በምስሉ ላይ ከእቴጌ ጣይቱ ጀረባ ቆመው የሚታዩት የንጉሳዊ ቤትሰብ የቅርብ ዘመድ፤ የአደዋ ጀግና፤ እና የእቴጌ ጣይቱ እስከዕለተ ቀብር ጓደኛ፤ ከጥንቷ ዳሞቴ ማሪያም ከአንኮብር አናት ላይ የሚቀዱት የትውልድ እና የእልፈት አመታቸው በትክክል ያልተመዘገበ በታሪክ ተጽፈው, ነገር ግን በትውልድ የተረሱት አንዴም ያልተዘመረላቸው ታሪካዊ እመቤት ወይዘሮ ቀለሟ አንድአርጌ ይባላሉ። በዚሁ ምስል ላይ ከፊት ለፊት የሚታየው ህጻን ልጅ እያሱ […]

የልጅ እያሱ ዘመነ-መንግስት በቂ የሆነ ዝናብ ወቅቱን ጠብቆ በመጣሉ የአገሬው ገበሬ ከባድ ምርት ያመረተበት የጥጋብ ዘመን ስለነበር “በእያሱ ዳቦ ነው ትራሱ” የሚለውም አባባል ይህን ጊዜ ለማመስገን የተነገረ መሆኑን የተለያዩ የታሪክ ዘገባዎች ላይ አንብቤአለሁ። “በዘውዲቱ ፀጉር ይጎትቱ”…”በተፈሪ የለም ፍርፋሪ”… የሚሉትን አባባሎች …

“በእያሱ ዳቦ ነው ትራሱ” Read more »