አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ በደብረማርቆስ ከተማ በዛሬው ዕለት የተቃውሞ ሰልፍ አካሄደ፡፡ አንድነት በዛሬው ዕለት መነሻውን ከደብረማርቆስ ዩኒቨርስቲ መድረሻውን ደግሞ የንጉስ ተክለሀይማኖት ቤተመንግስት ከሚገኝበት ተክለሀይማኖት አደባባይ ያደረገ የተቃውሞ ሰልፍ አካሄዷል፡፡ ፓርቲው ባደረገው የተቃውሞ ሰልፍ ላይ የፓርቲው አባላት፣ ደጋፊዎች እና የደብረማርቆስ ከተማ ነዋሪዎች የተገኙ ሲሆን በሰልፉ ላይ የተገኙት ታዳሚዎችም ምርጫ ቦርድና ገዢው ፓርቲ አንድነትን ለማፍረስ የሸረቡትን ሴራ […]

የኢሕአዲግ አምባገነን መንግስት ፖሊሶች ሴቶችን እና የሰባት ወር እርጉዞችን እንዲሁም የሰባ አመት አዛውንት ደበደቡ፤ ዘረፉ፤ ይህንን አዳምጡ

ጠዋት ላይ የአንድነት ፓርቲ አባላት ላይ የተወሰደው እርምጃ ምንም እንኳ የሚጠበቅ ቢሆንም በጣም ነው ያበሳጨኝ፤ አንደኛ ፖሊሶቹ እና ደህንነቶቹ ሆነ ብለው ለመደባደብ መሄዳቸውን ሳረጋግጥ አንድ መንግስት እነደ ጥጋበኛ ጎረምሳ ዝም ብሎ በረባውም ባልረባውም ምክንያት ዘሎ ለጸብ የሚጋበዝ ከሆነ እንዴት መንግስት ሊሆን ይችላል… እነደዚ የሰው ልጅን እየቀጠቀጡ በስልታን ላይ መቆየትስ ምን ደስታን ይሰጣል… ስል አብዘቼ ለኛ […]

The post አንዳንዱ ቀን አስገራሚ ነው። – አቤ ቶኮቻው appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በዛሬዉ ዕለት ጥር 17 ቀን፣ 2007 ዓ.ም. በተደረገዉ ሰላማዊ ሰልፍ፤ በአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አመራር አባላትና ደጋፊዎች ላይ የደረሰዉን ዘግናኝ ድብደባ፣ እስርና እንግልት በጥብቅ እንቃወማለን። የመንግሥት አስተዳደር ወይም ህግ አለ በሚባልበት አገር እጅግ በጣም በሚዘገንን ሁኔታ በሰላማዊ ሰልፈኞች ላይ የደረሰው ድብደባ የተጀመረዉን ሰላማዊ ትግል ሙሉ ለሙሉ ለማስቆም የታለመ ነዉ ብለን አናምናለን። አገዛዙ አንድነት ፓርቲን እንደ […]

(ኢ.ኤም.ኤፍ) በቅርቡ የህወሃት 40ኛ አመት ሲከበር፤ በርካታ የኪነ ጥበብ ሰዎች የተደረገላቸውን ግብዣ ተቀብለው ወደ ትግራይ ማምራታቸው ይታወሳል። ሁሉም አርቲስት ግን… ፖለቲካዊ ይዘት ያለውን ጉዞ አልተቀበለም። ሁሉም የየራሳቸው ምክንያት ሊኖራቸው ይችላል። ህዝቡ ወደ ደደቢት የሄዱትን ያወገዘውን ያህል ጥሪውን ሳይቀበሉ የቀሩትንም ማመስገን ይገባው ነበር። ወደ ደደቢት ካልሄዱት መካከል፤ እነአብርሃም ወልዴ፣ እነጆሲ፣ ላፎንቴን፣ ደረጄ ኃይሌ፣ ሰይፉ ፋንታሁን እና […]

The post ገጣሚ ታገል ሰይፉ ወደ ደደቢት ያልሄደው አላማውን በመቃወም እንደነበር ገለጸ (ከአስገራሚ ትንታኔ ጋር) appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በመጀመርያ ዶክተር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል የህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ (ህወሃት) ደጋፊና ተደጋፊ የኪነጥበብ ባለሙያዎችን በሙሉ ጠሯቸው። ሰበሰቧቸው። እንዲህም አሏቸው። “ወደ ደደቢት አብራችሁን ትሄዳላችሁ፤ እዛ እንደደረሳችሁም አመጣጣችንንና አካሄዳችንን በደንብ አድርጋችሁ ታጤናላችሁ። ከዚያ ስትመለሱ ሁሉንም ነገር ለህዝቡ ትናገራላችሁ።…” በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የሃገር መሪ ሆነው የሚሰሩት እኝህ ሰው መልዕክታቸውን በዚህ አላበቁም። አይናቸውን ፈጠጥ፤ ጉሮሯቸውንም ጠረግ-ጠረግ አደረጉና […]

በዛሬዉ ዕለት ጥር 17 ቀን፣ 2007 ዓ.ም. በተደረገዉ ሰላማዊ ሰልፍ፤ በአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አመራር አባላትና ደጋፊዎች ላይ የደረሰዉን ዘግናኝ ድብደባ፣ እስርና እንግልት በጥብቅ እንቃወማለን። የመንግሥት አስተዳደር ወይም ህግ አለ በሚባልበት አገር እጅግ በጣም በሚዘገንን ሁኔታ በሰላማዊ ሰልፈኞች ላይ የደረሰው ድብደባ የተጀመረዉን ሰላማዊ ትግል  ሙሉ ለሙሉ ለማስቆም የታለመ ነዉ ብለን አናምናለን። አገዛዙ አንድነት ፓርቲን እንደ […]

The post ሰላማዊ ትግላችን በምርጫ ቦርድ ህገ-ወጥ ውሳኔና በአገዛዙ የኃይል ርምጃ አይቀለበስም! appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የፕሮግራም መግለጫ

ወደ 98 ሚሊየን የሚጠጋ ሕዝብ ባላት ኢትዮጵያ አማርኛ ብሔራዊ የሥራ ቋንቋ ነው፡፡ በቅርብ የተካሄዱ የቅኝት ጥናቶች እንደሚያሳዩት አዋቂ በሚባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ካለው ሕዝቧ አንድ አምስተኛ የሚሆነው የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያን (የቪኦኤን) ሥርጭቶች ያዳምጣል፡፡ ይህ ቁጥር ቪኦኤ በዓለም ዙሪያ ከሚያሠራጭባቸው ቋንቋዎች ሁሉ ጋር ሲነፃፀር ግዙፍ ከሚባሉት የአድማጭ ብዛት አንዱ ነው፡፡

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ ከሚያሠራጨው የ60 ደቂቃ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች በተጨማሪ ከሰኞ እስከ ዐርብ ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ 1 ሰዓት ተኩል በአማርኛ የሚተላለፍ የግማሽ ሰዓት ሥርጭት በ1431 መካከለኛ ሞገድ ላይ አለው፡፡

የቪኦኤ የአማርኛ ፕሮግራሞች በተጨማሪም በናይል ሳት ይተላለፋሉ፡፡

ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና

ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና

ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ

ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት

ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)

ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና

ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡

ለሁሉም የዕድሜ ክልሎች የታሰቡት የሣምንቱ የመጨረሻ ቀናት ዝግጅቶቻችን የሃሣብ ማንሸራሸሪያ መድረኮችንና የመዝናኛ ቅንብሮችን ያካተቱ ናቸው፡፡

የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ በአሜሪካ መንግሥት በጀት የሚንቀሣቀሱ ትክክለኛና ተዓማኒነት ያላቸውን ዜናዎች እንዲሁም ሰፋፊ ፕሮግራሞችን እያደራጀ በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በሞባይል መሣሪያዎችና በኢንተርኔት በ45 የዓለማችን ቋንቋዎች የሚያሠራጭ ዋና መቀመጫው ዋሺንግተን ዲሲ የሆነ የዜና ተቋም ነው፡፡

ቪኦኤ በአማርኛ በሣምንት የዘጠኝ ሰዓት ተኩል ሥርጭት ያስተላልፋል፡፡

በተለያዩ መንገዶች ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ሃገራት ለሥራ የሚሄዱ ኢትዮጵያውን ልዩ ልዩ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች እንደሚፈፀምባቸው ተደጋግሞ ሲነሳ ቆይቷል ።

የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር አብሮ ስለመስራትና ሌሎቹም ትብብሩን እንዲቀላቀሉ በየጊዜው የሚወተውተው አገራችን በዚህ ዘመን በማይመጥን አምባገነንና የጭካኔ ስርዓት ውስጥ የምትገኝ መሆኑን በመረዳቱ ነው፡፡ ይህ የህወሓት/ኢህአዴግ አምባገነንና ጨካኝ ስርዓት ህዳሩ 27/28 2007 ዓ.ም የአዳር ሰላማዊ ሰልፍ ላይ በወጡት አመራሮቻችን፣ አባላቶቻችን፣ ደጋፊዎቻችንና በየጎዳናው የተገኙት ንፁሃን ላይ ከፍተኛ ድብደባና የጅምላ እስር በመፈፀም ስርዓቱን ለመታገል የተነሳነበትን አላማ ትክክለኝነት አረጋግጦልናል፡፡ በዛሬው […]

ፓርቲያችን አንድነት ገዥው ፓርቲ፣ ምርጫ ቦርድና የገዥው ፓርቲ ልሳን በመሆን እያገለገሉ ያሉ ሚዲያዎች በመተባበር ከምርጫ ለማስወጣትና ተለጣፊ አንድነት ለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት በመቃወም የተቃውሞ ሰልፍ መጥራቱ የሚታወቅ ነው፡፡ የተቃውሞ ሰልፉን ጥር 17 ቀን 2007 ዓ.ም እንደምናከናውን ለአዲስ አበባ መስተዳድር ብናሳውቅም መስተዳድሩ በ12 ሰዓት ውስጥ በፅሁፍ ምላሽ መስጠት ባለመቻሉ ሰልፉ እውቅና አለው፡፡ መስተዳድሩ ግን የተጣለበትን ሃላፊነት ከመወጣት […]

ሰልፈኞቹ ቀበና ከሚገኘው የአንድነት ጽ/ቤት መንቀሳቀስ እንደጀመሩ የታጠቁ ፖሊስና የደህንነት ሃይሎች ከፍተኛ ድብደባ አድርሰዋል፡፡ የአንድነት በርካታ አባላት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል፡፡ ሰልፈኞቹ ቀበና ከሚገኘው የአንድነት ጽ/ቤት መንቀሳቀስ እንደጀመሩ የታጠቁ ፖሊስና የደህንነት ሃይሎች ከፍተኛ ድብደባ አድርሰዋል፡፡ የአንድነት በርካታ አባላት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል፡፡ የሚሊዮኖች ድምጽ ዋና አዘጋጅ አቶ ስለሺ ሃጎስ እጅግ በጣም ተጎዷቷል። ሴቶች እህቶቻችን እይተደበደቡም […]

‹‹የሰላም በሮች ሲዘጉ የአብዮት በሮች ይከፈታሉ››
መግቢያ መውጫ አሳጥቶ፤ የወንድ በር እንኳን ለመስጠት ፈቃደኛ ሳይሆን በማን አለብኝነትና በትምክህት ስነልቦና ተወጥሮ በአፈና ጅራፉ ሲገርፈን ፀጥ ብለን የምናይበት የፈሪ ልብ፤ መጠን ያለፈውን የጭቆና ቀንበር የምንሸከምበት ጫንቃ የለንም፡፡
አዎን ኢህአዴግ የደም መስዋዕትነት የከፈልኩበትን ስልጣን በቀላሉ አለቅም በሚል የሞት የሽረት ትግል እንደሚያደርግ ሁሉ እኛም ጓዶቻችን የታሰሩበትን ትግል እና ፓርቲ ወደጎን ትተን የትም አንሄድም፡፡ አንዱአለም አራጌ፣ የሺዋስ አሰፋ፣ ሀብታሙ አያሌው፣ አብርሀ ደስታ፣ አግባው ሰጠኝ እና ሌሎቹም የታገሉለትን አላማ ከግብ ሳናደርስ ወደኋላ ማለት የለም፡፡
ትግሉ ሰላማዊ እና ሰላማዊ ብቻ እንዲሆን ከአንድ ወገን ብቻ (ከተቃዋሚዎች በኩል) እየተደረገ ያለውን ጥረት ኢህአዴግ እንደፈሪነት እየቆጠረው በትዕቢት ተወጥሮ ያስራል ይገላል፡፡ ነገም ኢህአዴግ ከዚህ የተለየ ነገር አያደርግም፡፡
ፓርቲያችን አንድነትን ለጀሌዎችህ ስትሰጣቸው እጃችንን አጣጥፈን ዝም ብለን አናይህም በሚል ነገ የአንድነት አባላቶች እና ደጋፊዎች ሰልፍ ሲወጡ ወያኔ እንደለመደው ያስራል፡፡
ዛሬ በልሳኑ ኢቲቪ/ኢቢሲ ደግሞ ሰማያዊ ምርጫው ሰላማዊ እንዳይሆን እሰራለሁ አመፅንም እጠራለሁ ብሏል ሲል በሬ ጥጃ ወለደ ዲስኩሩን ደስኩሯል፡፡
አንድነትን ለእነ ትዕግስቱ አወሉ ሰጥቼ እውነተኛ አመራሮቹንም አስሬ አፈርሰዋለሁ፤ ሰማያዊን ደግሞ አመፅ ሊጠራ ነው በሚል ፓርቲውን አግዳለሁ አመራሮቹንም አስራለሁ በሚል ስሌት እየሰራ እንደሆነ ከመቼውም ጊዜ በላይ ግልፅ ሆኗል፡፡
እንግዲያው ፓርቲዎችን ከዘጋ፣ ህጋዊ አመራሮችንም ካሰረ እና ሰላማዊውን መንገድ ከዘጋው የኢትዮጲያ ፖለቲካ መልኩን ይቀይራል፡፡
ጓዶቹ የታሰሩለትን ፓርቲ፣ አላማ እንዲሁም ትግል ወደጎን ትቶ የሚሄድ የለምና አሁን ትግሉ ሞትን ፊት ለፊት የመጋፈጥ እና ነፃነትን የመሻት ነው፡፡ ‹‹የሰላም በሮች ሲዘጉ የአብዮት በሮች ይከፈታሉ›› እንዲል ጋዜጠኛው ነቢዩ፡፡

አንለያይም ሞትም ቢመጣ!!!
‪#‎እናቸንፋለን‬ Eyasped tesfaye

የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አንድነት የ23 ወረዳዎች የአዲስ አበባ መዋቅር የበራሪ ወረቀት ቅስቀሳቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል ፡፡የአዲስ አበባ ምክር ቤት በፓርቲው ብሔራዊ ምክር ቤት የተወሰነውን የማይቀለበስ ውሳኔ በማፅቅ አባላቱ ወደ ተግባር እንዲገቡ ባስተላለፈው መመሪያ በተጠንቀቅ የነበሩት 23ቱ ወረዳዎች በእኩል ሰዓት ቅስቀሳቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል፡፡የአዲስ አበባ አባላት የተዘጋጀውን በራሪ ወረቀት ምክር ቤቱ ስብሰባ ከመግባቱ በፊት በየወረዳው አሰራጭተው የምክር […]

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ በነገው እለት በተለያዩ ከተሞች የተቃውሞ ሰልፍ እንደሚያካሄድ ይታወቃል፡፡ በዛሬው እለት ፓርቲው በደብረማርቆስ ከተማ ነገ ለሚያደርገው ሰላማዊ ሰልፍ ቅስቀሳውን አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ የደብረማርቆስ ህዝብ በቅስቀሳው ወቅት ጥሩ ግብረ-መልስ እየሰጠን ይገኛል፡፡ በነገው እለት ገዢው ፓርቲ አንድነትን ለማፍረስ የሸረበውን ሴራ እንደሚያወግዝ እየገለፀልን ይገኛል፡፡ በተመሳሳይ በአዲስ አበባ ፣ በከምባ ወረዳ፣ በሸዋሮቢትና ጂንካ በተመሳሳይ ሰዓት የተቃውሞ ሰልፍ […]

የፕሮግራም መግለጫ

ወደ 98 ሚሊየን የሚጠጋ ሕዝብ ባላት ኢትዮጵያ አማርኛ ብሔራዊ የሥራ ቋንቋ ነው፡፡ በቅርብ የተካሄዱ የቅኝት ጥናቶች እንደሚያሳዩት አዋቂ በሚባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ካለው ሕዝቧ አንድ አምስተኛ የሚሆነው የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያን (የቪኦኤን) ሥርጭቶች ያዳምጣል፡፡ ይህ ቁጥር ቪኦኤ በዓለም ዙሪያ ከሚያሠራጭባቸው ቋንቋዎች ሁሉ ጋር ሲነፃፀር ግዙፍ ከሚባሉት የአድማጭ ብዛት አንዱ ነው፡፡

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ ከሚያሠራጨው የ60 ደቂቃ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች በተጨማሪ ከሰኞ እስከ ዐርብ ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ 1 ሰዓት ተኩል በአማርኛ የሚተላለፍ የግማሽ ሰዓት ሥርጭት በ1431 መካከለኛ ሞገድ ላይ አለው፡፡

የቪኦኤ የአማርኛ ፕሮግራሞች በተጨማሪም በናይል ሳት ይተላለፋሉ፡፡

ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና

ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና

ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ

ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት

ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)

ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና

ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡

ለሁሉም የዕድሜ ክልሎች የታሰቡት የሣምንቱ የመጨረሻ ቀናት ዝግጅቶቻችን የሃሣብ ማንሸራሸሪያ መድረኮችንና የመዝናኛ ቅንብሮችን ያካተቱ ናቸው፡፡

የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ በአሜሪካ መንግሥት በጀት የሚንቀሣቀሱ ትክክለኛና ተዓማኒነት ያላቸውን ዜናዎች እንዲሁም ሰፋፊ ፕሮግራሞችን እያደራጀ በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በሞባይል መሣሪያዎችና በኢንተርኔት በ45 የዓለማችን ቋንቋዎች የሚያሠራጭ ዋና መቀመጫው ዋሺንግተን ዲሲ የሆነ የዜና ተቋም ነው፡፡

ቪኦኤ በአማርኛ በሣምንት የዘጠኝ ሰዓት ተኩል ሥርጭት ያስተላልፋል፡፡

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ በነገው እለት በተለያዩ ከተሞች የተቃውሞ ሰልፍ እንደሚያካሄድ ይታወቃል፡፡ በዛሬው እለት ፓርቲው በደብረማርቆስ ከተማ ነገ ለሚያደርገው ሰላማዊ ሰልፍ ቅስቀሳውን አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ የደብረማርቆስ ህዝብ በቅስቀሳው ወቅት ጥሩ ግብረ-መልስ እየሰጠን ይገኛል፡፡ በነገው እለት ገዢው ፓርቲ አንድነትን ለማፍረስ የሸረበውን ሴራ እንደሚያወግዝ እየገለፀልን ይገኛል፡፡ በተመሳሳይ በአዲስ አበባ ፣ በከምባ ወረዳ፣ በሸዋሮቢትና ጂንካ በተመሳሳይ ሰዓት የተቃውሞ ሰልፍ […]

The post ሰበር ዜና – የአንድነት አባላቶች እስር ቀጥሏል:: በአዲስ አበባ – ደብረማርቆስ – በሸዋሮቢት: በጋሞ ጎፋ ከተማ ቅስቀሳው ተጧጡፏ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ራሱን ፔጊዳ ማለትም «በምዕራባውያን ሃገራት የእስልምና መስፋፋት ተቃዋሚ የአውሮጳ አርበኞች» ብሎ የሚጠራው ቡድንን በመቃወም ዛሬ በጀርመን ፍራንክፉርት ከተማ ትዕይንተ-ሕዝብ ተካሂዷል።

የደቡብ ሱዳን ገዢ ፓርቲ ፣ የሱዳን ሕዝብ ነፃ አውጪ ንቅናቄ፣ «ኤስ ፒ ኤል ኤም» ተቀናቃኝ አንጃዎች ባለፈው ረቡዕ የሥልጣን መጋራት ስምምነት መፈራረማቸው ይታወሳል። ይኸው በገዢ ፓርቲ ውስጥ የተፈጠረውን ልዩነት ለማብቃት እንደሚረዳ የሀገሪቱ ሕዝብ ተስፋ አድርጓል።

ማስረሻ ማሞ

እኤአ ጁላይ 10/2010 ጠዋት፤ ግማሽ ሰው ግማሽ ሰካራም ኾኜ ከእንቅልፌ ነቃሁ። ጭንቅላቴ በምሳር እንደተፈለጠ እንጨት ውስጡ ብርግድ ብሎ ደርቋል። የኾነ ነገር ጠጥቼ ራስ-ካላደረግኹት፤ ከፍላጩ የሚወጣው ስንጣሪ ቀኑን ሙሉ ሲረብሸኝ እንደሚውል አስቤ እንደ መጋዣ እየተጎተትሁ ተነሳሁ። መገለጥ ያቃታቸውን ዐይኖቼን በአይበሉባዬ ጨምቄ ዞር ስል ተስፋለም ወልደየስ ጧ ብሎ ተኝቷል። የቀኝ እጁ ከአልጋው ጠርዝ ላይ ከርፈፍ ብሏል። ግማሽ ፊቱ በብርድ ልብስ ተሸፍኗል። አተኛኘቱ አስቀናኝ። ልክ እንደ ሕጻን ልጅ ያለበትን አያውቅም። አእምራቸው በክፋት ያልተሞላ ሰዎች ብቻ ይመስሉኛል እንዲዘህ የሕጻን ልጅ እንቅልፍ መተኛት የሚችሉት። ተስፋለም አልጋ ላይ ሳይኾን የኾነ ደመና ላይ የተንሳፈፈ ይመስላል።
ይኼን የመሰለ ሰላማዊ የኾነ እንቅልፍ የተኛ ሰላማዊ ልጅ፤ ከእንቅልፉ እንዳለቀሰቅሰው ብዬ በሩን በቀስታ ከፍቼ ወጣሁ። ለነገሩ በሩ ከዚህ በፊት ኢትዮጵያ ውስጥ ከማውቃቸው ሳይነኩ በቋቋታ ከሚያሳብቁ በሮች የተለየ ነው። ቋ የለ፤ ሲጥ የለ ማንንም ሳይረብሽ ተዘጋ። ሳሎኑን በረጅም እግሮቼ ሁለቴ አጠፍኩት። ራሴን ፍሪጅ ውስጥ አገኘሁት። ቀዝቃዛውን ውኃ ከእነ ጆጉ ጠመድሁት። ጉሮሮዬን ቸሰሰሰሰሰሰ እያደረገው ሲወርድ ኤርታሌ ላይ ዘላለማዊ በረዶ የወረደበት የሚመስል ዐይነት ድምፅ ጭንቅላቴ ውስጥ ተሰማኝ። ዐይኖቼ በትንሹ ተዘረጉ። ወዲያው የቡና ማሽኑን አውጥቼ ቡና ጣድኹ። ከሳሎኑ ፊት ለፊት በጓሮ በኩል አንዲት ሰታቴ የምታክል የዋና ገንዳ አለች። የጃኩዚ ታላቅ ወንድም፤ የዋና ገንዳ ታናሽ እህት ትመስላለች። ጠርዟ ላይ ቆሜ ሰታቴዋ ላይ አፈጠጥኹባት። ልግባ አልግባ ብዬ ከራሴ ጋራ ሙግት ገጠምኹ፤ ሐሳቤን ሰርዤ ከቤት ውጭ ካሉት ወንበሮች አንደኛውን ስቤ ተቀመጥኹ።
ቂጤ መቀመጫውን ሳይዝ የቡና ማሽኑ በፉጨት ጠራኝ። ቀድቼ ተመልስኹ፤ ሲጋራ ለኩሼ ቁጭ አልኹና እንዲህ ግማሽ ሰው ግማሽ ሰካራም ያደረገኝን ነገር ማሰብ ጀመርኩ። የቅዳሜ ምሽቱ አስረሽ ምቺው ነበር ለዚህ ያበቃኝ። ሦስት ሎንግ አይላንድ አይስ ቲ አከታትዬ ነበር የጠጣኹት፤ ቢራና ተኪላው ሳይቆጠር። ተስፋለም አጠጣጤን ተመልክቶ እንደታላቅ ወንድም ሲቆጣኝ ነበር ያመሸው። አንዳንዴ ቶሎ ስክር ብሎ፤ ቶሎ ጭፍር አድርጎ፤ ቶሎ ጥቅልል ብሎ መተኛት ያምረኛል። እንዲህ ነኝ። የትንሹ ተስፋለም ምክር ልክ እንደነበር የገባኝ ግን ሲነጋ ነው። ጭንቅላቴ ሙቀጫና ዘነዘና ፈጥሮ ሲወቅጠኝ ይሰማኛል።  
ከአንድ ሰዓት ቁዘማ በኋላ ሶፊ ከኋላዬ መጥቶ “ዛሬ ምን ተገኝቶ በጠዋት ተነሳህ እባክህ?” አለኝ። ሁሌ ቀድሞኝ ስለሚነሳ በነገር መጎሸሙ ነው። ሶፊ ሥራ ይኑርበትም አይኑርበት ማልዶ መነሳት ዋና መለያ ጠባዩ ነው። ከእንቅልፋችን ሳንነሳ ቁርስ ለማዘጋጀት ተፍ ተፍ ይላል። ከራሱ ደስታ ይልቅ የሌሎች መደሰት የሚያስደስተው ዐይነት ሰው ነው።  ኮቴውን እንኳ ሳልሰማ ስለመጣ ትንሽ ደንገጥ አልኹ። ቡናውን ቀድቶ ወሬ መሰለቅ ጀመርን። እኔና ሶፊ ለእግር ኳስ ብዙም ግድ የለንም፤ ነገር ግን የኔዘርላንድስና የስፔንን ጫዎታ እንዲያመልጠን አልፈለግንም። የት እንደምናይ መከርን። ‘ሐበሻ የሚባዛበት ሰፈር ጎራ ብንል ይሻላል’ በሚል ወደ ካባላጋላ ስለመሄድ እያወጋን እያለ ተስፋለም መጣ። ጠዋት ጠዋት ከእንቅልፉ ሲነሳ ልክ እንደ ሰባት ዓመት ልጅ ለንቦጩን መጣል ይወዳል። ሁለታችንም ዐይተነው ሳቅንበት።
 ለማናደድ ፈልገን “ዛሬ ቁርስ የመሥራቱ ተራ ያንተ ነው” ብለን አዘዝነው።
“እኔ እንደናንተ መሥራት ስለማልችል ራሳችሁ ሥሩ” ብሎ ወተት ይዞ ቁጭ አለ። ጣቶቹ ብዕር ለመጨበጥና ኪይቦርድ ለማንጣጣት ብቻ የተፈጠሩ ይመስል ቢላን ከሽንኩርት ጋራ ማገናኘት ይከብዳቸዋል። ተስፋለም የሚወደው፤ መጻፍ፣ መዘገብ፣ ኤዲት ማድረግ፣ ዲዛይን ላይ አፍጦ መዋል፣ ኹነት ማሳደድና አዲስ የሥነ ጥበብ ሥራዎችን ማየት ነው። ለጋዜጠኝነት ሞያ ያለውን ፍቅር ስመለከት ድንቅ ይለኛል። የጋዜጠኝነት መርሆዎችን የምሩን ይወስዳል። መርኾቹ ሲጣሱ ይጨቃጨቃል። ማንም ሰው ጽሑፍ አምጥቶ ሲያሳየው የመሰለውን አስተያየት ከመስጠት ወደኋላ አይልም። ዋና አዘጋጅ ኾንኽ ሪፖርተር ለእርሱ ጉዳዩ አይደለም። ካሳየኸው “ይኼን ቁረጠው፣ ይኼን አስቀድመው፣ ይኼን ከኋላ አድርገው፣ ያኛውን አውጣው፤ እንዲያውም ይኼኛው የአንተ እምነት እና አስተያየት እንጂ ከጽሑፉ ጋራ አይሄድም” ምናምን ይልኻል። መረጃ ላይ ያልተንተራሰ ጽሑፍ አያስደስተውም። ከምንም በላይ የሚያስገርመኝ ግን ዜና ለመስበር ያለው ጉጉትና ጥድፊያ ነው።
“አንደኛ ብሬክ ማድረግ አለብን” ይላል ሁሌ።     
“ኳስ ኢትዮጵያን ቪሌጅ እንይ ብለናል” አልኹት፤
“ይመቸኛል፤ ቹፒ አልተነሳችም እንዴ?” ብሎ ጠይቀኝ።
“ተነስታ ቢኾን ታያት አልነበር?”
“አንተ ደግሞ ቀጥ ያለ ጥያቄ ስትጠየቅ፣ ቀጥ ያለ መልስ ስጥ” ብሎ በስጨት አለብኝ። ለምን እንደኾነ አላውቅም በቀን ውስጥ ተስፋለምን አምስት ስድት ጊዜ ካላበሳጨኹት ደስ አይለኝም። ሲናደድልኝ ደስ ይለኛል።
ቹፒ ሳቃችንንና ወሬያችንን ሰምታ መጣች። ቹፒ ትክክለኛ ስሟ ሕሊና ዓለሙ ነው። ጋዜጠኛ ናት። ስለ ዩጋንዳ ኮሚዲቲ ኤክስቼንጅ አመሠራረት እና በምን ደረጃ ላይ እንዳለ ለማወቅ የ15 ቀን ጥናት ልታደርግ ነው የመጣችው። ቁርስ ተበላ፣ ስለ አዋዋል ዕቅድ ወጣ። ሙኞኞ ወደ ተባለው የካምፓላ ሆቴል ለመሄድ ተወሰነ። ጊዜውን ዋና በመዋኘት ለማሳለፍና የኳስ ሰዓት ሲደርስ ወደ ካባላጋላ ለመመለስ።
ሙኞኞ ካምፓላ አሉኝ ከምትላቸው ትላልቅ ሆቴሎች ውስጥ አንዱ ነው። አንዱ ነው ማለት ግን በጥራቱ ከሌሎቹ ጋራ ይመሳሰላል ማለት አይደለም። የአዲስ አበባው ሻራተን ከሌሎች እንደሚለየው ሁሉ ይለያል። ባራዳ ቋንቋ ጉደኛ ነው። ከ2000 በላይ አልጋዎችን ታቅፎ ከቪክቶርያ ሐይቅ ስር ተንጣሏል። ወደ ውስጥ ዘልቀው ሲገቡ ሆቴል ውስጥ ሳይኾን የኾነ መንደር ውስጥ የገቡ ይመስላል። አራት አራት ፎቅ ያላቸው ብዙ አፓርትመንቶች ተሰባጥረው ተቀምጠዋል። ለፈረሶች የተከለለ ትልቅ ስፈራ አለው። የአፍሪካ መዲናዋን አዲስ አበባን 1/4ኛ የሚኾኑ መኝታዎች የታቀፈውን ሆቴል ሳስብ “ደሞ ሆቴል” ብዬ አሸሙሪያለሁ በአዲስ አበባ። ያየኹት ቀን። (አገሬው በሙሉ ሙሴቬኒ ከዚህ ሆቴል ጀርባ ኾኖ ሽልንግ ያትማል እያለ ያንሾካሹካል)።  
ቹፒ ስለ ሙኞኞ ሲወራ ጉጉቷ ናረ። ሆቴሉ ውስጥ የፈለጉበት ቦታ ተዘዋውሮ ማየት ይቻላል፤ ከመዋኛ ስፍራው በስተቀር። ለሚዋኙ 20ሺሕ፣ ለማይዋኙ 10ሺሕ ዱብ ዱብ አድርገን ገባን። ሺሕ ሲባል ያስደንግጣል፤ 8 ዶላርና 4 ዶላሩን እኮ ነው ቁልል አድርገው የሚጠሩት። ሺሕ ሽልንግ ገብቶ ሺሕ ሽልንግ ሲወጣ ግን ይደብራል። ያው ወፍ እንዳገሯ ነው ነገሩ፤ እኛም በሺሕ እንቆጥራለን።
ለማንኛውም ግን ዋና የማልችለው እኔ ነኝ። ዐሥር ሺሕ በባዶ ከፍዬ ገባሁ። አንድ አራቴ ነው መሰለኝ፤ በቁስቋምና በመቀጠያ ወንዞች ውስጥ በልጅነቴ ተንቦጫርቄያለሁ። እርም ብዬ የተውኩት ግን አብሮ አደግ ጓደኛችን ‘ሴጣን ባሕር’ ተብሎ ከሚጠራው ወንዝ ውስጥ ሲዋኝ ሞተ የሚባለውን ዜና ከሰማሁ ጀምሮ ነው። አጋነንኹት አይደል? እርም ብዬ የሚለው እንዴት ብሎ አራቴ ለዋኘ ሰው ይሠራል? ያው ወሬ ለማጣፈጥ ያህል ነው። ለነገሩ ሰይጣን እና ውኃ በአንድነት ወደ ሞት ከሚወስዱኝ ቢቀርብኝስ ብዬ ነው የተውኹት። ውኃ አልፈራም፤ ግን ደግሞ ዋና አልችልም።
ተስፋለም፣ ቹፒና ሶፊ ዋና ገንዳው ውስጥ ገብተው ውኃ ሲራጩ፤ እኔ መጽሐፍ እያነበብኹ በደፍንደቃቸው ደስ እያለኝ ቆየሁ። ተስፋለም ያደገው ጦር ኀይሎች አካባቢ ከሚገኘው ቶሎሳ ሰፈር ነው። እርሱም እንደኔ ዋና አይችልም። እየደፈቁ እያወጡ ያስተምሩታል። ይስቃል፣ ይቦርቃል።
ለተስፋለም አንድ ነገር የማትችል ከኾነ አልቻልክም ነው። መቻል የሚባለው ነገር ከመሞከር ይመጣል። ስለዚህ እየተሳሳተ ይዋኛል። እየዋኘ ይሳሳታል። ውኃው ሲያስጨንቀውና ትንፋቀሽ ሲያጥረው መሬት ላይ እንዳለ ሰው ቀና ብሎ ለመቆም ይታትራል። መጽሐፍ ማንበቤን ትቼ ውኃው ሲንገዳግደውና ፊቱን አስር ጊዜ ሲሞዥቅ እያየኹ እስቃለሁ። 
ከምሽቱ 12 ሰዓት ሲኾን ሙኞኞን ጥለን ከመውጣችን በፊት በቪክቶሪያ ሐይቅ ላይ ጸሐይ ስትጠልቅ ለማየት ሄድን። ነፋሱ ከቪክቶሪያ ሐይቅ ላይ ሙዚቃ እያባዘተ ጆሯችንን ይዳብሳል። ጸሐይዋ ሐይቁን ሰንጥቃ እያጥበረበረች ውስጡ ገብታ ትዋኛለች። ውኃው ውስጥ ስትኾን ስብርብር ትላለች-እንደሚሽኮረመም ልጃገረድ። ድንገት ዞር ስል ሐበሻ ባልና ሚስት ትንሽ ትንቡክ ያለ የሦስት ዓመት ልጅ ይዘው መጡ። ማለፍ አልቻልኩም። ማጫወት ጀመርኩ። ጉንጩን ግምጥ አደረግኹት። ተስፋለምም ተከተለኝ። ከልጁ ጋራ ትንሽ ጊዜ ፈጨን። እናቱና አባቱ ኤርትራውያን ናቸው። ከልጃቸው ጋራ ጊዜ ስለሰጡን አመስግነናቸው ወጣን። ጥድፊያ ወደ ራትና ኳስ።
ከሙኞኞ ወደ ካባላጋለ መሄድ ፈተና ኾነ። ከሰላማ ሮድ የሚመጡ የሚኒባስ ታክሲዎች ሰው እንደ ጎመን አጭቀው እብስ ይላሉ። እጆቻችንን በተደጋጋሚ ከመዘርጋታችን የተነሳ ትከሻችን ሊረግፍ ምንም አልቀረውም። ስልችት አለን። “አማራጭ የሌለበት ውብ አገር” እያልን ማጉረምረም ጀመርን። ከሙኞኞ ግቢ ውስጥ አንዲት ራቫ ፎር እንደ ዓሊ እየተጎተተች ቀረበችን። ያ ትንቡክ ያለ ሕጻን ከኋላ ወንበር ላይ ተሰፍቶ ጥርሶቹን ብልጭ አደረጋቸው። መኪናዋ ቆመች። ለሊፍት መኾኑ ሲገባን ሮጥ ሮጥ ብለን ገባን። ሶፊ ከአንድ ሰዓት በፊት ጥሎን ሄዷል።
“እስከ ካንሳንጋ መንገድ እናቅልላችሁ” አለች ሚስትየዋ የትግርኛ ቅላጼ ግምድ ባደረገው አማርኛ። በግዕዝ የምታዋራን ነበር የምትመስለው። የኾነ የሚጣፍጥ ነገር አለው።
“ትልቅ ነገር ነው ለእኛ፤ በጣም ነው የምናመሰግነው፤” አለ ተስፋለም። ባልየው እስከ ካንሳንጋ ነዳን።
ካባላጋላ ከካንሳንጋ ሁለት ኪሎ ሜትር ያህል ይርቃል። ቹፒ ርቧት ስለነበር ‘ታክሲ እንያዝ ወይም ቦዳ ቦዳ እንፈናጠጥ’ አለች። የለም እንደርሳለን በሚል ወገምናት። ሁለት ለአንድ መሸነፏ ሲገባት ዝም አለች። ደስ እያላት ግን አልነበረም። የምስራቅ አፍሪካ የሐበሻ ምግብ ወዳጆች ከሚያዘወትሩት የአብነት ምግብ ቤት ሄድን። መብላት የፈለግነው ክትፎ ነበር። አብነት በዘወትር ቀለስላሳ አንደበቱ ከወገቡ ስብር ብሎ “ክትፎ ጨርሰናል፤ ሌላ ምን ይኹንላችሁ?” አለን፤ የአብነት ምግቡ ብቻ ሳይኾን አጎነባበሱም ገበያ ስቦለታል።  
“ክትፎ ነበር የፈለግነው፤’ ብለን ወጣን። ክትፎ ቀን ከሌት ወደማይጠፋበት ቤት አመራን። ሆቴሉን ማቢራ ይሉታል፤ ከውስጡ ያለውን የክትፎ ፋብሪካ ደግሞ ሌዋውያን የሚል ስም አውጥተውለታል። የሌዊ ሰዎች ክትፎ ስለማወቃቸው እርግጠኛ ባልኾንም፤ ‘በስማቸው ታዋቂ የክትፎ ፋብሪካ እንደተከፈተላቸው አያውቁ’ እላለሁ ሁሌ ለራሴ። ክትፎው ከቀረበበት ሰዓት አንስቶ በላን ሳይኾን አጋበስን ነበር የሚባለው። ቹፒ የእግር ኳሱ ሰዓት አልፎ እንዳንደርስ የሚለው አስጨንቋታል። ተስፋለምም እንደዚያው። በተለይ ቦታ እናገኛለን የሚለው ጉዳይ በጣም አሳስቧቸው ነበር።
እኔ ደንበኝነቴን ተማምኜ አንዱን አስተናጋጅ ወደ ፊት ቦታ ፈልግ ብዬ አስሞስነዋለሁ እያልኹ ሳስብ ነበር። አልነገርኳቸውም። እየተጣደፍን በልተን ወጣን። ካንሳንጋ ሁሌ ባለፍኩበት ቁጥር ሁለት ቦታዎችን ያስታውሰኛል። ቺቺኒያንና ሰባተኛን። ሁለቱን ሰፈሮች አደባልቆ የያዘ ቦታ ነው። ዩጋንዳዊ ስልክ ደውሎልህ ‘ካባላጋላ ነኝ’ ብለህ ከመለስክ “አምሮሃል ማለት ነው ዛሬ” ይልኻል። “ምን?” ስትለው “ሄሄሄሄ” ብሎ ይመልስልኻል። ዩጋንዳውያን “የእንትንን” ስሙን አይጠሩትም፤ ግን እንደ ጉድ ይበነግጉታል። ከካባላጋላ ባሮች ውስጥ ቁጥር ስፍር የሌላቸው ወሲብ የሚሸጡ ሴቶች ከአፍ እስከ ገደፉ ሞልተው ይጠብቁኻል። ወጣ ስትል መንገድ ላይ የሚጠበስ ዶሮና ቻፓቲ (ቂጣ) በእንቁላል እየሞለሞሉ የሚሰጡ ባለ ትናንሽ ብረት ምጣዶች ትኩስ ትኩሱን ያቀርቡልኻል። በአቅምህ ገዝተህ እንድትበላ እነ እናት ጓዳዎች በስጋ ያበደ ሩዝ፣ በዓሳ የጣፈጠ ማቶኬ፣ ሜዳውን ከለል አድርገው ይሰጡኻል።
ቹፒ ግርግሩን ማቋረጥ ምጥ መስሎ ስለታያት አሁንም ቦዳ ቦዳ ካልያዝን አለች። አንሰማሽም አልን። ካምፓላ ላይ ከአንድ ኪሎ ሜትር በታች ለኾነ ርቀት ቦዳ መያዝ ጥጋብ ነው። እጇን ጠበቅ አድርገን ይዝን ወደ ኢትዮጵያን ቪሌጅ ሬስቶራንት አሻቀብናት። ስንደርስ ሬስቶራንቱ ጢም ብሎ ሞልቷል። የወቀሳ ዐይኖቿን ለመሸሽ ወደ ፊት ራመድ አልኩ። አንዱን አስተናጋጅ ጠርቼ ከስክሪኑ ፊት ለፊት ቦታ እንዲፈልግ በትዕዛዝም በልመናም ድምፅ ጆሮው ውስጥ ነገርኹት። ጥቂት ቆይቶ ተመለሰ። የማይታሰብ መኾኑን ነገሮኝ፤ ወንበሮች ይዞ መጣና “በግማሽ በኩል ስክሪኑን፤ በግማሽ በኩል ደግሞ ከጠባቧ ክፍል ውስጥ ያለውን ቲቪ እያያችሁ ተደሰቱ” አለን። ምርጫ የለም። የተገኘችውን ዕድል ፈጥነን ተጠቀምንባት።
ኳሱ ተጀመረ። በተጀመረ በዐሥር ደቂቃ ውስጥ ሶፊ መጣ። የያዝኹለትን ወንበር ሰጠኹት። ጫዎታው የጠበቅነውን ያህል አስደሳች አልነበረም። ሰው በሰው ላይ ተደራርቦ ማየቱንም አልወደድነውም ነበር። ሁለተኛውን ግማሽ ጫዎታ ሌላ ቦታ ሄደን እናያለን ብለን ዶለትን። ተስፋለም ራቅ ብሎ ቁጭ ብሏል። ተስፋለም እያንዳንዷን ሰከንድ ይዘግባት ይመስል በትኩረት ይከታተላል። ቹፒ ከእኛ ጀርባ ኾና ታያለች። እኔና ሶፊ አጠቃላይ ኹኔታው ስላልተመችን ምን ጊዜ ፊሽካ በተነፋና በወጣን ብልን እየተቁነጠነጥን ነው። የኾነ ብረሩ ብረሩ የሚል ስሜት ወጥሮ ይዞናል። ሁለታችንም ጃኬታቾችን ደረብን።
የኳስ ሰዓቱ 44፡10 ላይ ያሳያል። ድንገት መሬትን የሚንጥ፣ ጆሮን የሚያናውጥ፣ ውስጥን ወደላይ የሚገለብጥና ሁለመናን የሚጎረብጥ ፍንዳታ ተሰማ። ሶፊ ከፊቴ ካለው ወንበር ላይ ሚዛኑን ስቶ ሲንሸራተት እንደ ሕልም የቀኝ እጁን አፈፍ አድርጌ ስይዘው ብቻ ይታወቀኛል። ባጋጣሚ ወደ ስክሪኑ ፊቴን አዙሬ ስለነበር ከስክሪኑ ጥቁር ጭስ ሲወጣ ብቻ ተመልክቻለሁ። ሰከንዶች የዓመታት ያህል ረጅም የኾኑ ይመስል ነበር። በእውንና በሕልም መካከል ያለሁ መስሎ ተሰማኝ።
እንደአጋጣሚ ኾኖ ፊቴን ወደ ትልቁ ስክሪን አዙሬ ነበር። ዐይኔ ያየው የስክሪኑ ጨርቅ ሲነድና ሲጨስ ነው። ወዲያው ግቢው በጭስ ታፈነ። ምን እየተከናወነ እንደኾነ ለማወቅ ግራ ተጋባን። አንዱ ጮክ ብሎ “ ስክሪኑ ነው የፈነዳው” እያለ ይጮኻል። ባዶ ጨርቅ ብቻውን ዝም ብሎ ሊፈነዳ እንዴት ይችላል? የሚለውን እያሰብኩ ዞር ስል ግማሽ ፊቱ የተቦጨቀ ሰው የአሳንሳ ተይዞ ሲያልፍ ተመለከትሁ። ቦምብ እንደኾነ የገባኝ ያኔ ነበር። ወዲያው ጭንቅላቴ ውስጥ የመጣው ሌላ ተጨማሪ የተጠመደ ቦምብ ሊኖር ይችላል የሚለው ነበር።
ሶፊን፣ ተስፋለምንና ቹፒን “ይኼን ግቢ በፍጥነት ለቀን መውጣት አለብን! ሌላ ቦምብ ሊኖር ይችላል!” ብዬ በትዕዛዝ ጮክኹባቸው። እንዲከተሉኝ ነግሬ ወደ ውጪ በር ልወጣ ስል የፕላስቲክ ወንበሮቹ መንገዱን ዘግተውታል። ወንበሮቹ እየጠለፏቸው ብዙዎች ይወድቃሉ፤ ይነሳሉ። ያገኘሁትን ቀዳዳ ተጠቅሜ የውጪው በር ላይ ደረስኹ። ዞር ስል ማንም አልተከተለኝም። ተበሳጨሁ። የምላቸውን ስላልሰሙኝ አረርኩ። ተመልሼ ወደ ውስጥ ስገባ ተስፋለምና ሶፊ የተጎዳ ሰው እየረዱ ነው። ቹፒ አንዲት ፈረንጅ ለማረጋጋት ጥረት ታደርጋለች። ለቅሶ፣ ዋይታና እሪታ ግቢውን ዋጠው። ጉዳት የደረሰባቸው ፈረንጆችና ሐበሾች በድንጋጤ ይጮኻሉ። አንዳንዶቹ ራሳቸውን ስተዋል። እኔም እነርሱን ወደማገዝ ተሻገርኹ።  
ተስፋለም ከጋዜጠኝነት ውጪ ሌላ ነገር ያን ያህል ይሳካለታል ብዬ አላስብም ነበር። በዚያች ቅጽበት የነፍስ አድን ጥሪ ላይ ተልእኮ ያለው ባለሞያ ይመስል ነበር። እያንዳንዱን ጉዳት የደረሰበትን ሰው በሙሉ በቻለው መጠን ለመርዳት ይራወጣል። ደንግጧል። በዚያ ድንጋጤው ግን የሚገርም ብርታት ይነበብት ነበር። እየተጋገዝን ጉዳት የደረሰባቸውን ሰዎች በወንበር ላይ እያመቻቸን ማስቀመጥ ጀመርን። የአንዳንዶቹን ቀሚስና ሱሪ እየቀደድን የሚደማውን የሰውነት ክፍላቸውን ማሰር ያዝን።
ያ ያልታሰበ ቦምብ የፈነዳው እኛ ተቀምጠን ከነበረበት ከአንድ ሜትር ተኩል ርቀት ላይ ነበር። ሞትን በዚህ ቅርበት እንደምናየው አንዳችም ግምት አልነበረንም። ባንድ በኩል ወደዚህ ቦታ ቀድመን አለመምጣታችንንና ሰዓቱን በዎክ ማሳለፋችንን እንደ መልካም አጋጣሚ ማሰብ ጀመርኩ። አስተናጋጁን በጠየቅኹት መሠረት ቦታ አግኝተን ቢኾን ኖሮ ሄደን የምንጣደው ቦምቡ ከተጠመደበት ቦታ ላይ ነበር። ስድስት ኤርትራውያንን እና አንድ ኢትዮጵያዊን በሞት ተነጠቅን። ዐሥራ ሦስት ሰዎች በከባድና ቀላል ጉዳት አደጋ ሰለባ ኾኑ። በፍጥነት ቦታውን ለቀን ራሳችንን ለማረጋጋት ወደ ሌላ ሆቴል ሄድን።
ተስፋለም ወደ ጋዜጠኝነቱ ከተመለሰ ቆየ። መንገድ ለመንገድ ለሚያውቃቸው የዓለምአቀፍ ጋዜጠኞችና ለአገር ውስጥ ጋዜጠኞች የነበረውን ሁኔታ መዘገቡን ቀጠለ። ከሞት ጋራ ፊት ለፊት መገናኘቱን ለማሰብ ጊዜ አልነበረውም። ዜናው በፍጥነት ለዓለም መድረስ ስላለበት በስልኩ ከተለያዩ ሰዎች ጋራ ማውራት ቀጠለ። ከሞት ጠርዝ ላይም ቆሞ “ብሬክ” ስለማድረግ ያስባል፤ ለእርሱ ዋናውና ትልቁ የጋዜጠኝነት ግብ መረጃን ለሕዝብ በፍጥነት ማድረስ ነው። ሲጨርስ ወደ ድንጋጤው ተመለሰ። ያ ቅጽበት ስለ ሰው ልጅ ውስብስብ ባሕርይ የተረዳሁበት አጋጣሚ ነበር። አራታችንም ከአንድ ሆቴል ውስጥ ቆዝመን ተቀመጥን። ሁላችንም ማልቀስ ጀመርን። ሌላ ዜና ሰማን። ካምፓላ ውስጥ ታዋቂ ከኾነው የራግቢ ክለብ ውስጥ ሌላ ቦምብ ፈንድቶ ከአምሳ ሰዎች በላይ መሞታቸውን ሰማን። ሽብርንና ሽብርተኞችን መርገም ጀመርን። አልሻባብ የሚባለውን ቡድን እንደ ጭራቅ ጠላነው። አልሸባብን የፈጠሩብንን ፖለቲከኞች አምረን መውቀስ ጀመርን።
የተቀመጥንበትን ሆቴል ለቀን ቹፒ ይዛው ወደነበረው ሆቴል ተጓዝን። ሁሉም ነገር ሕልም እንጂ እውነት አይመስልም። የለበስነው ልብስ በሰዎች የተቆራጠ ስጋና ደም እንደተበከለ ያወቅነው ዘግይተን ነው። የተስፋለም መነጽሩ ሳይቀር በቁርጥራጭ ስጋ ተሞልቷል። ፊቱ ላይ ደም ተለጥፏል። ተስፋለም ራሱን በመስታዎት ማየት ሲጀምር እንባው ይወርድ ጀመር። ቁጭት፣ እልህና ንዴት ያንገበግበው ጀመር።
ተስፋለም በየዓመቱ ቀኑን እያስታወሰ “ሞትን ለጥቂት ያመለጥንበት” የሚል መልእክት በፌስ ቡክ ይልክልን ነበር። ዛሬ ተስፋለም የዓለም እግር ኳስ ጫዎታን ለማየት አልታደለም፤ ከሽብርተኛው አልሻባብ ቦንብ የተረፈበትን ቀን ለማሰብም ጊዜና ፋታ የሚሰጠው መንግሥት አላገኘም። እንዲህ ዐይነቱን ጠንቃቃና ለሞያው ከፍ ያለ ክብር የሚሰጥ፣ ሽብርና ሽብርተኞችን አምርሮ የሚጠላ ዜጋ የኢትዮጵያ መንግሥት ዐመጽ ለማነሳሳት በሚል ጠርጥሬዋለሁ ብሎ አስሮታል። ገና በምን እንደሚከሰውም አይታወቅም። ዜና ከመስበር ውጪ ዕቃ ለመስበር እንኳ ፍላጎት እና ምኞት የሌለውን ተስፋለምን በዐመፅ መጠርጠር ለመንግሥት የሞት ሞት ነው። ተስፋለምን ባሰብኩት ጊዜ . . . . .ተነግረው የማያልቁ ብዙ ትዝታዎች በውስጤ ይጎፈላሉ::

ይህ ጽኹፍ በቀድሞ የአዲስ ነገር ጋዜጠኛ ማስረሻ ማሞ ከወራት በፊት ተጽፎ የነበረ ቢሆንም ለብዙ አንባቢያን ይደርስ ዘንድ በገጻችን አውጥተነዋል::

ይህ በፎቶው ላይ የሚታየው ወጣት ክብሮም ይባላል፡፡ የህወሓት ሰላይ ነው፡፡ 9ኙ ፓርቲዎች የ24 ሰዓት ሰልፍ በጠሩበት ወቅት በርካታ የሰማያዊ ፓርቲ ወጣቶችን ያለ ርህራሄ ደብድቧል፡፡ በተለይ በጣይቱ ልጆች ላይ በጭካኔ ደብደባ ፈጽሞባቸዋል፡፡ ዋናው ስራውም የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትን መከታተል፣ ማዋከብ፣ መደብደብና ማሳሰር ነው፡፡ ከሁለት ሳምንት በፊት ኢቲቪ አንድነትና መኢአድ ልዩነታቸውን ፈትተው ወደ ምርጫው እንዲገቡ፣ እንዲሁም ሰማያዊ ይቅርታ […]

The post ይህ በፎቶው ላይ የሚታየው ወጣት ክብሮም ይባላል፡፡ የህወሓት ሰላይ ነው::9ኙ ፓርቲዎች የ24 ሰዓት ሰልፍ በጠሩበት ወቅት በርካታ የሰማያዊ ፓርቲ ወጣቶችን ያለ ርህራሄ ደብድቧል appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

1. አቶ አስራት አብርሃ የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ሃላፊ 2. አቶ ሰለሞን ስዩም የፍኒትና ሚሊዮኖች ድምጽ ኤዲቶሪያል ሃላፊ 3. አቶ ስንታዩ ቸኮል የአዲስ አበባ ምክር ቤት የወጣቶች ክፍል ሃላፊ 4. አቶ ንዋይ ገበየሁ የህዝብ ግንኙነት ረዳት ሃላፊ እንዲሁም ሌሎችም ወደ አልታወቀ ቦታ በፖሊስ ተይዘው ተወሰደዋል ። ወያኔ / ኢሕአዴግ የኃይል የአዲስ አበባ ሰልፍ ከመደረጉ አንድ ቀን […]

የአንድነት ፓርቲ እንደ ኮሚኒስት ፓርቲዎችና ሕወሃት/ኢሕአዴግ ፣ አባላቱ በሉ የተባሉት ብቻ የሚሉ፣ ነጻነት የሌላቸውና አንድ አይነት አስተሳሰብ እንዲያስቡ የሚጠበቃቸው አይደለም። በአንድነት ዉስጥ በአባላት መካከል የተለያዩ አስተያየቶች ይኖራሉ፤ አለመስማማቶችም ይፈጠራሉ። ሆኖም አንድነት በድርጅቱ ደንብና ስርዓት መሰረት በርካታ ችግሮቹን እየፈታ አሁን ያለበት ደረጃ ደርሷል።አቶ አየለ ስሜንህ ይባላሉ። የአንድነት ብሄራዊ ምክር ቤት አባልና የምስራቅ ቀጠና አደራጅ ናቸው። በአመራሩ […]

The post ተለጣፊውን “አንድነት” እያደረጀ ያለው ምርጫ ቦርድ እንደሆነ የሚያሳይ መረጃ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

1. አቶ አስራት አብርሃ የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ሃላፊ 2. አቶ ሰለሞን ስዩም የፍኒትና ሚሊዮኖች ድምጽ ኤዲቶሪያል ሃላፊ 3. አቶ ስንታዩ ቸኮል የአዲስ አበባ ምክር ቤት የወጣቶች ክፍል ሃላፊ 4. አቶ ንዋይ ገበየሁ የህዝብ ግንኙነት ረዳት ሃላፊ እንዲሁም ሌሎችም ወደ አልታወቀ ቦታ በፖሊስ ተይዘው ተወሰደዋል። ወያኔ/ኢሕአዴግ የኃይል የአዲስ አበባ ሰልፍ ከመደረጉ አንድ ቀን በፊት የኃይል እርምጃ […]

The post በነትግስቱ ቡድን ጠቋሚነት የአንድነት አመራሮችን ማሰር ተጀምሯል appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ወደ አስራ አንድ የሚሆኑ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አስተማሪዎች አንድ ኮሚቴ አዋቀሩ። ይህ ኮሚቴ በፕሮፌሰር መስፍን ወልደማሪያም፣ ዶር ሰለሞን ተርፋና ዶር ስብሐት የሚመራ ነበር። ይህ ኮሚቴ በኢትዮጵያ የነበረው አለመረጋጋት አገሪቷን ወደ አላስፈላጊ ሁኔታ እንዳይወስዳት፣ በወቅቱ ይገዛ ከነበረው ከኢሰፓ/ደርግ እንዲሁም ከሽምቅ ተዋጊዎች (ሻእቢያና ወያኔ) የተወጣጣ ፣ የሽማግሌ ጊዚያዊ መንግስት እንዲቋቋም የሚጠይቅ ነበር። “ይቅር ለ እግዚአብሄር “ በሚል መንፈስ መቀባበል እንዲመጣ ነበር ምሁራኑ የጠየቁት። ይህ በሚሆንበት ጊዜ ወያኔ ከትግራይ ፣ ሻእቢያ ደግሞ ከከረን አላለፉም ነበር። ያ ማለት ወታደራዊ የበላይነት የነበረው ደርግ ነበር ማለት ነው። ምሁራኑ ይሄንን የእርቅ ሐሳብ ሲያቀርቡ የሽምቅ ተዋጊዎችን ጥንካሬ በማየት ሳይሆን ከጊዜ ወደ ጊዜ ደርግ በሕዝብ እየተተፋ መምጣቱን በማየታቸው፣ አገሪቷም እንደ ላይቤሪያና ሶማሊያ እንዳትሆን በመፍራት ነበር።

አርብ ከሰዓት በኋላ ነው። መስሪያ ቤቶች የተዘጉ ይመስላል። ሁሉም በየቤቱ ገብቷል። ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማሪያም ለሕዝብ ንግግር ሊያደርጉ ነው። በፊታቸው ለነርሱም መዉጭ መንገድ፣ ለሽምቅ ተዋጊዎችም እንደዚሁ የሚበጅ፣ የመፍቴሄ ሀሳብ ቀርቧል። “ኮሎኔሉ ለዚህ ቀና ሐሳብ ምን ይመልሱ ይሆን?” ብለን መጠባበቅ ጀመርን። አራት ሰዓት ሙሉ ተናገሩ። “የአገር ጉዳይ የባልና የሚስት ጉዳይ አይደለም፣ በይቅር ለእግዚአብሄር የሚፈታው” ብለው እነ ፕሮፌሰር መስፍንን ወረፏቸው። አንድ የብነመር ሰው የሰጠኝ ብለው አንድ ጊራጌ መዘዙና አሳዩን። አይ ፉከራ !. አይ ጀብደኝነት !!!!!

ብዙም አልቆየም፣ ሰራዊቱ እየተከፋፈለ፣ እየከዳቸው ፣ ሽምቅ ተዋጊዎችም ተዋግተው ሳይሆን እንደ ማራቶን እየሮጡ፣ ጎንደር፣ ወሎ …እያሉ አዲስ አበባ አካባቢ ደረሱ። እንደ አጼ ቴዎድሮስ እስከመጨረሻው ጥይት ጠጥቼ እሞታለሁ ያሉት ኮሎኔሉ ፈረጠጡ። “ብሶት የወለደው የኢሕአዴግ ሰራዊት” ብለው ራሳቸውን የጠሩት ወያኔዎችም፣ ስኳር እየቃሙ በጢቢጢቢ ጫማ፣ አዲስ አበባን ተቆጣጠሩ። የኢሰፓና የደርግ አመራሮች ከያሉበት እንደ ጥንቸል ታድነው ተያዙ። የነበራቸውን ነገር በሙሉ አጡ። ወደ ወህኒ ተወረወሩ።፡አይወድቁ አወዳደቅ ወደቁ።

አሁን ሕወሃቶች፣ ተመሳሳይ ጀብደኝነት እያሳዩ ናቸው። ህዝብ እየተፋቸው ነው። ሕዝብ በደርግ ላይ ከነበረው የበለጠ ጥላቻ በነርሱ ላይ እያደረበት ነው። ብዙ ምሁራን፣ የሃይማኖት አባቶች አገዛዙ ወደ ብሄራዊ መግባባት እንዲመጣ እየመከሩና እየተማጸኑ ነው። ሆኖም ሕወሃቶች ልባቸው በጣም አብጧል። ማሰብ ተሰኗቸዋል። የትላንትናዉን ረስተዋል። ኢትዮጵያዉያን ወደ አመጽና ጦርነት እየገፋፏቸው ነው። “እስቲ ወንድ ከሆናችሁ ኑና በጦርነት ግጠሙን” እያሉ ነው። የሰላም በሮችን በሙሉ እየዘጉ ነው። ከነርሱ የተለያ ሐሳብ ያላቸው በሚቆጣጠሩት ሜዲያ፣ ትላንት ደርግ የፍየ ወጠጤ እያለ ሲፊከርና ሲያስፈራራ እንደነበረው፣ ዶኩመንተሪ ምጥርቅሾ እያሉ፣ እያስፈራሩ ነው። ዜጎች በአገራቸው ተሸማቀው እንዲኖሩ እያደረጉ ነው። በአጭሩ አባባል ዳግማዊ ግራዚያኒ እየሆኑ ነው።

በአገር ዉስጥ በምርጫ፣ ሰላማዊ በሆነ መንገድ ህዝቡ የፈለገውን እንዲሽርና እንዲሾም የሚደረግበት ሲስተም ከሌለ፣ ሌላው አማራጭ ጦርነትና አመጽ ነው። “የሰላም በሮች ሲዘጉ የአመጽ በሮች ይከፈታሉ” እንዳለው አብርሃ ደስታ። በአገር ቤት ጠንካራ የሚባለውን የአንድነት ፓርቲ በማገድ፣ የፓርቲዉን ሕጋዊ ሰርተፊኬት፣ እነርሱ ራሳቸው ላደራጁት ተለጣፊ አንድነት ለመስጠት ወስነዋል የሚል መረጃ አለ። የአንድነት ፓርቲም ይሄን በመቃወም ሕገ መንግስቱ በሚፈቅደው መሰረት፣ እሁድ ሰልፍ ጠርቷል። ለአስተዳደሩ አሳዉቋል። ሆኖ አገዛዙ በሜዲያ መዛቱን ቀጥሏል። አንድነቶ ጉዳያቸውን ወደ ፍርድ ቤት ቢወስዱም፣ ዳኞች ፈርተው ጉዳዩን ለማያተ ፍቃደኛ አልሆኑም።

እንግዲህ ሕጋዊ በሆነ መንገድ የሚደረገው ትግል ጫፍ ላይ ደርሷል። ሕወሃት ተጠንቆ እርምጃ እንዲወስድ እመክራለሁ። በአንድነት ፓርቲ ላይ ማናቸዉንም አይነት ሕግ ወጥና አምባገነናዊ እርምጃ ቢወስድ፣ አመራር አባላቱ ቢታሰሩ፣ በአገራች ኢትዮጵያ የመድበለ ፓርቲ ስርዓት እንዳከተመ፣ ሕጋዊ በሆነ መንገድ የመታገል በር ሙሉ በሙሉ እንደተዘጋ የሚገልጽ አዋጅ እንዳወጀ ነው የሚቆጠረው።

ወያኔዎች አዲስ አበባ ሲቆጣጠሩ «ብሶት የወለደው የኢሕአዴግ ሰራዊት» ነበር ያሉት። ልክ እንደያኔውም ብሶት፣ የግፍ ቀንበር፣ ጭቃና፣ ባርነት እጅግ በጣም ብዙ ሰራዊቶችን ይፍጥራል። ስለዚህ ረጋ ብለው እንዲያስቡ የኮሎኔል መንግስቱ አይነት ስህተትን እንዳይሰሩ እመክራለሁ። ጀብደኝነት ለማንም አይጠቅምም። እነርሱም ጥብቆ እንደታጠቁት ሌላው ጥብቆ ታጥቋል። ለሁላችንም ሰላምና መግባባት ይበጀናል። እሁድ የአንድነት ሰልፍ በሰላም ተጠናቆ (ለምን ሕገ መንግስታዊ መብታቸው ነውና) ምርጫ ቦርድም በአንድነት ላይ የከፈተውን ዘመቻ አቁሞ፣ ምርጫው ፍትሃዊና ሰላማዊ እንዲሆን ሥራ ይጀመር። አለበለዚያ ግን እነርሱ ራሳቸው በለኮሱት እሳት መጥፊያችውን እንዳወጁ ይወቁ።

“አቶ በላይ በዝረራ ነው የጣለኝን ፣ ጨብጬም ስሜዋለሁ” ትግስቱ አወል

ይህ በአቶ ትግስቱና በአንድ የአንድነት ደጋፊ መካከል ከተደረገ ልዉውጥ የተወሰደ ነው። በዚህ ልዉውጥ አቶ ትግስቱ ለፕሬዘዳንትነት ሲወዳደሩ ፣ በምክር ቤቱ አንድ ድምጽ ብቻ በማግነት (እርሱም የርሳቸው ብቻ ድምጽ) በተሸነፉበት ጊዜ ስለ አቶ በላይ ፍቃዱ የተናገሩት ይገኝበታል።

ደጋፊ

“ቃለ መሐላ ሲያደርጉ የሚይሳይ ፎቶ አየሁ። የአንድነት ሊቀመንበር ነኝ ብለው እየተናገሩ ነው። ስልጣን የሚወዱ ሰው እንደሆኑ ብዙዎች ይናገሩ ነበር። የምርጫ ቦርድ ያሰናከለዉን የመኢአድ እና አንድነት ዉህደት ቢሳካ ኖሮ፣ ዉህዱን ፓርቲ በፕሬዘዳንትነት ለመምራት ራስዎትን እጩ አደረጉ። ዉህደቱ እንደማይሆን ሲታወቅ ኢንጂነር ግዛቸው እንደገና ካቢኔያቸውን ሲያዋቅሩ የዉጭ ጉዳይ ሃላፊ ሆነው ተሾሙ። ለጊዜው የስልጣን ጥሞትን ትንሽ አረኩ። ዉች ካሉ ደጋፊዎችም ጋር መገናኘት ጀመሩ። ኢንጂነር ግዛቸው ከሃላፊነት ሲለቁ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴያቸውን በተኑ። ለጥቂት ሳምንታት ያገኙት ስልጣን በማጣትዎት ተከፉ። በምክር ቤቱ በሕጉ መሰረት አዲስ ሊቀመነበር መመረጥ ስላለበት፣ ዴሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ እጩዎች ቀረቡ። እርስዎም እንደጋና እጩ ሆነው ቀረቡ። ከምክር ቤት አባላት አንድ ሰው ለርስዎ ድምጹን ሳይሰጠ ቀረ። አንድ ድምጽ ብቻ እርሱም እርስዎ ለራስዎት የሰጡትን ድምጽ ብቻ አገኙ። በአባላት ባለመመረጥዎት የተነሳ ራስዎትን መጠየቅ ሲገባዎት አኮረፉ። በዉስጥዎት በአንድነት ፓርቲ ላይ ቂም ቋጠሩ። አንድነት ደንቡን በማሻሻል የኮረም ቁጥር ማስገባት አለበት የሚል ሕገ ወጥ ጥያቄ ባቀረቡበት ጊዜ፣ አንድነት በትንሽ ነገር ግብግብ አያስፈልግም በሚል፣ ለአባላት ስልጠና ለመስጠት በማሰብ የጠቅላላ ጉባኤ ተጠራ። እርስዎም በጉባኤ ተገኝተው ፣ እርስዎ አንድ ድምጽ ሲያገኙ 26 ድምጽ፡ያገኙትን የአቶ በላይን አመራር ተቃዉመው ጠቅላላ ጉባዔው አመራሩን እንዲመርጥ ጠየቁ። ጠቅላላ ጉባኤ በርስዎ ፊት ምክር ቤቱ በደንቡ መሰረት ሊቀመነበሩን መምረጡን ትክክል እንደሆነ አረጋገጠ። በድጋሚም የአቶ በላይን ምርጫ አጸደቀ። እርስዎም አፈሩ። በዲሞክራሲና በሐሳብ ተሸነፉ።”የተማሩ ኖት። የማስተርስ ዲግሪ አልዎት። እንደ አዋቂ ቢያስቡና ቢያስተዉሉ ኖሮ ፣ ሌላ ጊዜ የአባላትን ድጋፍ በማግኘት ወደ ስልጣን ለመምጣት ይሰሩ ነበር። ሆኖም እልህ ተሞሉ። ህዝብን እያሸበረ ካለ ቡድን፣ ጋር ከሕወሃት ጋር አበሩ። “

አቶ ትግስቱ

ተወዳድረህ ሰው አልመረጠህም ያልከኝ፤ እውነት ነው፤ በዴሞክራሲያዊ ሂደት የሚጠበቅ ነው ። በመሆኑም እኮራለሁ እንጂ አላፍርበትም፡፡ በእለቱም በዝረራ የጣለኝን አቶ በላይ ፈቃዱን ጨብጬ ስሜዋለሁ ምርጫው ዴሞክራሲዊ እንደሆነ ገልጬ መልካም ምኞቴን ገልጫለሁ፡፡ በመቀጠልም በበላይ ክብኔ ስር ምክትል ሃላፊ ሆኜ እስከ ታህሳስ 3ቀን 2007 ጉባኤ እስከተደረገበት ድረስ አብሬ ነበር፡፡ እኔ ከፓርቲው ሳይሆን በሃሳብ ከነበላይ የተለየሁት በጉባኤው ወቅት ይህ ዛሬ በምርጫ ቦርድ የቀረበው ጥያቄ እንዳይመጣ በማሰብና ፓርቲዬን ለማዳን ያቀረብኩትን ደንባዊ አስተያዬት በእውቀት ሳይሆን በስሜት በ……… ጩኸት ተቀባይነት አላገኘም፡፡ በጩኸት የሚደረግ ውሳኔ ዴሞክራሲያዊ ተደርጎ በየዋሆች ሊወሰድ ስለሚችል፡፡ በድምፅ ተቃወምኩት፡፡ ከጉባኤው በኃላ በ ………… ፊታውራሪነት አንድነት የአባላቱ ሳይሆን በጣት የሚቆጠሩ ግለሰቦች አክሲዮን በሚመስል መልኩ አመራሩ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ስገነዘብና በተለይ ……………. የፓርቲውን አባላት በንቀት ሲመለከትና የአመራሩ መታበይ ምክንያት የእነ አቶ አየለ ስሜነህን ውስጠ ፓርቲ ዴሞክራሲያዊ ትግል ተቀላቀልኩ፡፡”

እንግዲ እዚህ ላይ አቶ ትግስቱ ሐሳባቸውን ጠቅላላ ጉባኤው እንዳልተቀበለው አስቀምጠዋል። በአቶ በላይ በዝረራ እንደተሸነፉ ይናገራሉ። በዲሞክራሲ እንደሚያምኑም ጽፈዋል። አድንነትን ከምርጫ ቦርድ ከሚመጣ ችግር ለማዳን ስል፣ አቶ አየለ ስሜነህ የሚመሩትን ቡድን እንደተቀላቀሉ ይናገራሉ።

አቶ አየለ ስሜነህ በምርጫ ቦርድ የሚደረገው ደባ ስላልተመቻቸው በምርጫ ቦርድ በኩል በሕወሃት የሚደረገውን በሜዲያ በይፋ አጋልጠዋል። አቶ ትግስቱ ግን በምርጫ ቦርድ ገጸ በረከት የአንድነት ስርተፊኬት ለመቀበል፣ በምርጫ ያላገኙትን በምርጫ ቦርድ ስጦታ ለመቀበል እየተዘጋጁ ነው። አንድነትን ከምርጫ ቦርድ ለማዳን ሳይሆን የምርጫ ቦርድ መሳሪያና “ሰራተኛ” ሆነው አቶ ትእግስቱ ትልቅ ታሪካዊ ስሀተት እየሰሩ ነው።

(ኢ.ኤም.ኤፍ) በቅርቡ የህወሃት 40ኛ አመት ሲከበር፤ በርካታ የኪነ ጥበብ ሰዎች የተደረገላቸውን ግብዣ ተቀብለው ወደ ትግራይ ማምራታቸው ይታወሳል። ሁሉም አርቲስት ግን… ፖለቲካዊ ይዘት ያለውን ጉዞ አልተቀበለም። ሁሉም የየራሳቸው ምክንያት ሊኖራቸው ይችላል። ህዝቡ ወደ ደደቢት የሄዱትን ያወገዘውን ያህል ጥሪውን ሳይቀበሉ የቀሩትንም ማመስገን ይገባው ነበር። ወደ ደደቢት ካልሄዱት መካከል፤ እነአብርሃም ወልዴ፣ እነጆሲ፣ ላፎንቴን፣ ደረጄ ኃይሌ፣ ሰይፉ ፋንታሁን እና […]

  የግንቦት 7 ዋና ጸሃፊ የነበረው ጀግናው አቶ አንዳርጋቸው  ጽጌ በፋሺስት ወያኔ እጅ ከወደቀ  ወዲህ “እኔም አንዳርጋቸው ጽጌ ነኝ” “ሁላችንም አንዳርጋቸው ነን” የሚሉ ተተኪ ሰዎች ተበራክተዋል። አንዳንዶች እንደፌስቡክ ባሉ ድረገጾች ሳይቀር ስማቸውን አንዳርጋቸው ጽጌ ብለው  ስሙንም ፎቶውንም በመጠቀም አንዳርጋቸው ነን ሲሉ ይታያሉ። አንዳርጋቸው ጽጌ ነን ስንል ስሙን ይዘን በማህበራዊ ድረገጾች በመጥራት ሲቀጥልም ፎቶውን በትልቅ ፍሬም […]

The post አንዳርጋቸው ጽጌ ከሆንን እስከ ምን? – ከአብራሃም ታየ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) UNITY FOR DEMOCRACY AND JUSTICE PARTY (UDJ) አንድነት እንዲጠፋ ሥርዓቱ ፖለቲካዊ ውሳኔ እንዳሳለፈ አረጋግጠናል!! ከአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) የተሰጠ መግለጫ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ በዚህ ዓመት በሚካሄደው ሃገራዊ ምርጫ ላይ የኢህአዴግ አምባገነናዊ አገዛዝ መጨረሻ እንዲሆን አደርጋለሁ ብሎ ቆርጦ በመነሳቱ ምክንያት ስርዓቱ ከምርጫው በፊት አንድነትን ለማጥፋት ፖለቲካዊ ውሳኔ እንደወሰነበት በማያሻማ […]

The post አንድነት ፓርቲ እንዲጠፋ ሥርዓቱ ፖለቲካዊ ውሳኔ እንዳሳለፈ አረጋግጠናል ሲል መግለጫ ሰጠ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በአንድነት ፓርቲ ውስጥ በተፈጠረው ውዝግብ ግንባር ቀደም ሚና ያላቸው አቶ አየለ ስሜነህ የአሰላለፍ ለውጥ አደረጉ፡፡ የእነትእግስቱ አወልን ቡድን በማደራጀት ቀዳሚ ሚና የነበራቸው አቶ አየለ፤ ሰልፋቸውን ቀይረው የነበላይ ፈቃዱን ቡድን መቀላቀላቸውን ትላንት የአንድነት ልሳን ለሆነው ለ‹‹ፍኖተ-ነፃነት›› በሰጡት መግለጫ ገልፀዋል፡፡ አቶ አየለ የቅሬታቸው መነሻ የሆኑት ጉዳዮች ያልተመለሱ ቢሆንም ወቅቱ የምርጫ በመሆኑ እና ፓርቲውን ከአደጋ ለማዳን ሲሉ የአሰላለፍ ለውጥ እንዳደረጉ ገለጸዋል፡፡ ‹‹ፍኖተ-ነፃነት›› የለቀቀውን የአቶ አየለ ስሜነህ መግለጫ ቪዲዮ ከታች ይመልከቱ፡፡ *********** More from Horn Affairs AmharicAudio| የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግሬስ አመራር በአዲሱ ማስተር ፕላን ላይ የሰጡት መግለጫበደቡብ ሱዳን ያሉ ኢትዮጵያዊያን መንግስታቸው እንዲታደጋቸው ይሻሉAudio | በኦሮሞ ተማሪዎች ስለተካሄዱት ተቃውሞዎች የአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ዘገባVideo | ዳንኤል ብርሃነ እና ፋኑኤል ክንፉ የትግራይ ጉብኝትን አስመልክቶ በኢቢሲ የሚዲያ ዳሰሳ ፕሮግራም ላይኢ/ር ይልቃል:- የብሔር ብሔረሰብ መብት የሚባለው በጥራዝ ነጠቅ ያመጡት ነገር ነውምርጫ 97 ነፃ ነበር ከአሁኑ ይሻላል የሚለው ተቀባይነት የለውም – ፕ/ር መርጋ በቃና

የብረታ ብረት ማቅለጫን ጨምሮ 15  የማምረቻ ፋብሪካዎችን በተለያዩ አካባቢዎች ለማስገንባት ዝግጅት ማጠናቀቁን የትግራይ ክልል ንግድና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ   አስታወቀ። ለግንባታው 1 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር ካፒታል መድቧል። የኢትዮጵያ ብረት ብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን በበኩሉ የተለያዩ ክብደት ያላቸው ብረት ብረት ማቅለጥ የሚችሉ ስድስት ፋብሪካዎችን በ6 ወራት ውስጥ ገንብቶ ለማስረከብ ከክልሉ ጋር መስማማቱን አስታውቋል። በክልሉ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ ሓላፊ አቶ ጥላሁን ታረቀኝ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንዳሉት የክልሉን የተፈጥሮ ሃብት ነባራዊ ሁኔታ መሰረት በማድረግ  የማምረቻ ፋብሪካዎቹ  በዘንድሮ ዓመት ይገነባሉ። ”ፋብሪካዎቹ የግብርናውን ምርት ለማቀነባበር የሚያስችሉና ለኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ መደላድል የሚፈጥሩ ናቸው”ብለዋል። የክልሉ የተፈጥሮ ሃብት መሰረት በማድረግ ትልልቅ አራት የማምረቻ ፋብሪካዎች በአላማጣ፣ መቀሌ፣አድዋና ሁመራ ይገነባሉ ሲሉም ተናግረዋል። ባለፈው በጀት ዓመትም ክልሉ በ223 ሚልዮን ብር ወጪ በማምረቻ ኢንዱስትሪ ፣ፋብሪካዎች የፕሮዳክሽን ስራዎች ሊያሰሩ የሚችሉ ማሽኖች ያቀፉ አምስት የማምረቻ ፋብሪካዎች መገንባት መቻሉንም አስታውሰዋል። ከአምስቱ የማምረቻ ፋብሪካዎች በተገኘ ተጨባጭ ልምድና  በተፈጠረ ፍላጎት መነሻነት ከክልሉ በተገኘ የገንዘብ ምንጭ እነዚህ ትልልቅ የማምረቻ ፋብሪካዎችን ለመገንባት ዝግጅት ሲደረግ መቆየቱን አስታውቀዋል። ከግንባታ እስከ አጠቃላይ የቴክኖሎጂ ሽግግር ያሉት ስራዎች በዋናነት በኢትዮጵያ ብረት ብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን  እንደሚከናውን የገለፁት አቶ ጥላሁን  የገንዘብ  አቅርቦቱን ታዛ በተባለው የክልሉ የካፒታል ዕቃ የፋይናንስ አክስዮን ማሕበር እንደሚሸፈን ገልጸዋል። የአክስዮን ማሕበሩ ምክትል ስራ አስፈፃሚ አቶ አማኑኤል ገብረ ትንሳኤ በበኩላቸው አገሪቱ መካከለኛ ገቢ ካላቸው አገሮች ተርታ ለማሰለፍ በክልሉ በኢንዱስትሪው ዘርፍ ብዙ ጥረቶች እየተደረጉ […]

(ጥላሁን ካሳ) በአቶ በላይ ፍቃዱ ቡድን የሚመራው የአንድነት ለዴሞክራሲ እና ለፍትህ ፓርቲ/አንድነት/ ዛሬ በሰጠው መግለጫ የምጠራው ጠቅላላ ጉባኤ የለም አለ። ጠቅላላ ጉባኤ አካሂጄ የፓርቲውን መሪ መርጫለሁ ሌላው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የከፈተብኝ ዘመቻ ነው ሲልም ነው የገለፀው። ይህንንም የቦርዱን ዘመቻ ለመቃወም ለእሁድ ሰልፍ ጠርቻለው ብሏል። ሆኖም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሁለት የተከፈሉት እና በእነ አቶ በላይ ፈቃዱ የሚመራው የአንድነት ቡድን ከነገ በስቲያ እሁድ አካሂደዋለሁ ያለውን ሰላማዊ ሰልፍ ማካሄድ እንደማይችል ነው ዛሬ የገለፀው ። የአስተዳደሩ ከንቲባ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አሰግድ ጌታቸው ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፥ ቡድኑ ሰላማዊ ሰልፉን እንዳያካሂድ የተከለከለው ሰለማዊ ሰልፍ ሲካሄድ መሟላት ያለበትን አስፈላጊ ቅጽ ባለማሟላቱ ነው ብለዋል። እንደ ሀላፊው ቅፁ የሚጠይቃቸው በሰልፉ ላይ የሚያዙ መፈክሮችን እና ሰልፉ ከየት ተነስቶ የት እንደሚጠናቀቅ የሚገልፁ መረጃዎችን ጨምሮ ሌሎች መሟላት የሚገባቸውን የሰላማዊ ሰልፍ ማካሄጃ መስፈርቶችን አላሟላም። ከዚህ ቀደም መንግስት አስፈላጊውን የሰላማዊ ሰልፍ መመሪያዎች ተከትለው ለተንቀሳቀሱ ሰላማዊ ሰልፎችን የማካሄድ ፍቃድ መሰጠቱን የተናገሩት ሃላፊው፥ በእነ አቶ በላይ ፈቃዱ የሚመራው ቡድን የፊታችን እሁድ ለማካሄድ ያሰበው ሰላማዊ ሰልፍ ግን የወጣውን መመሪያ ያልተከተለ በመሆኑ ከተማ አስተዳደሩ ፈቃድ የማይሰጠው መሆኑን ገልፀዋል። ሌላኛውን የአንድነት ቡድን ወክላለው የሚሉ ግለሰቦች የእሁዱ ሰልፍ በአንድነት ፓርቲ ስም ሊካሄድ አይገባም ብለው በመቃወም ተፈራርመው ለአስተዳደሩ ማስገባታቸውንም ነው ሀላፊው የጠቆሙት። ሌላኛውን የአንድነት ፓርቲ ቡድን በአሁን ወቅት በፕሬዚዳንትነት እየመሩ የሚገኙት አቶ ትእግስቱ አዎሎ በአቶ በላይ ፍቃዱ […]

(ጥላሁን ካሳ) በአቶ ማሙሸት አማረ የሚመራው የመላው ኢትዮዽያ አንድነት ድርጅት/መኢአድ/ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የሰጠኝን የቤት ሰራ ቀደም ሲል አጠናቅቂያለሁ ከዚህ በኋላ የምጠራው ጠቅላላ ጉባኤ የለም አለ ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ። የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በመጪው ማክሰኞ ጥር 19 ከአመራር ምርጫ ጋር ያሉበትን ችግሮች ፈቶ ሪፖርት እንዲደረግለት ነበር ከሁለት ሳምንታት በፊት አስገንዝቦ የነበረው። የቦርዱ ጥቅል መልዕክት ፓርቲው ላወጣው ህግ ይገዛ የሚል ይዘት ያለው ነው። ፕሬዝዳንትና ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳነት ሆነው በጽህፈት ቤት የቀረውን ፓርቲ የሚመሩት አቶ ማሙሸት አማረ እና ዶክተር ታዴዎስ ቦጋለ ከፓርቲው የተባረሩ እና በፓርቲው ደንብ መሰረት መዋጮ ያልከፈሉ መሆናቸውን በቀዳሚነት ተጣሰ ለተባለው ህግ ምክንያት ናቸው በማለት ጠቅሷል። ምክትል ተቀዳሚ ፕሬዝዳንት ናቸው የሚባሉት ዶክተር ታዴዎስ ቦጋለ የማዕከላዊ ምክር ቤት አባል ያልነበሩ በመሆናቸው ራሱ ፓርቲው እገዛበታለሁ ብሎ ለቦርዱ ካሳወቀው አንቀጽ 7 ነጥብ 4 እና 4 ነጥብ 2 ውጪ መሆናቸውንም ቦርዱ ቀደም ሲል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቆ እንደነበር ይታወሳል። ፓርቲው በጠራው አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ሌላ ደንብ መጣሱንም የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መርጋ በቃና በጋዜጣዊ መግለጫቸው ማስታወቃቸው አይዘነጋም። ፕሮፌሰሩ ፓርቲው ቀደም ሲል የጣሳቸውን ደንቦች አስተካክሎ ለየብቻ የተከፋፈሉ ክንፎች አንድ ላይ ሆነው እንደገና ጠቅላላ ጉባኤ ጠርተው የውስጥ ችግሮቻቸውን እንዲፈቱ ተጨማሪ ጊዜ መሰጠቱንም በድጋሚ አብራርተዋል። በተሰጣቸው የሁለት ሳምንታት ጊዜ የመኢአድ ሁለቱም ክንፎች አንድ ላይ ሆነው የውስጥ ችግሮቻቸውን በመፍታት፥ እንደገና ጠቅላላ ጉባኤ በመጥራትና ውጤቱን ሪፖርት […]

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) የፓርቲያቸው ምክትል ፕሬዝደንት እና የሰሜን ቀጠና ኃላፊ የሆኑት አቶ ዘመነ ምህረት እጅግ ዘግናኝ ድብደባ ደርሶባቸው ሲል ፓርቲው ጥር 15/2007 ዓ.ም በሰጠው መግለጫ አስታወቀ፡፡ አቶ ዘመነ የመኢአድን ጠቅላላ ጉባኤ አድርገው ወደ መኖሪያቸው ጎንደር ከተማ ከተመለሱ በኋላ ከፍተኛ የደህንነት ክትትልና ጫና ይደረግባቸው እንደነበር ለፓርቲያቸው አሳውቀው ነበር ያለው ፓርቲው በ10/05/2007 ዓ.ም ጎንደር ከሚገኘው […]

የፕሮግራም መግለጫ

ወደ 98 ሚሊየን የሚጠጋ ሕዝብ ባላት ኢትዮጵያ አማርኛ ብሔራዊ የሥራ ቋንቋ ነው፡፡ በቅርብ የተካሄዱ የቅኝት ጥናቶች እንደሚያሳዩት አዋቂ በሚባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ካለው ሕዝቧ አንድ አምስተኛ የሚሆነው የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያን (የቪኦኤን) ሥርጭቶች ያዳምጣል፡፡ ይህ ቁጥር ቪኦኤ በዓለም ዙሪያ ከሚያሠራጭባቸው ቋንቋዎች ሁሉ ጋር ሲነፃፀር ግዙፍ ከሚባሉት የአድማጭ ብዛት አንዱ ነው፡፡

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ ከሚያሠራጨው የ60 ደቂቃ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች በተጨማሪ ከሰኞ እስከ ዐርብ ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ 1 ሰዓት ተኩል በአማርኛ የሚተላለፍ የግማሽ ሰዓት ሥርጭት በ1431 መካከለኛ ሞገድ ላይ አለው፡፡

የቪኦኤ የአማርኛ ፕሮግራሞች በተጨማሪም በናይል ሳት ይተላለፋሉ፡፡

ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና

ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና

ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ

ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት

ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)

ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና

ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡

ለሁሉም የዕድሜ ክልሎች የታሰቡት የሣምንቱ የመጨረሻ ቀናት ዝግጅቶቻችን የሃሣብ ማንሸራሸሪያ መድረኮችንና የመዝናኛ ቅንብሮችን ያካተቱ ናቸው፡፡

የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ በአሜሪካ መንግሥት በጀት የሚንቀሣቀሱ ትክክለኛና ተዓማኒነት ያላቸውን ዜናዎች እንዲሁም ሰፋፊ ፕሮግራሞችን እያደራጀ በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በሞባይል መሣሪያዎችና በኢንተርኔት በ45 የዓለማችን ቋንቋዎች የሚያሠራጭ ዋና መቀመጫው ዋሺንግተን ዲሲ የሆነ የዜና ተቋም ነው፡፡

ቪኦኤ በአማርኛ በሣምንት የዘጠኝ ሰዓት ተኩል ሥርጭት ያስተላልፋል፡፡

ጥር ፲፭(አስራ አምስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአበበ ቢቂላ፣ የማሞ ወልዴና የዋሚ ቢራቱ ልጆች በአረቢያን ባህረ ሰላጤ ዳርቻ ጀግንነታቸውን አስመሰከሩ። ወበቃማውን  የዱባይ አየርና አናት የምትበሳውን ጸሀይ በመቋቋም በደማቅ ቀለም ልዩ ታሪክ ጻፉ። የዝናም ውሀ በተጠማው የዱባይ ምድር አረንጓዴ ጎርፍ ፈሰሰ። ዛሬ ማርፈጃውን  የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ባዘጋጀው የዱባይ ማራቶን  በወንዶች 1ኛ ኢትዮጰያ 2ኛ ኢትዮጰያ………………….12ኛ ኢትዮጵያ በመሆን …

ጥር ፲፭(አስራ አምስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የፌዴራል ፖሊስ ዋና ዳይሬክተር የተባረሩት አብዮታዊ ዲሞክራሲን መቀበል ያልቻሉ ናቸው ብለዋል። በአሁኑ ወቅት በመላ ሀገሪቱ ፖሊሶችና ሚሊሻዎች ከምርጫው ጋር በተያያዘ ሊነሱ ይችላሉ የተባሉ ህዝባዊ አመጾችን ለማክሸፍ ያስችላል የተባለ የተኩስ ልምምድ እያደረጉ እንደሚገኙ ከየክልሎቹ የመጡ መረጃዎች ያመለክታሉ። ከፍተኛ በጀት ተመድቦለት በፌድራል ፖሊስ  አድማ ብተና አደረጃጀት  በየክልሉ የሚካሄደውን  ይህን  …

ጥር ፲፭(አስራ አምስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ከቀናት በፊት በፖሊሶች ከፍተኛ ድብደ ተፈጽሞባቸው ወዳልታወቀ ስፍራ ስለመወሰዳቸው የተዘገበው የመላው ኢትዮጰያ አንድነት ድርጅት ምክትል ፕሬዚዳንት  አቶ ዘመነምህረት አዘዞ በሚገኘው መከላከያ ካምፕ መታየታቸውን ፓርቲያቸው ገለጸ። መኢአድ ዛሬ በሰጠው መግለጫ የድርጅቱ  ምክትል ፕሬዝደንት እና የሰሜን ቀጠና ኃላፊ የሆኑት አቶ ዘመነ ምህረት የድርጅታቸውን ጠቅላላ ጉባኤ አድርገው ወደ መኖሪያቸው ጎንደር …

ጥር ፲፭(አስራ አምስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-አቲቪ(ኢቢሲ) ፣ራዲዮ ፋና እና ሌሎች የመንግስት ሚዲያዎች በምርጫው ዙሪያ ጠንካራ ስራ አልሰሩም ሲል የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስቴር ተቸ። የመንግስትና የድርጅት ሚዲያዎች  ከመጪው ምርጫ ጋር በተያያዘ  ለተፎካሪ ፓርቲዎች በተሰጣቸው አጀንዳ ዙሪያ ብልጫ ያለው ስራ  አልሰሩም ሲል የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስቴር -የኢትዩጵያ ብሮድካስት ኮርፖሬትን ወቀሰ። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ -ለኢቢሲ  ባስተላለፈው የደብዳቤ …