የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር አቶ ሐይለ ማርያም ደሰለኝ ዛሬ አዲስ አበባ ስታዲዮም በተከበረዉ በዓል ላይ ባደረጉት ንግግር «አሸባሪ» ያሏቸዉን ግንቦት ሰባት፤ኦነግ፤ ኦብነግንና የኤርትራ መንግሥትን አዉግዘዋል።

በሕገ ቤተ ክርስቲያኑ መሠረት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሚመራው በቅዱስ ሲኖዶስ በተሾመ ኤጲስ ቆጶስ ወይም ሊቀ ጳጳስ እንጂ በፓትርያርኩ የምደባ ምክረ ሐሳብ አለመኾኑን በመጥቀስ ነው ጥያቄአቸው ተቀባይነት ሳያገኝ የቀረው፡፡ ከዚህም ባሻገር የብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስ ከሓላፊነት መልቀቅ ምክንያታዊ ማብራሪያ እንደሚያስፈልገው ምልዓተ ጉባኤው ፓትርያርኩን በማሳሰቡ ለአ/አበባ ሀ/ስብከት የሊቀ ጳጳስ ምደባ አልተደረገም፡፡ ምልዓተ ጉባኤው ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስ በሓላፊነታቸው …

መስፍን ማሞ (ሲድኒ-አውስትራሊያ)

ለቀደሙት የተባለውን ሰምታችዃል……… ይህም ተፅፏልና!

ለምትበልጠው ፀጋ ቅኑ። እኔም ዳግመኛ እጅግ የበለጠ ሌላ ጎዳና አሳያችዃለሁ፤ በሰዎች ሁሉ ቋንቋና በመላእክት ቋንቋ ብናገር፤ ትንቢትም ብናገር፤ የተሰወረውን ሁሉና የጥበብን ሥራ ሁሉ ባውቅ፤ ተራራም እስካፈልስ ድረስ ሃይማኖት ቢኖረኝ፤ ያለኝንም ሁሉ ለድሆች ባበላ፤ ዳግመኛም ሥጋዬን ለእሳት ቃጠሎ ብሰጥ፤ ፍቅር ከሌለኝ የተጠቀምሁት የለም። ፍቅር ያለው ሰው ሩህሩህ ትዕግስተኛም ነውና።

ሙሉውን አስነብበኝ …

በአምቦ ከተማና በሌሎች የኦሮምያ ክልል ውስጥ የዩኒቭርሲቲዎችና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች ያቀረቡት ሕገ-መንግሥታዊ ጥያቄ ያገኘው ምላሽ በጨካኙ የአግዓዚ ጦር አልሞ ተኳሾች በጥይት መደብደብን ስለሆነ፣ ይህንን አሰቃቂ አረመኔያዊ ጭፍጨፋ፣ ያውም ዛሬ በ21ኛው ክፍለ ዘመን የሰብአዊ መብት መከበር ግምባር ቀደም መመሪያ ሆኖ በዓለማችን ላይ በገነነበት ጊዜ በመፈፀሙ፣ ወንጀለኞች ከተጠያቂነት ሊያመልጡ አይችሉም። ይህንን የተገነዘበው የባእዳንን ዓላማዎች ለማስፈፀም በጫንቃችን […]

 

በአዲስ አበባ የመካከለኛው ምሥራቅ የዜና ወኪል – ሜና ዘጋቢ የነበረውን ሃምዲ ኤል-አናኒን የኢትዮጵያ መንግሥት ማባረሩን የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

ከኢትዮጵያ በኩል ግን በጉዳዩ ላይ እስከአሁን የተሰማ አስያየት የለም፡፡
ይፋ ያልሆነ አስተያየት የሚሰጡ አንዳንድ ባለሥልጣኖች ግን ግብፃዊው ጋዜጠኞ “ከመጣበት ዓላማ ውጭ ሲንቀሣቀስ ተገኝቷል” እያሉ ነው፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬው አጭር ዘገባ ያዳምጡ፡፡

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

ትናንት ቡራዩ ከተማ ፍርድ ቤት ቀርቦ በ500 ብር ዋስ እንዲፈታ ትዕዛዝ ተሰጥቶለት የነበረውን የፖለቲከኛና ደራሲ አስራት አብርሃምን የዋስ መብት አላከብርም በማለት ያሰረው የከተማይቱ ፖሊስ ከቅርብ ሰዓታት በፊት አስራትን በዋስ መልቀቁን ለሰላማዊው ታጋይ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ተናግረዋል፡፡ አስራ ለእስራት የተዳረገው የመድረክ ሰላማዊ ሰልፍን ለመቀስቀስ በቡራዩ የከተማ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ አስራ ሁለት ሰዎች በመታሰራቸው ለጥየቃ ባመራበት እንደነበርና ፖሊስም […]

ባለፈው እሁድ በ 28 ቱ የአውሮፓው ሕብረት አባል ሃገራት የተካሄደው ምርጫ ውጤት ፣በአንዳንድ ሃገሮች፤ መራጩ ህዝብ ፣ በሥልጣን ላይ ያሉትን ፓርቲዎች ለማስጠንቀቅ የወሰደው እርምጃ ተደርጎ ሲወሰድ ፤ ከዚያ የባሰ መዘዝ ይኖረዋል

እአአ ከ 1967 ዓም እሥራኤል የያዘችው የምዕራብ ዮርዳኖስ ወንዝ ዳርቻ የእሥራኤል እና የዮርዳኖስን የግዛት ክልል የሚለይ ወሰን ሆኖ ከመታወቁ በተጨማሪ የእሥራኤል የመከላከያ ሠራዊት የምሥራቅ እዝ የጦር ሠፈርም ሆኖ ያገለግላል።

የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ በመካከለኛው ምሥራቅ ያካሄዱትን የሦስት ቀናት ጉብኝት አጠናቀው ወደ ቫቲካን ተመለስዋል። ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ ጉብኝታቸውን የጀመሩት ባለፈው ቅዳሜ በዮርዳኖስ ነበር። ከዚያም በነጋታው

ከግንቦት ፭ – ፲፱ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. ለ16 ቀናት የተካሔደውን የምልዓተ ስብሰባ ውሳኔዎች በ17 ነጥቦች የዘረዘረውና ዛሬ ከቀኑ 10፡00 ላይ የተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ በፓትርያርኩ ቢነበብም የቅዱስ ሲኖዶሱ ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ሉቃስ በማኅበረ ቅዱሳን መተዳደርያ ደንብ ላይ የተጀመረው ውይይት ቀጥሎ ውሳኔ እንደሚያሳልፉ ተናግረዋል፡፡ በመግለጫው ተ.ቁ.(12) ላይ የማኅበረ ቅዱሳን መተዳደርያ ደንብ ማሻሻያ ረቂቅ በተመለከተ በ፲፱፻፺፬ ዓ.ም. …

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) UNITY FOR DEMOCRACY AND JUSTICE PARTY (UDJ) እንደሚታወቀው የግንቦት 2ዐን 23ኛ ዓመት ለማክበር ጉድ ጉድ እያለ የሚገኘው ገዥ ፓርቲ ወደ ጠቅላይ አምባገነን ፓርቲነት ከተለወጠ ብዙ ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ በ1983 ዓ.ም ሀገሪቱን ከመቆጣጠራቸው በፊት በርካቶች ስለ ነፃነት፣ እኩልነት፣ ሰብአዊ መብት መከበርና ዴሞክራሲ ሥርዓት መስፈን ክቡር ህይወታቸውን እንዲገብሩ ተደርጎ በተገኘ የዜጎቻችን መስዋእትነት መንበረ […]

ከግንቦት 9 እስከ 11 ቀን ድረስ በትግራይ ክልል አኩስም ከተማ ‹ሀገር አቀፍ የግእዝ ዐውደ ጥናት ተደርጎ ነበር፡፡ ይህ በዓይነቱ በሀገር ዐቀፍ ደረጃ ሲዘጋጅ የመጀመሪያ የሆነው ዐውደ ጥናት የትግራይ ክልል ባሕል ቱሪዝም ኤጀንሲ ከፌዴራል ባሕል ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመሆን ያዘጋጀው ነበር፡፡




የክልሉ ባሕል ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊዎች እንደገለጡት ይህ ዐውደ ጥናት በትግራይ ክልል ደረጃ ሲከናወን ለስድስተኛ ጊዜ ነው፡፡ የዘንድሮውን ልዩ የሚያደርገው በሀገር አቀፍ ደረጃ መከናወኑ ነው፡፡ በዚህ ጉባኤ ላይ ከጎንደርና ከሌሎችም አካባቢዎች የተጋበዙ ጉምቱ ጉምቱ ሊቃውንት የተገኙ ሲሆን እስከ ዛሬ ትውፊታውያን ሊቃውንት እንዲህ በብዛትና በዓይነት ተገኝተው ከዘመናውያን ምሁራን ጋር ሲገናኙ ዕድል ገጥሞኝ አያውቅም፡፡ በዚህም የክልሉ ባሕል ቱሪዝም ኤጀንሲና የፌዴራሉ ባሕል ቱሪዝም ሚኒስቴር ተመስጋኞች ናቸው፡፡

ከልዩ ልዩ ቦታ የተጋበዙ ምሁራንና ሊቃውንት

ከተለያዩ ዩኒቨረሲቲዎች ባለሞያዎች እንዲጋበዙ፣ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችም እንዲገኙ መደረጉ፤ መርሐ ግብሩ ግንቦት 11 ከሚከበረው የቅዱስ ያሬድ በዓል ጋር እንዲሠምር መደረጉ፣ ለበዓሉም የተሰጠው ቦታ ሊቃውንቱ ሁሉ ቅኔ ሲያዘንቡበት የዋሉት ጉዳይ ነው፡፡ ቅኔ ልብስ ቢሆን ኖሮ የክልሉና የፌዴራሉ ቢሮዎች እስከ እድሜ ልካቸው የሚሆን ልብስ በሁለቱ ቀን ጉባኤ ያገኙ ነበር፡፡ በበዓሉ መጨረሻ የሐን፣ ማይ ኬራህንና ሙራደ ቃልን ለመጎብኘት መርሐ ግብር መዘጋጀቱ ዝግጅቱን ሙሉ አድርጎት ነበር፡፡

በዐውደ ጥናቱ ላይ ልዩ ልዩ ጽሑፎች ቀርበው ነበር፡፡

ዶ/ር ሥርግው ገላው፣ ፕ/ር ባየ ይማም እና ዶ/ር ኃይሉ ሀብቱ

የግእዝ ሥነ ጽሑፍ ሀብት ለኢትዮጵያ ቋንቋዎች ያበረከተው አስተዋጽዖ(ቀሲስ ዶ/ር ሙሉጌታ ስዩም)፣ የግእዝ ጥናት ከጥንት እስከ ዛሬ(ዶ/ር አምሳሉ ተፈራ)፣ የግእዝ ቅኔያት ይዘትና ቅርጽ (ዶ/ር ሥርግው ገላው)፣ የ‹‹ትቤ አክሱም መኑ አንተ›› መጽሐፍ ትንታኔ(ዶ/ር ኃይሉ ሀብቱ)፣ በግእዝ ቋንቋ የተጻፉ ሃይማኖታውያን ያልሆኑ መጻሕፍት (ዳንኤል ክብረት)፣ ግእዝና ቅዱስ ያሬድ(መ/ር ተስፋይ ሀደራ) ቀርበው ነበር፡፡ 
መ/ር ደሴ ቀለብ፣ ዶር ታየ አሰፋ እና ዶ/ር አምሳሉ ተፈራ

በመጨረሻም ለወደፊቱ የግእዝ ዓመታዊ ዐውደ ጥናት በምን መልኩ መቀጠል እንዳለበት፣ ግእዝ በሀገር ፖሊሲ ደረጃ እንዴት ሊታቀፍ እንደሚገባው፣ ልዩ ልዩ አካላት ስለሚኖራቸው ድርሻ ሰፊ ውይይት ተደርጎ ነበር፡፡
መሪጌታ ልሳነ ወርቅ ገብረ ጊዮርጊስ

ክልሉም ሆነ የፌዴራሉ የሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ግእዝን በተመለከተ የያዙት አቋም የሚበረታታና የሚደገፍም ነው፡፡ ግእዝ የሀገሪቱ የእምነት፣ የባሕል፣ የዕውቀት፣ የሥራ፣ የዲፕሎማሲ፣ የፖለቲካ፣ የፍልስፍና፣ የኢኮኖሚና የማኅበራ ግንኙነት ቋንቋ ሆኖ ከ2000 ዓመታት በላይ በመኖሩ በውስጡ የያዛቸውን ዕውቀቶች ፈትሾ ለሀገር ጥቅም ማዋል ይጋባልና በነካ እጃችሁ ወደፊት ቀጥሉ እንላለን፡፡
የጋዜጠኞችና የአዘጋጆች ቡድን
ይህ ሁሉ ሲሆን ግን ‹‹የጎረቤት ጠበል የቆዳ መንከሪያ ነው›› ብሎ ነው መሰል የአኩስም ዩኒቨርሲቲ ከተሳትፎ መራቁ ሁሉንም ሰው ያስገረመ ነበር፡፡ ከእርሱ ይልቅ የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ በግእዝ ተናግረው በግእዝ የሚያሳምኑ እሳት የላሱ ወጣቶችን ይዞ መጥቶ ያሳየው ተሳትፎ እጅን በአፍ ላይ የሚያስጭን ነበር፡፡ ወጣቶቹ ግእዝ ተምረው በግእዝ አፋቸውን የፈቱ እስኪመስል ድረስ ያቀርቡት የነበረው ዲስኩር ተስፋ የሚያለመልም ነበር፡፡

ፓትርያርኩ በማኅበረ ቅዱሳን ላይ ከጨለማው ቡድንና ፖለቲከኞች ጋራ የመከሩበትን የራሳቸው ያልኾነ ሐሳብና አጀንዳ የተቃወሟቸውን የምልዓተ ጉባኤውን አባላት ‹‹በገንዘብ የተገዛችኹ›› እያሉ በመዝለፍ ቅዱስ ሲኖዶሱን ተዳፍረዋል፡፡ አቡነ ማትያስ ለአጥኚ ኮሚቴው የላኩት ባለ24 አንቀጽ ድንጋጌዎችና ግዴታዎች ሳይቀነሱና ውይይት ሳይደረግባቸው በደንቡ ካልተካተቱና ረቂቁ በሌላ ኮሚቴ ዳግመኛ ካልታየ በሚል አጀንዳውን በራሳቸው አቋም ብቻ ለመቋጨት ያደረጉት ሙከራ በፍጹም አንድነት በቆሙት ብፁዓን …

በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በተከተ ከፍተኛ የእሳት አደጋ አንድ የተማሪዎች ማደሪያ ህንፃ መውደሙን የመንግስት ሚድያዎች ዘገቡ። የመንግስት ሚድያዎቹ አደጋውን ቀለል በማድረግ በእሳት አደጋው የተጎዱ ተማሪዎች መጠነኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል ቢሉም የአይን እማኞች ግን የሚናገሩት በተቃራኒው ነው። በዩኒቨርሲቲው የተነሳ የእሳት አደጋ ከሌሊቱ 10 ሰዓት እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን የአደጋውን መነሻ ፖሊስ እያጣራሁ ነው ብሏል። እሳቱ በሌሊት በመነሳቱ የተነሳ በመኝታ ላይ […]

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በዓለም የውድድር መድረክ አሸናፊ ሆነዋል። ዝርዝር ይኖረናል። የዓለም ዋንጫ ዝግጅትን እንዲሁም የኢትዮጵያ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን ጨዋታን በተመለከተ ዳሰሳ እናደርጋለን። የሚኪና ሽቅድምድምና ሌሎች ስፖርት ነክ ዜናዎችንም አካተናል።

በትናንትናዉ ዕለት የአዉሮጳ ኅብረት ምክር ቤታዊ ምርጫ ብቻ ሳይሆን የተካሄደዉ፤ ባለፉት ወራቶች ምዕራቡን ዓለም እና ሩስያን ስታወዛግብ የቆየችዉ ዩክሬንም፤ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫን አካሂዳለች።

በአንድ ሀገር የዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ የዜጎች በሰብዓዊ መብት፣ በዲሞክራሲ፣ በፖለቲካ እንዲሁም በማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ላይ ያላቸው ንቃተ ህሊና የሚጫወተው ሚና እጅግ ከፍተኛ ነው። የሲቪክና የፖለቲካ ማህበራት ፣ የጋዜጠኞችና የነፃ ሚዲያዎች በብዛት መኖር ከሰፊ ተሳትፎ ጋር የማህበረሰብ በዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ያለውን ንቃተ ህሊና ማሳደግያ መሆናቸው ዕሙን ነው። ነገር ግን የዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታን በበጎ መልኩ አይቶ ከማበረታታት […]

የአወሊያ ትምህርት ቤት ኮሌጅና ሀይ ስኩል መምህራኖች ለትምህርት ቤቱ አስተዳደር ያነሱት የደመወዝ ጭማሪ ጥያቄን ከአመፅ ጋር በማያያዝ ለኮሚቴዎቹ በመሰከሩ መምህራኖች ላይ ዛቻና ማስፈራሪያ እየተፈፀመባቸው እንደሆነ ተገለፀ ። FITH RADIO [ፍትህ ሬዲዮ] ከኑሮው ውድነት ጋር ተያይዞ የሚከፈላቸው ደመወዝ ከእጅ ወደ አፍ የሆነባቸው የአወሊያ ትምህርት ቤት መምህራን ግንቦት 4\2006 በአወሊያ ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ በመሰባሰብ የአወሊያ […]

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

ጀርመንን ጨምሮ በአውሮጳ ኅብረት 21 አባል ሃገራት ውስጥ ዛሬ ከጠዋት ጀምሮ የተደረገዉ የምክር ቤት ምርጫ ቅድመ-ዉጤት መዘርዝር መዉጣት ጀምሮአል። መጀመሪያ ላይ ይፋ በሆነው ቅድመ-ዉጤት መዘርዝር መሰረት ወግ አጥባቂዎቹ የክርስቲያን ዲሞክራቲክ ኅብረትና የክርስትያን ሶሻል ኅብረት ፓርቲ « CDU/CSU» በ36.1 በመቶ እየመራ መሆኑ ተገልጿል።

ሰማያዊ ፓርቲ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደረገ ባለው ፖለቲካዊ ትግል በፍርሀት ድባብ ውስጥ ተውጦ የነበረውን ህዝብ የጨለማ ድባብ እየገፈፈው ይገኛል፡፡ በዚህ ስራውም የብዙ ታላላቅ ምሁራንን እና ወጣቶችን ቀልብ መሳብ ችሏል፡፡ በመሆኑም ፓርቲው ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎችን ያሳካ ዘንድ ብሎም አሁን ካለበት የተሻለ ተንቀሳቅሶ ተፎካካሪና ተወዳዳሪ ፓርቲ ይሆን ዘንድ ገንዘብ ያስፈልገዋል፡፡ ገንዘቡን ሊያገኝ የሚችለው ደግሞ ከአበላትና ደጋፊዎች መሆኑ ሀቅ ነው፡፡ በመሆኑም ግንቦት 23 ቀን 2006 ዓ.ም በአዲስ ቪው ሆቴል ታላቅ የእራት ግብዣ ፕሮግራም ደግሶ ይጠብቅዎታል፡፡የእራት ግብዣው መግቢያ ካርዶችም የተዘጋጁ ሲሆን እነዚህም ባለ አምስት መቶ ባለ አንድ ሺህ፤ባለ ሶስት ሺህ፤ባለ አምስት ሺኅ እና ባለ አስር ሺህ ብር ናቸው፡፡እርስዎም የእራት ግብዣውን ካርድ በመግዛት ሰማያዊ ፓርቲን እያገዙ ወደ ነጻነት ይጓዙ፡፡ ባለ አስር ሺህ ብር ካርድ በቁጥር ጥቂት ስለሆነ ባለ አምስት ሺህና ሶስት ሺህ አማራጭ መኖሩን እንዳይዘነጉ፡፡ በእራት ግብዣው ላይ የተከበሩና ታላላቅ ሰዎች፤ተጋባዥ እንግዶች፤ታላላቅ ፖለቲከኞች፤ገጣሚያንና ጋዜጠኞች ይገኛሉ፡፡እንዲሁም የተለያዩ አዝናኝ ፕሮግራሞች፤ጨረታዎችና ታዳሚን ሊያዝናኑ የሚችሉ ለየት ያሉ ጨዎታዎች ይቀርቡበታል፡፡ በዚህ የእራት ግብዣ ላይ በመገኘት እየተዝናኑ፤በኢትዮጵያዊ ጨዋነት እየተጎራረሱ ስለ ሀገርዎ እጣ ፈንታ በመሶብ ዙሪያ ይነጋገሩ፡፡ የመግቢያ ካርዶችን ከአስተባባሪዎች፤ከአባላትና ከአመራሮች ማግኘት የሚችሉ ሲሆን ከሀገር ውጭ የምትኖሩ ወገኖቻችን የመግቢያ ካርዱን ለወዳጅ ዘመድ መግዛት የሚቻል በመሆኑ ይህን በአይነቱ ለየት ያለና ለነጻነት የሚከፈል ውድ ስጦታ ወዳጅ ዘመድዎን እንዲጋብዙ ስንል ጥሪ እናቀርባለን፡፡ አያይዘንም የእራት ግብዣው ለሁሉም ኢትዮጵያዊ ክፍት መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ለበለጠ መረጃ፡-ሰማያዊ ፓርቲ
ስልክ ቁጥር-+251 911 679223
+251 931 153809
+251 11 8 592950
አቢሲኒያ ባንክ አራዳ ቅርንጫፍ የባንክ ሂሳብ ቁጥርC/619
E-mail [email protected]
www.semayawiparty.org

ኢትዮጵያ ቀደም ሲል የተደመጠውን ዓይነት አዎንታዊ ውጤት ብታስመዘግብም፣ አሁንም የምግቡ ዋስትና ዝቅተኛ ከሆነባቸው ሃገራት መደዳ ነው የምትቆጠረው። በግምት፣ ከየሦስቱ ኢትዮጵያዊ አንዱ ከድህነት አፋፍ ስር እንደሚኖር ነው የዓለም ምግብ ድርጅት ዘገባ ያሳየው።

የአራት ፓርቲዎች መድረክ የሆነው መድረክ ትናንት በአዲስ አበባ ላደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ቀደም ብለው የቅስቀሳ ስራ ሲሰሩ የነበሩ አስራ ሁለት ሰዎች በቡራዩ ከተማ በፖሊስ መታሰራቸውን የሰሙት የአረና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር ሐብታይ ገብረ ሩፋኤልና በቅርቡ አንድነት ፓርቲን የተቀላቀለው ደራሲና ፖለቲከኛ አስራት አብርሃ እስረኞቹን ሊጠይቁ በሄዱበት በወረዳው ከታሰሩ በኋላ ፖሊስ አቶ ሐብታይን ሲለቅ አቶ አስራትን በወረዳው አሳድሯቸው ነበር፡፡ […]

የከበረ ሰላምታችንን በቅድሚያ አያቀረብን፤ May 23, 2014 (ግንቦት ፲፭ ቀን ፪ ሺህ ፮ ዓ.ም.) በሰሜን አሜሪካ ዴንቨር ኮሎራዶ የአረመኔውን ከፍተኛ 15ቱ ቀይ ሽብር ተሳታፊ ከፋለኝ ዓለሙን ጉዳይ የመጨረሻ ፍርድ ውሳኔ ለመስጠት የፍርድ ቤቱ ችሎት ከጠዋቱ 9፡30 ተሰየመ። ጉዳዩን ሲከታተል የነበሩት ጠበቆችና የሚመለከታቸው ተገኝተዋል። ከፋለኝ ዓለሙን ለመጀመሪያ ጊዜ በዴንቨር ኮልራዶ በመመልከት ወደ ፍርድ ይቀርብ ዘንድ ከፍተኛውን […]

‘መድረክ’ እናመሰግናለን

ሰማያዊ ፓርቲ ዛሬ በመድረክ ሰልፍ ላይ የመድረክን ጥሪ አክብሮ የተገኘ ሲሆን በሰልፉም ላይ የህዝብን ጥያቄ በማስተጋባት አጋርነቱን አሳይቷል፡፡ ይህን ሰልፍ ላዘጋጀው እና የተቃውሞ ድምፃችንን እንድናሰማ ሁኔታዎችን ላመቻቸው የፓርቲዎች ስብስብ ‘መድረክ’ ምስጋና ልናቀርብ እንወዳለን፡፡

የዜጎችን ጥያቄ በጥይት ማስቆም አይቻልም

ኢትዮጵያ በክብር ለዘላለም ትኑር!

ሰማያዊ ፓርቲ!

May 24, 2014 MEDREK’s demonstration; Blue Party(semayawi) taking part!
Killing citizens in anyway can never be justifiable!

ሰማያዊ ፓርቲ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደረገ ባለው ፖለቲካዊ ትግል በፍርሀት ድባብ ውስጥ ተውጦ የነበረውን ህዝብ የጨለማ ድባብ እየገፈፈው ይገኛል፡፡ በዚህ ስራውም የብዙ ታላላቅ ምሁራንን እና ወጣቶችን ቀልብ መሳብ ችሏል፡፡ በመሆኑም ፓርቲው ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎችን ያሳካ ዘንድ ብሎም አሁን ካለበት የተሻለ ተንቀሳቅሶ ተፎካካሪና ተወዳዳሪ ፓርቲ ይሆን ዘንድ ገንዘብ ያስፈልገዋል፡፡ ገንዘቡን ሊያገኝ የሚችለው ደግሞ ከአበላትና ደጋፊዎች መሆኑ ሀቅ ነው፡፡ በመሆኑም ግንቦት 23 ቀን 2006 ዓ.ም በአዲስ ቪው ሆቴል ታላቅ የእራት ግብዣ ፕሮግራም ደግሶ ይጠብቅዎታል፡፡የእራት ግብዣው መግቢያ ካርዶችም የተዘጋጁ ሲሆን እነዚህም ባለ አምስት መቶ ባለ አንድ ሺህ፤ባለ ሶስት ሺህ፤ባለ አምስት ሺኅ እና ባለ አስር ሺህ ብር ናቸው፡፡እርስዎም የእራት ግብዣውን ካርድ በመግዛት ሰማያዊ ፓርቲን እያገዙ ወደ ነጻነት ይጓዙ፡፡ ባለ አስር ሺህ ብር ካርድ በቁጥር ጥቂት ስለሆነ ባለ አምስት ሺህና ሶስት ሺህ አማራጭ መኖሩን እንዳይዘነጉ፡፡ በእራት ግብዣው ላይ የተከበሩና ታላላቅ ሰዎች፤ተጋባዥ እንግዶች፤ታላላቅ ፖለቲከኞች፤ገጣሚያንና ጋዜጠኞች ይገኛሉ፡፡እንዲሁም የተለያዩ አዝናኝ ፕሮግራሞች፤ጨረታዎችና ታዳሚን ሊያዝናኑ የሚችሉ ለየት ያሉ ጨዎታዎች ይቀርቡበታል፡፡ በዚህ የእራት ግብዣ ላይ በመገኘት እየተዝናኑ፤በኢትዮጵያዊ ጨዋነት እየተጎራረሱ ስለ ሀገርዎ እጣ ፈንታ በመሶብ ዙሪያ ይነጋገሩ፡፡ የመግቢያ ካርዶችን ከአስተባባሪዎች፤ከአባላትና ከአመራሮች ማግኘት የሚችሉ ሲሆን ከሀገር ውጭ የምትኖሩ ወገኖቻችን የመግቢያ ካርዱን ለወዳጅ ዘመድ መግዛት የሚቻል በመሆኑ ይህን በአይነቱ ለየት ያለና ለነጻነት የሚከፈል ውድ ስጦታ ወዳጅ ዘመድዎን እንዲጋብዙ ስንል ጥሪ እናቀርባለን፡፡ አያይዘንም የእራት ግብዣው ለሁሉም ኢትዮጵያዊ ክፍት መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ለበለጠ መረጃ፡-ሰማያዊ ፓርቲ
ስልክ ቁጥር-+251 911 679223
+251 931 153809
+251 11 8 592950
አቢሲኒያ ባንክ አራዳ ቅርንጫፍ የባንክ ሂሳብ ቁጥርC/619
E-mail [email protected]
www.semayawiparty.org

የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች መድረክ በጠራው ሰልፍ ተገኝተው መፈክር ሲያሰሙ እንደነበረ የሚገልጽ ቪዲዮ በሰማያዊ ፓርቲ ፌስ ቡክ ገጽ ተለቀቀ። ሊቀመንበሩን ኢንጂነር ይልቃልን ጨምሮ፣ ሰማያዊዎች የሰማያዊ ፓርቲ ከኔተራዎችን ለብሰውና የድርጃታቸው አርማ ይዘው ሳይሆን፣ እንደ ሌላው ህዝብ ሰልፉ እንደተቀላቀሉ ቪዲዮው ያሳያል።

·የሠሞኑ የአክራሪ ኦሮሞዎች እንቅስቃሴ የትግሬ-ወያኔ አገዛዝ የነደፈውን የአዲስ አበባ ከተማን የማስፋፋት ዕቅድ ለመቃወም ሣይሆን ዐማራን ከምድረ-ገፅ ማጥፋት መሆኑን ያረጋግጣል። ሠሞኑን በዓለማያ፣ በአምቦ፣ በነቀምት እና በሮቤ (መዳወላቡ) ዩኒቨርስቲዎች በሚማሩ የዐማራ ተማሪዎች ላይ በአክራሪ የኦሮሞ ተማሪዎች እና በኦሕዴድ ካድሬዎች ትብብር ዘርን መነሻ እና መድረሻ አድርጎ የሚፈጸመው ጥቃት፣ ማቆሚያ የሌለው እና የዐማራን ነገድ ከምድረ-ገፅ ለማጥፋት በትግሬ-ወያኔዎች እና በተባባሪዎቻቸው […]