ተጻፈ በ  

የከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን…

  በ 

በጋራ በሚሰሩበት ጋራዥ ምክንያት በተፈጠረ አለመግባባት በቂም በቀል ተነሳስቶ በሶስት ጥይት ተኩሶ በመምታት በባልንጀራው ላይ ጉዳት በማድረስ…

በኢትዮጵያ የእናቶች ሞትን ለመቀነስ አበረታች ሥራዎች እየተሰሩ ቢሆንም አሁንም ድረስ ከወሊድ ጋር በተያያዘ የሚሞቱ…

በህንድ ኒውዴልሂ ከተማ በሚገኘው ጄ.ኤን.ዩ (ጀበሃራል ነኸሩ ዩኒቨርሲቲ) በኢኮኖሚክስ ፒ.ኤች.ዲ ያገኘው አብዲ የወ/ሮ ገነት ዘውዴን የዶክትሬት ጥናት በመስራት እንዲመረቁ ማድረጉን ላረጋግጥ እወዳለሁ። በህንድ የነበርኩና ጉዳዩን በቅርብ ጠንቅቄ አውቃለሁ። አብዲ ከፍተኛ የትምህርት ችሎታ፣ እውቀትና ብቃት ያለው እንደሆነ ገነት ዘውዴ ጭምር ጠንቅቀው በማወቃቸው የእርሳቸውን የመመረቂያ ጥናቶች እንዲሰራ ካግባቡት በኋላ ጉዳዩ በሁለቱ መካከል እንዲቀር፣ ይህ ምስጢር ከወጣ ግን […]

The post የገነት ዘውዴ “ዶክትሬት” በህንድ ኒውዴልሂ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የቀድሞ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) አመራር አባል የነበሩትና አሁን የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር መሪ አቶ ሌንጮለታ፤ ትግላቸውን በሃገር ውስጥ በሰላማዊ መንገድ ለማከናወን ወደ አዲስ አበባ በቅርብ ጊዜ እንደሚጓዙ አስታወቁ። ከዓመት በፊት ዋሽንግተን ዲሲ ለሚገኘው የኢትዮጵያ ኢምባሲ ለውይይት ዝግጁ መሆናቸውን በደብዳቤ ያሳወቁት የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር አመራር አባላት፤ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ውይይት አድርገው ወደ ሀገር የመመለስ እቅድ ነበራቸው። […]

The post የቀድሞው የኦነግ መሪ ሌንጮ ለታ ODF’ን ይዘው ወደ አዲስ አበባ ለመግባት መዘጋጀታቸውን ገለጹ! የመንግስት ፈቃድ አግኝተው ይሆን? appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

መቀሌ ላይ ለሁለት ቀናት ታስረው የነበሩት የተቃውሚው አረና ትግራይ መሪ ዛሬ ረቡዕ ጥር 20/2007 ዓ.ም ተፈትተዋል፡፡ ዋሺንግተን ዲሲ – መቀሌ— የአረና ትግራይ አርማ መቀሌ ላይ ለሁለት ቀናት ታስረው የነበሩት የተቃውሚው አረና ትግራይ መሪ ዛሬ ረቡዕ ጥር 20/2007 ዓ.ም ተፈትተዋል፡፡ የአረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ለሉዓላዊነት ሊቀመንበር አቶ ብርሃኑ በርኸ ከከትናንት በስተያ ሰኞ ጥር 18/2007 ዓ.ም የታሠሩት ወንጀል […]

The post የአረና መሪ ብርሃኑ በርኸ ተፈቱ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ለስድስት ወራት የክሱን ፎርማት ይዘትና ህጋዊ መሰረት ሲያጠና የከረመው “ፍርድ ቤት” ክሱ ተሻሽሏል የሚል ብያኔውን ዛሬ በተደረገው 16ተኛ የዞን9 የጦማርያን እና ጋዜጠኞች ችሎት ላይ በንባብ አሰምቷል፡፡ አንዲሻሻሉ ከታዘዙት አራት ነጥቦች መካከል ሶስቱ መሻሻላቸውን አይቻለሁ ያለው “ፍርድ ቤቱ ” 1. ቡድን በሚል የተጠቀሰው ተከሳሾቹ ያቋቋሙት የህቡህ ቡድን አንደሆነ ፍርድ ቤቱ ተረድቷል ቡድኑ ዝርዝር ሁኔታ በማስረጃ መስማት […]

አቶ ብርሃኑ ትላንት ምሽት እንደታሰሩ የሚታወስ ነው፡፡ አምዶም በፌስቡክ ገፁ ከፖሊሶች አንደበት የሰማውን መሰረት አድርጎ እንደነገረን “ወደቤትህ ለፍተሻ በመጣን ጊዜ ባለመክፈት በወንጀል የምትጠረጠር ግለሰብ እንድታመልጥ ተባብረሀል” የሚል ነው፡፡ ማምሻው ላይ የአቶ ብርሀኑ ባለቤት ወ/ሮ ለምለም ገ/ኪዳን ለቪኦኤ እንደገለፁት ደግሞ ባለቤታቸው የታሰሩበት ምክንያት አልተነገራቸውም፣ ከፖሊስ ጣብያውም ምንም ተጨባጭ ምክንያት አልተሰጣቸውም፡፡ አቶ ብርሀኑንም የታሰረበት ምክንያት በውል እንደማያውቅና […]

The post የዐረና ሊቀ-መንበር አቶ ብርሃኑ በርሀ: በቀዳማይ ወያነ ፖሊስ ጣብያ: appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ጥር ፳(ሃያ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ባለፈው ወር ሄሊኮፕተር ይዘው የጠፉት ሻምበል ሳሙኤል ግደይ፣  መቶ አለቃ ቢልልኝ ደሳለኝ እና ቴክኒሻን ጸጋ ብርሃን ግደይ በተረጋጋ እና በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ለኢሳት ገልጸዋል። ፓይለቶቹ በሚገኙበት ሶስተኛ አገር ውስጥ ሆነው ከኢሳት ጋር ግንኙነት የመሰረቱ ሲሆን፣ በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚደረገው የነጻነት ትግል አስተዋጽኦ ለማድረግ መዘጋጃታቸውን ተናግረዋል። ሶስታችንም በአንድ …

ጥር ፳(ሃያ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ነገረ ኢትዮጵያ እንደዘገበው ጥር 20 ቀን 2007 ዓ.ም ለ16ኛ ጊዜ በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት የቀረቡት ጸሃፊዎች፣ ፍርድ ቤቱ ቀደም ብሎ ተሻሻለ የተባለውን ክስ አይቶ ብይን ሰጥቷል፡፡ የፌደራል አቃቤ ህግ አሻሽየዋለሁ ያለውን ክስ ከአንዱ ነጥብ በስተቀር ሦስቱን መቀበሉን ፍርድ ቤቱ ገልጿል። በክሱ ላይ ‹ቡድን› …

ጥር ፳(ሃያ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የአንድነት ፓርቲ ለእሁድ ጥር 24 በደሴ ለሚያካሄደው ሰልፍ ከከተማው አስተዳዳር እውቅና ያገኘ ሲሆን ፤ የአዲስ አበባው ግን እያወዛገበ ይገኛል። ከፓርቲው ጽህፈት ቤት የወጣው መረጃ እንደሚያሳየው በደሴ ሰልፉ  አራዳ አከባቢ ከሚገኘው የአንድነት ቢሮ ተነስቶ  ሆጤ አደባባይ ይጠናቀቃል። ከ2: 00 ሰ ዓት  እስከ 7:00 ሰዓት በሚቆየው በዚህ ሰልፍ ፤የደሴና …

ጥር ፳(ሃያ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የፕራይቬታይዜሽንና የመንግስት ልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ የመንግስት ልማት ድርጅቶችን መሸጥ ከጀመረበት ከ1997 ዓ.ም እስከ 2006 ዓ.ም ድረስ ባሉት ጊዜያት ከሸጣቸው 370 ድርጅቶች መካከል ሼህ አልአሙዲ ወደ 30 የሚጠጉትንና እጅግ አትራፊ የሆኑ ድርጅቶችን በርካሽ ዋጋ መሰብሰብ መቻላቸው ስርአቱ ለተዘፈቀበት ሙስና ማሳያ መሆኑን ጉዳዩን በቅርብ የሚከታተሉ ወገኖች ገልጸዋል። ሼሁ የለገደንቢን …

የቀድሞ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) አመራር አባል የነበሩትና አሁን የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር መሪ አቶ ሌንጮለታ፤ ትግላቸውን በሃገር ውስጥ በሰላማዊ መንገድ ለማከናወን ወደ አዲስ አበባ በቅርብ ጊዜ እንደሚጓዙ አስታወቁ።

ከዓመት በፊት ዋሽንግተን ዲሲ ለሚገኘው የኢትዮጵያ ኢምባሲ ለውይይት ዝግጁ መሆናቸውን በደብዳቤ ያሳወቁት የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር አመራር አባላት፤ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ውይይት አድርገው ወደ ሀገር የመመለስ እቅድ ነበራቸው።

ከኢትዮጵያ መንግስት የተገኘው ውሳኔ ጊዜ በመውሰዱ፤ የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር ወደ አዲስ አበባ ለማምራት መወሰኑን የፓርቲው መሪ አቶ ሌንጮ ተናግረዋል።

 

የፕሮግራም መግለጫ

ወደ 98 ሚሊየን የሚጠጋ ሕዝብ ባላት ኢትዮጵያ አማርኛ ብሔራዊ የሥራ ቋንቋ ነው፡፡ በቅርብ የተካሄዱ የቅኝት ጥናቶች እንደሚያሳዩት አዋቂ በሚባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ካለው ሕዝቧ አንድ አምስተኛ የሚሆነው የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያን (የቪኦኤን) ሥርጭቶች ያዳምጣል፡፡ ይህ ቁጥር ቪኦኤ በዓለም ዙሪያ ከሚያሠራጭባቸው ቋንቋዎች ሁሉ ጋር ሲነፃፀር ግዙፍ ከሚባሉት የአድማጭ ብዛት አንዱ ነው፡፡

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ ከሚያሠራጨው የ60 ደቂቃ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች በተጨማሪ ከሰኞ እስከ ዐርብ ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ 1 ሰዓት ተኩል በአማርኛ የሚተላለፍ የግማሽ ሰዓት ሥርጭት በ1431 መካከለኛ ሞገድ ላይ አለው፡፡

የቪኦኤ የአማርኛ ፕሮግራሞች በተጨማሪም በናይል ሳት ይተላለፋሉ፡፡

ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና

ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና

ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ

ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት

ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)

ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና

ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡

ለሁሉም የዕድሜ ክልሎች የታሰቡት የሣምንቱ የመጨረሻ ቀናት ዝግጅቶቻችን የሃሣብ ማንሸራሸሪያ መድረኮችንና የመዝናኛ ቅንብሮችን ያካተቱ ናቸው፡፡

የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ በአሜሪካ መንግሥት በጀት የሚንቀሣቀሱ ትክክለኛና ተዓማኒነት ያላቸውን ዜናዎች እንዲሁም ሰፋፊ ፕሮግራሞችን እያደራጀ በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በሞባይል መሣሪያዎችና በኢንተርኔት በ45 የዓለማችን ቋንቋዎች የሚያሠራጭ ዋና መቀመጫው ዋሺንግተን ዲሲ የሆነ የዜና ተቋም ነው፡፡

ቪኦኤ በአማርኛ በሣምንት የዘጠኝ ሰዓት ተኩል ሥርጭት ያስተላልፋል፡፡

ሥነ ቴክኒክ እየተስፋፋ በመጣበት ፤ በአሁኑ በ 21ኛው ክፍለ-ዘመን ፣ ሥራ ከመፈለግ ፣ ሥራ መፍጠር ይሻላል የሚል እምነት ያላቸው በኢንዱስትሪ በበለጸጉትና በአዳጊ ሀገራትም የሚገኙ ወጣቶች ቁጥር የመጨመር ምልክት እየታያበት መሆኑ ይነገራል ።

የአፍሪቃ ህብረት አባል ሃገራት የመሪዎች ጉባኤ ክፍለ ዓለሙን በሚፈታተኑ ችግሮች ላይ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚነጋገር ይጠበቃል ። ቦኮሃራም ፣ኤቦላ ማዕከላዊ አፍሪቃ ሪፐብሊክ እና ደቡብ ሱዳን ጉባኤው ከሚያተኩርባቸው ርዕሶች ውስጥ ይጠቀሳሉ ።ጉባኤው በአባል ሃገራት መዋጮ የሚሰማራ ፀረ ሽብር ኃይል ማቋቋም የሚቻልበትን መንገድም ይፈልጋል ።

በኤቦላ ወረርሽኝ አስተላላፊ ተኀዋሲ የሚያዘው ሰው ቁጥር በርግጥ እየቀነሰ መጥቶዋል። ይህ ግን ችግሩ በምዕራብ አፍሪቃ ቀንሶዋል ማለት አይደለም። በመሆኑም፣ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በሽታውን በመታገሉ አኳያ ከዚሁ አካባቢ ጋር ትብብሩን ማጠናከር ይጠበቅበታል።

የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የልማት ስራዎች በሚያደርገው ድጋፍ የራሱን ህግጋት እና መርሆዎች በተደጋጋሚ መጣሱ ተነገረ።የኢትዮጵያ መንግስት ከዓለም ባንክ ያገኘውን የገንዘብ ድጋፍ በጋምቤላ ክልል ለሚያደርገው የግዳጅ የሰፈራ መርሐ-ግብር ሲጠቀምበት ቆይቷል የሚል ወቀሳም ይሰነዘርበታል።

እጥፍ ወርቅ በልስቲ በአንድነት ፓርቲ ውስጥ በተለያዩ የአመራርነት ቦታዎች ላይ ተሳትፋለች፡፡ እጥፍ ወርቅ የሰባት ወር ነብሰጡር መሆንዋ ህወሓት/ኢህአዴግ እና ምርጫ ቦርድ ብዙ ዋጋ የከፈለችበት ፓርቲ ላይ የሚያደርሱትን የማፍረስ ሴራ ተቃውማ ሰልፍ ከመውጣት አላገዳትም፡፡ በሰልፉ ላይ የገዢው ቡድን ፖሊሶችና የደህንነቶች ሲያዩዋት ደሟን ሊያፈሱ ቋመጡ፤ በአንዲት እንደ ቤተክርስቲያን ተሳላሚ ተከናንባ ቀበና መድሃኔዓለም ቤተክርስቲያንን በተደገፈች ወኪላቸውም ጥቆማ ጐትተው […]

ለቀላል ባቡር ፕሮጀክት የኤሌክትሪክ ኃይል መቆጣጠሪያ ክፍል መስመር ለመቅበር በተደረገ ቁፋሮ የአንድ ትምህርት ቤት አጥር ተደርምሶ ከባድ ጉዳት ደርሶባት የነበረችው የዘጠነኛ ክፍል ተማሪ ሕይወት አለፈ፡፡ የኃይል መቆጣጠሪያ ክፍሉ የሚገኘው ሳሪስ አካባቢ ካዲስኮ ቀለም ፋብሪካ ሕንፃ አጠገብ ሲሆን፣ ከጀርባው ደግሞ ፍሬሕይወት ሁለተኛ ደረጃና የመሰናዶ ትምህርት ቤት ይገኛል፡፡ የኤሌክትሪክ መስመሩን ለመቅበር ባለፈው ሐሙስ በኤክስካቫተር ይደረግ በነበረ ቁፋሮ […]

The post በባቡር ፕሮጀክቱ ቁፋሮ አጥር ተደርምሶ የተጐዳችው ተማሪ የቀብር ስነስርዓት ተፈጸመ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ወያኔ እንደ ኢዴፓ አይነቶችን ተለጣፊ ፓርቲዎች መቀፍቀፉን ተያይዞታል::በሰላማዊ ትግል ላይ የተሰማሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ላይ እየደረሰ ያለው መንገላታት እና ወከባ በአሁኑ ወቅት ፓርቲዎቹን እስከማፍረስ እና አባላትን እስከመበተን ጉዞ ተይዟል::ይህ በፓርቲዎች ላይ የሚፈጸመውን መንግስታዊ ሽብርተኝነት እጅግ በከፋ መልኩ ቀጥሎ ይገኛል:: አንድነት ፓርቲ በጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ የደረሰዉን ጉዳት በተመለከተ መግለጫ እየተሰጠ ሲሆን የተጎዱ አመራሮች እና አባላት ዝርዝር […]

The post ከመንግስታዊ አሸባሪው ወያኔ መልካም ነገር መጠበቅ ከእባብ እንቁላል ነጭ እርግብ የመጠበቅ ያህል ነው:: appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ በኢትዮጵያ የዓለም ባንክ የሞራል ኪሳራ፣ ኢትዮጵያውያን/ት ለዓለም ባንክ የጭካኔ ቢሮክራሲያዊ የቀልድ ማካሄጃ የመድረክ ትወና ዒላማነት ተዳርገዋል፡፡ በምዕራብ ኢትዮጵያ ጋምቤላ እየተባለ በሚጠራው ክልል የዓለም ባንክ ቢሮክራቶች ዜጎችን ከሰፈሩበት ቦታ ያለፈቃዳቸውወደ ሌላ ቦታ በማዛወር፣የአካባቢው ዜጎች በቋሚነት ባህላቸውን አዳብረው ከሚኖሩበት ቦታቸው በግዳጅ በማፈናቀል እናየተለሳለሰና እና በጎ መስሎ በእሬት የተለወሰ የዘርማጽዳት እኩይ ምግባር በማካሄድ “የማታለል ጨዋታ” […]

The post የዓለም ባንክ የሞራል ኪሳራ በኢትዮጵያ – ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.


ማክሰኞ ለም ሆቴል አካባቢ ለመንገድ የተቆፈረ ገደል ውስጥ የገባው መኪና(ፎቶ ፡- ጽላት ጌታቸው)

ከግንባታዎች ጋር ተያይዞ እየደረሰ ያለው አደጋ አሳዛኝ እየሆነ ነው፡፡ ይኼ አደጋ በሦስት ነገሮች ምክንያት እየደረሰ ያለ ይመስለኛል፡፡ የመጀመሪያው ግንባታዎች ሲከናወኑ ተገቢ የሆነው ቅድመ፣ጊዜና ድኅረ ግንባታ ጥንቃቄ ስለማይወሰድ ነው፡፡ ታላላቅ ክሬኖች አገር ደርምሶ የሚሄድ ቋጥኝ አንጠልጥለው እየታዩ፣ በሥራቸው ሰውና መኪና እንዲያልፍ ይደረጋል፡፡ ለግንባታ ሠራተኞች በቂ የሆነ የአደጋ መከላከያ ሥልጠናና መሣሪያ አይሰጣቸውም፡፡ አማራጭ መንገዶችና የእንቅስቃሴ ቦታዎች ቀድመው ስለማይዘጋጁ ግንባታና ኑሮ ጎን ለጎን ይካሄዳል፡፡ መታጠር ያለባቸው ሳይታጠሩ፣ መሸፈን ያለባቸው ሳይሸፈኑ፣ መከደን ያለባቸው ጉድጓዶች ሳይከደኑ፣ ምልክት መደረግ ያለባቸው ቦታዎች ላይ ሳይደረጉ ግንባታዎች ይከናወናሉ፡፡ በዚህም የተነሣ በተገቢ ጥንቃቄ ሊተርፉ ይችሉ የነበሩ ሕይወቶች ይቀጠፋሉ፣ አካል ይጎድላል፣ ንብረት ይወድማል፡፡

ግንባታዎች በመንደሮች መካከል ሲከናወኑ አካል ጉዳተኞች፣ አረጋውያንና ሕጻናት የሌሉበት መንደር ይመስላል፡፡ በየቦታው ጉድጓዱ አፉን ከፍቶ ማየት የተሳናቸውን ሊውጥ አሰፍስፏል፤ አረጋውያንን ‹እስኪ ትዘልና› ይላል፡፡ ሕጻናትን ዋኝተው እንዲያልፉበት ይጋብዛል፡፡ በዊልቼር ለሚጓዙ፣ በከዘራ ለሚራመዱ፣ በክራንች ለሚታገዙ ቦታ የለውም፡፡ 
አንድ ግንባታ ከመከናወኑ በፊት የሚገነባው አካል በሚያስገባው የጨረታ ሰነድ ውስጥ የቅድመ ጥንቃቄ አሠራሮቹ አብረው እንዲገቡ ይደረጋሉ፡፡ ብዙ ጊዜ ግን ለጨረታ ሰነድ ማሟያነት ይውላሉ እንጂ ተከታትሎ የሚያስፈጽማቸው አያገኙም፡፡ በእነዚህ የጨረታ ሰነዶች ላይ ለግንባታ ሠራተኞችና ለነዋሪዎች ሊደረጉ የሚገባቸው ጥንቃቄዎች ይገለጣሉ፡፡ ነገር ግን የሚቀሩት መደርደሪያ ላይ ነው፡፡ አንድን የግንባታ አካባቢ ገንቢው ሲረከብ የርክክብ ሥነ ሥርዓት ይከናወናል፡፡ ከዚያ በኋላ አካባቢው የገንቢው አካባቢ ነው፤ በዚያ አካባቢ ለሚደርሰው ጉዳትም ተጠያቂው እርሱ ነው፡፡ ኢንሹራንስ እንዲገባ የሚደረገውም ለዚህ ነው፡፡ ነገር ግን አስፈጻሚው አካል ተከታትሎ ለማስፈጸምና በሕጉ እንዲመራ ለማድረግ የዐቅምም የሙስናም ችግር ያለ ይመስላል፡፡ 
አንድ ግንባታ ሲከናወን የአደጋ መከላከያ ወጭ ከግምት መግባት አለበት፡፡ በአንድ በኩል ከግንባታው ጋር ቀጥታ ስለማይያያዝ፣ በሌላ በኩል ደግሞ ወጭው ከፍተኛ ስለሚሆን ተጫራቾች የአደጋ መከላከያ ወጭን ይተውታል፡፡ ተቆጣጣሪዎችም በማወቅም ይሁን ባለማወቅ ያልፉታል፡፡ የመንግሥት ፕሮጀክቶች ሲሆኑ ደግሞ እንደ ወጭ መቀነሻ አማራጭ ይወሰዳሉ፡፡ በዚህ ምክንያትም ጆሮ ጭው የሚያደርግ አደጋ በየቀኑ መስማት የየዕለት ሰበር ዜናችን ሆኗል፡፡ ለዜጎች የሚገነባ ግንባታ ዜጎችን ያለ ፍላጎታቸው ይቀጥፋል፡፡ 
ሁለተኛው ምክንያት ደግሞ ያሉን ነባር መንገዶችና ሕንጻዎች ያረጁ፣ በሚገባ ያልተገነቡና አሁን የሚደረጉ ግንባታዎች ለሚያስከትሉት ጫና ቀድመው ያልተዘጋጁ መሆናቸው ነው፡፡ በጣልያን ዘመን በተሠሩ ቤቶች ጎን፣ የጥገና ጊዜያቸውን ጠብቀው በማይጠገኑ ሕንጻዎች አጠገብ፣ እንደነገሩ ሲጠጋገን በኖረ ድልድይ ዳር፣ የፍሳሽ ማስወገጃዎች ተጠርገውና ተስተካክለው በማያውቁበት ከተማ ውስጥ ነው ግንባታዎች እየተከናወኑ የሚገኙት፡፡ መሬት አርዕድ አንቀጥቅጥ ማሽኖች፣ አስገምጋሚ ዶዘሮች፣ ሕንጻ ነቅንቅ ቁፋሮዎች፣ ጆሮ በጥስ የመሣሪያ ጩኸቶች፣ ግድግዳ ሰንጥቅ የድንጋይ ናዳዎች ናቸው በየአካባቢዎቻችን እየተከናወኑ ያሉት፡፡ ቤቶቻችንና ሕንጻዎቻችን፣ መንገዶቻችንና ድልድዮቻችን ለእነዚህ አዳዲስ ክስተቶች ታስበው የተዘጋጁ አይደሉም፡፡ መዓት ነው የወረደባቸው፡፡ አርማጌዶን የደረሰ እስኪመስል ድረስ አካባቢያችን ይደረመሳል፣ ይገመሳል፣ ይንቀጠቀጣል፣ በየቀኑ ይለዋወጣል፡፡ የኛ ሠፈር ግን ለዚህ አልተዘጋጀችም፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የተደረጉ ተደጋጋሚ ጥናቶች አብዛኞቹ ነባር ቤቶች ከደረጃ በታች የሆኑ ወይም የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው መሆናቸውን ገልጠዋል፡፡ ይህ እየታወቀ ግን ግንባታዎች ሲከናወኑ ሊደረመስ የሚችል ቤት፣ ሕንጻ ወይም ግንብ፣ ሊናድ የሚችል ገደል፣ ሊወድቅ የሚችል ድልድይ፣ ሊሰምጥ የሚችል ጉድባ፣ ሊሰነጠቅ የሚችል ግድግዳ መኖር አለመኖሩ ተለይቶ ጥንቃቄ ሲደረግ አይታይም፡፡ አንድ ‹ዳምጠው› መኪና ሲያልፍ ቤቶቻችን ጎንደርኛ እየጨፈሩ ያጅቡታል፡፡ ቆይተውም በዘፈኑ ብዛት ልባቸው ጠፍቶ በዚያው ይወድቃሉ፡፡    
 

በባቡር ግንባታ ጊዜ በተደረመሰ ግንብ የሞተቺው ወጣት የቀብር ሥነ ሥርዓት(ፎቶ፡- ሪፖርተር ጋዜጣ)

ሦስተኛው ምክንያት ደግሞ የማሳወቅ ግዴታችንን ስለማንወጣ ነው፡፡ መንደር ለውጥ፣ ምድር አንቀጥቅጥ ግንባታ ሲከናወን ኅብረተሰቡ(በተለይም በቀጥታ ጉዳዩ የሚመለከተው የአካባቢው ነዋሪ) በበቂ ሁኔታ እንዲያውቀውና የራሱን ቅድመ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ኃላፊነቱን የሚወጣ አካል ያለ አይመስልም፡፡ በመገናኛ ብዙኃን መግለጫ ከመስጠት ያለፈ ግዴታ እንዳለም ተዘንግቷል፡፡ በሌላው ዓለም አካባቢን የሚለውጥ ግንባታ ሲደረግ የሠፈሩ ሰው ዝርዝር ጉዳዩ ተጽፎ በየቤቱ ይሰጠዋል፡፡ ተሰብስቦም እንዲወያይ ይደረጋል፡፡ ሐሳቡን ያቀርባል፡፡ ግንባታው ለነዋሪውም ሆነ ለገንቢው ችግር በማይፈጥር መንገድ እንዲከናወን የጋራ መግባባት ላይ እንዲደረስ ይሞከራል፡፡ ማኅበረሰቡ ሊያከናውናቸው የሚገቡ ጥንቃቄዎች ይነገሩታል፡፡ ተቃውሞ ካለውም በምክንያት እንዲያስረዳ ይደረጋል፡፡ አሳማኝ ከሆነም ፕሮጀክቱ ይስተካከላል፡፡ እንዲያም ሲል ይቀራል፤ ፕሮጀክቱ የሚሠራው ለእርሱ ነዋ፡፡ በዚህ የተነሣም ዕድገት እሴት(asset) እንጂ ዕዳ(liability) አይሆንበትም፡፡ 
ባለፈው ዓመት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በድሬዳዋ ከተማ ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር በተወያዩ ጊዜ የአካባቢው ሽማግሌዎች ያቀረቡት ጥያቄ እዚህ ላይ ሊጠቀስ ግድ ይላል፡፡ ከባቡሩ መንገድ ጎን ለእግረኛ የተሠራው ድልድይ ክፍት ድልድይ አይደለም፡፡ ከላይ ጣራ መሰል ነገር አለው፡፡ ነገር ግን ይኼ ድልድይ ሲሠራ ግመሎችን እንዲያሳልፍ ሆኖ አልተሠራም፡፡ ለምን? አሉ ሽማግሌዎቹ፡፡ በወቅቱ ሌላ ምላሽ ቢሰጣቸውም ምክንያቱ ግን እነርሱን ያላሳተፈና ሐሳብ ያልሰጡበት ግንባታ መከናወኑ ነው፡፡ አያውቁም ተብሎ ነው የሚታመነው፡፡ ያነሡት ሐሳብ ግን ሕዝብን የማያሳትፍና ይሁንታ ያልሰጠበት ሥራ ሁሉ ከሪፖርት ያለፈ ዋጋ እንደሌለው ያሳየ ነው፡፡ ድልድዩ ችግራቸውን ከመፍታት ይልቅ ራሱ ችግር ነው የሆነባቸው፡፡
መኖሪያ ማለት ጣራና ግድግዳ ብቻ አይደለም፡፡ አካባቢም ጭምር ነው፡፡ ለብዙ ዘመናት የኖረበት ወይም እኖርበታለሁ ብሎ የሚያስበው አካባቢ በአንድ ማለዳ ተለውጦ ሲጠብቀው፣ ለነዋሪው ሕመም እንጂ ደስታ አይፈጥርለትም፡፡ አስቀድሞ የማወቅ፣ ለሚመጣው ለውጥ የመዘጋጀት፣ ለውጡ ለሚያስከትለው አሉታዊ ነገር ጥንቃቄ የማድረግ፣ ለውጡን በሚችለው ሁሉ የማገዝና ለውጡም ከጥቅሙ ጉዳቱ የሚያመዝን ከሆነ እስከማስቀረት የሚደርስ መብት ሊኖረው ይገባል፡፡ አንድ ነገር ‹መልካም ነው› ማለትና ‹ተቀባይነት አለው› ማለት ይለያያሉ፡፡ መልካም ነገሮች መልካም ሆነው እንዳይቀጥሉ ከሚያደርጓቸው ምክንያቶች አንዱ የሕዝብ ተቀባይነት ማጣት ነው፡፡ የመንግሥት አንዱ ኃላፊነት መልካም ነው ብሎ ያመጣው ነገር ሕዝባዊ ተቀባይነት እንዲኖረው የመሥራት ግዴታ ነው፡፡ የማስረዳት፣ የማሳወቅና የሕዝቡን ሐሳብ የመቀበል ግዴታ፡፡ 
ግንባታዎች በሚከናወኑበት አካባቢ መረጃ ሰጭ ምልክቶች የሉም ማለት ይቻላል፡፡ ምን እየተከናወነ ነው? ለተዘጋው መንገድ አማራጩ ምንድን ነው? መኪኖች በየት ይታጠፉ? እግረኞችስ በየት ይለፉ? ምን ጥንቃቄ ይደረግ? የሚገነባው ግንባታ አካባቢውን እንዴት ይቀይረዋል? ከፍታው፣ ጥልቀቱ፣ ስፋቱ ምን ያህል ነው? ገደል ነው ሜዳ? ውኃማ ነው ደረቅ? ዋሻ ነው ግልጥ? ከላይ የሚወድቅ ነገር አለ ወይስ የለም? በአካባቢው መኪና ማቆም ይቻላል አይቻልም? ከስንት ሰዓት እስከ ስንት ሰዓት ግንባታው ይከናወናል? ቄሱም ዝም መጽሐፉም ዝም ነው፡፡ ‹‹ምን አስቸኮላችሁ፤ እዚያው ሲደርስባችሁ ታውቁታላችሁ›› የተባለ ይመስላል፡፡ በአካባቢው የሚገኙ አደጋ የሚያስከትሉ ነገሮችን እንኳን የሚያመለክት ምልክት በሚገባ አይኖርም፡፡ በዚህ ምክንያት ገደል የሚገቡ መኪኖችንና ሰዎችን እያየን ነው፡፡  
በሰሞኑ እንኳን ከግንባታ ጋር የተያያዙ አሰቃቂ ዜናዎችን እየሰማን ያለነው እነዚህ ሦስት ነገሮች ስለተዘነጉ ይመስለኛል፡፡ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አስቀድሞ የሚነግራቸው በማጣታቸው የትምህርት ቤት አጥር ሥር ተቀምጠው የነበሩ ተማሪዎች በመንገድ ግንባታ ንዝረት ግንቡ ተደርምሶ መዓት ወረደባቸው፡፡ ሰኞ ዕለት ደግሞ አፍንጮ በር አካባቢ በአሮጌ ማዕድ ቤት ውስጥ ሲሠሩ የነበሩ አዳጊ ልጆች በአካባቢያቸው እየተካሄደ ያለው ነገር ምን እንደሚያስከትል ስላልተነገራቸው አንዷ ለሞት አንዷም ለጉዳት ተዳረጉ፡፡ ለምን? አሁን እየገነባን ያለነው ግንባታኮ በኢትዮጵያ ታሪክ የመጀመሪያው ግንባታ አይደለም፡፡ ከአኩስም ዘመን ተነሥተን እንኳን ብናሰላ ከሁለት ሺ ዘመን በላይ በግንባታ ላይ አሳልፈናል፡፡ እንዴት እንደ አዲስ ገንቢ ስሕተቱ የግንባታውን ያህል ይሆናል? በዓለም ላይ እኛ የመጀመሪያዎቹ ገንቢዎች አይደለንም፡፡ ከቀደሙት ልንማራቸው፤ ተምረንም ልንተገብራቸው የሚገቡ ነገሮች ሞልተው ተርፈው እንዴት በ21ኛው መክዘ የ1ኛው (ቅልክ) ስሕተት ይሠራል?
እንደ እኔ የሚመለከታቸው አካላት እነዚህን ነገሮች ቢያደርጉ አደጋውን መቀነስ፣ ከዚያም አልፎ ማስቀረት የሚቻል ይመስለኛል፡፡
1.  የሚቻለው ቅድመ፣ ጊዜና ድኅረ ግንባታ ጥንቃቄዎችን ማድረግ፡፡ ወጭ ለመቆጠብ ወይም ደግሞ ጉዳዩን ለማፋጠን ሲባል የጥንቃቄ ነገሮችን መዝለልና መቀነስ ቀርቶ፣ ልማዳዊ በሆነው መንገድ መሥራት አብቅቶ፣ አደጋው ቀድሞ ከመከላከል ይልቅ ለአደጋው ዜና አዘጋገብ መጨነቅ ተወግዶ የሚቻለው ጥንቃቄ ሁሉ መደረግ አለበት፡፡ ‹ማስተዋል ይጋርድሃል፣ ጥንቃቄም ይጠብቅሃል› እንዲል መጽሐፉ፡፡ 
2.  የአካባቢው ነዋሪና ተጠቃሚ ስለ ግንባታው እንዲያውቅ፣ ዐውቆም እንዲዘጋጅ፣ ሐሳብም እንዲሰጥ በዝርዝር ማወያየት፣ መረጃውን በየቤቱ መስጠት፤ ሐሳቡን መቀበልና ተግባቦትን መፍጠር
3.  በቂና ግልጽ ምልክቶችን በአካባቢው መጠቀም፡፡ ዝርዝር መረጃ የሚሰጡና አደጋዎችን የሚያመላክቱ ምልክቶችን በአካባቢው ሕዝብ ሊመለከት በሚችልበት ቦታ ማስቀመጥ
4.  ማኅበረሰቡ ጉዳዩን እንዲከታተል ማኅበረሰብ ዐቀፍ ኮሚቴ ማቋቋምና ችግሮች ከመድረሳቸው በፊት ከነዋሪውና ከሚመለከታቸው ጋር እንዲሠራ ማድረግ
5.  ግንባታዎቹ እየተከናወኑ ያሉት በሕዝብ መካከል ነውና የሕዝቡን እንቅስቃሴ ግምት ውስጥ እንዲያስገቡ ከዲዛይኑ ጀምሮ መሥራት፡፡ ከተማዋን በባቡር ምክንያት በአራት ክፍለ ከተማ ከፍለን ያንንም በአጥር ከልለን፣ ዘላችሁ አታቋርጡ ማለት በጆሮ ግንድ በኩል አዙራችሁ ጉረሱ እንደማለት ነው፡፡ አንድ ሰው ከመነሻው ምን ያህል ተጉዞ ነው መንገድ ማግኘት ያለበት?የሚለው ነገር የታወቀ ዓለም ዐቀፍ ደረጃ አለው፡፡ ሰው በጠባዩ አጭር መንገድ ይፈልጋል፡፡ ይህንን የሰው ጠባይ በአጥር ብቻ ለማስቀረት ከመታገል ከዲዛይኑ ጀምሮ ዓለም ዐቀፍ ደረጃዎችን ተጠቅሞ ማሰቡ አደጋዎችን ያስቀራቸዋል፡፡
6.  ብዙ ጊዜ ዓመታት በዓላቸውን ሲያከብሩ ወይም ጠቅላላ ጉባኤ ሲያደርጉ ብቻ በመገናኛ ብዙኃን ስማቸውን የምንሰማቸው የሞያ ማኅበራት(የአርክቴክቶች፣ የሲቪል መሐንዲሶች፣ የሕንጻ ተቋራጮች፣ ወዘተ) ተገቢው ቦታና ሥልጣን ተሰጥቷቸው የግንባታዎችን ሂደት እንዲከታተሉ፣ የንሥር ተመልካችነት(watch dog)  ኃላፊነትን እንዲወጡ ቢደረግ፤     
እንዴው በአጠቃላይ ግን የግንባታ ሂደታችንን እኛም ከአክሱም በፊት የምንገነባው፣ ቻይኖችም ከቻይና ግንብ በፊት የሚሠሩት ባንመስል መልካም ይመስለኛል፡፡ ቅንዥላቶቻችን በዐጸደ ነፍስ ሆነው ይገረሙብናል፤ ‹አሁን እነዚህ የኛ ልጆች ናቸው?› ይሉናልና፡፡

የአንድነት ፓርቲ ሰሞኑን በኢህአዲግና ምርጫ ቦርድ ከፍተኛ ዘመቻ ተከፍቶበት እንደሚገኝ መላው ኢትዮጵያዊ እየተከታተለው ያለ እውነታ ነው፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ ከምርጫ ቦርድ ጋር በመሆን አንድነት ፓርቲን ለመፈረካከስ ከሚሰሩት ግለሰቦች መካከል አቶ ትግስቱ አወሉ የተባሉና የቀድሞ የአንድነት አባል በአሁኑ ሰዓት እራሳቸውን ፕሬዝደንት አድርገው ከምርጫ ቦርድ ጋር በጋራ በመስራት ላይ ያሉ ግለሰብ በ16/05/2007 ዓ.ም ላደረጉት ህገ…-ወጥ ጉባኤ ተልእኳቸውን […]

The post አቶ ትግስቱ አወሉ በአንድነት የክልል አመራሮች ላይ በስልክ ዛቻ እየፈፀሙ መሆኑ ተገለፀ፡፡ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ጥር ፲፱(አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም በባህርዳር ከ1949 ዓ.ም ጀምሮ ነዋሪ የሆኑት አስተያየት ሰጪ ሲናገሩ ድልድዩ ሲሰራ አለሁ የመሰረት ዲንጋዩ ሲቀመጥ ነበርኩ ካሉ በኋላ ከ25 እስከ 30 ዓመት እንደሚያገለግል በይፋ ተነግሮ እንደተሰራ ከዚህ ዓመት በላይ ከቆየ አደጋ ለያደርስ እንደሚችል በወቅቱ በነበሩ የግንባታ ባለሙያዎች እንደተነገረ በማስታወስ ገልጸው ምንም አይነት የተሰራ አዲስ ነገር ሳይኖር ከ50 ዓመታት በላይ […]

The post ጎጃምን ከጎንደር የሚያገናኘው የአባይ ድልድይ ትክ የሚሰራበት የቆይታ ጊዜ በመርዘሙ አደጋ ያደርሳል በሚል ስጋት ላይ መሆናቸውን የባህርዳር ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

(ሠመረ ሞገስ) የብሄራዊ ስታዲየም ፕሮጀክት ዝርዝር የዲዛይን ስራዎች በመጪው የካቲት ወር አጋማሽ እንደሚጠናቀቅ የፕሮጀክቱ አማካሪ አስታወቀ፡፡ በስታዲየሙ ዙሪያ የሚታጠረው የአጥር ግንባታ 91 በመቶ ደርሷል። በአዲስ አበባ ቦሌ ገርጂ አካባቢ በመገንባት ላይ ያለው ብሄራዊ ስታዲም 60 ሺህ ተመልካች የመያዝ አቅም ሲኖረው ለግንባታው 2 ቢሊዮን ብር ወጪ ተይዞለታል። የስታዲየሙ ግንባታ በሁለት ዓመታት ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል። የፕሮጀክቱ አማካሪ ሜ.ኤች ኢንጂነሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ማኔጂንግ ዳይሬክተር ዶክተር ኢንጂነር መሰለ ኃይሌ እንደተናገሩት ”የቅድመ ዲዛይን ስራዎች ተጠናቆ የዝርዝር ዲዛይን ስራዎች በመሰራት ላይ ናቸው”:: ዝርዝር ዲዛይኑ የኤሌክትሪክ ዝርጋታ፣ የሜዳ ስፋት፣ የመሬት ጥናት፣ በጦር ውርወራ ጊዜ ርቀቶችን መለካት የሚያስችሉ ዘመናዊ መሳሪያዎችና የሽብር ጥቃት ለመከላከል የሚያስችሉ የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎችና ሌሎች ዲዛይኖች ያካተተ ነው። የመጨረሻ ዝርዝር ዲዛይን ስራ በመጪው የካቲት ወር እንደሚጠናቀቅ ነው ዶክተር ኢንጀነር መሰለ የተናገሩት። ስለሆነም ግንባታውን ለማስጀመር በመጪው መጋቢት ወር ጨረታ ይወጣል። 60 ሄክታር ላይ የሚያርፈው አዲሱ ብሄራዊ ስታዲየም የመሬት ጥናቱ በመጠናቀቅ ላይ ነው፡፡ እንደ ኢንጂነሩ ገለጻ ስታዲየሙ ዓለም አቀፍ ደረጃን ጠብቆ የዓለም ዋንጫና የኦሎምፒክ መክፈቻና መዝጊያ ውድድሮችን እንዲያስተናግድና የተጀመሩ ዝርዝር ዲዛይን ስራዎች ጥራታቸውን ተጠብቆ እንዲሰሩ ለማድረግ ከኮሪያ፣ ከአውስትራሊያ እና ከእንግሊዝ አገር አማካሪዎችን አካትቷል፡፡ ድርጅቱ የመጨረሻ ዝርዝር ዲዛይን እየሰራ ያለው ከፌዴራል ስፖርት ኮሚሽንና ከከተማ ልማት ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር አስተያየት ከተሰጠው በኋላ ነው። በፌዴራል ስፖርት ኮሚሽን የግንባታዎች ፋሲሊቲ የስራ ሂደት ዳይሬክተር አቶ ጥበበ ጎርፉ በበኩላቸው እንደተናገሩት በስታዲየሙ ዙሪያ […]

በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር
በሽብርተኝነት ተጠርጥረው ማዕከላዊ ፌደራል ወንጀል ምርመራ የሚገኙት የሦስት ተቃዋሚ ፓርቲዎች የቀጠና/ዞን አመራሮች ለአራተኛ ጊዜ 28 ቀናት የጊዜ ቀጠሮ ተሰጠባቸው፡፡
ዛሬ ጥር 19 ቀን 2007 ዓ.ም በፌደራሉ የመጀመሪያ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት የቀረቡት የሰማያዊ (የፓርቲው የጎንደር አደራጅ አቶ አግባው ሰጠኝ)፣ የአንድነት እና መኢአድ የዞን አመራሮች ፖሊስ ‹‹ምስክሮችን ማደራጀት ይቀረኛል›› በሚል ተጨማሪ የጊዜ ቀጠሮ እንዲሰጠው ጠይቆ ለአራተኛ ጊዜ ፍርድ ቤቱ 28 ቀናት ሰጥቷል፡፡

ተጠርጣሪዎቹ በጎንደርና ጎጃም አካባቢዎች የዛሬ ሦስት ወር በፖሊስ ታስረው ወደ አዲስ አበባ ማዕከላዊ ፌደራል ወንጀል ምርመራ እንዲዛወሩ የተደረጉ ሲሆን፣ በማዕከላዊ ምርመራ ማዕከል ከፍተኛ ድብደባ እየተፈጸመባቸው እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡ በተጨማሪም የተጠርጣሪ ወዳጆች ተጠርጣሪዎቹን እንዳይጠይቁ አሁንም ድረስ እንደተከለከሉ ለማወቅ ተችሏል፡፡

‹‹ፖሊስ የሰነድ ምርመራውን በማጠናቀቁ ምንም ሊሰራው የሚችለው ተጨማሪ ስራአልቀረውም›› ያሉት የተጠርጣሪዎቹ ጠበቃ አቶ ገበየሁ፤ የፓርቲ አመራሮቹ ለተጨማሪ 28 ቀናት ማዕከላዊ እንዲቆዩ ፍርድ ቤቱ መፍቀዱ ተገቢ አለመሆኑን አስረድተዋል፡፡

ፍርድ ቤቱ በሰጠው የጊዜ ቀጠሮ መሰረት አመራሮቹ የካቲት 17 ቀን 2007 ዓ.ም ፍርድ ቤት ይቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡

•‹‹ኢህአዴጎች ለፈለጉት ሰው ቤት-ለቤት እያደሉ ነው››

በምስራቅ ጎጃም ዞን የተለያዩ ቦታዎች ላይ የተቋቋሙ የምርጫ ጣቢያዎች የመራጭነት ካርድ የሚያወጡ ዜጎችን ‹‹ካርድ ሰጥተን ጨርሰናል›› በሚል ምክንያት ከሁለት ቃናት በፊት ጀምሮ ብዙ ጣቢያዎች መዘጋታቸውን ምንጮች ገለጹ፡፡
ምስራቅ ጎጃም ጎዛምን ወረዳ የቦቅላ የምርጫ ክልል በአብዛኞቹ የምርጫ ጣቢያዎች መዘጋታቸውን የገለጹት የነገረ ኢትዮጵያ ምንጮች፣ በአካባቢው የሚንቀሳቀሱ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት ላይ ከፍተኛ ወከባ እየደረሰ ነው ሲሉም አክለው ገልጸዋል፡፡

‹‹አካባቢው ገጠር ነው፤ የምርጫ ጣቢያዎች በአብዛኛው ክፍት ይሆኑ የነበረው እሁድ ነበር፡፡ አሁን ግን እሁድም ዝግ ናቸው፤ ስለዚህ ካርድ መውሰድ አልቻልንም፡፡ ኢህአዴጎች ግን ለራሳቸው ሰው ቤት-ለቤት ካርዱን እያደሉ ናቸው፡፡ ሚሊሻውና ካቢኔው በየቤቱ እየዞረ ለፈለገው ሰው ብቻ ይሰጣል፤ ኢህአዴግን አይመርጥም ብለው ለሚያስቡት ደግሞ ‹የለም› ይላሉ›› ሲሉ የነገረ ኢትዮጵያ ምንጮች ተናግረዋል፡፡

ዜጎች ካርድ ለመውሰድ ወደ ጣቢያዎች በሄዱበት ወቅት ‹ለምን ቀኑ ሳይደርስ ይዘጋል› ብለው ሲጠይቁ፣ ‹‹ከበላይ አካል የወረደ ትዕዛዝ ነው›› መባላቸውንም ምንጮች ጨምረው ገልጸዋል፡፡

የስርዓቱን አረመኔያዊ እርምጃ እናወግዛለን!

ከ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር የተሰጠ መግለጫ

የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር አብሮ ስለመስራትና ሌሎቹም ትብብሩን እንዲቀላቀሉ በየጊዜው የሚወተውተው አገራችን በዚህ ዘመን በማይመጥን አምባገነንና የጭካኔ ስርዓት ውስጥ የምትገኝ መሆኑን በመረዳቱ ነው፡፡ ይህ የህወሓት/ኢህአዴግ አምባገነንና ጨካኝ ስርዓት ህዳሩ 27/28 2007 ዓ.ም የአዳር ሰላማዊ ሰልፍ ላይ በወጡት አመራሮቻችን፣ አባላቶቻችን፣ ደጋፊዎቻችንና በየጎዳናው የተገኙት ንፁሃን ላይ ከፍተኛ ድብደባና የጅምላ እስር በመፈፀም ስርዓቱን ለመታገል የተነሳነበትን አላማ ትክክለኝነት አረጋግጦልናል፡፡

በዛሬው ዕለትም ገዥው ፓርቲ በፓርቲያቸው የውስጥ ጉዳይ ገብቶ የሚፈፅመውን ደባ፣ ምርጫ ቦርድንና የህዝብ ሚዲያን ተጠቅሞ ፓርቲውን ለመከፋፈልና አሳንሶ ለማሳየት የሚያደርገውን እኩይ ተግባር በመቃወም ሰልፍ የወጡ የአንድነት አመራሮች፣ አባላት፣ ደጋፊዎችና የፓርቲው ጽ/ቤት ፊት ለፊት የሚገኘው ቤተ ክርስትያን አካባቢ የነበሩ አዛውንት ምዕመናንን ሳይቀር በመደብደብ ጭካኔውን ዳግመኛ አሳይቶናል፡፡ ፖሊስ በትዕዛዝ በአንድነት አባላት ላይ ከፍተኛ የጭካኔ እርምጃ ወስዷል፡፡ አብዛኛዎቹንም በጅምላ አስሯል፡፡

ስርዓቱ በእነዚህ ሰላማዊ ዜጎች ላይ አሁንም የጭካኔ እርምጃውን መድገሙ ስልጣኑን የማጣት ከፍተኛ ስጋት ውስጥ እንዳለ እና ከይስሙላ ያለፈ ለሰላማዊ ትግሉ ዝግጁ አለመሆኑን የሚያሳይ ነው፡፡ ትብብራችን የስርዓቱን ጨካኝነት እያወቁም ቢሆን በሰላማዊ መንገድ ጥያቄያቸውን ለማቅረብ በስርዓቱ የማይከበረውን ህገ መንግስታዊ መርህ ተከትለው ሰልፍ ለወጡ ቆራጥ የአንድነት አመራሮች፣ አባላትና ደጋፊዎች አድናቆቱን መግለጽ ይወዳል፡፡ መስዋዕትነታችሁ ለነገ ድላችን ስንቅ በመሆኑ ይበልጡን ተጠናክራችሁ በጋራ ትግላችን እንደምናጠናክርም እምነታችን ነው፡፡

በተቃራኒው ገዥው ፓርቲ ህግ የማክበርና የማስከበር ሚናውን ረስቶ ፖሊስ፣ ደህንነትንና ሌሎች ተቋማትን ለራሱ ስልጣን ማስጠበቂያ በማዋል በአንድነት አመራሮች፣ አባላት፣ ደጋፊዎች ላይ የፈፀመውን ለዘመኑ የማይመጥንና በሰላማዊ መንገድ መብታቸውን ለጠየቁት ኢትዮጵያውያንም የማይገባ የጭካኔ እርምጃ በጥብቅ እናወግዛለን፡፡

ኢትዮጵያውያንን የማስተዳደር አቅምና ሞራል ያጣው ገዥው ፓርቲ የዜጎችን ጥያቄ በኃይል ማዳፈን የማይቻል መሆኑንና አገራችን ወደባሰ ችግር እንደሚከታት ተረድቶ ከዚህ የጭካኔ እርምጃው እንዲቆጠብ፣ እርምጃውን የወሰዱትን አካላት በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑና የታሰሩትን በአስቸኳይ እንዲፈታ እናሳስባለን፡፡ ፖሊስ፣ ደህንነት፣ መከላከያና ሌሎች ተቋማት ገዥው ፓርቲ አላፊ መሆኑን በመገንዘብና ከገዥው ፓርቲ ታዛዥነት በመውጣት ወገኖቻቸሁ ላይ እንዲህ አይነት የጭካኔና አሳፋሪ እርምጃ ከመውሰድ ተቆጥባችሁ ከህዝብ ጎን እንድትቆሙ ጥሪያችን እናቀርባለን፡፡

ያለ መስዋዕትነት ድል የለም!

ጥር 17/2007 ዓ.ም

አዲስ አበባ

ጥር ፲፱(አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ፓርቲው ባወጣው መግለጫ ህወሃት /ኢህአዴግ ጥር 17/2007 ዓም በአንድነት አመራሮችና አባላት ላይ ያደረሰውን አሰቃቂ ድብደባ ለማውገዝ እንዲሁም ፓርቲውን ለመቀማት የሚደረገውን ጥረት ለማውገዝ ለጥር 24 በአዲስ አበባና በሌሎች የተለያዩ የክልል ከተሞች ላይ ሰልፍ ለማድረግ ማቀዱን ገልጸሏል። አምባገነኑ የህወሀት/ኢህአዴግ መንግስት የዘንድሮውን ሀገራዊ ምርጫ ሂደቱንም ጭምር በማበላሸት ጠንክራ የተቃዋሚ ፓርቲዎች …

ጥር ፲፱(አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በሽብርተኝነት ተጠርጥረው ማዕከላዊ ፌደራል ወንጀል ምርመራ የሚገኙት የሦስት ተቃዋሚ ፓርቲ  አመራሮች ለአራተኛ ጊዜ 28 ቀናት የጊዜ ቀጠሮ ተሰጠባቸው፡፡ የሰማያዊ፣  የአንድነት እና መኢአድ የዞን አመራሮች ዛሬ ጥር 19 ቀን 2007 ዓ.ም በፌደራሉ የመጀመሪያ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ለአራተኛ ጊዜ   የቀረቡ ቢሆንም፤  ፖሊስ ፦‹‹ምስክሮችን ማደራጀት ይቀረኛል›› በማለት ተጨማሪ …

ጥር ፲፱(አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በደቡብ ወሎ ዞን በተሁለደሬ ወረዳ ሀይቅ ከተማ የሚገኘው  የሙያና ቴክኒክ ትምህርት ቤት ሰኞ ጥር 18፣ 2007 ዓም ሙሉ በሙሉ በቃጠሎ መውደሙን ከስፍራው የደረሰን ዜና ያመለክታል። ቃጠሎው የተነሳው ከምሽት 1:30 አካባቢ ሲሆን ለ2 ሰአታት ያክል መቆየቱንና  የተማሪዎችን መረጃ ላፕቶፖ ኮምፒዩተሮች፣ ዴስክ ቶፖች እና የተለያዩ የሰርቬ ጂፒኤሶችን ማውደሙ ተውቋል። …

ጥር ፲፱(አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በባህርዳር ከ1949 ዓ.ም ጀምሮ ነዋሪ የሆኑት አስተያየት ሰጪ ሲናገሩ ድልድዩ ሲሰራ አለሁ የመሰረት ዲንጋዩ ሲቀመጥ ነበርኩ ካሉ በኋላ ከ25 እስከ 30 ዓመት እንደሚያገለግል በይፋ ተነግሮ እንደተሰራ  ከዚህ ዓመት በላይ ከቆየ አደጋ ለያደርስ እንደሚችል በወቅቱ በነበሩ የግንባታ ባለሙያዎች እንደተነገረ በማስታወስ ገልጸው ምንም አይነት የተሰራ አዲስ ነገር ሳይኖር ከ50 …

1.    ቶሎ እርምጃ ወስደን ነገሮች በፍጥነት ባይከናውኑ ኖሮ ይህንን መልአክት አሁን ከቅሊንጦ ሆኜ የምጽፈው ይሆን ነበር፡፡


ዓርብየአዳማ ከሰዓቱ ሙቀት ያየለ ነበር ለሥራ ነጠል እንድታደርገኝ መርጬያት የነበረችው ጥግ ሙቀት ሲያይልባት ወጣ ገባ ማለት ጀምሬያሁ ቅዳሜ ማታ ቴዲ አፍሮ በሚያዘጋጀው ኮንሰርት አንድንገባ አዲስ አበባ እየደዋወልኩ ስጠይቅ  ኤዲ (ኤዶም ካሳዬ)  እንደማትገኝ ስትነግረኝትንሽ ቅር ብሎኝ ነበር ቢሆንም ቀን ቴስትኦቭ አዲስ የምግብ ፌስቲቫል ላይ ሳልናገር ተከስቼ የዞን ዘጠኝ ጓደኞቼን እና ሌሎችጓደኞቻችንን ሰርፕራይ ለማድረግ ዱለታ ላይ ነኝ፡፡

የቀኑ መገባደጃ ላይ አንድ አጭር የስልክ መልእክት ወደ ስልኬ ገባ ፡፡ዞላ(ዘላለም ክብረት) ነበር ፡፡ ስልክ መልእክቷ  እጥር ምጥንያለች ብትሆንም አንዳንድ ጊዜ የዞን9 አባላት ኦንላየን ያለው የግል ቡድናችን ውስጥ ውይይቶቻችን በድምጽ ብልጫመወሰን ሲኖርብን  ወይም ደግሞ የሞቀ ክርክር እየተደረገ አንድ ሰው ኦፍላየን ሲሆን “ኀረ ወደኢንተርኔት ና እና ሃሳብ ስጥ” አይነት ነገር መልእክት ስልካችን ላይ እንላላካለን፡፡ ከዞላ የመጣውም አጭር መልክት ተመሳሳይነት ነበረው፡፡  ግን ይሄኛው በጣም ያጠረ ነበር፡፡ ብዙም ሳይቆይ ከዞላ ድጋሚ ሌላ ቴክሰት ተደገመ ፡፡  “they may arrest me” ይላል መልእክቱ ፡፡በድንጋጤ ወደ ኢንተኔት ስመጣ ሶሊ በሁሉም በኩም መልእክት ስትልክ ደረስኩ ፡፡ አብረው የነበሩትአጥኔክስ እና የበፍቄ ስልካቸው አይመልስም፣ ማሂ ከቢሮ ተወሰደች፣ አቤልም እንደዛው፡፡ የሆነ የከፋ ነገር እየተከናወነ ነው ዘግይተው ነው አንጂ እኔ መድረሳቸው እንደማይቀር ተስማማን፡፡


የዚያን ሰሞን ወከባችን ሲበዛና ምን ይሻላል የሚለው ውይይት ሲደጋገም ዞላ ‹‹ምንም በሌለበት ኢሕአዴግ እኛን ካሰረ አብዷል ማለት ነው›› ብሎ ይከራከር ነበር፡፡አሁን በአይኔ የማየው የመታሰር ስጋት መልእክት የመጣው ከዞላ ነው፡፡ የማህበራዊሚዲያን ፈጽሞ የማያውቀው ደህንነት ናቱን ሲያዋክበው “ናቲ ለደህንነትየትውውቅ ኮርስ እየሰጠ ነው” ብለን አንቀልድበትም ነበር፡።  ናቲን አብረኽን ስራ የሚል ማስፈራራትም ጉትጎታም ሳይቀር ሲያዋክበው ነበር ፡፡ ጓደኞቹን አሳፎ ከሰጠ እሱ ምንም እንደማይሆን ሊወተውተውም ሞክሯል፡፡  አሁን የዞላን ንግግር እና እርግጠኝነት ሳስበው በእኛእስኪደርስ ጠበቅን እንጂ ካበዱስ ቆይተው ነበር እላለሁ፡፡ 

የዛው ሰሞን  የዞን 9 አባላት የተጠናከረውን የደህንነቶች ክትትልተንተርሶ ከፍተኛ እና ዝቅተኛ የመታሰር እድል ያላቸው በሚል ከፋፍለን  ለማስቀመጥ ሞክረን ነበር ፡፡ አገር ቤት ካለነው የመጀመሪያውን ደረጃ አጥናፍ እና በፍቄ ሲይዙ ማሂ እና እኔ መታሰር ስጋታቸው  የመጨረሻው ላይነው ብለን ታስበን የነበርነው ነን ፡፡ ማሂ መያዝ ዜና ይሄንን ግምታችንአፈር ድሜ ያበላ ነበር፡፡ ከዚህ ዜና በኋላ ኦን ላየን ካሉ ጓደኞቼ ነገሩን በማጣራት  ፈላጊዎቼ እስኪመጡ ሳልጠብቅ  ከስራ ቦታ ላፕቶፔን ብቻ ይዥ ተነስቼ ወጣሁ ፡፡ ስራ ቦታ ሰው ድንገት ከፈለገኝ ለስራ ወደ አዋሳ መሄዴን እና ቶሎ አንደምመለስ ተናግሬ ነበር ፡፡ ወደቤት መሄድ የማይቻል ሃሳብ ሆነ ቀኑም እየተገባደደ በመሆኑ ከስራ ቦታዬ ዞር ያደርገኛል ወዳልኩት አካባቢ ላፕቶፔን ይዥ በፍጥነት አቀናሁ ፡፡ ሥልክ ማጥፋት እና መቀየር፣ በሌላ ሥም አልጋ መከራየት፣ እንቅልፍ አልባ እጅግ በጣም ረጅም ሌሊት በአምባገነኖች በትር በሃዘን ልባችን የተሰበረበት ምሽት ነበር፡፡ የእኔ ነገር ያንን ምሽት ገና ስላለየለትም የኤዶም ስልክም ዝግ በመሆኑ ግራ እየተጋባንም( እስሩ ለዞን9 ብቻ ነው የመጣው የሚል የዋህ ሃሳብም ነበረን)  አንቅልፍ በአይናችን ሳይዞር ነጋ፡፡ ይህ ሌሊት ባለፈ በማግስቱ በእለተ ቅዳሜ አንዲት ነጭ ሸሚዝ እንደለበስኩ ላፕቶፔን ብቻ አንጠልጥዬ የጎረቤት አገር ኤርፓርት ላይ ሶል ተቀበለችኝ ምንም አይነት ኮምንኬሽን ስላልነበረኝ የኤዶምን መታሰር እርግጥ ዜና እና  የአስማማውን መታሰርም እዛው ሰማሁ፡፡  ቶሎ እርምጃ ወስደን ነገሮች በፍጥነት ባይከናውኑ ኖሮ ይህንን መልአክት አሁን ከቅሊንጦ ሆኜ የምጽፈው ይሆን ነበር፡፡  (በመትረፌብዙ ባለማድረጌ ከእነሱ ጋር መሆንን ብናፍቅም)፡፡  

 ”   ከጥቂት ሰአታት በኋላ የእግር ኮቴ ስንሰማ ተሽቀዳድመን በቀዳዳ ስናይ ማህሌትን ወደ ሌላ ክፍል ሲያስገቧት አየሁ ፡፡ ያኔ ለመጀመሪያ ጊዜ አለቀስኩ “


አርብ እለት መስሪያ ቤቴ ጎተራ ስደርስ 1.30 አካባቢ ነው በዚያ ጠዋት ቢሮ መግባት ስላልፈለኩ ለአንድ ሰአት ያህል ትዊተር ላይ ወሬ ስለቃቅም ቆየሁና 2.30 ላይ ቢሮ ገባሁ ፡፡ ጠዋቱ የተለየ ስራ የለውም ነበር የእቅድ ዶክመንቶች ማገላበጥ የስልጠና ዝግጅት እና የመሳሰሉትን ስሰራ ቆየሁ ፡፡ አዲስ ሰራተኛ ስለሆንኩ ብዙውን ጊዜዬን የስራውን ባህሪይ ለማወቅ ነው የማጠፋው ፡፡ ምሳዬን ከበላሁ በኋላ የምሳ እረፍት እስኪያልቅ ከሶሊ ጋር ስካይፕ አወራን፡፡  ከሰአት በኋላ አንዲት የስራ ባልደረባዬ መጥታ ደሞዝ መውጣቱን እና አዲስ ጭማሪ መኖሩን ነገረችኝ ፡፡ አዲስ ደሞዝ ጭማሪ ላይ መጣሽ እድለኛ ነሽ እያሉኝ በደስታ የተሞላ የቢሮ ካባቢ ላይ ስንሳሳቅ ቆየን፡፡  10 ሰአት አካባቢ አንድ ከአመታት በፌት ትምህርት ቤት የማውቀው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን የደህንነት ሰራተኛ ነኝ እያለ የሚያዋራኝ ወዳጄ ደወለልኝ፡፡ በዚያን ሰሞን በዞን9 አባላት ጓደኞቼ ላይ አንድመሰክር አንደ ጓደኛ አንደመምከር አንደደህንነት በማስጠንቀቅ ሲያባብለኝ ከርሟል፡፡  አንገናኝ ሲለኝ መልሼ እደውልልሃለሁ ብዬው ዘጋሁት ፡፡ ከዚያ አንዲት ሴት ጓደኛዬን ከቢሮ ከመውጣቴ በፌት የት አንደሆነች ጠይቄያት ብሄራዊ አካባቢ መሆኗን ስትነግረኝ ሃሮ ካፌ አንገናኝ ብያት ዘጋሁት ፡፡ ስካይ ላይ ከሶሊ ጋር ስለደሞዝ ጭማሪ እና የመሳሰሉት አውርተን ማታ እቤት ስገባ ትዊተር ላይ እናወራለን ብያት ተሰነባብተን ከቢሮ ለመውጣት ተዘጋሁ፡፡ ከመውጣቴ በፌት የእስክንድር ጽሁፎች ስብስብ ከሆነው ፒዲኤፍ ላይ ቀንጭቤ ትዊተር ላይ ለጥፌ መውጣቴ ትዝ ይለኛል፡ እየወጣሁ እያለ ደህንነቱ ጓደኛዬ ድጋሚ ደውሎ አንገናኝ አለኝ ፣ ብሄራዊ እየሄድኩ አንደሆነ እና ሰው አንደቀጠርኩ እዛ ከመጣ አንደማገኘው ነግሬው ዘጋሁት፣ ሃሮን አላውቀውም ብሎ ጣፋጭ ካፌ ልንገናኝ ተስማማሁ፡፡


ብሄራዊ ስደርስ ጓደኛዬ ስላልደረሰች ጣፋጭ ካፌ  እሱን አንደማገኘው እና ስትደርስ አንድትነግረኝ ነግሬያት ወደጣፋጭ ካፌ ገባሁ ፡፡ ቤቱ በጣም ሙሉ ነው ስደውልለት ትራፌክ ይዞኝ ነው መጣሁ አለኝ፡፡ ከአንድ ከ30 ደቂቃ በኋላ መጣ፡፡ ፌቱ ላብ በላብ ሆኗል፡፡ (በነገራችን ላይ ይህ የትምርህት ቤት ወዳጄ አብሮኝ የበላ አብሮኝ የጠጣ አብረን የሳቅን ብዙ ነገር ያወራን ነው ፣ ለደህንነት እሰራለሁ ከማለቱ ከ2 አመት በፌት ጀምሮ በደምብ ነው የማውቀው) ስለነፍሰጡር ባለቤቱ ደህንነት ጠየኩት ደህና ናት አለኝ፡፡ ፌቱ ግን መረበሽ ይታይበታል፡፡ ያዘዘውንም ማኪያቶ ሳይጠጣ ሂሳብ ከፍሎ ለመሄድ መዘገጃጀት ጀመረ ፣ ለምን እንደፈለገኝና ምን እነዳጣደፈው ስጠይቀው ክላስ አለብኝ መሄድ አለብኝ አለ፡፡ቀና ስል በመስኮቱ ማዶ አንድ ሰሞን ሲያናግረኝ የነበረ አንድ ሌላ የደህንነት አባል አየሁ ያን ጊዜ የሆነ ነገር አንዳለ ጠረጠርኩኝ |፡፡ ወዲያው ስልኬ ጮኽ።  ሶሊ ነበረች ( ያኔ ስለእስሩ ሰምታ ቼክ ልታደርገኝ አንደነበር አላወኩም) ስልኬን ይዜ ስነሳ ተከትሎኝ ስልክ የሚያወራ መስሎ አጠገቤ መጣ፡፡ ደህና ነኝ መልሼ እደውልልሻለሁ ብያት ዘጋሁት ፡፡


ወዲያው ልሂድ ብሎ ወጣ ጣፋጭ በር ላይ ተሰነባበትን ፡፡ ወዲያው አስፓልቱን ስሻገር አንድ መኪና መንገድ ዘጋብኝና ሁለት ተራ ወንበዴዎች የመሰሉ ሰዎች አንድገባ አዘዙኝ፡፡ አልገባም አልኩኝ ፡፡አንደኛው እጄን ጠምዝዞ አስገድዶ ወደመኪናው መራኝ ያኔ መከራከሩ እንደማያወጣ ገባኝ፡፡ ከኋላ አስገብተውኝ ግራና ቀኝ ተቀመጡ፡፡ መኪናዋን ይኸው የትምህርት ቤት ወዳጄ ይዟት እንዳየሁ አስታወስኩ፡። ቆሻሻና ዳሽ ቦርድ የሌላት  መኪና ናት፡። ከነሹፌሩ የቀን ስራ ሲሰሩ ውለው ያላባቸው የሚመስሉ ሶስት ወጣቶች አሉ፡፡ ጋቢና ያለው ወጣት “ኤዲ አንዴት ነሽ ?” አለኝ ጸጥ አልኩኝ፡፡ ፓሊስ ጣቢያ ለጉዳይ አንደፈለጉኝ እና ቶሎ አንደምለቀቅ ተናግሮ ሊያረጋጋኝ ሞከረ፡፡  ሹፌሩ ያለምንም ማቅማማት ጥቁር አንበሳ እና ባንኮዲሮማ ህንጻ ጋር ያሉትን መብራቶች እየጣሰ ጉዞ ወደፒያሳ ሆነ፣ ምን እነዳጣደፈው እንጃ ።። ቤተሰቦቼ ጋር አንድደውል ይፈቀድልኝ ብልም ስልኬን ወስደው ፍቃደኛ ሳይሆኑ ቀሩ ፡፡ ማአከላዊ ስንደርስ 12.50 አካባቢ ሆኗል፡፡ መደበኛ ምዝገባ ተደርጎልኝ ንብረቶቼን አስረከብኩ ፣ እርቃኔን ከሆንኩ በኋላ ቁጭ ብድግ እያልኩ ሰውነቴ ሁሉ ተፈትሿል፡፡ ከታሰሩ ሴቶች ጋር ስቀላቀል እራትና የሌሊት ልብስ ሰጡኝ፡። ከጥቂት ሰአታት በኋላ የእግር ኮቴ ስንሰማ ተሽቀዳድመን በቀዳዳ ስናይ ማህሌትን ወደ ሌላ ክፍል ሲያስገቧት አየሁ ፡፡ ያኔ ለመጀመሪያ ጊዜ አለቀስኩ ፡፡ ቤተሰቦቼ ልጃችን ምን ዋጣት ብለው አንዴት አንደሚነጋላቸው እየተጨነኩ ነጋ፡፡


“I saw Mahlet being taken to another room, I cried for the first time” – Edom Kassaye


That Friday morning I spent an hour on updating myself on Twitter and entered office at 8:30 AM. Since I was a new employee, I spend much of my time in understanding my job’s description. After I ate my lunch, I skyped with Soli.  In the afternoon, a colleague came and informed me that the salary is released and there is also a new incremental change in our salary. My colleagues shared their happiness with me and congratulated me for being a staff at this time. Around 4 PM a friend of mine, who is my school friend years ago and who now said he is working as security agent for the government, called and asked me to meet him. I hang up the call by letting him  know that I will call him back. Before I get off from work, I called to my friend and agreed to meet around National Theater at Haron Cafe. I had a brief skyping with Soli and informed her about the incremental change in our salary and had an appointment with her to talk through twitter when I get home. Lastly, I twitted a quote from Eskinder’s writing, and then, I got off from work. While I was in my way to meet my friend, my friend- the security agent-called me. I informed him about my appointment because he insisted I agreed to meet at Tafac’h Cafe.  
     

When I arrived at the Café, he was not around.  He came after 30 minutes. he was sweating. (Btw this person was a good friend of mine with whom I had good times for the last two years, I had always considered him as a friend)  I asked him about his pregnant wife and he answered that she is doing good. Yet, from his face I learned that he was disturbed.  Before he finished his Macchiato, he wanted to pay the bill and go. When I scanned the surrounding, I saw another security agent, who had been contacting me and suspected that there is something going on. In meantime, Soli called me and when I try to talk with her a bit away from him, he followed me as if he is also speaking through phone.  So, I informed Soli that I will call her back and hang up the phone.( At that time, I did not know that Soli was aware of the crackdown and she called me to check the situation I am in.)


 When I crossed the main traffic road, after finished talking to him, a car closed my way and two security agents-who look liked like gang of robbers- asked me to enter into the car. But I denied. One of them wringed my hand and forced me in the direction of the car. They forced me to enter the car in the backseat in the middle of two of them. I remembered that my school friend used to drive this car.

The car was very dirty, so us my detainers. There were three security agents in the car, who sweated as if they spent the whole day as daily laborers. The guy, who sat nearby the driver, asked me “Edi, how are you doing?”. I remained silent. He tried to cool me down by saying that they want to talk to me at the police station and I will be released sooner.I asked them to call to my family but they denied me and confiscated my phone. It was around 6:50 PM when we arrived at Me’akelawi. I went through regular registration, submitted all my belonging materials, and investigated while I was naked. When I joined the women inmates, they gave me night close and a dinner. After few hours, we heard footsteps and when I saw through a hole, I saw mahlet being taken to another room. Then, for the first time since I get detained I cried. I was stressed by thinking of what my family would think of my disappearance and did not able to sleep the whole night. 


1.    እናቴ ስትገባ ቤቱ በፓሊስና በደህንነት ተከቦ እኔም ፓሊሶች ይዘውኝ ስታይ በጣም ደንግጣ ራሷን ስታ ወደቀች  

አርብ እንደማንኛውም የስራ ቀን ታናሽ እህቴን ስሜ ከቤት ወጣሁ፡፡ የዚያን እለት ያለወትሮው የወረዳችን ሰራተኛ ቤት መጥቶ መጽሃፍ አንድገዛለትና ከስራ ስወጣ ይዥለት አንድመጣ ከስራ የምወጣበትን ሰአት ጠይቆኝ ነበር፡፡ ተስማምቼ የመጸሃፉን ርእስ ነግሮኝ ገዝቼልህ እመጣለሁ አልኩት ፡፡ የምመለስበትን ሰአት ሰምቶ ሄደ፡፡ በጣም ያልተለመደ ነገር አንደሆነ ተሰምቶኝ አንደነበር ትዝ ይለኛል፡፡ (ያንን ሰው ከዚያ በኋላ አላየሁትም መልእክትም አልደረሰኝም) ፡፡ በእለቱ  አሁን በእስር ላይ የምትገኘው የርእዮት አለሙ እህት  ቹቹ ጋር ተደዋውለን በማግስቱ የፕሮፌሰር መስፍን ልደት ስለነበር ልደት ለማክበር አንደምንሄድ ተስማማን ፡፡ ስጦታውንም አብረን ለመግዛት ተቀጣጠርን፡፡


አርብ የምሳ መውጫ ሰአት በጊዜ ስለሆነ በጊዜ ወጥቼ ከአንድ ጓደኛዬ ጋር ፒያሳ ጣይቱ ሆቴል ሄደን የመጨረሻውን ምሳዬን ጣይቱ ታደምኩኝ፡፡ ከሰአቱ ምንም የተለየ ነገር አልነበረውም ፣የተለመደውን ቢሮ ስራ ስሰራ ቆየሁ ለአንድ ጓደኛዬ ስልክ ቴክስት መላኬ ትዝ ይለኛል አሁን  የላኩትን መልእክት ይዘት ሳስበው  ለተወሰነ ግዜ አንደማንገናኝ ታውቆኝ ነበር ማለት ነው እላለሁ፡፡  በግምት ከቀኑ 10-10.30 አካባቢ ሁለት ሲቪል የለበሱ ወንዶች ቢሮዬ ገብተው እንደሚፈልጉኝ ነገሩኝ፡፡ ከቢሮ ይዘውኝ ወጡና በወንጀል አንደምፈለግ የሚገልጽ የፍተሻ ማዘዣ አሳዩኝ፡፡ ወረቀቱ ላይ የአቤሎ የበፍቄን የአጥናፍ እና የናቲን ስሞች አየሁ ፡፡ ውጪ ሰንወጣ ደግሞ በተጨማሪ ሎሎች አራት ሲቪል የለበሱ ሰዎች ውጪ ቆመው ነበር፡፡  ከዚያ የቆመው የፖሊስ ፒክ አፕ መኪና ውስጥ አስገቡኝ ውስጡ አራት የታጠቁ ፓሊሶች እና እኔ ሆነን መኖሪያ ቤቴን ለማስፈተሽ ጉዞ ወደ ቤተሰቦቼ ቤት ሆነ፡፡  ወደኋላ ሳይ በቤት መኪና ሆነው የሚከተሉን ሲቪል ለባሾችም ነበሩ ፡፡

ስነደርስ ተቆልፈው የነበሩትን የጊቢና የቤት በሮች ከፍተን ገባን እነሱም ፎቶ ማንሳት ጀመሩ ፡፡ በሰአቱ ከስራ ወደቤት የገባ ማንም የቤተሰብ አባል አልነበረም ፡፡  በግምት ከአንድ ከ30 ደቂቃ በኋላ እናቴና አባቴ መጡ ፡፡ እናቴ ስትገባ ቤቱ በፓሊስና በደህንነት ተከቦ እኔም ፓሊሶች ይዘውኝ ስታይ በጣም ደንግጣ ራሷን ስታ ወደቀች፡፡ ከዚያ በኋላ ጊቢው ረብሻ በረብሻ ሆነ ፡፡ የሰፈር ሰዎች በሙሉ ነበሩ ፡፡ ፈተሻው ሲያልቅ ልብሷን አዘጋጁላት ብለው ለቤተሰቦቼ ነገሯቸው፡። ልብሴ ተዘጋጅቶልኝ ሰፈር ሰውና ቤተሰብ ለቅሶ ታጅቤ ከወላጆቼ ቤት በፓሊስ መኪና ወጣሁ ፡። ጉዞ ወደ ማእከላዊ ሆነ ።


ፒያሳ አካባቢ ስንደርስ አንግዳ የሆነ የመረበሽ ስሜት ተሰማኝ ምናልባትም ማእከላዊ እየቀረበ መምጣቱም እስሩም እውነት መሆኑም ሊሆን ይችላል፡፡ ማእከላዊ ስንደርስ መሽቷል፡። ተፈትሼ ስገባ ማእከላዊ ውስጥ ለስምንት ወራት የቆዬ ሁለት የሶማሌ ክልል ተወላጅ ተቀበሉኝ ፡፡ እነዚህ ልጆች በማእከላዊ ቆይታዬ አላማጅና አጽናኜ ሆኑ ፡፡


As any working day, on Friday I kissed my younger sister and left  home for work. In that day, one of the employee of our Worda administration office came and unusually asked me to buy a book for him.and healso asked me when I will get off from work. I agreed with his request and collected the title of the book and informed him my returning time after work. I now remember that I felt that it was very strange request (I did not see this person again nor received any message from him).  Later on, I called to Chuchu, a younger sister of the imprisoned Journalist Reeyot Alemu, to buy a gift for Prof. Mesfin since the next day was his birthday. We have agreed to go together to celebrate his birthday.


I had my last lunch with a friend of mine at Taitu Hotel in Piassa. I spent my afternoon while working my usual task. I remembered that I sent a text message for one of my friend. When I thought about the content of my message now, I feel  that I was unconsciously knew that we might not meet again. When it was around 4:30 Pm, two security agents, who wore civilian dress, came and told me that they want to talk to me. While I was in my way to get out off from my office, they gave me a searching warrant. On the warrant, I was able to see my friends name particularly Abelo, Befeqe, Atnaf and Nati. When we went out of my office, I saw additional four security agents, who were in civil dresses. They let me to enter a police pick up car and there were four militant police and went to home for searching. When I try to see the surroundings, I learned that there are security agents who followed us in private vehicles too.


When we arrived home, I opened the doors and they started taking pictures. At that moment, my families are not yet back from work. After half an hour, my mother and father came. When my mama entered home and realized that there were police officers and I was encircled by security agents she was stroked and failed down. After that there was a huge disruption. All our neighbors came to our home. After the search was completed, the police officers ordered my family to prepare my cloths. After my family prepared my cloths, I entered into the police vehicle while my neighbors and family members were crying.


When we were around Pissa, I felt some distribution feeling. May be it is because that I was near to Me’akelawi and I realized that my detention became true. It was too late when we arrived at Me’akelawi. After I went to through the procedural searching and regulation, I meet two women, who are from Somali region, these women became my helper and source of comfort in my stay there.


                         

        

1.    ‹‹በእውነት ማዕከላዊ ስገባ እረፍት ነው የተሰማኝ››


አስራ አንድ ሰዓት አካባቢ አምቦ ዩኒቨርሲቲ ቢሮዬ ውስጥ ከአንዲት ህንዳዊት መምህርት ጋር እያወራሁ፣ ስለ ህንድ ባህል እየነገረችኝ ነበር፡፡ የፌስቡክ እና የትዊተር ገጾቼ እንደተከፈቱ ናቸው፡፡ ያን ዕለት ክላስ አልነበረኝም፤ ተማሪዎቹ በዩኒቨርሲቲው በነበረው የተቃውሞ ሁኔታ ምክንያት አልገቡም ነበር፡፡ የአመቱ ክላስ እየተገባደደ ስለነበር በቀጣይ ክላስ ላይ ለተማሪዎቼ የምሰጣቸውን አሳይመንት አዘጋጅቻለሁ፡፡

ከህንዳዊቷ መምህርት ጋር እያለሁ አንድ የግቢ ጥበቃ ባልደረባ (የእኔ ተማሪ ነው፤ ህግ ይማራል) ቢሮየ መጥቶ የዩኒቨርሲቲው ምክትል ፕሬዚዳንት እንደሚፈልጉኝ ነገረኝ፡፡ እኔም እሺ ብዬ ለመሄድ ስዘጋጅ አንድ ወዳጄ  ማሂ መያዝዋን ሰምቶ ኖሮ  ማሂን ፖሊሶች ከቢሮዋ  ያዟት ብሎ ደወለልኝ፡፡ አንድ ነገር እንዳለ ጠረጠርኩኝ፡፡ በዚህ ጥርጣሬዬ ላይ እንዳለሁ አንድ የግቢ ደህንነት መጥቶ ለሁለተኛ ጊዜ ዶ/ር ቢሯቸው ይፈልጉሃል አለኝ፡፡ ሁኔታው ገባኝ፡፡ በፍቄ እና አጥኔክስ ጋር ስልክ ስሞክር የሁለቱም ስልኮች አይሰሩም፡፡ በዚህ ጊዜ ለሶሊ ሁኔታውን ገልጬ ጂሜል ቻት ላይ መልዕክት አስቀመጥኩላት፡፡ የቤተሰብን አድራሻም ሰጠኋት፡፡ዋት ዋት ዋት ?? የሚለውን የቻት መልእክቷን እያየሁ ነው የወጣሁት፡፡   ወዲያው ደግሞ ለጆማኔክስ ስልክ ደወልኩለት፤ ጆማ ትንሹዋን ገጽ እያት ብዬው ስልኩን ዘጋሁ፡፡ ይህቺ የስልክ ግንኙነቴም የመጨረሻየ ሆነች፡፡


ከቢሮዬ ወጥቼ የተፈለግሁበት የዶ/ር ቢሮ ስገባ ሁለት ሰዎች ቢሮ ውስጥ አሉ፡፡ አላውቃቸውም፡፡ ዶ/ሩ ስለሁኔታው የሚያውቁ ይመስለኛል፡፡ ( በነገራችን ላይ ከቢሯቸው ታሰርኩት የዬኒርሲቲው ምክትል ፕሬዘዳንት በፌርማቸው ስራ ገበታህ ላይ ባለመገኘት ብለው አንዳባረሩኝ እዚህ ቅሊንጦ ከገባሁ ሰማሁ ፡፡ ) በር ላይ ሌሎች ሰዎችም ነበሩ፡፡ ሁለቱ ብቻ የፖሊስ ደንብ ልብስ የለበሱ ሲሆኑ ሌሎች ሲቪሎች ናቸው፡፡ የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ስጠይቃቸው የብርበራ ትዕዛዝን የሚገልጽ ወረቀት አሳዩኝ፡፡ የእኔ እና የእነበፍቃዱን ስም ወረቀቱ ላይ አየሁት፡፡


ከቢሮ ወጥተን በሁለት መኪኖች ወደእኔ ቤት ተወሰድኩኝ፡፡ ሰዓቱ 12፡00 ሊሆን ተቃርቦ ስለነበር ከ12፡00 በኋላ ብርበራ ማድረግ ክልክል መሆኑን ነገርኳቸው፡፡ በአጭር ጊዜ እንደሚጨርሱ ነግረውኝ ወደቤት ሄድን፡፡ ቤት እንደደረስን በር ስከፍት ጀምሮ በቪዲዮ ካሜራ ቀረጻ ጀመሩ፡፡ ቤቴ ውስጥ ብዙ እቃ አልነበረም፡፡ መጽሐፎችን እያገላበጡ የፈለጉትን ያዙ፡፡ ብርበራውን እያደረጉ እያለ 12፡00 ሞልቶ ስለነበር ከዚህ በኋላ መበርበር ህገ-ወጥ ነው ስላቸው አንዴ ጀምረነዋል፣ ስለዚህ እንቀጥላለን አሉኝ፡፡ ፍተሻውን አከናውነው ከቤት ወጣን፡፡


ከቤት እንደገና ኮምፒውተርህን እንፈልገዋለን ስላሉ ወደ ቢሮ ተመለስን፡፡ ቢሮ ስንገባ መሽቶ ስለነበር ጨልሟል፡፡ ቢሮ ላፕቶፔን ይዘው ወጡ፡፡ ከዚያም በሁለት መኪኖች ታጅቤ ጉዞ ወደአዲስ አበባ ሆነ፡፡ ጉዞ ላይ አንድ ደህንነት ሊያነጋግረኝ ሞክሮ ነበር፡፡ ስንት ዶላር በላሽ እያለ ሊያሽሟጥጥ ሲሞክር ከፊት ወንበር ላይ የተቀመጠው አለቃው ማውራት እንዲያቆም ነገረው፡፡ ከዚያም በዝምታ ወደ አዲስ አበባ ጉዞ ሆነ፡፡ አዲስ አበባ ስንደርስ መሽቶ ነበር፤ መኪናው ላይ ሰዓቱን እንዳየሁት ከሆነ ሰዓቱ 3፡00 ሊሞላ ደቂቃዎች ብቻ ቀርተውታል፡፡ አዲስ አበባ ማዕከላዊ ስደርስ ሌሎች ሰዎች ተቀብለው ወደውስጥ አስገቡኝ፡፡ በቃ አሁን ማዕከላዊ ነኝ አልሁኝ፡፡ በእውነት ማዕከላዊ ስገባ እረፍት ነው የተሰማኝ፡፡    


“Truly speaking, I feel relieved when I entered Maekelawi.” Zelalem Kibret


It was around 5pm and I was having a chat in my office with one Indian lecturer and she was telling me about Indian culture. My Facebook and Twitter pages were open. I didn’t have class that day. The students’ boycotted class because of a protest unrest in the university. Because the academic year was almost over, I prepared the assignment that I’m giving to my students next year.


While I was with the Indian Lecturer one of the campus police member (who is also my student) came to my office and told me that the vice president of the university is waiting for me in his office. One of my friends called me and told me that the police have taken Mahi from her office while I was preparing to go to the vice president. I suspected something. For the second time, one of the campus securities came and told me that the Dr. is waiting for me. Now I got it. When I tried to call Befqe and Atnex their phones are not working. At this time, I informed Soli about the situation and left her a message on Gmail chat. I also gave her my family’s address. I saw her last reply “What? What? What?”, while leaving the office. Immediately I called to Jomanex. I hanged up telling him to see the little page.( the page that we use to exchange information online) This was my last telephone conversation.


When I get to the Dr.’s office, there were two people. I don’t know them. I think the Dr. knows about the situation. (By the way, I heard while I’m here at Kilinto that even though I was arrested from his office,  this university vice president Dr dismissed me from my job with his signature because I’m absent from work.) There were also other people on the gate. Only two of them wear police uniform. When I asked them for court warrant they showed me the warrant for searching. I saw Befeqadu et.al’s and my name on the paper.


We left the office and I was taken to my house in two cars. Since it was passed 6pm I told them that it is not allowed doing the searching after 6pm. They told me that it won’t take much time. They started video recording form the moment I opened my door. There was not much stuff in my room. They took some of the books. I told them it is illegal to do searching after 6pm but they said they won’t stop before finishing. We left my house after the searching is complete.


We returned back to my office because they wanted to take my laptop. It was dark by the time they get to the office to take my laptop. Then we started our journey to Addis Ababa being escorted by two cars. One of the security guys wanted to talk to me while we were on the road. He tried to mock at me saying how much dollar I get but his boss siting on the front seat told him to stop. Then we continued our journey to Addis with silence. It was late when we reached Addis. As I looked at the clock in the car it was few minutes to 9pm. Other people guided me into Maekelawi. I said, “now I’m at Maekelawi”. Truly speaking, I was feeling relieved. 



               


1.    ‹ያዘዝኩትን ማክያቶ ሳልጠጣው ነው የወሰዱኝ››

ያሬድ ሙዚቃ ት/ቤት የቢግ ባንድ ሙዚቃ ስለነበር እሱን ለማየት ፕሮግራም ይዤ ነበር፡፡ ላፕቶፔን ይዤዋለሁ፤ ብዙ ጊዜ ላፕቶፔ አይለየኝም፡፡ በዚህ ምክንያት ተስፍሽ እኮ ቢሮውን ይዞ ነው የሚንቀሳቀሰው ይሉኛል ጓደኞቼ፡፡ ብሄራዊ ስደርስ ከታክሲ ወርጄ ታይም መጽሔትን ገዛሁና በአምባሳደር በኩል ወደ አራት ኪሎ የሚያደርሰኝን ታክሲ ያዝኩ፡፡ አራት ኪሎ ስደርስ ሰዓቴን ተመልክቼ የሆነ ካፌ ማክያቶ የምጠጣበት ጊዜ እንዳለኝ አሰብኩ፡፡ ከዛም ምርፋቅ ካፌ ገብቼ ማክያቶ አዝዤ ተቀመጥኩ፡፡


ወዲያው ብሄራዊ የገዛሁትን ታይም መጽሔት አውጥቼ ማንበብ ጀመርኩ፡፡ አንድ አንቀጽ እንዳነበብኩ ሦስት ሲቪል የለበሱ ሰዎች አጠገቤ ቆመው ተስፋለም ብለው ጠሩኝ፡፡ ቀና ብዬ ሳያቸው አላውቃቸውም፡፡ ምን ፈልጋችሁ ነው አልኳቸው፡፡ ለጥያቄ እንፈልግሃለን አሉኝ፡፡ እኔም እናንተ እነማን ናችሁ፣ መታወቂያ አሳዩኝ እስኪ ብዬ ጠየኳቸው፡፡ ምንም አይነት ድንጋጤ አልነበረኝም፤ እስር አንድ ቀን ሊመጣ እንደሚችል አስብ ነበር፡፡ መታወቂያ ስጠይቃቸው ከካፌው በር ውጭ የነበረን አንድ የደንብ ልብስ የለበሰ የፌደራል ፖሊስ አባል ይዘው መጡ፤ መታወቂያ አሳየኝ፣ የደንብ ልብሱንም ተመልክቼ ሁኔታው ገባኝ፡፡


ከካፌው እንድንወጣ ሲያደርጉኝ ያዘዝኩትን ማክያቶ አልጠጣሁትም ነበር፡፡ ሳነበው የነበረውን መጽሔትና ላፕቶፔን ነጥቀው ወደበር ይዘውኝ ወጡ፡፡ በር ላይ ሌሎች ሰዎችም አሉ፡፡ ጥግ ላይ አቁመውኝ ስልክ ይደዋወላሉ፡፡ ደሞ በምን ይሆን የያዙኝ እያልኩ አሰብኩ፡፡ የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሲያሳዩኝ በእነ በፍቃዱ ኃይሉ የሚል ነገር አይቼ በዞን ዘጠኞች ጉዳይ ነው አልኩና የበለጠ ተረጋጋሁ፡፡ ትንሽ እንደቆምን መኪና መጥቶ ወደቤቴ እንድንሄድ አዘዙኝ፡፡ መኪናዋ ሳይረን እያሰማች ወደቤት ሄድን፡፡ መንግስት በዚህ ደረጃ በጠላትነት ይመለከተናል ብዬ አላሰብኩም ነበር፡፡ ከካፌው እንድወጣ ስደረግም ሆነ ከካፌው በር ላይ ቆመን ሳለ፣ እንዲሁም ወደቤት ሲወስዱኝ ማንም ቀና ብሎ የሚያይ የለም፡፡ ገረመኝ! ወይ ህይወት አልኩኝ ለራሴ፡፡


ቤት እንደደረስን ቶሎ ወደ ቤት አልገባንም፡፡ ቤቱ ሲፈተሽ ታዛቢ ያስፈልጋል ስለተባለ ታዛቢ ፍለጋ ሰው እያስቆሙ ይጠይቃሉ፡፡ ብዙ ሰው እምቢ ሲላቸው አየሁኝ፡፡ ከ30 ደቂቃዎች በላይ በር ላይ ቆመናል፡፡ ሰው በግርታ ይመለከተናል፡፡ ታዛቢ የተባሉ ሰዎች ተገኙና ወደቤት ገባን፡፡ በር ስከፍት ጀምሮ ቪዲዮ ቀረጻ ያደርጋሉ፡፡ ቤት ብቻየን ስለምኖር ብዙም ያስጨነቀኝ ጉዳይ አልነበረም፡፡ የሚደነግጥ ሰው አልነበረም፡፡ ቤት ውስጥ ያልፈተሹት ነገር የለም፤ ጋዜጣ፣ መጽሔት፣ ምኝታ ቤት፣ ሽንት ቤት አልቀራቸውም፡፡


ቤቴ ሲፈተሽ ሰዓቱ እየመሸ ነበር፤ 3፡00 አካባቢ ሆኗል፡፡ ፍተሻው እየተገባደደ እያለ አንዱ ደህንነት ‹ራት በልተሃል› ሲል ጠየቀኝ፡፡ ማክያቶየን ሳልጠጣ እንዳመጣችሁኝ ታውቅ የለ ስል መልሼ ጠየቅሁት፡፡ ከዚያ ራት ብላ፣ ከጎረቤት ይምጣልህ ማንን ነው የምትግባባው አለኝ፡፡ በመሐል ሌላኛው ደህንነት እኛም እርቦናል ከውጭ ይታዘዝ ሲል ሀሳብ አቀረበ፡፡ አይ ከጎረቤት ይምጣለት ተባለና አንዲት ህጻን ልጅ ያላት ጎረቤቴ በሳህን አመጣችልኝ፡፡ እኔም ጎረቤቴን አይዞሽ ሰላም ነው፣ ጋዜጠኛ ስለሆንኩ ነው የያዙኝ አልኳት፡፡ ከዚያ በፊት ጋዜጠኛ መሆኔን አታውቅም ነበር፡፡ ጋዜጠኛ በመሆኔ ነው ስል ደህንነቶች ‹ምን አስር ጊዜ ጋዜጠኛ ነኝ፣ ጋዜጠኛ ነኝ ትላልህ› እያሉ አንባረቁብኝ፡፡ እኔም አዎ ጋዜጠኛ ነኝ መብትና ግዴታየን አውቃለሁ፣ የያዛችሁኝም ጋዜጠኛ በመሆኔ ነው አልኳቸው፡፡


ፍተሻው ተጠናቅቆ ከቤት ልንወጣ ስንል የቤቱ በሮችና መስኮቶች መዘጋታቸውን ማረጋገጥ አለብኝ አልኳቸው፡፡ ከዚያም ‹የቤቱ ቁልፍ…› ብዬ ስናገር፣ ከአፌ ተቀብለው ቁልፉ ከማን ከማን እጅ ነው የሚገኘው አሉኝ፡፡ ደስ አለኝ፡፡ ቢያንስ መታሰሬን የሚሰማ ሰው ላገኝ ነው አልኩኝ፡፡ ከዚያም አንድ ቁልፍ ከጓደኛዬ ጽዮን (ጋዜጠኛ ጽዮን ግርማ) ጋር መኖሩን ስናገር የሚያውቋት ደህንነቶች ሰው ልከው ነገሯት፡፡ ቤታችን ቅርብ ለቅርብ ነው፡፡ ጺዮን ሁኔታውን ስታውቅ በድንጋጤ ደረጃውን በፍጥነት እየወረደች ስትመጣ ተመለከትኩኝ፡፡ ምን ልታደርጉት ነው፣ እነማን ናችሁ…እያለች አካባቢውን ቀወጠችው፡፡ ሰው ተሰባሰበ፡፡ እኔም አይዟችሁ ጋዜጠኛ ስለሆንኩ ነው የያዙኝ እያልኩ ለማረጋጋት ሞከርኩኝ፡፡


የሰውን መሰብሰብ ያልወደዱት ደህንነቶች በመኪና ወዲያውኑ ግቢውን አስለቅቀው ይዘውኝ ነጎዱ፡፡ ጉዞው ወደ ማዕከላዊ ነበር፡፡ ማዕከላዊ እንደደረስን ብዙ ሰው (ደህንነቶችና ፖሊሶች) ግቢውን ወረውታል፡፡ ሌሎች የታሰሩ ሰዎችም መኖራቸውን ጠረጠርኩ፡፡ ምክንያቱም እኔን ለመያዝ ስምንት ሰው ተመድቧል፡፡ ያ ሁሉ ሰው ደግሞ ሌሎች ሰዎችን ይዞ መጥቷል ማለት ነው፡፡ እኔ ማዕከላዊ ስደርስ በዕለቱ ከታሰሩት ሰዎች ሁሉ ዘግይቼ ማዕከላዊ የደረስኩ እኔ መሆኔ ገባኝ፡፡ ውስጥ ገብቼ ስሜ ሲመዘገብ መዝገቡ ላይ የበፍቃዱን ስም አየሁት፡፡ አሁን ጉዳዩ የበለጠ ገባኝ፣ በዞን ዘጠኞች ነው ማለት ነው አልኩኝ፡፡ የበለጠ ተረጋጋሁ፡፡ ከምዝገባ በኋላ አንድ ሰው ብቻ ወደሚገኝበት ክፍል አስገብተው ቆለፉብኝ፡፡



“They took me before I drink the macchiato I ordered.” Tesfalem Woldeyes

I had a plan to attend the Big Band music show at Yared Music School. As usual I have my laptop with me. My friends always make fun of me saying “Tesfish moves carrying his office.” I bought Time magazine around the National Theatre and went to Ambassador Cinema to catch a taxi to Arat Kilo. By the time I got to Arat Kilo I thought that I have a time for a macchiato. Then I went to a café called Mirfaq and ordered one.


I started to read the Time magazine I bought. I read only just a paragraph when I heard my name being called by three civil wearing guys. I couldn’t recognize any one of them. I asked “What do you need?” “We need you for a question?”, they answered. “Who are you? Show me your ID.”, I continued asking. I was not frightened at all. I had the feeling that imprisonment will come one day. They brought a uniformed federal police member when I asked for their id. I understood the situation when I saw his uniform.


By the time we leave the café, I didn’t drink the macchiato I ordered. They snatched the magazine I was reading, my laptop and took me out. There were other people on the gate. They took me to one corner and started making calls. “Why do they arrest me?”, I keep on thinking. When they showed me the court warrant I saw Befeqadu Hailu et.al so I feel more relieved knowing that it is a case related to Zone Niners. After a while, they ordered me to go to my house. We went to my house while the siren of the car was on.  I never thought that the government had this much enmity against us. I noticed that nobody gave attention when I was taken out of the café, when we were waiting at the gate as well as when they took me to me house. I was stunned! “Oh! Life!”, I said.


We did not get in immediately when we get to my house. They were asking people to witness the searching. I saw many people refusing to be a witness. We stayed for more than 30 minutes. People were looking at us with some confusion.  They found the so called witnesses and we get into my house. They started video recording starting from the moment I opened my door. Since I’m living by myself, I was not worried at all cause there is no one to be disturbed. They searched everything in my house; newspapers, magazines, bedroom even the toilet.


It was getting late; around 9pm, when they searched my house. When they were about to finish one of the security guys asked “have you eaten your dinner?” “Don’t you know that you brought me here before I drink my macchiato?” I replied with a question. Then he said, “Have your dinner. Let’s ask your neighbours. Who do you know more?” One of the other security guys proposed in the middle for a meal to be ordered because they are also hungry. It was finally decided to get food from my neighbours and a woman who has a little kid brought me food. I comforted my neighbour saying “come down it’s ok. They arrested me because I’m a journalist.” She didn’t know that I am a journalist. When I said because I’m a journalist; “Why are you saying I’m a journalist again and again?” the security guys shouted on me. “Yes, I’m a journalist. I know my rights and responsibilities. You arrested me because I’m a journalist”, I told them.


When we were about to leave, I told them that I have to make sure the doors and windows are closed. Then when I said “the key …”, they quickly followed who else has the key. I feel happy. At least I will get someone who knows I’m arrested. When I told them I have extra key with my friend, Journalist Tsion Girma, the security guys who know her send someone to call her. Our houses are close to each other. I saw Tsion rushing down the stairs and coming to me in shock. “Who are you? What are going to do with him?” she controlled the scene. People gathered. I tried to calm down the people saying that they arrested me because I’m a journalist.


The security guys were not comfortable with the gathering so they rushed me out of the compound. We were heading to Maekelawi. I saw lots of security guys and police at Maekelawi. I suspected that there might be more people arrested today. Given that there were eight people assigned for me I can easily guess that these people might have brought more. I realized that I was a late comer from those who were arrested that day. I saw Befeqadu’s name when my name was being registered. This was confirmation that I’m arrested with a case related to Zone Niners. I was calmer than ever. After the registration, they took me to a cell with only one person and they locked the rood at me. 



                   

1.    ‹‹ቤቴ ሲፈተሽ ህጻናት እንዳያዩ ለማድረግ እሞክር ነበር›› 


በግምት ከቀን 10፡30 አካባቢ ቢሮ ውስጥ አብረውኝ ከሚሰሩ ልጆች ጋር ጨዋታ ይዘን ነበር፡፡ እኔ ከጓደኛዬ ወንበር ላይ ቁጭ ብዬ ከጓደኞቼ ጋር ስንነጋገር ሁለት ሰዎች ወደውስጥ ገብተው ‹ናትናኤል ማነው› ሲሉ ጠየቁ፡፡ ወዲያው አንዱ ጓደኛዬ ወደእኔ እየጠቆመ እሱ ነው አለ፡፡ ጉዳዩ የገባው ሰው ከመካከላችን አልነበረም፡፡ እኔም ለሁለቱ ሰዎች ናትናኤል መሆኔን አረጋገጥኩላቸው፡፡ ከዛ አንዴ ፈልገንህ ነው አሉኝ፡፡ ቆይ ላፕቶፔን ልዝጋው ስላቸው እንዲያውም ላፕቶፕህን እንፈልገዋለን ብለው ላፕቶፔን ያዙ፡፡ እሽ አለቃየን ልንገረው ስላቸው ደግሞ አለቃህን መንገር አይጠበቅብህም አሉኝ፡፡ ከዚያም ከቢሮ አስወጥተው ብቻየን አንድ ወንበር ላይ ኮሪደር ላይ አስቀመጡኝ፡፡ ማንነታቸውን ስጠይቃቸው የፍርድ ቤት ማዘዣ አሳዩኝ፡፡ የእነ የበፍቃዱ እና የአጥኔክስን ስም ወረቀቱ ላይ አየሁት፡፡ ያን ጊዜ ገባኝ፡፡


ኮሪደር ላይ አስቀምጠውኝ ብዙ ቆየን፡፡ የስራ መውጫ ሰዓት ስለነበርም ባልደረቦቼ ከስራ ሲወጡ እየተመለከቱኝ ግር ሲሰኙ ስንብት እያደረኩላቸው ይሄዳሉ፡፡ ዙሪያ ገባዬን አየሁት፡፡ ምንም የተለየ ነገር ያለ ሳይመስል ህይወት ቀጥሏል፡፡ ለእኔ ግን ዓለም እየዞረች እንደሆነ እየተሰማኝ ነው፡፡ ከዚህ በፌት ልታሰር እችላለሁ ብዬ የጠረጠርኩበት የደነገጥኩበትም ጊዜ ነበር፡፡ አሁን ግን የእውነት እየታሰርኩ ነው ብዬ አሰብኩ ፡፡ የሚጠብቁት መኪና መጣላቸውና ጉዞ ወደ እኔ ቤት ሆነ፡፡ ወደቤት ስንሄድም ከተማውን፣ ሰውን አስተዋልኩት፤ ህይወት ቀጥላለች፡፡ ቤት እንደደረስን የእኔን ክፍል እንዳሳያቸው አዘዙኝ፡፡ ግቢው ውስጥ የነበሩ ህጻናትን ወደጥናታቸው እንዲሄዱ ለማድረግ ሞከርኩ፡፡ ህጻናቱ ግን በግርታ ደጋግመው ወደ እኔ እየመጡ ነው፡፡ የህጻናቱ ጉዳይ የበለጠ ረበሸኝ፡፡ በበኩሌ ቤቴ ሲፈተሽ ህጻናት እንዳያዩ ለማድረግ እሞክር ነበር፡፡ በቪዲዮ ካሜራ እየቀረጹ ፍተሻውን እያደረጉ እያለ አባቴ መጣ፡፡ ብዙም መረበሽ ሳይታይበት ኮቱን አውልቆ ተረጋግቶ ተቀመጠ፡፡ ችግሩ የተፈጠረው ቀስ በቀስ ነው፤ አክስቴ እና ሌሎች ሰዎች ሲሰሙ ግቢው ተረበሸ፡፡ ላረጋጋቸው ሞከርኩኝ፡፡


ፍተሻው እንዳለቀ ራት በላሁ፡፡ ልብስ በኩርቱ ፔስታል ይዤ ከቤት ስወጣ ሰው ሁሉ ተሰብስቦ ተረባበሸ፡፡ በተለይ ልጆቹ እጄን እየጨበጡ ለማስቀረት ሲሞክሩ ተረበሽኩ፡፡ ብዙዎችን እያቀፍኩ እየሳምኩ ተሰናበትኳቸው፡፡ መኪና ውስጥ አንዱ ፖሊስ የእጅ ካቴና አውጥቶ ወደ እኔ ሲመለከት ጉዳዩ ገባኝና ሁለቱን እጆቼን አመቻችቼ ሰጠሁት፡፡ ድርጊቴ ለራሴም ገርሞኝ ነበር፡፡

ማዕከላዊ እንደደረስኩ ምዝገባ ላይ የማሂን ስም መዝገቡ ላይ አነበብኩ፡፡ አሁን ጓደኞቼም እንደተያዙ አወቅሁ፡፡ ምዝገባው ተጠናቅቆ ወደእስር ቤት ክፍል ተወሰድኩኝ፡፡ ክፍሉ ውስጥ እንደገባሁ ከኋላየ በሩ ተቆለፈ፡፡ ምን ማድረግ እንዳለብኝ ግራ ገብቶኝ ባለሁበት ፌስታሌን እንደያዝኩ ቆምኩ፡፡ ከዛ ከውስጥ ከነበሩ እስረኞች መካከል ሁኔታየን ያየ አንድ ከጋምቤላ ክልል የመጣ እስረኛ ‹አይ ኢትዮጵያ!› ሲል ተሰማኝ፡፡ ውስጥ ያሉት ሰዎች አረጋጉኝና ትንሽ አወራን፡፡ በቃ ማዕከላዊ ገባሁ አልኩ ለራሴ፡፡


“When my house was searched I tried to cover up so that the kids won’t see” Natnael Feleke

I think it was around 4:30pm and I was chatting with my colleagues in the office. Two guys walked in asked “who is Natnael” when I was sitting on my friend’s chair and talking. Immediately one of my friends pointed as me and identified me. None of us have a clue about what is going on. I confirmed to the two guys that I am Natnael. Then they told me that they wanted me. I said “wait let me close my laptop” and they said they also wanted the laptop and they took it. Then I told them that I need to inform my boss and they said I don’t need to. Then they fetched an extra chair and left me alone on the corridor. When I asked who they are they showed me a court warrant. I saw Befqe’s and Atnex’s name on the paper. Then I got it.


I sat on the corridor quite for some time. I stated to greet my colleagues that were passing on the corridor leaving the office and heading home. I can see their confusion. Normal life continued as if nothing happened. However, I was feeling the world is moving. There are moments where I thought of, even shocked in thinking of being imprisoned. Now I realized that it is the real moment to be imprisoned. The car that the guys were waiting for arrived and we started heading to my house. On our way home, I noticed the people and the city; life goes on. They ordered me to show them my room once we get home. I tried to push the children in the compound to go to their study. The children refused the kept on coming to me. I was disturbed by the children.


When my house was searched I tried to cover up so that the kids won’t see. My father arrived while they were searching using the video recorder. Without any major sign of disturbance he took of his coat and sat down calmly. Slowly the mood started to be disrupted when my aunt arrived and other people in the compound heard about what’s going on. I tried to calm them down.


I ate my dinner after they finished the searching. Everyone in my family started to feel bad when I was about to leave the house holding my cloth in a plastic bag. I also felt the same especially when the kids started to pull me back by holding my hands. I hugged and kissed most of them. In the car when one of the police brought a handcuff I gave him both of my hands.  I was surprised by my own action.


I read Mahi’s name on the registration folder. I realized that they are also imprisoned. I was escorted to a prison cell after the registration. I hear the door being locked in my back the moment I got into the cell. I did not know what I was supposed to do so I stood where I am for a while. Then I overheard one guy who came from Gambella region saying “Oh Ethiopia”, noticing my confusion. The guys inside the cell talked to me for a while. I’m in Maekelaw, I said it for myself. 




1.    ‹‹ለሁለት አመት ያላየሁትን ጓደኛዬን ላገኘው ቀጠሮ ነበረኝ›› 


እኔ እና አጥኔክስ 10፡45 አካባቢ ከቀነኒሳ ሆቴል እየወጣን ነበር፣ ያን ቀን አብረን ነው የዋልነው፡፡ መንገድ ላይ እንዳለን ስልክ ተደውሎ ማሂ በፖሊሶች መያዟን ሰማን፡፡ ወዲያው የማሂን መያዝ በተመለከተ ቲዊት ላደርግ ስልኬን ስነካካ የማላውቃቸው ሰዎች ሁለታችንንም ከበቡን፤ ስልካችንና ላፕቶፓችንንም ነጠቁን፡፡ ምንም አይነት የተለየ እንቅስቃሴ አላደረግንም፡፡ ዙሪያ ገባየን ሳይ ሰው የተለመደ እንቅስቃሴውን ቀጥሏል፡፡


የሚገርመው ለሁለት አመታት ያህል አግኝቼው የማላውቀው ጓደኛዬ ጋር ቀጠሮ ስለነበረኝ ወደዚያ እየሄድኩ ነበር፡፡ ከጓደኛየ ጋር ብዙ ጊዜ ለመገናኘት ፈልገን አልመችህ ሲለን ረጅም ጊዜ ሳንገናኝ ቆየን፡፡ በዛ ዕለትም ሳላገኘው ወደእስር ተጋዝኩኝ፡፡ የነጠቁኝ ስልክ በተደጋጋሚ ሲደወል እና መልዕክት ሲገባ ይሰማኛል፡፡ የቀጠርኩት ጓደኛየ ይሆናል እያልኩ አስባለሁ፡፡

ሰዎቹ እኔን እና አጥኔክስን መኪና ውስጥ አስገብተው ወደ ቦሌ መድሃኒያለም ወሰዱን፡፡ ከዚያም ሌላ መኪና መጣችና አጥኔክስን ከእኔ ለይተው ወደሌላኛዋ መኪና ወሰዱት፡፡ አጥኔክስ ጋር ሲለያዩን አይዞን፣ አይዞን ተባብለን ተለያየን፡፡ ከዚያ እኔን የያዘችው መኪና ወደ እኔ ቤት ይዛኝ ከነፈች፡፡ የቤት ብርበራ ሊደረግ መሆኑ ገባኝ፡፡


ቤት ደርሰን የእኔን ክፍል እያንዳንዷን ነገር መፈተሽ ጀመሩ፡፡ አንደኛው በተለያየ ጊዜ የጻፍኳቸውን ጽሑፎች እያነበበ አየዋለሁ፡፡ ፍተሻው ቀጠለ፡፡ የሚፈትሹት ሰዎች ቀስ በቀስ እየወደዱኝ እንደሆነ ገባኝ፡፡ ማነጋገር ጀምረዋል፡፡ ቤቴ ውስጥ ያለኝ ብዙ ሀብት መጽሐፍ ነው ማለት እችላለሁ፡፡ የቆዩ መጽሐፎችን ሳይቀር እያገላበጡ እያዩ የሚፈልጉትን ይይዛሉ፡፡ እኔ የጻፍኳቸውን ጽሑፎች እያገላበጡ ‹ለምን አታሳትማቸውም› ማለት ሁሉ የጀመሩ ነበሩ፡፡ የእውነት ሰዎቹ እየወደዱኝ ነበር (በሳቅ)፡፡ ፈታሾቹ ሳጥን ውስጥም መጽሐፍ፣ ካርቶን ውስጥም መጽሐፍ፣ ጠረጴዛ ላይም መጽሐፍ ሲያገኙ እየተገረሙ እንደነበር ትዝ ይለኛል፡፡ የእኔን ክፍል ፈትሸው ሲጨርሱ ዋናው ቤት ገቡ፡፡ እናቴም አባቴም ቤት ውስጥ ነበሩ፡፡ የዛን ሰሞን ሁኔታ ስላላማረኝ፣ ሊያስሩኝ እንደሚችሉና ቤቱም ሊፈተሽ እንደሚችል እነግራቸው ስለነበር ሳይዘጋጁ አልቀሩም፡፡ ቢሆንም ግን መደንገጣቸውና ፣ ማልቀሳቸው አልቀረም፡፡ ቤት ውስጥ ማየት የሚፈልጉትን እያዩ እያለ እራት እንድበላ አሳሰቡኝ፡፡ እራት ቀርቦልኝ እንዴት ይበላልኝ!


ፍተሻው አልቆ ከቤት ስወጣ ቤተሰቦቼን ለማረጋጋት ያህል ‹በጥርጣሬ ነው የያዙኝ፣ ሰኞ እወጣለሁ ይለቁኛል› አልኳቸው፡፡ ከዛም በመኪና ይዘውኝ ማዕከላዊ ወሰዱኝ፡፡ ማዕከላዊ እንደደረስኩ ሰውነቴ ድንዝዝ ሲል ይታወቀኛል፡፡ በቃ ራሴን የመጣል ስሜት ነበር የወረረኝ፡፡ ደሞ ድካሙ! ማዕከላዊ ተመዝግቤ ሌሎች እስረኞች ወዳሉበት ክፍል አስገቡኝ፡፡ በሩ ከኋላዬ ሲዘጋ ቀፈፈኝ፡፡ ወዲያው ውስጥ ያሉት እስረኞች ስለራሴ ጠየቁኝ፤ ነገርኳቸው፡፡ ሊያረጋጉኝ ሞከሩ፡፡


“I had an appointment to meet a friend whom I never met for two years” Befeqadu Hailu


It was around 4:45pm when Atnex and me leave Kenenisa Hotel. We were together the whole day. While walking, we received a call and found out that the police has arrested Mahi. Immediately while I was about to tweet about Mahi’s arrest using my phone some strange people surrounded us and snatched our phones and laptops. We didn’t make any strange move. When I look around, people are busy with their routine life and things continue as normal.


Surprisingly I was about to meet a friend that I have not seen for the last two years and I was heading there. My friend and me have been planning to meet a number of times but we couldn’t do so because of lots of inconveniences. To add on this, I’m being taken to the prison on this day as well. I can hear my phone ringing and text message coming while it’s in the hands of the guys. I was thinking it was my friend.


The guys put Atnex and me into a car and take us to the Bole Medhanialem church. Then another car came and they took Atnex to another car. When they took him, we comforted each other. Then the car I was in started its way to my house’s direction. I felt that they are about to do house searching.

When we get to my house, they started to search each and every thing in my room. One of them is reading the articles I wrote.  The searching continued. I feel that the people who are searching my house have started to like me. They even started a conversation with me. The wealth that I have in my house is books. They started to pick the old books and keep some of them that they want to. They started to go through some of my articles and even started asking “why are you not publishing?” 

Truly, the guys started to like me. The searchers were surprised to find books in lockers, books in the cartoon boxes and books on the table. They moved to the main house once they finished searching my house. Both my parents were there. It seems that both of them were ready since I have been sharing with them my suspicion about the changing situation and the possibility of me being arrested. In spite of all this, they couldn’t avoid being shocked and crying. While they were looking at things in the house they reminded me about having my dinner. Dinner was served, but how could I eat it.

When we were about to leave I tried to calm down my family. I said “they are arresting me as a suspect. I will leave on Monday. They will release me” They drove me to Maekelawi. When we get there I feel my body becoming drowsy. I just wanted to throw my body. It was very tiresome. They put me into a cell where there are other prisoners after they register me. I feel disgusted when the shut the door behind me. Immediately the prisoners inside the cell started to ask me about myself and I told them. They tried to calm me down.