዎች እንዲሁም ሰፋፊ ፕሮግራሞችን እያደራጀ በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በሞባይል መሣሪያዎችና በኢንተርኔት በ45 የዓለማችን ቋንቋዎች የሚያሠራጭ ዋና መቀመጫው ዋሺንግተን ዲሲ የሆነ የዜና ተቋም ነው፡፡

ቪኦኤ በአማርኛ በሣምንት የዘጠኝ ሰዓት ተኩል ሥርጭት ያስተላልፋል፡፡

-ከመጭው የኑሮ ውድነት ጉዳት ለመዳን በጋራ ተነስተን ይህንን ወንበዴ መንግስት ማፍረስ ይጠበቅብናል::
Minilik Salsawi የወያኔው መንግስት ለግሉ ዘርፍ ያለው አመለካከት ደካማ መሆኑ እና ከፖለቲካ ባለስልጣናት ጋር ቁርኝት ያላቸው ነጋዴዎች ለመክበር የሚያደርጉት ሩጫ የህዝቡን የኑሮ ውድነት ጣራ እንዲነካ አድርገውታል::እንዲሁም የኢኮኖሚ ውንብድና በሃገሪቱ ላይ እየተፈጸመ ነው::የስራ አጦች ቁጥር መጨመር ሃገሪቱን የወንጀለኞች መናኸሪያ እያደረጋት ነው::በአገሪቱ የተንሰራፋው የሙስና እንቅስቃሴ ዋነኛው የኢኮኖሚው ማነቆ ከመሆኑም በላይ የፍትህ እና የንግድ ስርኣቱ መላሸቅ የኢኮኖሚ ቁጥጥሩን ስላ ላላው ለዋጋ ንረቱ መንስኤ ናቸው::

በአላቂ እቃዎች ላይ ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ንረት ይከሰታል በሃገር ውስጥ ምርቶች ላይም ከፍተኛ የሆነ ጭማሪ በሚቀጥለው አንድ አመት ይመጣል የግሉ አምራች ዘርፍ ጥሬ እቃዎችን ወደ ሃገር ውስጥ በሚያስገባበት ጊዜ የተወሰነ የቀረጥ ክፍያ አለመኖሩ እና የመንግስት ባለስልጣናት እንዳሰኛቸው በየጊዜው እየቀያየሩ የህገር ውስጥ ምርቶች እንዲጎዱ የማኑፋክቸሪውም ዘርፍ እንዲዳከም በማድረግ ችግር እንዲፈጠር አድርገዋል::

የባንኮችን መዳከም የስራ አጥነትን የስደትን የፖለቲካ ተጽእኖን የህዝቡን ምሬት ለመረዳት ለማሻሻል ምንም የማይሰራው የወንበዴዎች ስብስብ ባለስልጣኑ በሞኖፖል ንግዱን ይዞታል የውጪ ዜጎች ህገወጥ የኢኮኖሚ ስርኣት ዘርግተዋል ከፍተኛ ብዝበዛ በሃገሪቱ ምጣኔ ሃብት ላይ እየተደረገ ነው::ሕዝቡ ዳግም ወደ ኢኮኖሚያዊ ጉዳት እያዘገመ መሆኑን አውቆ በጋራ በመነሳት ይህንን ወንበዴ መንግስት መጣል ያለበት መሆኑን መገንዘብ ሲኖርበት ለመጭው ትውልድ ከወንበዴዎች የጸዳች ሃገር የማስረከብ የዜግነት ግዴታ አለብን::

ራሱን የሱዳን ሰፊ ብሔራዊ አገር አቀፍ ግንባር ያለው በዛያሉ ፓርቲዎችን የወጣቶችድርጅቶችን እንዲሁም ታዋቂ ግለሰቦችንያቀፈው የሰብስቦች ግንባር(ንቅናቄ) ፕሬዚዳንት አሊሐሰን አሕመድ ሐሰኔይ በተለያዩ የምዕራብ አውሮፓ መዲናዎች በመዘዋወር

ኢትዮጵያውያን በዱባይ ማራቶን ከ1ኛ እስከ 10ኛ በመግባት እጅግ አመርቂ ድል አስመዝግዋል፣ የብር ሽልማትም አግኝተዋል። በዓለም አቀፍ የቢስክሌት ውድድር ኢትዮጵያዊው አበረታች ውጤት አምጥቷል። የዓለማችን ኮከብ ክሪስቲያኖ ሮናልዶ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል። በኤፍ ኤ ካፕ ውድድር ቸልሲና ማንቸስተር ሲቲን ጨምሮ ኃያላኑ በትንንሾቹ ጉድ ሆነዋል።

የአሜሪካ ሕዝብን ደሕንነት ለመጠበቅ ዋሽግተኖች ሰሞኑን ያደረጉት አብዛኛ ዜጎቻቸዉን ከየመን ማስወጣት ነዉ።የመኖች የት ይሒዱ?አደባባይ ወጡ።ሁቲን በመቃወምና በመደገፍ።የመን ቀይ ባሕርን፤የአደን ባሕረ-ሰላጤና አረቢያ ባሕር ይገናኙባታል።ከሁለት ሺሕ ኪሎ ሜትር የሚበልጥ የባሕር ጠረፍ አላት።ጥንታዊናት ሰፊ ።ግን ከአረብ ሐገራት ሁሉ ደሐ

በሰሜን ፈረንሳይ የወደብ ከተማ ካሌ የሠፈሩ በሺዎች የሚቆጠሩ ተገን ጠያቂ ስደተኞች የኑሮ ሁኔታ ኢሰብዓዊ ነው ሲል የመብት ተሟጋቹ ድርጅት «ሂውመን ራይትስ ዎች» ወቀሰ። ድርጅቱ ሰሞኑን ባወጣው ዘገባ እንዳስታወቀው፣

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) ትናንት በአዲስ አበባ ሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፍ ጠርቶ የነበረ ሲሆን፣ የፓርቲው አባላት እና ደጋፊዎች ሰልፍ ለመዉጣት በዝግጅት ላይ እንደነበሩ በፌዴራል ፖሊስ የኃይል ተግባር

ብሪታንያዊው የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ዶክተር ማርቲን ሂል በ71 ዓመታቸው አረፉ፣ ባለፈው ዓርብ በለንደን ሥርዓት ቀብራቸው የተፈፀመው ማርቲን ሂል በዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ፣ አምነስቲ

(ሔኖክ ሰለሞን) በእነ አቶ በላይ የሚመራው የአንድነት ፓርቲ ቡድን በህገ ወጥ መንገድ ሊያካሂድ የነበረው ሰልፍ መበተኑን የአዲስ አበባ ኮሙኒኬሽን ጉዮች ቢሮ አስታወቀ አዲስ አበባ፣ (ኤፍ.ቢ.ሲ) በእነ አቶ በላይ ፈቃዱ የሚመራው አንድነት ለዴሞክራሲና  ለፍትህና ፓርቲ ዛሬ በህገ ወጥ መንገድ ሊያካሂድ የነበረው ሰልፍ መበተኑን የአዲስ አበባ ኮሙኒኬሽን ጉየዮች ቢሮ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አስታወቀ ፓርቲው ለሰልፉ ከከተማ መስተዳደሩ በህጋዊ መልኩ ፈቃድ ሳያገኝ ነው፣ ሰልፉን ቀበና አከባቢ በሚገኘው ቢሮው ለማድረግ መሞከሩን ነው ቢሮው የገለፀው። ፖሊስ ህጉን በተከተለ መንገድ ሰልፉን ለማስቆም ቢሞክርም አንዳንድ የፓርቲው አበላት በፖሊስ ላይ  አምባጓሮ ለማስነሳት ሞክረው ነበር ብለዋል የቢሮው ሃላፊ ወይዘሮ ፍሬሀይወት አያሌው። ይሁንና ፖሊስ በትአግስት ሰልፉን ለመበተን መቻሉን ገልፀዋል። በሰልፉ ለመሳተፍ ከሞከሩት ውስጥ የታሰረ የፓርቲው አባል እንደሌለም አስታውቀዋል። የአስተዳደሩ ከንቲባ ጽህፈት ቤት ባሳለፍነው ሳምንት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ቡድኑ ሰላማዊ ሰልፉን እንዳያካሂድ የተከለከለው ሰለማዊ ሰልፍ ሲካሄድ መሟላት ያለበትን አስፈላጊ ቅጽ ባለሟሟላቱ መሆኑ ተገልዖ ነበር። ቅፁ የሚጠይቃቸው በሰልፉ ላይ የሚያዙ መፈክሮችን እና ሰልፉ ከየት ተነስቶ የት እንደሚጠናቀቅ የሚገልፁ መረጃዎችን ጨምሮ ሌሎች መሟላት የሚገባቸውን የሰላማዊ ሰልፍ ማካሄጃ መስፈርቶችን አንዳላማላም በመግለጫው መጠቀሱ የሚታወስ ነው። ********* ምንጭ፡- ፋና፣ ጥር 17፣ 2007 — — More from Horn Affairs Amharic‘የእነበላይ ፍቃዱ አንድነት’ መግለጫ:- ‹‹የምርጫ ቦርድ ታሪካዊ ወንጀል እየፈፀመ ነው››መኢአድ – ቦርዱ የሰጠኝን የቤት ስራ የጨረስኩ በመሆኔ የምጠራው ጉባኤ የለምየነትዕግስቱ አወል የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ጠቅላላ ጉባዔ ተካሄደየአንድነት […]

በአቶ ትእግስቱ አወሉ የሚመራው የአንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤውን ባለፈው ቅዳሜ በቶፕ ቪው ሆቴል አካሂዷል። በጠቅላላ ጉባኤው 239 አባላት ተጠርተው 193ቱ ተገኝተዋል። ይህም ከግማሽ በላይ በመሆኑ ጠቅላላ ጉባኤ ማካሄዳቸውን በጉባኤው ሊቀመንበር ሆነው የተመረጡት አቶ ትዕግስቱ አወሉ ተናግረዋል። ሶስት የፓርቲው አባላት ማለትም አቶ ትዕግስቱ አወል፤ አቶ ጋሻው አሰፋና አቶ ደረጄ ሚሊዮን ለፓርቲው ፕሬዝዳንትነት በእጩነት ቀርበዋል፡፡ ከአዳማ የፓርቲውን ቅርንጫፍ በመወከል የተገኙት አቶ ጋሻው አሰፋ ከውድድሩ ራሳቸውን ያገለሉ ሲሆን ሁለቱ እጩዎች በሚስጥር በተካሄደ የድምፅ አሰጣጥ ተወዳድረዋል፡፡ አቶ ትዕግስቱ አወል ከተሰጠው ድምፅ 136 ሲያገኙ አቶ ደረጄ ሚሊዮን ደግሞ 48 ድምፅ በማግኘታቸው አቶ ትዕግስቱ ፓርቲውን በፕሬዝዳንትነት እንዲመሩ ዳግመኛ ተመርጠዋል፡፡ ጠቅላላ ጉባዔው ለኦዲትና ኢንስፔክሽን የቀረቡለትን 10 እጩዎች አወዳድሮ 7 አባላትን መርጧል፡፡ በተመሳሳይ ለብሔራዊ ም/ቤት አባልነት 57 ዕጩዎች ቀርበውለት በ55ቱ ላይ ድምፅ ሰጥቷል፡፡ የጠቅላላ ጉባኤውን እና አጠቃለይ ውሳኔዎቹን ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ እንደሚያቀርቡም አቶ ትዕግስቱ ተናግረዋል። ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዚህ ጉባኤ ላይ ተወካዩን አልላከም፡፡ በሌላ ወገን ያለው የአቶ በላይ ፈቃዱ ቡድን ደግሞ ምንም አይነት ጠቅላላ ጉባኤ አላካሂድም በሚለው አቋሙ እንደፀና ነው። ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሁለቱ የፓርቲው አመራር ነን የሚሉ ቡድኖች ችግራቸውን በጠቅላላ ጉባኤ ፈተው እንዲመጡ የሰጠው ተጨማሪ የሁለት ሳምንት ጊዜ የፊታችን ማክሰኞ ይጠናቀቃል። ****** More from Horn Affairs Amharicመኢአድ – ቦርዱ የሰጠኝን የቤት ስራ የጨረስኩ በመሆኔ የምጠራው ጉባኤ የለምየነበላይ ፍቃዱ አንድነት ሊያካሂድ የነበረው ሰልፍ በፖሊስ ተበተነ […]

ከተክሌ በቀለ – የአንድነት ፓርቲ ም/ሊቀመንበር ይህ የናንተ ስራ ዉጤት ነዉ። ትናንት የፈሰሰዉ ደም አዲሰ አይደለም። ለነፃነት ከሚንዠቀዠቀዉ የወገን ንፁህ ደም መካከል የሚደመር ሲሆን የምርጫን ቦርድና የሬድዮ ፋናን በአንድነት ፓርቲ ላይ የሚያደርሱትን የማፍረስና ማዳከም እኩይ ድርጊት ለመኮነን በወጡ የፓርቲ አባላትና …

ለህወሓት ማእከላዊ ኮሚቴ፥ ለኢ/ብ/ምርጫ ቦርድ፥ እና ለሬድዮ ፋና Read more »

አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ከምስረታው እስካሁን ለወያኔ ህወሃት ቡድን ትልቅ የራስ ምታት ሆኖ ቆይቷል።በመሆኑም ድርጅቱን ለማፍረስ በተለያዩ ጊዜያት የድርጅቱን አመራሮች በማሰር፣ በመደብድብ፣ ከሀገር በማስደድ፣ በማስፈራራት እና በድርጅቱ ውስጥ ሰርጎ ገቦችን በማስረግ ያላደረገው ሙከራ አልነበረም። ሆኖም ግን አንድነት በቆራጥ አመራሮቹ ፣ አባላቶችና ደጋፊዎች ታጋድሎና መስዋእትነት እስካሁን ህልውናውን ጠብቆ ቆይቷል።  በአሁኑ ሰዓት በኢትዮጵያችን የተከሰተው አገር አቀፍ ቀውስ […]

The post ቢያጥቡት የማይጸዳ ዘረኛ ቡድንን ለማስወገድ ከአንድነት ጋር አንድ እንሁን !! appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.