ኢሳት ዜና ህብረቱ ጥር 27፣2007 ዓም በብራሰልስ ቤልጂየም የአውሮፓ ህብረት ጽ/ቤት ውስጥ ለ3 ሰአታት ባደረገው የኢትዮጵያ የሰአብአዊ መብት ግምገማ በኦጋዴን ክልል እና በተቀሩት የኢትዮጵያ ግዛቶች በዜጎች ላይ እየተፈጸመ ያለው ሰቆቃ የአውሮፓ ህብረትና አባል መንግስታት በዝምታ መመልከታቸውን ማብቃት አለበት የሚል ውሳኔ አስተላልፈዋል። ስብሰባውን ያዘጋጁት የህብረቱ የሶሻሊስትና የዲሞክራቲክ ፓርቲዎች ጥምር ህብረት ፣ ውክልና አልባ ህዝቦች ተቆርቋሪ ድርጅት […]

The post የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ጥሰት ዙሪያ መከረ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አቶ አስራት አብርሃ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) የቀድሞው የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ነበሩ፡፡ አቶ አስራት አብርሃ በምርጫ ቦርድ ውሳኔ ላይ፣ በግንቦቱ አገራዊ ምርጫ፣ ምርጫ ቦርድ እውቅና በሰጣቸው የአንድነት አመራሮች ዙሪያ እንዲሁም በአጠቃላይ ስለ ወደፊቱ የአንድነት ፓርቲ ዕጣ ፈንታ የየኛ ፕሬሱ ያዕቆብ ብርሃኑ አነጋግሯቸዋል፡፡ መልካም ንባብ፡፡ -–[ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ]—-

The post አንድነት በራሱ ሰርጎ ገቦች ባደረሱት ጉዳት አይደለም ችግር ውስጥ የገባው፤ በምርጫ ቦርዱ ግልፅ ውሳኔ ነው፤ ሰርጎ ገቦቹ አምስት ወይም ስድስት አይሞሉም›› appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በ 

ዓለም አቀፉን የወንጀል ፍርድ ቤት የሚኮንን መፅሐፍ ባለፈው ሐሙስ በዋቢ ሸበሌ ሆቴል ለምርቃት በቅቷል። መፅሐፉ…

በ 

በተለያዩ የጤና ተቋማት የሚያገለግሉ የህክምና…



አበው ሲመርቁ ‹‹ወይ መልካም ልጅ፣ ወይ መልካም ደቀ መዝሙር ይስጥህ›› ይላሉ፡፡ የሚረከብህ ማለታቸው ነው፡፡ ብዙ ታሪክ ሠሪዎች ታሪካቸውን የሚያስተላልፍላቸው አጥተው ሳናውቃቸው ቀርተናል፡፡ ዛሬ ታሪካቸውን ከፍ አድርገን የምንናገርላቸው ታላላቆቻችን ታሪካቸውን የሚጽፍ፣ የሚጠብቅና ለትውልድ የሚያስተላልፍ ያገኙትን ነው፡፡ ስማቸውን ሰምተን ታሪካቸው ያጣን፣ ሥራቸው ደርሶን ታሪካቸው የጠፋብን አያሌ ጀግኖች አሉን፡፡ አንዳንድ አባቶች እንዲያውም ሰው ሲያጡ ታሪካቸውንና ቅርሳቸውን ለወንዞችና ለተራሮች በአደራነት ሰጥተው ነበር፡፡ ይሄው በየዘመኑ እየተቆፈረ የሚወጣው ቅርስ መሬት አደራ የተቀበለችውን እያስረከበች ነው፡፡

በዘመናዊ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ጎልተው ከሚጠቀሱት ታላላቅ ሰዎች መካከል ሊቀ ሊቃውንት መሐሪ ትርፌ አንዱ ናቸው፡፡ የቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ትርጓሜ(1948)፣ የሐዋርያት ሥራ ትርጓሜ፣ የሰባቱ መልእክታትን ትርጓሜ፣ የዮሐንስ ራእይን ትርጓሜ(1951) ያገኘነው በእርሳቸው ድካም ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ‹ርትዕት ፍኖት ዘባስልዮስ በባሕረ ጣና›(1948)፣ ‹መጽሐፈ በቁዔት ዘጾም ወዘበዓል›(1946)፣ ቃለ ምዕዳን(1948)፣ መዝገበ ሃይማኖት(1950) ይህንንም መጻሕፍቱ በመጀመሪያ ገጻቸው ‹ከሊቀ ሊቃውንት መሐሪ ትርፌ› በማለት ያስታውሱናል፡፡ በዚያ ዘመን  ጵጵስና ከሊቅነት በኋላ የሚመጣ መዓርግ ነበርና ቅዱስ ሲኖዶስ እኒህን ታላቅ ሊቅ ብጹዕ አቡነ ጴጥሮስ ‹የጎንደርና የበጌምድር ጳጳስ› ብሎ በሐምሌ 12 ቀን 1952 ዓም ሾማቸው፡፡
ብጹዕ አቡነ ጴጥሮስ ባገለገሉባቸው ቦታዎች በሦስት ነገሮች ይታወቃሉ፡፡ የመጀመሪያው ሁለገቡ ሊቅነታቸው ነው፡፡ የሀገር ቤቱን ትምህርት አንድ ሳያስቀሩ የተማሩ ናቸው፡፡ በተለይም ደግሞ በሐዲስ ኪዳን ትምህርታቸው የሚጠቀሱ ሊቅ ናቸው፡፡ ከሀገር ቤቱ ትምህርት ባሻገርም ወደ ግብጽ ተሻግረው ለሦስት ዓመታት ያህል ተምረው ተመልሰዋል፡፡ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ትውፊት አንድን አባት ‹ሊቅ› የምትለው በሦስት ነገሮች ነው፡፡ በኦርቶዶክሳዊ ሕይወቱ፣ በኦርቶዶክሳዊ ትምህርቱ እና በኦርቶዶክሳዊ ድርሰቱ፡፡ በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ይህን ከሚያሟሉት መካከል አንዱ ናቸው – አቡነ ጴጥሮስ (1901- 1961 ዓም)፡፡ 
አቡነ ጴጥሮስ የሚታወሱበት ሁለተኛው ነገር ያለማቋረጥ ዞረው በማስተማራቸው ነው፡፡ የጎንደር ከተማ ለእርሳቸው የሥራ ማዕከል እንጂ የመቀመጫ ከተማ አልነበረም፡፡ እንዲህ እንዳሁኑ መኪና ባልነበረበት ጊዜ እስከ ሱዳን ድንበር ድረስ በእግርና በበቅሎ ዞረው አጥቢያዎችን ጎብኝተዋል፣ አስተምረዋል፣ ችግሮችን በቅርበት ፈትተዋል፣ አጥምቀዋል፣ አብያተ ክርስቲያናትንም ተክለዋል፡፡ በዚህ አገልግሎታቸው የተነሣም እጅግ አስቸጋሪ በሚባሉ ቦታዎች የሚኖሩ ምእመናን ሳይቀር ያስታውሷቸዋል፡፡ 
በጎንደር ስለ አቡነ ጴጥሮስ ሐዋርያዊነት የሚነገር አንድ ትርክት አለ፡፡ ብጹዕ አባታችን ያለ ዕረፍት ከጋራ ጋራ፣ ከቆላ ቆላ ሲዘዋወሩ የተመለከቱ አንድ አባት ‹‹አባታችን ምነው ጥቂት ቢቀመጡ›› አሏቸው፡፡ አቡነ ጴጥሮስም ‹አይ አባታችን ሂዱ እንጂ መች ተቀመጡ ተባልን›› ብለው መለሱላቸው ይባላል፡፡  
የአቡነ ጴጥሮስ ሦስተኛው መታወሻቸው ለገዳማዊ ሕይወት የነበራቸው ፍቅር ነው፡፡ በተለይም ዐቢይ ጾምንና ጾመ ማርያምን ከከተማ ወጥተው በታላላቅ ገዳማት ማሳለፍ ይወዱ ነበር፡፡ በመጨረሻው ሕይወታቸውም ዕለተ ዕረፍታቸውን የተረዱት ለዐቢይ ጾም ሱባዔ በማኅበረ ሥላሴ ገዳም በነበሩበት ጊዜ ነበር፡፡ እዚያ በሱባዔ ላይ እንዳሉ ዕረፍታቸው መድረሱን ዐወቁ፡፡ ወደ ጎንደር ተመልሰውም ሥራቸውን መልክ መልክ ማስያዝ ጀመሩ፡፡ በተለይም በየሀገሩ ሲዘዋወሩ ያሰባሰቧቸው ታሪካዊ ቅርሶች ለትውልድ ይተላለፉ ዘንድ ሁነኛ ሰው እንደሚያስፈልጋቸው ዐወቁ፡፡
አባ ሙሉ ሽታነህ በአቡነ ጴጥሮስ ዓይን የገቡት ያኔ ነበር፡፡ አባ ሙሉ አቡነ ቀሲሳቸው ናቸው፡፡ ዲቁናና ቅስና የሰጧቸው አቡነ ሚካኤል ሲሆኑ ቅኔና ቅዳሴን በሚገባ የተማሩ ሊቅ መነኮስ ናቸው፡፡ ደርቡሽ ያጠፋውን ኳንትቻ አርባዕቱ እንስሳ እንደገና ነፍስ የዘሩበት፣ አለፋ ወረዳ ያለቺውን ቼባ ማርያም እንደገና የገነቡ፣ በጉሙዝ አካባቢ ሐዋርያዊ ተልዕኳቸውን የፈጸሙ፣ የአንጋራ መድኃኔዓለምን ገዳም የእህል ችግር ለመፍታት በሬ በታንኳ ጭነው በመውሰድ ተአምር የሠሩ፣ የአቡን ቤት ገብርኤልን ባለ ታላቅ ሕንጻ አድርገው ካህናቱን ከልመና ያወጡ፣ የአባ ዝንግሪትን ድልድይ አስገንብተው ሕዝብን ያገናኙ፣ ከወጣት ጋር ወጣት፣ ከዐዋቂ ጋር ዐዋቂ ሆነው ለስብከተ ወንጌል የሚጣደፉ የጎንደር ፈርጥ ናቸው፡፡ 
 ይህንን የገመገሙት፣ በመንፈሰ ትንቢትም የተመለከቱት አቡነ ጴጥሮስ ታሪካዊ ቅርሶቻቸውን በአደራ ለአባ ሙሉ አስረከቧቸው፡፡ ይህንን አደራ አባ ሙሉ ለሃምሳ ዓመታት ጠብቀዋል፡፡ መሣሪያ ይዘው በኃይል ሲያስፈራሯቸው፣ ገንዘብ ይዘው በወርቅ ሲደልሏቸው፣ ሥልጣንን ተጠቅመው አውጣ አግባ ሲሏቸው፣ ተንኮል ተጠቅመው ለስርቆት ሲያሸምቁባቸው፤ እርሳቸው ግን ጸሎት ከጥበብ ተጠቅመው ከግማሽ ምእት በላይ ጠብቀዋል፡፡ ወርቅን በምናኔ ድል አድርገዋል፡፡ ቅርሶቹን አልባሌ አስመስለው በማስቀመጥ ሌቦችን አታለዋቸዋል፡፡ ቤታቸው የገባ ሰው እንኳን ቡትቶ የተከማቸ እንጂ ቅርስ የተቀመጠ መሆኑን አያውቅም ነበር፡፡ እርሳቸውም ሌላ ቦታ እንዳስቀመጡት ነበር የሚያወሩት፡፡ በሥልጣንና በኃይል የሚመጣባቸውንም በሱባዔ ያሳልፉታል፡፡     
አባ ሙሉ ዐቅማቸው እየደከመ፣ እድሜያቸው እየጨመረ ሄዷል፡፡ ሁለት ጊዜ በአገልግሎት ላይ ወድቀው ዛሬ በክራንች ነው የሚጓዙት፡፡ የዛሬ 23 ዓመት በጎንደር ሳገኛቸው የነበራቸው የሃይማኖት ጽናትና ለሥራ ያላቸው ፍቅር ግን መቼም የሚሞት አይመስልም፡፡ ሰንበት ትምህርት ቤቶችን መርዳት፣ ወጣቶችን ማበረታታት፣ ለቤተ ክርስቲያን የሚያስፈልጉ ግንባታዎችን በታማኝነትና በጥራት መሥራት፣ ገዳማትና ችግረኞች እንዲረዱ ማድረግ፣ የተጣሉትን ማስታረቅ፣ ዛሬም አልጋ ላይ ሆነው እንደገና ሊሠሩት የሚመኙት አገልግሎታቸው ነው፡፡ ሎሬት ጸጋየ ገብረ መድኅን በቴዎድሮስ ስንብት ላይ እንደገለጸው ‹ከሠሩት ነገር ይልቅ ያልሠሩት ይቆጫቸዋል››፡፡
አሥራ አንድ ሊቃነ ጳጳሳት በጎንደር ተፈራርቀዋል፡፡ አባ ሙሉ ግን ሳይቀየሩ ሁሉንም አገልግለዋል፡፡ የሁሉን ታሪክ ለግማሽ ምእተ ዓመት ሰብስበዋል፡፡ ወደ ፈጣሪያቸው ከመሄዳቸው በፊት ግን እነዚያን በተጋድሎ ያቆዩዋቸውን የወርቅ፣ የብርና የነሐስ ንዋያተ ቅድሳት፣ ታሪካዊና ሃይማኖታዊ ቅርሶች ለትውልድ ማስረከብ ፈለጉ፡፡ የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ አቡነ ኤልሳዕም ሐሳባቸውን ተቀብለው ለቅርሶቹ ማስቀመጫ ሙዝየም እንዲሠራ አደረጉ፡፡ ሙዝየሙም ጥቅምት 26 ቀን 2003 ዓም አስመረቁ፡፡ አባ ሙሉም ለሃምሳ ዓመታት የጠበቋቸውን ቅርሶችም ሕዝብና መንግሥት ባለበት፣ ቤተ ክህነትና ምእመናን በተገኙበት በይፋ ለትውልድ አስረከቡ፡፡
ታሪክ ሠሪ እንዲህ ያለ ታማኝ ታሪክ አሻጋሪ ሲያገኝ ምንኛ ዕድለኛ ያደርገዋል፡፡ አባ ሙሉን ያብዛልን፡፡    

ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ታላላቅ መሪዎች መካከል አንዱ ታላቁ አጼ ዮሐንስ ናቸው። ስወዳቸው !!!! አጼ ዮሐንስ መቀሌ ላይ ሆነው ነበር ኢትዮጵያን ይገዙ የነበሩት። በርሳቸው ዘመን ኢትዮጵያ እጅግ በጣም ከባባድ ፈተናዎች ገጥመዋት ነበር። አረቦች ኢትዮጵያን የሃበሻ ምድር በሚል እንደ አረብ አገር ነበር የሚቆጥሯት። ግብጾችም የአባይን ምንጭ ለመቆጣጠርና የራሳቸው ለማድረግ ከጥንቱም ትልቅ ምኞት ነበራቸው። ለዚህም ነው ምኞታቸዉን ለማሳካት ሁለት […]

The post ለማን ሃዉልት ይሰራ ለአጼ ዮሐነስ ወይስ ለመለስ ዜናዊ ? ግርማ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

(አዲስ ከድሬዳዋ) የቀድሞ ዩጎዝላቪያ አካል የነበሩት ክሮሺያና ሰርቢያ (የቦስኒያ ሙስሊሞችን እና ሞንቴኔግሮዎችን ጨምሮ) ሶሻሊዝም ሲንኮታኮት ከተበታተኑት የዩጎዝላቪያ ሪፑብሊኮችና ራስገዝ አስተዳደሮች መካከል ናቸው፡፡ እነኚህን ሪፑብሊኮች ቀድሞዉኑ ምን አንድ አደረጋቸው፣ በኋላስ ለምን መለያየት ፈለጉ የሚለው ትንሽ ግራ ያልተለመደ የሚመስል ነገር አለው፡፡ ከዩጎዝላቭ ሪፑብሊኮች በህዝብ ብዛትና ተፅዕኖ የመፍጠር አቅም ቀዳሚ የነበሩት ሰርቦች እና ክሮአቶች ቋንቋቸው የዲያሌክትን(ቀበሌኛን) ያህል እንኳ የማይለያይ ተመሳሳይ ነው፡፡የቋንቋ ምሁራንም ለየብቻ ማስቀመጥ ከብዷቸው ሰርቦክሮአት ይሉት ነበር ቋንቋውን(አሁን ለየብቻ ነው ብዙ ቦታ ላይ የሚፃፈው)፡፡ ዘራቸውም እንደስማቸው ሁለቱም ዩጎ ስላቮች(የደቡብ ስላቮች) ናቸው፡፡ ታሪካቸውን ያየን እንደሆነም ብዙ ነገሮችን ይጋራሉ፡፡ ኢኮኖሚያቸውን ያየን እንደሆነም ከአውሮፓ ድሀ እና በአንፃራዊነት ኋላቀር ከሚባሉ ህዝቦች መካከል የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ ታዲያ በምንድን ነው የሚለያዩት – በሐይማኖት- አለቀ፡፡ በሀይማኖት ብቻ፡፡ ሰርቦች ኦርቶዶክስ ናቸው፣ ክሮአቶች ደግሞ ካቶሊኮች ናቸው፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘ ሰርቦች የኦሮቶዶክሱ ቅዱስ በፈጠረው ሲርሊክ ፊደል ይፅፋሉ፣ ካቶሊኮቹ ክሮአቶች ደግሞ ሮማዊ በሆነው ላቲን ፊደል ይፅፋሉ፡፡ እነዚህ ህዝቦች የደቡብ ስላቭ አንድነት አቀንቃኝ በነበረው ቲቶ አንድ ሆነው ሲኖሩ ቆይተው(አንድነቱ ግን ወደህዝቡ ያልሰረጸ እና በቲቶ ተሰሚነት ላይ የተመሰረተ ስለነበረ) ማርሻል ቲቶ ሲሞት አንደኛው ህዝብ ከሌላኛው ብሔር በወጣ መሪ ለመተዳደር ዝግጁ ስላልነበር ዩጎዝላቪያ በእቁብ መመራት ጀመረች፤ ዘንድሮ ከሰርቢያ፣ ቀጥሎ ከሞንቴኔግሮ፣ ከዚያ ከክሮሺያ፣ ከዚያ ከሜቄዶኒያ፣ ከዛ ከስሎቬኒያ፣ . . .እያሉ በየአመቱ በፈረቃ ዩጎዝላቪያን ሲያስተዳድሩ ቆዩ፡፡ ያው አስተዳደራቸው ራሱ ምንያህል አንድነት እንደሌላቸው የሚያሳይ ነውና ጊዜው ሲደርስ ሁሉም ሪፑብሊኮችና ራስገዝ […]

ህወሓት ንፁሀንን ለመደብደብ የሚያበቃ በቂ ክፋት ያለው ልዩ ጦር ሲያሰለጥን ቆይቷል። ይህን ልዩ ጦር የፓሊስን መለያ እያለበሰ ነውረኛ ሥራዎችን እንዲሠራ በማድረግ በአንድ በኩል ንፁሀንን የመጉዳት በሌላ በኩል ደግሞ ፓሊስን በሕዝብ የማስጠላት መንታ ግቦችን ለማሳካት ተጠቅሞበታል። ይህ ልዩ ጦር በአለፉት ጥቂት ሳምንታት ባዶ እጃቸው ለተቃውሞ በወጡ ነብሰ ጡር ሴቶች ላይ ሳይቀር ባሳየው ጭካኔ፣ በሰማያዊ እና በአንድነት […]

The post የትግራይ ሕዝብንና የኢትዮጵያ ፓሊስን በኢትዮጵያዊያን ለማስጠላት የሚደረገው ጥረት ከሽፏል! appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የፕሮግራም መግለጫ

ወደ 98 ሚሊየን የሚጠጋ ሕዝብ ባላት ኢትዮጵያ አማርኛ ብሔራዊ የሥራ ቋንቋ ነው፡፡ በቅርብ የተካሄዱ የቅኝት ጥናቶች እንደሚያሳዩት አዋቂ በሚባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ካለው ሕዝቧ አንድ አምስተኛ የሚሆነው የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያን (የቪኦኤን) ሥርጭቶች ያዳምጣል፡፡ ይህ ቁጥር ቪኦኤ በዓለም ዙሪያ ከሚያሠራጭባቸው ቋንቋዎች ሁሉ ጋር ሲነፃፀር ግዙፍ ከሚባሉት የአድማጭ ብዛት አንዱ ነው፡፡

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ ከሚያሠራጨው የ60 ደቂቃ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች በተጨማሪ ከሰኞ እስከ ዐርብ ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ 1 ሰዓት ተኩል በአማርኛ የሚተላለፍ የግማሽ ሰዓት ሥርጭት በ1431 መካከለኛ ሞገድ ላይ አለው፡፡

የቪኦኤ የአማርኛ ፕሮግራሞች በተጨማሪም በናይል ሳት ይተላለፋሉ፡፡

ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና

ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና

ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ

ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት

ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)

ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና

ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡

ለሁሉም የዕድሜ ክልሎች የታሰቡት የሣምንቱ የመጨረሻ ቀናት ዝግጅቶቻችን የሃሣብ ማንሸራሸሪያ መድረኮችንና የመዝናኛ ቅንብሮችን ያካተቱ ናቸው፡፡

የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ በአሜሪካ መንግሥት በጀት የሚንቀሣቀሱ ትክክለኛና ተዓማኒነት ያላቸውን ዜናዎች እንዲሁም ሰፋፊ ፕሮግራሞችን እያደራጀ በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በሞባይል መሣሪያዎችና በኢንተርኔት በ45 የዓለማችን ቋንቋዎች የሚያሠራጭ ዋና መቀመጫው ዋሺንግተን ዲሲ የሆነ የዜና ተቋም ነው፡፡

ቪኦኤ በአማርኛ በሣምንት የዘጠኝ ሰዓት ተኩል ሥርጭት ያስተላልፋል፡፡

ጥር ፳፰(ሃያ ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በአማራና በትግራይ ክልል ድንበሮች አካባቢ የተነሳውን ችግር ለመፍታት ከፌደራል መንግስት ፣ ከትግራይና ከአማራ ክልል የተውጣጡ ከፍተኛ ባለስልጣኖች ጥር 26 ቀን 2007 ዓም ከሁለቱም ክልሎች የተውጣጡ 300 ነዋሪዎችን ሰብስበው ያነጋገሩ ቢሆንም፣ መግባባት ሳይቻል በመቅረቱ ለየካቲት 4 በድጋሜ መቀጠሩን የአካባቢው ምንጮች ገልጸዋል። የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስትር ሽፈራው ተክለማርያም፣ የአማራ ክልል …

ጥር ፳፰(ሃያ ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ህብረቱ ጥር 27፣2007 ዓም በብራሰልስ ቤልጂየም የአውሮፓ ህብረት ጽ/ቤት ውስጥ ለ3 ሰአታት ባደረገው የኢትዮጵያ የሰአብአዊ መብት ግምገማ በኦጋዴን ክልል እና በተቀሩት የኢትዮጵያ ግዛቶች በዜጎች ላይ እየተፈጸመ ያለው ሰቆቃ የአውሮፓ ህብረትና አባል መንግስታት በዝምታ መመልከታቸውን ማብቃት አለበት የሚል ውሳኔ አስተላልፈዋል። ስብሰባውን ያዘጋጁት የህብረቱ የሶሻሊስትና የዲሞክራቲክ ፓርቲዎች ጥምር ህብረት …

ጥር ፳፰(ሃያ ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በስብሰባው የተካፈሉ የኢሳት ምንጮች እንደገለጹት፤ላለፉት ሁለት ቀናት  ከኮርፖሬሽኑ ሰራተኞች  ጋር በተደረገው  ስብሰባ  ኪራይ ሰብሳቢነት  ወይም ጥቅመኝነት ፣ብሄራዊ ጥቅምን አሳልፎ መስጠት እና ሴኩሪቲ ክሊራንስ የሚሉ አጀንዳዎች ተነስተው ውይይት የተደረገባቸው ቢሆንም፣ ስምምነት ሳይደረስባቸው ቀርቷል። የኮርፖሬሽኑ ከፍተኛ የኢንዱስትሪ አመራራሮች ሰራተኛውን፦መረጃ ወደ ውጭ አውጥታችሁ ትሰጣላችሁ፣  የሜቴክ ማለትም የኮርፖሬሽኑ  እቃ አይረባም እያላችሁ …

ጥር ፳፰(ሃያ ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ማህበራዊ ድረገጾች ላይ የመንግስትን መልካም ገጽታ ለመገንባት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ሊደርጉ ይችላሉ በሚል ተከታታይ ስልጠና ተሰጥቷቸው የነበሩት የህዝብ ግንኑነት ባለሙያዎች (ኮምኒኬተሮች) እና የመንግስት ባለስልጣናት፤የሚፈለገውን ውጤት ማምጣት አልቻሉም መባላቸውን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ወገኖ ጠቆሙ፡፡ ለመንግስት የህዝብ ግንኙነት ባለሙያዎችና ለካድሬዎች በአቶ ሬድዋን ሁሴን በሚመራው የመንግስት ኮምኒኬሽን ጽ/ቤት አማካይነት ከአራት ወር …

ጥር ፳፰(ሃያ ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በሽብር ወንጀል ተከሰው ለወራት በእስር ቤት የሚሰቃዩት ዞን ዘጠኝ እየተባሉ የሚጠሩት ጋዜጠኞችና ጸሃፊዎች ዳኛ ይቀየርልን የሚል ማመልከቻ ማቅረባቸውን ተከትሎ ፣ ጉዳዩን ለማየት በተሰየመው ችሎት፣ ወጣቱ ጸሃፊ አቤል ዋቤላ በእስር ቤት ውስጥ የደረሰበትን ግፍ ተናግሯል። አቤል ከፍርድ ቤት ወደ እስር ቤት በሚመለስበት ወቅት እጅህ በሰንሰለት ለምን አልታሰረም በሚል …

ጥር ፳፰(ሃያ ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ፎርቹን ሳምንታዊ ጋዜጣ እንደዘገበው፤ ሆቴሉ የሚፈርሰው በአካባቢው  ለሚሰራ የ 3 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር መንገድ ፕሮጀክት ተብሎ ነው። የ3 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር መንገዷን ለመስራት 400 ሚሊዮን ብር  ያስፈልጋል መባሉንም ጋዜጣው አስነብቧል። ሆቴሉ ለልማት ፕሮግራም ተብሎ  እንዲፈርስ  ከአስር ቀን በፊት በቂርቆስ ክፍለ-ከተማ ትዕዛዝ መውጣቱ ተመልክቷል። ባለፈው ስርዓት  የመንግስት …

ዮርዳኖሳውያን፣ ከትናንት በስቲያ ማክሰኞ ማታ ፤ ራሱን «እስላማዊ መንግሥት » ያለው አሸባሪ ቡድን የጭካኔ ተግባሩ እስከምን ድረስ እንደሆነ ባዩት ቪዲዮ ከጥልቅ ሐዘን ጋር ለመገንዘብ ችለዋል። የጦር አይሮፕላን አብራሪ፣ ሙዓስ ኧል ካሳባ፤ ባለፈው

ሥነ-ጥበብ የሕይወትን እውነታ መልሰን እንድንመለከት እና እድንመዝን የሚረዳን የጥበብ ዓይነት መሆኑን የዘርፉ ባለሞያዎች ይናገራሉ። ስመጥር ከሆኑት ኢትዮጵያን ሰዓልያን መካከል ገብረ ክርስቶስ ደስታና፤ እስክንድር ቦጎስያን በጀርመን የሥነ-ጥበብ ክህሎትና ሥራቸዉ በሰፊዉ ይታወቃል።

የጀርመን ፕሬዝዳንት ዮአሂም ጋውክ የአምስት ቀናት የታንዛኒያ ጉብኝት ነገ ያበቃል ። የጉብኝታቸው ዋነኛ ዓላማ የረዥም ጊዜ ታሪክ ያለውን የሁለቱ አገሮች ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር ነው ። ጋውክ ከታንዛኒያ ባለሥልጣናት ጋር ከተወያዩባቸው ዐርዕስት ውስጥ የሁለቱ ሃገራት የኤኮኖሚ ግንኙነት ይገኝበታል ።

የጀርመን ወታደሮች የኤቦላ ተሐዋሲን መስፋፋት ለመግታት በሚካሄደዉ ዘመቻ ለመሳተፍ ወደዚያ ማቅናታቸዉን የሚደግፉ እንዳሉ ሁሉ ስኬት አልታየም በሚል የሚተቹም አልጠፉም። ለዚህ ተግባር ወደላይቤሪያ ዘምተዉ የተመለሱ ወገኖች ላይቤሪያ ዉስጥ የኤቦላ ወረርሽኝ እየቀነሰ መሄዱን ያመለክታሉ።

በእስር ላይ የሚገኙት ስድስት ጦማሪያንና ሶስት ጋዜጠኞች የሚዳኙት የመሃል ዳኛ በፈቃዳቸው ራሳቸውን አገለሉ።ተከሳሾቹ ጥር 26 ቀን 2007 ዓ.ም. ያቀረቡትን የዳኛው ይነሱልን ጥያቄ ፍርድ ቤቱ ውድቅ አድርጎት የነበረ ቢሆንም የመሀል ዳኛው አቶ ሸለመ በቀለ በፈቃደኝነት ራሳቸውን አግልለዋል።

ሦስቱ ጋዜጠኞችና ስድስቱ ጦማሪያን ዛሬ በልደታ ፍርድ ቤት 19ኛ ምድብ ችሎት ቀርበው ለ የካቲት 11 ተቀጠሩ፡፡ በ26/05/2007 ዓ.ም. የመሀል ዳኛው አቶ ሸለመ በቀለ ይቀየሩልን ሲሉ በፅሁፍ ያቀረቡት አቤቱታ የግራና የቀኝ ደኛው ውድቅ ሲያደርጉት የመሀል ዳኛው አቶ ሸለመ በቀለ በራሴ ፈቃድ ከችሎቱ እራሴን አንስቻለሁ ሲሉ ለፍርድ ቤቱ ታዳሚ ገልፀዋል፡፡ በተያያዘ ዜና ሰባተኛ ተከሳሽ ጦማሪ አቤል ዋቤላ […]

ምርጫ ቦርድ በአንድነት ፓርቲ ላይ ውሳኔ ማስተላለፉን ተከትሎ የቀድሞ የአንድነት አባላት በስፋት ሰማያዊ ፓርቲን እየተቀላቀሉ ይገኛሉ፡፡ ዛሬ ጥር 28/2007 ዓ.ም በአምስት የምርጫ ወረዳ የተደራጁት የቀድሞው አንድነት ፓርቲ የቦረና ዞን መዋቅር ሙሉ በሙሉ ሰማያዊ ፓርቲን መቀላቀላቸውን የአንድነት መስራች፣ የምክር ቤት አባልና የዞኑ የፓርቲው አደራጅ የነበሩት አቶ ጌታቸው በቀለ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ ከዚህም ባሻገር የቡርጅና የሰሜን ቀጠና […]

የአይቮሪኮስት ዝሆኖች ትላንት ረቡዕ የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክን ቡድን 3 ለ  1  በመርታት ለዕሁዱ የዋንጫ ፍጻሜ አለፉ።

 

የ 1992ቱ ሻምፒየን ከ 2012 ወዲህ ለዋንጫ ፍጻሜ ሲደርስ ይህ ሁለተኛው መሆኑ ነው።

 

የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ፈረንሣዊው Herve Renard በ 2012 ዛምቢያን ለሻምፒዮናነት ያደረሱ ሲሆን ዘንድሮ ዝሆኖቹ ካሸነፉ ሁለት ያፍሪካ ብሄራዊ ቲሞችን ለዋንጫ በማብቃት የመጀመሪያው ይሆናሉ።

 

Image

ሦስቱ ጋዜጠኞችና ስድስቱ ጦማሪያን ዛሬ በልደታ ፍርድ ቤት 19ኛ ምድብ ችሎት ቀርበው ለ የካቲት 11 ተቀጠሩ፡፡ በ26/05/2007 ዓ.ም. የመሀል ዳኛው አቶ ሸለመ በቀለ ይቀየሩልን ሲሉ በፅሁፍ ያቀረቡት አቤቱታ የግራና የቀኝ ደኛው ውድቅ ሲያደርጉት የመሀል ዳኛው አቶ ሸለመ በቀለ በራሴ ፈቃድ ከችሎቱ እራሴን አንስቻለሁ ሲሉ ለፍርድ ቤቱ ታዳሚ ገልፀዋል፡፡

በተያያዘ ዜና ሰባተኛ ተከሳሽ ጦማሪ አቤል ዋቤላ ትላንት ከፍርድ ቤት ወደ ማረሚያ ቤት በሚመለስበት ወቅት እጅህ በካቴና ለምን አልታሰረም ብለው የማረሚያ ቤቱ ሰራተኞች እጄን በውሻ ሰንሰለት አስረው አሳድረውኛል ብሎም ዛቻና ዘለፋ ደርሶብኛል እንደዲሁም ማአከላዊ ታስሬ እያለሁ በደረሰብኝ ድብደባ ጀሮዬ ላይ ጉዳት ስለደረሰ ለማደዳመጥ ጀሮዌ ላይ የማረገውን ድምፅ ማዳመጫ መሣሪያ በማረሚያ ቤቱ ሰራተኞች ተነጥቂያለሁ ሲል እንባ በተናነቀው ንግግር ለፍርድ ቤቱ ተናግሯል፡፡ ፍርድ ቤቱ ለማረሚያ ቤቱ ተወካይ ለምን ይህ እንደተደረገ እና ያደረገውን ሰው በፅሁፍ እንዲያቀርብ ለየካቲት 11 ቀን 2007 ዓ.ም እንዲያቀርብ ውሳኔ ሰጥቷል፡፡

ሦስቱ ጋዜጠኞች እና ስድስቱ ጦማሪያን ደኛው ይቀየርልን ሲሉ ያቀረቡት አቤቱታ አግባብ አይደለም ያለው ፍርድ ቤቱ በወንጀለኛ መቅጫ አንቀፅ 2519 መሠረት የ500 ብር ቅጣት ይቀጡ የነበረው በስሜታዊነት ነው በማለት መቀጫውን ውድቅ አድርጓል፡፡ በየካቲት 11 ቀን 2007 ዓ.ም. የእምነት ክህደት ቃል በአዲስ የመሀል ዳኛ መሠረት ይሰማል ሲል ፍርድ ቤቱ ውሳኔውን አስተላልፏል፡፡

ሰመረ አለሙ አንዳንዴ አያድርስ ነዉ ነገር በየት በኩል እንደሚያፈተልክ አይታወቅም:: ኢትዮጵያ የምትወጋበትንም ሆነ የምትወጋበትን የጦር መሳሪያ ህወአት እየገዛ ለኤርትራ የሚያቀብለዉ ደባ ያልጣመዉ አንድ ወዳጂ በቅርቡ ወደ ኤርትራ በተወሰደዉ አንጀት አርስ ሄሊኮፕተር MI 35 ምክንያት ሲበሳጭ እኔም ያማደርገዉ ባጣ ብስጭት ጥቅም የለዉም መላ መፈለግ ነዉ ብዬ ብመክረዉም የዜግነት ግዴታህ እስከዚህ ድረስ ነዉ በማለት በንቀት ተመልክቶኝ ወደ […]

The post ህልም እንደ ፈቺዉ ነዉ  – ሰመረ አለሙ    appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) የተፃፉትም በቦሌ ፒኮክ, በ35 ቀበሌ,በ26,እና በተለያዩ ቦታዎች ተፅፈው አድረዋል    Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ)

The post ቦሌ በወረቀት ላይ በተፃፈ መፈክር እና በግድግዳ ላይ ፅሁፎች አሸብርቃ አደረች፡፡ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ቪኦኤ “ፒላጦስ/ ዳግማዊ አየለ ጫሚሶን” ትዕግሥቱ አወሉን አነጋገረ  

The post ቪኦኤ “ፒላጦስ / ዳግማዊ አየለ ጫሚሶ” አቶ ትዕግሥቱ አወሉን አነጋገረ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

መጨውን የኢሕአዴግ የሞኖፖል ምርጫ ጥሪ ተቀብለው ወደ ምርጫ እንገባለን ያሉ የተቃዋሚ ድርጅቶች ያስመዘገቧቸውም እጩ ተወዳዳሪዎች አስፈላጊዉን ገንዘብ እና ጥቅማ ጥቅም በመስጠት የመደለል ስራ ሊጀመር ነው ሲሉ የውስጥ አዋቂ ምንጮች ከኢሕአዴግ ጽ/ቤት የተገኙ መረጃዎች ጠቆሙ::የተቃዋሚ ድርጅቶች እያቀረቡ ያሉትን እጩዎች ስም እና ሙሉ አድራሻ ለኢሕአዴግ ጽ/ቤት የሚያስተላልፈው የገዢው ፓርቲ አጋር ተቋም የሆነው የምርጫ ቦርድ በክልል ወኪሎቹ እጮዎችን […]

The post የተቃዋሚ እጩዎችን በገንዘብ /በጥቅማጥቅም/ መደለል ሊጀመር ነው:: appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ቁም ነገር ቅጽ 13 ቁጥር 195 ጥር 2007

መነሻ አንድ

ከጥቂት ወራት በፊት ሰይፉ ፋንታሁን በኢቢኤስ ቴሌቪዥን ፕሮግራሙ ላይ አንጋፋውን የኢትዮጵያ ልጆች የተረት አባት አባባ ተስፋዬን በእንድነት ጋብዞ ነበር፡፡ በዚህ ፕሮግራም ላይ ሰይፉ አባባ ተስፋዬን እንደተለመደው ወንበሩ ላይ ሆኖ አልነበረም ያነጋገራቸው፡፡ ከእድሜ ጋር በተያያዘ ጆሮአቸው አልሰማ እያለ ያስቸገራቸው አባባ ተስፋዬን እዛው የእንግዳው ወንበር ላይ አጠገባቸው ተቀምጦ ማነጋገር ነበረበት፡፡ እኝህ አንጋፋ የጥበብ ሰው በአሁኑ ወቅት የ92 ዓመት አዛውንት ሲሆኑ ላለፉት ሃምሳ ዓመታት በኢትዮጵያ…

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) : መጨውን የኢሕአዴግ የሞኖፖል ምርጫ ጥሪ ተቀብለው ወደ ምርጫ እንገባለን ያሉ የተቃዋሚ ድርጅቶች ያስመዘገቧቸውም እጩ ተወዳዳሪዎች አስፈላጊዉን ገንዘብ እና ጥቅማ ጥቅም በመስጠት የመደለል ስራ ሊጀመር ነው ሲሉ የውስጥ አዋቂ ምንጮች ከኢሕአዴግ ጽ/ቤት የተገኙ መረጃዎች ጠቆሙ::የተቃዋሚ ድርጅቶች እያቀረቡ ያሉትን እጩዎች ስም እና ሙሉ አድራሻ ለኢሕአዴግ ጽ/ቤት የሚያስተላልፈው የገዢው ፓርቲ አጋር ተቋም የሆነው የምርጫ ቦርድ በክልል ወኪሎቹ እጮዎችን ከደህንነት አባላት ጋር በመሆን የማግባባት ስራ እንዲሰራ እና ከኢሕአዴግ ጽ/ቤትም አስፈላጊው በጀት ተመድቦ በሰፊው አፋጣኝ እንቅስቃሴ እንዲደረግ ተወስኗል::

አብዛኛዎች የብሄር ድርጅቶች ወደ ምክር ቤቱ እንዲገቡለት የሚፈጋው ኢሕአዴግ ለታማኝ ተቃዋሚው ኢዴፓ እና በመድረክ ፓርቲ ውስጥ ላሉ ተለጣጭ ወሬ አቀባይ ተለጣፊ አመራሮች ወንበር እንዳዘጋጀላቸው ታውቋል::የአሜሪካ እና የአውሮፓ ሕብረት ዲፕሎማቶች ወያኔ ከተቃዋሚዎች ጋር እንዲወያይ እያደረጉ ያለው ጥረት አንድነትን በማፍረስ እና መኢአድን በመበጥበጥ ቀጣይ እኩይ ስራዎችን በመስራት ዲፕሎማቶቹ ያቀረቡትን ሃሳብ ለማጣመም ቢሰራም ወያኔ እንዳልተሳካለት ታውቋል::ወያኔ የሰራቸው ጸረ ተቃዋሚዎች እኩይ ተግባራት በዲፕሎማቶች ተቀባይነት አለማግኘቱ ታውቋል::

ሆዳሞችን እና አንሾካሻኪዎችን በዚህ በሰለጠነ ዘመን ላይ በመፍጠር የሚታወቀው የወያኔው ጉጀሌ ተጨማሪ አምስት አመታት በመግዛት ኢትዮጵያን ለመበታተን እና ሃግራዊ አንድነት እና ፍቅር ለማጥፋት ቢሰራም አልተሳካለትም:: እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል የሚለው ወያኔ በአለም አቀፍ ደረጃ ወንጀሉ የታወቀለት እና በሕግ የሚፈለግ አሸባሪ ድርጅት መሆኑን የሚወጡ ዘገባዎች ሲያመለክቱ ኢትዮጵያውያን ሃገራችንን ከመንግስታዊ አሸባሪ ውድመት በጋራ ሁነን የመከላከል የዜግነት ግዴታ አለብን በማለት ለመናገር እወዳለሁ::

ከሥርጉተ ሥላሴ 04.02.2014 /ሲዊዘርላንድ / ዙሪክ/ አንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ በወያኔ ሴራ ከነፃነት ትግሉ ጎራ የተገለለው የአንድነት ጨርቃ ጨርቆች ማለት የተጣፉት ዲሪቶ – ተቀዳጆቹ፤ ማሽኖቹ – ተሰባሪዎቹ፤ ህንፃው ከእድሳት እጥረት ፈራሹ – ቁሶቹ ብቻ እንጂ ለነፃነት ትግሉ ተስፋ አንዱ ብሄራዊ መንገድ ለነበረው የአንድነት መንፈስ፣ አባላት፤ አካላት፤ ደጋፊዎችና ቅን ወገኖች አይደለም። ወያኔ ወልቃይት – ጠገዴን – አዲረመጽን […]

The post ምስጋና – ለነፃነት ዬተስፋ አውራ! – ከሥርጉተ ሥላሴ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በፓርቲያችን አንድነት ስለሆነው አሳዛኝ ሁኔታ እና አሁን እየተሰማኝ ስላለው ስሜት የተወሰነ ነገር ብል ደስ ይለኛል፤ ውስጤ ያለው መከፋት ይወጣልኝ እንደሆነም አላውቅም። ዓላማ ደህና ሁን አይባልም፤ ራዕይ ድህና ሁን አይባልም፤ ነገር ግን የሰው ልጅ አቅሙ ውስን ነው፤ አንዳንድ ነገሮች እንዳይሆኑ ማድረግ አይችልም። ራዕይህ በግድ ሲቀማ፣ ዓላማህ በይሁዳ መንገድ በሰላሳ ብር ሲሸጥ ያን እያየህ ምንም የሚታደርግበት አቅም […]

The post ደህና ሁን አይባልም! – አስራት አብርሃም appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ተጻፈ በ  

የአክሰስ ሪል ስቴት አክሲዮን ማኅበር መሥራችና የቦርድ ሊቀመንበር አቶ ኤርሚያስ አመልጋ፣ ወደ…

የፕሮግራም መግለጫ

ወደ 98 ሚሊየን የሚጠጋ ሕዝብ ባላት ኢትዮጵያ አማርኛ ብሔራዊ የሥራ ቋንቋ ነው፡፡ በቅርብ የተካሄዱ የቅኝት ጥናቶች እንደሚያሳዩት አዋቂ በሚባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ካለው ሕዝቧ አንድ አምስተኛ የሚሆነው የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያን (የቪኦኤን) ሥርጭቶች ያዳምጣል፡፡ ይህ ቁጥር ቪኦኤ በዓለም ዙሪያ ከሚያሠራጭባቸው ቋንቋዎች ሁሉ ጋር ሲነፃፀር ግዙፍ ከሚባሉት የአድማጭ ብዛት አንዱ ነው፡፡

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ ከሚያሠራጨው የ60 ደቂቃ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች በተጨማሪ ከሰኞ እስከ ዐርብ ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ 1 ሰዓት ተኩል በአማርኛ የሚተላለፍ የግማሽ ሰዓት ሥርጭት በ1431 መካከለኛ ሞገድ ላይ አለው፡፡

የቪኦኤ የአማርኛ ፕሮግራሞች በተጨማሪም በናይል ሳት ይተላለፋሉ፡፡

ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና

ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና

ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ

ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት

ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)

ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና

ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡

ለሁሉም የዕድሜ ክልሎች የታሰቡት የሣምንቱ የመጨረሻ ቀናት ዝግጅቶቻችን የሃሣብ ማንሸራሸሪያ መድረኮችንና የመዝናኛ ቅንብሮችን ያካተቱ ናቸው፡፡

የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ በአሜሪካ መንግሥት በጀት የሚንቀሣቀሱ ትክክለኛና ተዓማኒነት ያላቸውን ዜናዎች እንዲሁም ሰፋፊ ፕሮግራሞችን እያደራጀ በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በሞባይል መሣሪያዎችና በኢንተርኔት በ45 የዓለማችን ቋንቋዎች የሚያሠራጭ ዋና መቀመጫው ዋሺንግተን ዲሲ የሆነ የዜና ተቋም ነው፡፡

ቪኦኤ በአማርኛ በሣምንት የዘጠኝ ሰዓት ተኩል ሥርጭት ያስተላልፋል፡፡

የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን የዲሲፕሊን ኮሚቴ ትላንት Bata, Equatorial Guinea አስጨኳይ ስብሰባ ጠርቶ፥ በሞሪሽየሱ ዳኛ ላይ የቅጣት ውሳኔ አሳልፏል።

 

ዳኛ Seechurn Rajindrapasard ቱኒዝያና ኢኳቶሪያል ጊኒን ባጫወቱበት ወቅት ባግባቡ ተቆጣጥረው አልመሩም ተብለው የስድስት ወር እገዳ ተጥሎባቸዋል። የ 2015 የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ተልዕኳቸውንም ሠርዟል።

 

በሌላ በኩል የቱኒዝያ ተጫዋቾችም ሜዳ ውስጥ ዳኛውን ለመደብደብ በመጋበዛቸውና መልበሻ ክፍል ውስጥ ንብረት በማውደማቸው እንዲሁም በ CAF ላይ ላሳዩት ንቀትና ዘለፋ ፌዴሬሽኑን በ $50 ሺህ ዶላር ቀጥቷል።

 

አስተናጋጅ ኢኳቶሪያል ጊኒም በጸጥታ ማስከበር መላላት ተወቅሳለች ውድድሮቹ በሰላም ማለቃቸውን እንድታረጋግጥ ማሳሰብያና…

ጥር ፳፯(ሃያ ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በህዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ(ህወሀት)  ጽ/ቤት በተሰጠው መግለጫ  እንደተመለከተው፤ የካቲት 11 ለሚከበረው የድርጅቱ 40ኛ ዓመት በዓል ማክበሪያ   ከባለሀብቱ ብቻ  45 ሚልዩን ብር  ስፖንሰር ተገኝቷል፡፡ በመግለጫው በመቀሌ ከፍተኛ ተራራ ላይ የመለስን  ምስል የያዘ ባለሁት አውታር  ሐውልት እየተገነባ እንደሆነ የተጠቀሰ ሲሆን፤  የዚህም ወጪ  ከመቀሌ ዩኒቨርስቲ አና ከገጠር መንገዶች ተቋራጭ ድርጅት …

ጥር ፳፯(ሃያ ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የብሔረ አማራ ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ(ብአዴን ) ፤የድርጅቱን የትግል ጉዞ የሚተርክ  አዲስ መፅሃፍ አስጽፎ የድርጅቱ መስራች በሆኑትና በቅጽል ስማቸው <<ጥንቅሹ>>ተብለው በሚጠሩት   በአቶ ታደሰ ካሳ  እያስገመገመ  ሲሆን፤ በመጽሀፉ ይዘት ላይ በአመራሮቹ መካከል ላይ ከፍተኛ አለመግባባት ተፈጥሯል። በግምገማው ላይ  የብአዴን መስራች አይደለህም የተባሉት ታደሰ ካሳ፤ << ለላፉት 30 ዓመታት የማላውቀው ታሪክ …

ጥር ፳፯(ሃያ ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የ9ኙ ፓርቲዎች በጠራው የአዳር ሰልፍ ታስረው የነበሩት  የመቶ አለቃ ተሰማ ወንድሙ በእስር ቤት ሳሉ በደረሰባቸው ድብደባና መድሀኒት ክልከላ ህይወታቸው ማለፉን ነገረ-ኢትዮጰያ ዘገበ የመላው አማራ አንድነት ድርጅት ምክትል ጸሀፊ የሆኑት መቶ አለቃ ተሰማ ወንድሙ የህዳር 27/28 የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር በጠራው የአዳር ሰልፍ ላይ  ነው ክፉኛ  የተደበደቡት። የስኳር ህመምተኛ …

ጥር ፳፯(ሃያ ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-<<በየክልሉ የሚገኙ የህዝብና የመንግስት የልማት ድርጅቶች፤ የባለስልጣናት መሸሸጊያ ናቸው>> ሲል የመንግስት ኮሙነኬሺን ቢሮ ባሰባሰበው የምርጫ ድጋፍ የህዝብ አሰተያየት አመለከተ፡፡ በልማት ድርጅት ስም የብአዴን፣የህወሀትና  የኦህዴድ ንብረቶች በሆኑት እነኚህ ድርጅቶች ላይ ለስራ የሚመድቡት በ አመዛኙ በየድርጅቶቹ ውስጥ ጥፋት ፈጽመው እርምጃ ይሚወሰድባቸው የድርጅት አባላት መሆናቸውን ያመለከተው የኮሙኒኬሽን ቢሮ፤ ድርጅቶቹ የሙሰኛ …