ካራቱሪ ኩባንያ ከሰረ መባሉ
በኢትዮጵያ በጋምቤላ ክልል 100 ሺ ሄክታር መሬት ለእርሻ ስራ የተኮናተረዉ የህንዱ ካራቱሪ ኩባንያ መክሠሩን የኢትዮጵያ መንግስት አስታወቀ። ኩባንያው ከተረከበዉ መሬት ያለማው 1,340 ሄክታር ብቻ ነው።
በኢትዮጵያ በጋምቤላ ክልል 100 ሺ ሄክታር መሬት ለእርሻ ስራ የተኮናተረዉ የህንዱ ካራቱሪ ኩባንያ መክሠሩን የኢትዮጵያ መንግስት አስታወቀ። ኩባንያው ከተረከበዉ መሬት ያለማው 1,340 ሄክታር ብቻ ነው።