አዲሱ የማዕከላዊ አፍሪቃ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ዛሬ አዲስ መንግሥት መሰረቱ ። በሳምንቱ መጨረሻ ላይ የተሰየሙት ጠቅላይ ሚኒስትር አንድሬ ዛባያኬ ባቋቋሙት በአዲሱ ካቢኔ ሰባት ሴቶች ይገኙበታል ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከ2 ቀናት በፊት ሲሾሙ ፕሬዝዳንት ካትሪን ሳምባ ፓንዛ ደግሞ ባለፈው ሀሙስ ነው ቃለ መሃላ የፈፀሙት ። ፕሬዝዳንት ሳምባ ፓንዛ

ጥር ፲፱ (አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ነባሩ የቀድሞው የህወሀት ታይ እና አሁን የአረና ከፍተኛ አመራር አቶ አስገደ ገብረስላሴ፣ በማህበራዊ ሚዲያዎች በመጻፍ የሚታወቀው ና የመቀሌ ዩኒቨርስቲ መምህር አብረሃ ደስታ እንዲሁም የፓርቲው የአመራር አባል አቶ አምዶም ገ/ስላሴ እሁድ እለት ከአዲግራት ህዝብ ጋር ለመነጋገር ወደ ስፍራው ቢያቀኑም በከተማው የደህንነት ፣ የፖሊስና የቀበሌ ሹሞች የሚመሩ ወጣቶች …

ጥር ፲፱ (አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በቅርቡ በአዲስ አበባ ውስጥ ለሚሰሩ የመንግስት ሰራተኞችና በተዋረድም ከህዝቡ ጋር እተደረገ ባለው የሽብርተኝነት ህግ ውይይት፣  ነዋሪዎች ጥላቸውን እንኳን ማመን እንደሌለባቸው በአሰልጣኞች እየተነገራቸው ሲሆን፣ በስልጠናው ላይ የተካፈሉ አንዳንድ የመንግስት ሰራተኞች፣ ስለሽብረተኝነት ልንማር ሂደን ተሸብረን መጣን ሲሉ ተናግረዋል። በመንግስት  ከፍተኛ አመራሮች የተዘጋጀው የማሰልጠኛ ሰነድ ኢሳት እጅ የገባ ሲሆን፣ …

ጥር ፲፱ (አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የጋሞ አካባቢ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጥር 16፣ 2006 ዓም ባስቻለው ችሎት በእነ አቶ ደፋሩ ዶሬ መዝገብ የተከሰሱ 13 ሰዎች በሙሉ በ2 አመት ከ9 ወራት እስር እንዲቀጡ ወስኗል። በውሳኔው መዝገብ ላይ እንደተመለከተው እስረኞቹ የተፈረደባቸው “ እኛ ወይም ቁጫ የጋሞ ብሄረሰብ አይደለንም በሚል ህዝብን አነሳስታችሁዋል፣ ህገወጥ ስብሰባ አድርጋችሁዋል፣ …

ጥር ፲፱ (አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- “ባልመረጥነው መጅሊስ  አንተዳደርም!  ያላመንንበትን የሀይማኖት አስተምህሮ አንቀበልም! የህዝበ-ሙስሊሙ የትምህርት ተቋም የሆነው አወሊያ ትምህርት ቤት  በገለልተኝነት ይተዳደር” የሚሉ የመብት ጥያቄዎችን በማንሳታቸው የ አሸባሪነት ክስ የተመሰረተባቸው የሙስሊም አመራሮች ወደ ወህኒ ከወረዱ ከሁለት ዓመታት በላይ ተቆጠሩ። ለሁለት ዓመታት ከዘለቀው የፍትህ ሂደት በሁዋላ  በቅርቡ  ለብይን  በተቀጠረው  ችሎት ላይ በብዘዎች …

ቀድሞ የግብጹ መሓመድ ዓሊ ንጉሳዊ ግዛት አካል የነበረው የሱዳን ምድር እጎኣ በ1956 ዓም ነጻ መንግስት መሆኑን ተከትሎ በኣገሪቱ በተቀሰቀሰው የመጀመሪያው የሱዳኖች የእርስ በርስ ጦርነት ምክኒያት ደቡብ ሱዳን ያኔ የራስገዝ ኣስተዳደር ለመሆን በቅታ ነበር። በ 1972 ዓም።

የኢትዮጵያ ብሄራዊ የሽግግር ምክር ቤት በመባል የሚጠራው ቡድን ፤ ስለ ኢትዮጵያ የሽግግር ወቅት የቀረበዉን ረቂቅ ህገ-መንግስትን በተመለከተ ዋሽንግተን ዲሲ ይዩናትድ ስቴትስ ውስጥ ህዝባዊ ዉይይት አደረገ።

ሜንሽን ፎር ሜንሽን፤ ሰዎች ለሰዎች የተሰኘዉ ምግባረ ሰናይ ድርጅት፤ በ13 ዓመታት ዉስጥ በሰሜን ሸዋ በተለይ በመረሃቤቴ አና በሚዳ ወሪሞ አካባቢዎች ያከናወናቸዉን በርካታ የገጠር ልማት ሥራዎች ለተጠቃሚዉ ህብረተሰብ አስረከበ ።

‹ከአቅሜ በላይ የሆነ ነገር ሊፈጠር እንደሚችል መረጃ ደርሶኛል በፍጥነት ከተማውን መልቀቅ አለባችሁ››
የህወሃት/ኢህአዴግ የሃይል መንገድ የሚያሳየን ድርጅቱ የሐሳብ ምክነት እንዳለበት ነው

በአንድነት ፓርቲ የሶስት ወራት ህዝባዊ ንቅናቄ ላይ መሳተፍ መቻሌ አገሪቱን በመምራት ላይ ስለሚገኘው ጡንቸኛው ድርጅት ብዙ ነገሮችን በቅርበት ለማወቅ አስችሎኛል፡፡ወደ ደቡብ ክልል በማቅናት በወላይታ ህዝባዊ ስብሰባ ለማድረግ የከፈልነው መስዋዕትነት መሪዎቻችን ምን ያህል የፓርቲዎችን ከህዝብ ጋር መገናኘት እንደሚፈሩ እንዳውቅ አድርጎኛል፡፡
ሹፌራችን ምንም በማያውቀው መንገድ ‹‹ፖለቲከኞቹን ወደዚህ ያመጣህው አንተ ነህ ››ተብሎ ተደብድቧል፣ጄኔሬተር የሸጠልን ነጋዴ ከሁለት መቶ ሜትር በላይ በሩጫ ተከትሎን እንደ ህጻን በሁለት ጉንጮቹ መንታ መንታ እያነባ የሸጠልንን ጄኔሬተር እንድንመልስለት ይህንን ባናደርግ ግን ንግዱ ተዘግቶ ልጆቹ እንደሚበተኑ ተማጽኖናል፡፡ታርጋ ባልለጠፈ ሞተር ሳይክል እላዬ ላይ ሊከመር ከነበረ ባለ ሞተር ያመለጥኩትም ሱቅ ውስጥ ዘልዮ በመግባቴ ነበር፡፡የከተማውን ፖሊስ ጣብያ የሚመሩ ሻለቃ ‹‹ከአቅሜ በላይ የሆነ ነገር ሊፈጠር እንደሚችል መረጃ ደርሶኛል በፍጥነት ከተማውን መልቀቅ አለባችሁ›› በማለት በመኪናቸው በማጀብ ሸኝተውናል፡፡
እኛን በመተባበር ቅስቀሳ ላይ የተሰማሩ የአካባቢው ተወላጅ ዩኒቨርስቲ የሚማር ልጃቸው በምሽት ተጠልፎ ተወስዶባቸዋል፣በፍቼ ሁለት የአንድነት አባላት በአስራ ስድስት ሰዎች ተቀጥቅጠዋል፡፡አስገራሚው ነገር ይህንን ቅጥቀጣ የመሩት የአካባቢው የፍትህ ጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑ ሰው ናቸው፡፡በሌሎቹም ቦታዎች እስራት፣ድብደባ፣ማስፈራሪያና ንብረት ቅሚያ በሽበሽ ነበር፡፡
ሰሞኑን በአረና አባላትና አመራሮች ላይ የደረሰው በደል ከላይ ለማስቀመጥ የሞከርኩትን ክስተት መለስ ብዬ እንዳስታውሰው አድርጎኛል፡፡የህወሃት ሰዎች የድርጅቱ መስራች የነበሩትን የእድሜ ባለጸጋ ከትግራይ ህዝብ ባህል ባፈነገጠ መልኩ አቶ አስገደን ደብድበዋል፣ ህወሃትም በዚህ ድርጊቱ ታሪኩን አራክሷል፡፡በማህበራዊ ድረ ገጾች የምናውቀው አብርሃ ደስታም ከድንጋይ አላመለጠም፡፡
እነዚህ ነገሮች ምን ይነግሩናል? በእኔ መመዘኛ ሰላማዊ ትግል አያዋጣም ለሚሉ ሰዎች ይህ ድርጊት ጥዑም ዜማ ሊሆናቸው አይችልም፡፡ይህ ድርጊት በግልጽ የሚነግረን ህወሃት/ኢህዴግ ሰላማዊ ትግልን ከመሳሪያ በላይ እንደሚፈራው፣የሰላማዊ ትግል ቋንቋ እንደ ባቢሎን ሰዎች ድብልቅልቅ እንደሆነበት ነው፡፡
ህወሃትን የትግራይ በማድረግ ህዝቡን በአንድ ጠርሙስ የከተትን ሰዎችም አረና ላይ የደረሰው ነገር ህወሃት በህዝቡ የተፈጠረ የህዝቡ ወኪልና ንብረትነቱም ለህዝቡ ሳይሆን ለራሱ ብቻ መቆሙን እንድንመለከት ያደረገ በመሆኑ በህወሃትና በትግራይ ህዝብ መካከል የሰማይና የምድር ያህል ርቀት መኖሩን መገንዘብ ይገባናል፡፡
ህወሃት/ኢህአዴግ በተቃዋሚዎቹ ላይ የሚሰነዝረው የሰለጠነ አስተሳሰብ የሌለው መሆኑን በመረዳትም ትግሉ የበለጠ የሚጠናከርበትን መንገድ ተቃዋሚዎች ተቀራርበው መዘየድ ይኖርባቸዋል፡፡ምን አልባት አረና ላይ የተወረወረው ደንጊያ ነገ ወደ መሳሪያ ሊለወጥ ይችላል፡፡ያ ካምፕ ያለው ይህ በመሆኑም ተቃዋሚዎች ለሚመጣው ሁሉ ዝግጁ መሆን ግድ ይላቸዋል፡፡
ለህወሃት/ኢህአዴግ ማዘን ይገባናል፣የድርጅቱ አባላትና አመራሮች ደግሞ ማፈር ይጠበቅባቸዋል፡፡ላለፉት 23 አመታት አገሪቱን የመራ ፓርቲ እንዴት እስካሁን በደደቢት ቋንቋ ይናገራል? ለድርጅቱ የምናዝነው ከመለስ ፊትና ኋላም ቢሆን ከምክነት ባለመዳኑ ጭምር ነው፡፡
Dawit Solomon

ለውድቀት ስኬት “የምሥራች!” ወይም “እንኳን ደስ ያለን!” የማይባል ነገር ሆኖብኝ እንጂ ከነዚህ የደስታ ማብሠሪያ አባባሎች በአንደኛው ጽሑፌን መጀመር ቃጥቶኝ ነበር፡፡ ለማንኛውም ሀገራችን በማንኛውም ዘርፍ በገባችበት ውድቀትና ኪሣራ ምክንያት ልባችሁ ያዘነና ቅስማችሁ የተሰበረ ወገኖቼን “እግዚአብሔር ያጽናችሁ፤ የሀገራችሁን ትንሣኤም ፈጣሪ በአፋጣኝ እውን እንዲያደርግላችሁ የእግዚአብሔርን ልብ ያራራላችሁ” በሚለው የልመና ቃል ፈጣሪን እየተማጸንኩ ወሬየን ልቀጥል፡፡ ትንሽ በንዴት እንድትንጨረጨሩ ፈቃዳችሁ […]

Image

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በከተማችን ቁጥራቸው እየበረከተ የመጡት ቀያይ ሲኖትራክ ከባድ መኪናዎች በመንገደኞች ላይ አሰቃቂ አደጋ እያደረሱ ሲሆን ነዋሪዎችም “ቀይ ሽብር” የሚል ቅጽል ስም እንደሰጧቸው ይናገራሉ፡፡

ኮልፌ አካባቢ በ350 ብር ቤት ተከራይታ የምትኖረው የ31 ዓመቷ ማህሌት አሸናፊ፤ በወሲብ ንግድ ነበር የምትተዳደረው፡፡ ቀን ቀን የሁለት ዓመት ልጇን ስትንከባከብ ትውልና ምሽት ላይ ልጇን ለሞግዚት ሰጥታ “ቢዝነስ” ትወጣለች። ማህሌት ቦሌ ሩዋንዳ ከሚኖሩት ወላጆቿ ጋር የተለያየችው በእርግዝናዋ ሳቢያ ነው፡፡ ዘወትር “ቤተሰቤን ያጣሁበት ነው” ለምትለው ልጇ ያላት ፍቅር ልዩ ነው፡፡ ማታ ማታ ለ”ቢዝነስ” ስትወጣ እንኳን እንደሌሎች ባልደረቦቿ አታድርም፡፡ ቢዝነስ ቀናትም አልቀናትም ቢበዛ እስከ ሰባት ሰዓት አምሽታ ልጇ ጋ ትመለሳለች፡፡
ዘንድሮ አዲስ ዓመት ላይ ከወሲብ ንግድ ወጥታ ሌላ ስራ ለመቀጠር የወሰነችውም ለልጇ በማሰብ ነው – “እያደገ ሲመጣ ስሜቱ ይጎዳል” በሚል፡፡ እናም በአጭር ጊዜ ውስጥ ሰፈሯ በሚገኝ ካፌ ውስጥ ተቀጥራ መስራት ጀመረች፡፡ ለረዥም ጊዜ አይታቸው ከማታውቀው እናቷ መልዕክት የደረሳትም ይሄኔ ነው፡፡ በጠና መታመማቸውንና ዓይኗን ለማየት እንደጓጉ ሰማች፡፡ የእናትን አንጀት ታውቀዋለችና አላስቻላትም፡፡ ወደ እናቷ ቤት ለመሄድ ተነሳች፡፡ ግን ፍርሃት ፍርሃት ብሏት ነበር፡፡ “ልቤ ፈራ—እናቴ ሞታ እንዳይሆን…” ስትል ስጋቷን ለልጇ ሞግዚት አካፍላታለች፡፡ ከቤት ከመውጣቷ በፊት ልጇን አገላብጣ ሳመችው – ሩቅ አገር እንደሚሄድ ሰው፡፡ ምናልባት እናቷ አርፈው ከሆነ ማደርም ሊኖር ይችላል ብላ ያሰበችው ማህሌት ካፌ ለምትሰራ ጓደኛዋ ልጇን እንድታይለት አደራ ስትላት ለምን ይዘሽው አትሄጅም የሚል ሃሳብ አቅርባላት ነበር፡፡ ማህሌት ግን “ምናልባት ችግር ካለ በእኔ ብቻ ይለፍ” አለችና ወደ እናቷ ቤት ለመሄድ ጉዞ ጀመረች፡፡
በተለምዶ 18 ማዞሪያ በሚባለው አካባቢ መንገድ ለመሻገር ቆማ ሳለ፣ ከጦር ሃይሎች አቅጣጫ የመጣ አንድ ሲኖትራክ መንገድ ይስትና ማህሌትንና ሌሎች ሦስት መንገደኞችን ይገጫል፡፡ እሷ ወዲያው ህይወቷ ያለፈ ሲሆን የቀሩት ከባድና ቀላል ጉዳት እንደደረሰባቸው የፖሊስ መረጃ ያመለክታል፡፡
የ26 ዓመቱ ወጣት ቴዎድሮስ አበራ፤ የ4ኛ አመት ኢንጂነሪንግ ተማሪ ነበር፡፡ ለቤተሰቡ ብቸኛ ልጅ ስለሆነ ወላጆቹ እንደ አይናቸው ብሌን ነው የሚያዩት፡፡ ባለፈው ህዳር አንድ ጠዋት ላይ ነው፡፡ ከዩኒቨርስቲ ጓደኞቹ ጋር የጥናት ቀጠሮ ቢኖረውም መጀመርያ የታመሙትን እናቱን ወይዘሮ እቴነሽ ሳህሉን ወደ ሆስፒታል መውሰድ ነበረበት፡፡ ሳሪስ አዲሱ ሰፈር ከሚገኘው መኖርያ ቤታቸው እናቱን በሃች ባክ መኪና ይዞ ወጣ፡፡ ስለመንገዱ መጨናነቅ ለእናቱ እያወራ ነበር የሚያሽከረክረው፡፡ ዘንባባ ሆስፒታል መታጠፊያ ጋር ሲደርሱ ከፊት ለፊት የሚመጣው ሲኖትራክ ያላማራቸው እናት፤ ልጃቸው ጥግ እንዲይዝ ይነግሩታል፡፡ ጥግ ከመያዙ በፊት ግን ያለአቅጣጫው እየተክለፈለፈ የመጣው ከባድ መኪና፣ ሃች ባክዋን በሹፌሩ በኩል ክፉኛ ገጭቶ ከመንገዱ ውጭ ወረወራት፡፡
የቴዎድሮስ እናት ወ/ሮ እቴነሽ ሳህሉ፤ ሆስፒታል ከገቡ ከረዥም ሰዓት በኋላ ነበር ራሳቸውን ያወቁት። ሲነቁ አንድ እግራቸው ከጥቅም ውጭ ሆኗል። ወዲያው ስለልጃቸው መጠየቅ ጀመሩ፡፡ ማንም እውነቱን ለመንገር አልደፈረም – በድንጋጤ አንድ ነገር እንዳይሆኑ በመፍራት፡፡
አደጋው በደረሰ በአስረኛው ቀን እናት ልጃቸው መሞቱን ተረዱ፡፡ በድንጋጤ ዳግም ራሳቸውን ስተው ለተጨማሪ አስር ቀን እዚያው ሆስፒታል ውስጥ ተኙ፡፡ አሁንም ስለአደጋው ሲያስታውሱ ስቅስቅ ብለው የሚያለቅሱት ወ/ሮ እቴነሽ፤ “ምናለ እኔን ወስዶ ልጄን ቢያተርፍልኝ” እያሉ በቁጭት ይቆዝማሉ፡፡
ህዳር 18 ቀን 2006 ዓ.ም ከሌሊቱ 11፡00 ሰዓት ገደማ ነው፡፡ ሃይሉ አበራና ቴዎድሮስ አበራ የተባሉ ወጣት የጐዳና ተዳዳሪዎች፣ የዘወትር ማረፍያቸው በሆነውና ፒያሳ በሚገኘው ጊዮርጊስ ቤተክርስትያን ደጃፍ ላይ ጐናቸውን አሳርፈዋል፡፡ አቶ አበራ ተሰማ እና አቶ ሞላ አበራ ደግሞ ቤታቸው እዚያው አካባቢ ሲሆን ወደ ስራ ሲሄዱ “ሰላም አውለኝ” ለማለት ጊዮርጊስ ቤ/ክርስቲያን ጎራ ይላሉ፡፡
ውጭ ደጃፉ ላይ እንደቆሙም አንድ ሲኖትራክ ከየት መጣ ሳይባል መንገድ ስቶ አራቱንም ይገጫቸዋል፡፡ ከፖሊስ በተገኘው መረጃ መሰረት፤ ሁለቱ የጎዳና ተዳዳሪዎችና አቶ አበራ ተሰማ ወዲያው ህይወታቸው ሲያልፍ፣አቶ ሞላ አበራ የተባሉት ግለሰብ የአካል ጉዳት ደርሶባቸው በህይወት ተርፈዋል፡፡
የካቲት 1 ቀን 2006 ዓ.ም ከቀኑ አምስት ሰዓት ገደማ፣ በቦሌ ክ/ከተማ ልዩ ቦታው በሻሌ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት አካባቢ አንዲት ባጃጅ፣ ሹፌሩን ጨምሮ ስድስት ሰዎችን ጭና እየተጓዘች ነበር – ዚያዳ አስፋው፣ ብሩክ ሲሳይ፣ ገብርኤላ ሙሉጌታ፣ ክርስቲያን ክፍሉ፤ መንግስቱ ጫፎ እና የባጃጁ ሹፌር። ባጃጇ ከሰሚት ተነስታ ፊጋ ተብሎ ወደጠራው ሰፈር እየተጓዘች ነበር፡፡ የባጃጁ ሹፌር “”ዛሬ ቀኑ ይከብዳል አይደል?” በማለት ባነሳው ወግ መነሻነት ጨዋታው ደርቶ ነበር፡፡ ድንገት ከተቃራኒ አቅጣጫ የመጣው ሲኖትራክ ግን እነሱንም ጨዋታቸውንም በታተናቸው፡፡ በአደጋው ሶስት ሰዎች ህይወታቸው ሲያልፍ፣ በሶስቱ ላይ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸው ፖሊስ ገልጿል፡፡
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በከተማችን ቁጥራቸው እየበረከተ የመጡት ቀያይ ሲኖትራክ ከባድ መኪናዎች በመንገደኞች ላይ አሰቃቂ አደጋ እያደረሱ ሲሆን ነዋሪዎችም “ቀይ ሽብር” የሚል ቅጽል ስም እንደሰጧቸው ይናገራሉ፡፡
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የትራፊክ አደጋ ምርመራ ቡድን መሪ፣ ረዳት ሳጅን ቶሎሳ፤ ሲኖትራኮች ካለፈው ነሐሴ ወር ጀምሮ በየወሩ ከስድስት እስከ ስምንት አደጋዎች እያደረሱ መሆናቸውን ይናገራሉ፡፡ ረዳት ሳጅኑ ለአደጋው መብዛት እንደምክንያት ከጠቀሷቸው መካከል፤ የሹፌሮች ብቃት ማነስ፣ የተሽከርካሪዎቹ ፍሬን ቶሎ መሞቅ፣ ከተፈቀደላቸው ክብደት በላይ መጫንና በሃሰተኛ መንጃ ፍቃድ ማሽከርከር ይገኙባቸዋል። ሲኖትራኮች የተፈቀደላቸው የጭነት መጠን 132 ኩንታል እንደሆነ የሚናገሩት ረዳት ሳጅኑ፤ አብዛኛዎቹ ግን ከሁለት መቶ በላይ ኩንታል እየጫኑ መንቀሳቀሳቸው ለአደጋው መባባስ አስተዋፅኦ አድርጓል ብለዋል – ረዳት ሳጅን ቶሎሳ። አንዳንድ የሲኖትራክ አሽከርካሪዎች በበኩላቸው፤ የመኪኖቹ ጥራት ላይ ጥርጣሬ እንዳላቸው ይናገራሉ። ሲኖትራክ የቻይና ስሪት እንደሆኑ የጠቀሱት ረዳት ሳጅን ቶሎሳ፤ የመኪኖቹን የጥራት ደረጃና አጠቃላይ ይዞታ በተመለከተ ከአስመጪዎቹ ጋር በቅርቡ ውይይት እንደሚካሄድ ተናግረዋል። ሲኖትራክ የተባሉት ከባድ መኪኖች በአብዛኛው ቻይናዎች በተሰማሩባቸው የመንገድና የባቡር ሃዲድ ፕሮጀክቶች ላይ እያገለገሉ እንደሚገኙ ይታወቃል፡፡
addis admass

ሪፖርተር፡- ዶ/ር ነጋሶ ፖለቲካ በቃኝ በማለት አንድነትን የለቀቁት የአቶ ሌንጮ ልዩ አማካሪ ሆነው ለመሥራት ተስማምተው ነው ይባላል፡፡
ዶ/ር ነጋሶ፡- ሌንጮን ያገኘሁት ከሦስት ዓመት በፊት አንድነት ፓርቲ ስዊድን ጋብዞኝ ሄጄ ነበር፡፡ ከዚያ ስመለስ የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ማኅበር ጋብዞኝ ኖርዌይ ሄድኩኝ፡፡ ሌንጮ የሚኖረው እዚያ ነበር፡፡ የሥጋ ዘመዴ በመሆኑ ደውዬ አግኝቼዋለሁ፡፡ ግን ከዘመድ አዝማድ ጥያቄ ውጪ ምንም ዓይነት የፖለቲካ ውይይት አላደረግንም፡፡ ከዚያ በፊት ግን እኔ ፓርላማ እያለሁ በኢሜይል እንገናኝ ነበር፡፡ መለስ ከልክሎት ነው መሰለኝ አቋርጦ ጠፋ፡፡ ምንም ዓይነት ግንኙነት የለንም፡፡ እንዲያውም ሰሞኑን አንድ ሚዲያና ዶ/ር መረራ ደውለው ‹‹ሌንጮ መጥቷል ይባላል እውነት ነው?›› ብለው ጠየቁኝ፡፡ እንዳልሰማሁና ከነሱ መስማቴን ከመግለጽ ውጪ ምንም ዓይነት ግንኙነት የለኝም፡፡

Image

በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ወለጋ ዞን ደንቢዶሎ ከተማ ውስጥ ጳጉሜ 3 ቀን 1935 ዓ.ም. ከቄስ ጊዳዳ እና ከወ/ሮ ኢንሲ ሾሊ የተወለዱት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፣ በ73 ዓመታቸው ለ45 ዓመታት ከቆዩበት የፓርቲ ፖለቲካ እንቅስቃሴ ራሳቸውን ማግለላቸውን ሰሞኑን ይፋ አድርገዋል፡፡

ለወላጆቻቸው አራተኛ ልጅ የሆኑት ዶ/ር ነጋሶ፣ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በተወለዱበት አካባቢ ከተከታተሉ በኋላ፣ ወደ አዳማ በመምታት ከዘጠነኛ እስከ 11ኛ ክፍል በባይብል አካዳሚ ተምረዋል፡፡ በወቅቱ በመላ አገሪቱ የነበሩ የ11ኛ ከፍል ተማሪዎች በውጤታቸው ሲመረጡ እሳቸውም በመመረጣቸው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ በነበረው በዕደ ማርያም ትምህርት ቤት ገብተው 11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተምረዋል፡፡ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ሳይፈተኑ በቀጥታ ወደ ኤዱኬሽን ፋኩልቲ በመግባት የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በታሪክ የትምህርት ዘርፍ አግኝተዋል፡፡ ወደ ጀርመን በመጓዝም ሁለተኛ ዲግሪያቸውንና የዶክትሬት ዲግሪያቸውን ወስደዋል፡፡ ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ላለፉት 45 ዓመታት በነበራቸው የፖለቲካ ተሳትፎና በተያያዥ ጉዳዮች ላይ ታምሩ ጽጌ አነጋግሯቸዋል፡፡

ሪፖርተር፡- በፖለቲካ ውስጥ መሳተፍ የጀመሩት መቼና እንዴት ነበር?

ዶ/ር ነጋሶ፡- አሥረኛ ክፍል እያለሁ በክረምት ወደ ደንቢዶሎ ስሄድ አንድ ሁኔታ ተፈጠረ፡፡ በአካባቢው ከተለያዩ ትምህርት ቤቶችና ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች ለዕረፍት ይመጣሉ፡፡ በዚህ ጊዜ ተሰባሰብንና ይኼንን የክረምት ወራት ለምን ተቀምጠን እናሳልፋለን? ለምን አናስተምርም? በማለት ድራማ አዘጋጀን፡፡ ድራማው የአርሶ አደሩን ችግር የሚገልጽ ነበር፡፡ ነገር ግን ድራማውን እንዳናሳይ የአውራጃው ሹም ከለከለን፡፡ በወቅቱ የፓርላማ አባላት ምርጫ የሚደረግበት ጊዜ ተቃርቦ ስለነበር ድራማው የተከለከለው ችግር ይፈጥራል በሚል ተሰግቶ ይመስለኛል፡፡ ነገር ግን ምርጫው ደረሰና ግለሰቦች ለፓርላማ አባልነት መወዳደር ጀመሩ፡፡ ፊታውራሪ ገነነ በዳኔ፣ ከአንፊሎ ደግሞ አቶ ከበደና ሲሜንሶ ዴንጋ የሚባሉ ዕጩ ተወዳዳሪዎች ለውድድሩ ቀረቡ፡፡ በወቅቱ የምርጫ ድምፅ ይሰጥ የነበረው በአንድ ሳጥን ውስጥ ሳይሆን በተወዳዳሪዎቹ ልክ ይዘጋጅና ምሥላቸው ይለጠፍበታል፡፡ እንዳሁኑ ድምፅ የሚሰጠው በአንድ ቀን አልነበረም፡፡ ሳምንቱን ሙሉ ነበር፡፡ አርሶ አደሩ ተመችቶት መጥቶ እስከሚመርጥ የምርጫ ጊዜው ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ቢሆንም፣ ከተወዳዳሪዎቹ አንዱ የሆኑት ሲሜሶ ዴንጋ ውድድሩን በአንድ ቀን ድምፅ አሰጣጥ አሸነፉ፡፡ የማሸነፋቸው ሚስጥር ደግሞ የቅስቀሳ ዘዴያቸው ነበር፡፡ አቶ ሲሜሶ ሦስት ፍሬ ባቄላ ማለት በጣም ያረረ፣ መካከለኛና ጥሬ ይዘው ወደ አርሶ አደሩ በመሄድ ቅስቀሳ ይጀምራሉ፡፡ አርሶ አደሮቹን በመሰብሰብ ‹‹ይኼንን ባቄላ ተመልከቱ፣ የእናንተ ኑሮ የትኛውን ይመስላል?›› በማለት ሲጠይቋቸው ‹‹የኛ ኑሮማ ያረረውን ባቄላ ነው የሚመስለው፤›› ሲሏቸው፣ ‹‹እኔን ከመረጣችሁኝ የፓርላማ አባል ስለምሆን፣ ለንጉሡ በማስረዳት ይኼንን ኑሯችሁን እቀየርላችኋለሁ፤›› በማለት ያስረዳሉ፡፡ በዚህ ምክንያት ለአንድ ሳምንት እንዲመርጡ ይደረጉ የነበሩት አርሶ አደሮች በአንድ ቀን የአቶ ሲሜሶን የድምፅ መስጫ ኮሮጆ ሞሉት፡፡ በዚህም ምክንያት ‹‹ይኼ ሰውዬ መንግሥትንና ሕዝብን እያጣላ ነው›› በማለት አቶ ሲሜሶን የአውራጃው ሹም ያስሯቸዋል፡፡ በዚህ ጊዜ እዚያ የነበርን ተማሪዎች፣ መምህራንና የአገር ሽማግሌዎች ሰላማዊ ሠልፍ አደረግን፡፡ ወደ አውራጃ ገዥው ቢሮም ሄደን ትክክል አለመሆናቸውን የሚገልጽ ደብዳቤ ሰጠናቸው፡፡ በዚህ ጊዜ አስተዳዳሪው ‹‹እናንተ ብዙ ናችሁ፡፡ ልጆችም ናችሁ፡፡ እኔ ከልጆች ጋርም አልነጋገርም፡፡ የበሰሉና ያገር ሽማግሌዎች ነገ ይምጡ፤›› ሲሉን ተመለስን፡፡ በሚቀጥለው ቀንም የተላኩት ሽማግሌዎች ታሰሩ፡፡ ከሁለት ወራት ቆይታ በኋላ ፓርላማ ሲከፈት ጥቅምት 23 ቀን ተለቀቁ፡፡ ይኼ ወደ ፖለቲካው የመግቢያዬ አንዱ መንገድ ነበር፡፡

ሪፖርተር፡- ከዚያስ?

ዶ/ር ነጋሶ፡- በወቅቱ የተማሪዎች እንቅስቃሴና ሠልፍ ነበር፡፡ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ማኅበር ጉባዔ ምርጫ ነበር፡፡ በዚህ ውስጥ እኔም እሳተፍ ነበር፡፡ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ማኅበር ከማናቸውም አድሎአዊ አሠራር የፀዳ ነበር፡፡ አንድ ዓይነት ዓላማና አቋም ነበረን፡፡ ‹‹የሕዝቦች መብት ይከበር፣ የሠራተኞች መብት ይከበር፣ የአርሶ አደሩ መብት ይከበር፣ ንጉሣዊ አገዛዝ አንፈልግም፣ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ይመሥረት፣ የሴቶችና የሃይማኖቶች እኩልነት ይከበር፤›› የሚሉትን ዓላማዎች ይዘን ነበር የምንቀሳቀሰው፡፡ ሆኖም ግን እኔ በዕደ ማርያም ትምህርት ቤት ስገባ ሌላ ሁኔታ እየተፈጠረ ነበር፡፡ የሜጫና ቱለማ (የኦሮሞ ማኅበር) ተመሥርቶ ነበር፡፡ የብሔራዊ ፊደል ሠራዊት ሊቀመንበር የነበሩት ጄኔራል ታደሰ ብሩ ሊቀመንበሩ ነበሩ፡፡ የማኅበሩ ዓላማ በልማት ላይ የተመሠረተ ነበር፡፡ ማኅበሩ ባጭር ጊዜ ዝና አገኘ፡፡ ከተለያዩ የኦሮሚያ አካባዎች ተመርጠው የፓርላማ አባል የነበሩ ሁሉ የማኅበሩ አባል ሆኑ፡፡ እኔም የማኅበሩ አባል ሆንኩኝ፡፡ በወቅቱ 12ኛ ክፍል ነበርኩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር አክሊሉ ሀብተ ወልድ የማኅበሩን ሊቀመንበር ጄኔራል ታደሰ ብሩን ጠርተው የማኅበሩን እንቅስቃሴ እንዲያቆሙ ነገሯቸው፡፡ ‹‹ይኼ ሕዝብ ባህር ነው፡፡ ከተማረ ስለሚያጥለቀልቀን የፊደል ሠራዊት ሌላ ሌላ የምትለውን አቁም፤›› አሏቸው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጄኔራል ታደሰ ኦሮሞ መሆናቸውን አላወቁም፡፡ በዚህ ጊዜ ጄኔራሉ፣ ‹‹እኛ ለልማት እየተንቀሳቀስን እንዴት አቁሙ እንባላለን›› በማለት ነገሩን ወደ ፖለቲካ በመለወጥ መቀስቀስ ጀመሩ፡፡ በዚህ ጊዜ ፖለቲካው መስመር መያዝ ጀመረ፡፡ የመጀመሪያ ዓመት የዩኒቨርሲቲ ተማሪ እያለሁ ‹‹ኩዴታ ታቀደ›› የሚባል ነገር ተሰማ፡፡ የመፈንቅለ መንግሥቱ ዋና ዓላማ አፄ ኃይለ ሥላሴን ለመግደል ነበር፡፡ በ‹‹ኩዴታው›› ውስጥ የተሳተፉት ጄኔራል ታደሰ ብሩና ጓደኛቸው መሆናቸው ሲነገር ጄነራሉ ሸፈቱ፡፡ በዚህ ጊዜ ጳጳሱ አቡነ ቴዎፍሎስ አማልደው ከንጉሡ ጋር አስታረቁዋቸው፡፡ ንጉሡ ከታረቁ በኋላ ጄኔራሉ የትም እንዳይንቀሳቀሱ የቁም እስር ፈረዱባቸው፡፡ ሜጫና ቱለማ ማኅበርም ተከለከለ፡፡ በዚህ ጊዜ ተማሪዎች ተሰባሰብንና ሌላ ማኅበር አቋቋምን፡፡ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችና የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች ሆነን ‹‹ዴዴሳ የዕድገት ማኅበር›› የሚል አቋቋምን፡፡ ዓላማው ከየጠቅላይ ግዛቱ ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ለሚገቡ አዳሪ ተማሪዎች ሆስቴል ማሠራት ነበር፡፡ ትንሽ እንደተንቀሳቀስን እሱም ተከለከለ፡፡ ከዚያ በኋላ በዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ የተማሪዎች ማኅበር ውስጥ እየተሳተፍን፣ ጥቂት ተማሪዎች ተሰባሰብንና ‹‹ሜጫና ቱለማ ታገደ፣ ዴዴሳ የዕድገት ማኅበርም ታገደ፣ ለምን በማለት ተመካከርን፡፡ በወቅቱ ባሌ ጎባ አካባቢ የኦሮሞ ነፃ አውጪ የሚባል ተቋቁሟል የሚባል ነገር ስለነበር እሱም ተፅዕኖ አሳድሮብን ነበር፡፡ እኛ ለምን ለኦሮሞ ሕዝብ ነፃነት አንታገልም? የሚል ውይይት አደረግን፡፡ ሴቶችም፣ ሃይማኖቶችም፣ አርሶ አደሮችም ለእኩልነታቸው መታገል አለባቸው የሚል አቋም ያዝን፡፡ እነ ጥላሁን ግዛውና ዋለልኝ መኮንን የብሔር ጥያቄ ያነሱበት ወቅትም ነበር፡፡ ያ ያ ተፅዕኖ አሳድሮብን ስለነበር የኦሮሞ ሕዝብ መታገል አለበት በማለት መንቀሳቀስ ጀመርን፡፡ ዲማ ነገዎ (ዮሐንስ ነገዎ) የኦነግ የመጀመሪያው ሊቀመንበር ነበር፡፡ አዲሱ ቶሎሳ፣ ፀጋዬ ነመራ፣ ቦሩ አልዴቻ፣ በቀለ ወልዴ ሆነን መንቀሳቀስ ጀመርን፡፡ ‹‹ቮይስ ኦፍ ኦሮሞ አጌንስት ታይራኒ›› (ፀረ አምባገነንነት የኦሮሞዎች ድምፅ) በሚል በታሪክ ጉዳይ፣ በመሬት ይዞታ ጉዳይ፣ በግብር ጉዳይ፣ በመንግሥት ውስጥ የኦሮሞ ተሳትፎ መድልአ፣ የቋንቋና ሌሎችን ያካተተ ጽሑፍ ተዘጋጅቶ ተበተነ፡፡ እኔ የታሪኩን ጉዳይ ጽፌያለሁ፡፡ በዚህ ጊዜ እነ ባሮ ቱምሳ (የቄስ ጉዲና ወንድምና የኦነግ መሥራች ከነበሩት አንዱ) ናቸው የበተኑት ተብለው ታሰሩ፡፡ ወረቀቱ በብዛት በከፍተኛ ትምህርት ቤቶች ተበትኖ ስለነበር፣ በእነ መረራ ጉዲና ላይም ተፅዕኖ አሳድሮ በአምቦ አካባቢና በተለያዩ አካባቢዎች ባሉ ትምህርት ቤቶች እንቅስቃሴ ተጀመረ፡፡ በክረምት 1966 ዓ.ም. ኦነግ ሊመሠረት የቻለውም በዚያ እንቅስቃሴ አማካይነት ነው፡፡

ሪፖርተር፡- እርስዎ የኦነግ አባል የሆኑት በዚያ ጊዜ ነው?

ዶ/ር ነጋሶ፡- እኔ የዩኒቨርሲቲ ተማሪ በነበርኩ ጊዜ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መማክርት ጉባዔ አባል ነበርኩ፡፡ በሁሉም እንቅስቃሴ እሳተፍ ነበር፡፡ በመካነ ኢየሱስ በኩል ጀርመን አገር የትምህርት ዕድል ተገኝቶልኝ ስለነበር ወደ ጀርመን ሄድኩኝ፡፡ ይኼ የሆነው የዩኒቨርሲቲ ትምህርቴን ጨርሼ በመምህርነትና በዳይሬክተርነት ወደ ወለጋ ተመልሼ አይራ ትምህርት ቤት ከሠራሁ በኋላ ማለት ነው፡፡ በ1966 ዓ.ም. አብዮቱ በተጀመረበት ወቅት ጀርመን ነበርኩኝ፡፡ አንድ ነገር ለማስታወስ የምፈልገው የትምህርት ዕድሉን አግኝቼ ወደ ጀርመን ለመሄድ ፓስፖርት ለማውጣት አዲስ አበባ ስመጣ (በክረምት 1966)፣ እነ ሌንጮ ለታ፣ ዲማ ነገዎ፣ አዲሱ ቶሎሳ ቀን ቀን አብረውኝ ይውሉና ማታ ማታ ይጠፉብኛል፡፡ ‹‹የት ነው የምትጠፉት?›› ብዬ ጠየቅኳቸው፡፡ ኦነግን በማቋቋም ላይ መሆናቸውንና እነ ታደሰ ብሩም የቁም እስረኛ ከሆኑበት ሐረር መፈታታቸውን ነገሩኝ፡፡ ይኼንን ከመስማቴ ውጪ አባል አልሆንኩም፡፡

ሪፖርተር፡- ጀርመን ከሄዱ በኋላ ግን የፖለቲካ ተሳትፎ ነበረዎት፡፡

ዶ/ር ነጋሶ፡- የሄድኩት ሁለተኛ ዲግሪዬን ጨርሼ ለመመለስ ነበር፡፡ በወቅቱ ግን ቀይ ሽብር በመጀመሩ መመለስ አልቻልኩም፡፡ ጀርመን ውስጥ ከሐረር፣ ከባሌና ከተለያዩ የኦሮሚያ አካባቢዎች ለትምህርት የሄዱ ተማሪዎች (የጄኔራል ዋቆ ጉቱ የባሌ እንቅስቃሴ ቶኩቹማ መሪ የነበሩ) ነበሩ፡፡ በ1966 ዓ.ም. ብዙ እንቅስቃሴዎች ነበሩ፡፡ እዚህ እነ ኦነግ ይቋቋማሉ፡፡ መኢሶንና ኢሕአፓ አገር ቤት ለመግባት ይንቀሳቀሳሉ፡፡ ጀርመን አገር ደግሞ የኦነግ፣ የመኢሶንና የኢሕአፓ ደጋፊዎች አሉ፡፡ ማኅበርም መሥርተዋል፡፡ የኢሕአፓ ተማሪዎች ማኅበር ጄኔራል ዋቆ ጉቱን ጋብዞ (በክረምት 1966 ማለት ነው) ነበር፡፡ በወቅቱ ጄኔራል ዋቆን አጅበው የሄዱና እዚያው ጀርመን የቀሩ እኔ እንደሄድኩኝ አገኙኝ፡፡ ስለአገር ቤት ሁኔታ ጠየቁኝና ነገርኳቸው፡፡ እኔ የሄድኩት በ1967 ዓ.ም. መስከረም ወር ነው፡፡ ከሄድኩኝ ከሦስት ወራት በኋላ ተሰባስበን አንድ መጽሔት በቁቤ ማዘጋጀት እንዳለብን ወሰንን፡፡ መጽሔቱን አዘጋጀንና በብዙ የአውሮፓ አገሮች ጭምር መዳረስ ጀመረ፡፡ በዚህ መጽሔት አማካይነት ሰው መንቀሳቀስ ጀመረ፡፡ ቀጥሎ ‹‹ለምን ማኅበር አናቋቁምም?›› ተብሎ በጀርመን ‹‹የኦሮሞ ተማሪዎች ማኅበር›› የሚል አቋቋምን፡፡ እኔ አመራር ነበርኩ፡፡ በክረምት 1967 ዓ.ም. ደግሞ ‹‹የኦሮሞ ተማሪዎች ማኅበር በአውሮፓ›› የሚል ሌላ ማኅበር አቋቋምን፡፡ በዚያም ውስጥ እ.ኤ.አ. እስከ 1980 ድረስ ነበርኩኝ፡፡ እ.ኤ.አ. በ1977 ዲማ ከሴኔጋል ወደ ጀርመን መጥቶ ነበር፡፡ የኦነግ መሥራች ስለነበር ጀርመን የመጣበት ዓላማ የኦሮሞ ተማሪዎች ማኅበርንና የኦሮሞ ተማሪዎች ማኅበር በአውሮፓ አባላትን አሳምኖ የኦነግ አባል ለማድረግ ነበር፡፡ ስለኦነግም ገለጻ አደረገ፡፡ እኔም በማኅበሩ በኩል አባል ሳልሆን ለኦሮሞ ነፃነት ስል እረዳ ነበር፡፡ እ.ኤ.አ. በ1980 ወደ አገር ቤት ለመመለስ ስለማልችል የኦነግ አባል ለመሆንና እነሱ ወዳሉበት አካባቢ ሶማሊያ፣ ጂቡቲ፣ ኬንያ ወይም ሱዳን ሄጀ ለመታገል ጥያቄ አቀረብኩኝ፡፡ እነሱ ግን፣ ‹‹አባል ነህ እዚያው ቆይተህ ትረዳለህ›› በማለት የኦነግ ወኪል አደረጉኝ፡፡ አንድ ዓመት ሳልቆይም በተማሪዎች ማኅበር ውስጥ ጭቅጭቅ ተፈጠረ፡፡ የእኔ ሐሳብ ሁሉም ተማሪዎች ኦነግን እንዲደግፉ ለማድረግ ነበር፡፡ መኢሶን ያቋቋመው የኦሮሞዎች ማኅበር ነበር፡፡ እኔ የኦሮሞ ተማሪዎች ማኅበር በአውሮፓ ከእነሱ ጋር መዋሀድ አለበት የሚል አቋም ያዝኩኝ፡፡ የኦነግ ደጋፊ ማኅበር አባላት ‹‹እንዴት ከእነሱ ጋር እንዋሀድ ትላለህ? ጎበና ከሀዲ ሆንክ እነሱ ጎበናዎች ናቸው አሉ፡፡ የመኢሶን ልጆች ከደርግ ጋር ይሠሩ ስለነበር ጎበናዎች (ከሀዲዎች) ናቸው ይባሉ ነበር፡፡ ‹‹እንዴት ከእነሱ ጋር ትሠራለህ?›› በማለታቸው ማኅበሩን ትቼ ወጣሁ እ.ኤ.አ. በ1981 ከኦነግ አባልነቴ ራሴን አሰናበትኩ፡፡

ሪፖርተር፡- ከዚያ ወዴት ሄዱ?

ዶ/ር ነጋሶ፡- እ.ኤ.አ. እስከ 1984 ድረስ ምንም ዓይነት የፖለቲካ እንቅስቃሴ ውስጥ ሳልገባ ቆየሁ፡፡ ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክልሎች ወደ ጀርመን አገር ከሄዱ ኢትዮጵያውያን ጋር በመሆን የዕርዳታ ድርጅት አቋቋምን፡፡ እ.ኤ.አ. በ1985 የኦነግ ደጋፊ የነበረው አንደኛው የኦሮሞ ተማሪዎች ማኅበር ለሁለት ተከፈለና አንደኛው ጎበና ነው ሲለው ከነበረው መኢሶን ካቋቋመው የኦሮሞ ተማሪዎች ማኅበር ጋር ተቀላቀለ፡፡ በዚህ ጊዜ እኔ እንድመለስ ጠየቁኝ፡፡ ተመልሼ አባል ሆንኩኝ፡፡ ማኅበሩ የኦሮሞዎች ማኅበር በአውሮፓ ተባለ፡፡ ይኼኛው ማኅበር የኦነግ አባል አልነበረም፡፡

ሪፖርተር፡- እርስዎ የኦነግ አባል ሆነው ከደጋፊ ማኅበሩ ጋር በመሆን ሲደግፉ ነበር፡፡ ከአባልነቱ ከወጡ በኋላ አዲስ በተቋቋመው የሁለቱ ማኅበሮች ቅልቅል ውስጥ ተመልሰው አባል ሆኑ፡፡ ማኅበሩ ሥራው ምን ነበር? የምትረዱት ወይም የምትወክሉት የትኛውን የፖለቲካ ድርጅት ነበር?

ዶ/ር ነጋሶ፡- የማኅበሩ ዋና ዓላማ ኦሮሞዎችን ለማስተማር፣ የኦሮሞ ትግል ዲፕሎማሲያዊ ድጋፍ እንዲያገኝ ማድረግ፣ በየአካባቢው በሱዳን፣ በኬንያና በሶማሊያ ያሉትን ስደተኞችን መርዳት ነበር፡፡ ግን ማኅበሩ ገና በመመሥረት ላይ እያለ በ1982 ዓ.ም. በአውሮፓ ውስጥ አንድ ቡድን ተፈጠረ፡፡ የኦሮሞ ሕዝብ ነፃነት ድርጅት (OPLO) ተፈጠረ፡፡ የኦነግና የኦፒኤልኦ ልዩነት ነበራቸው፡፡ ኦነግ በኢትዮጵያ ስም ከተደራጁ ማኅበራት ጋር አይሠራም፡፡ ኦፒኤልኦ ግን ዴሞክራሲያዊ ከሆኑ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ድርጅቶች ጋር እሠራለሁ ይላል፡፡ ይኼ ድርጅት ኦፒኤልኦ እንደተመሠረተ (በጀርመን) ኢትዮጵያ ውስጥ ለውጥ መጣ፡፡ ደርግ ተሸነፈ፡፡ በ1982 ዓ.ም. የኦሮሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ) ተቋቋመ፡፡ የሕወሓት ወኪል (በጀርመን) ነጋሽ ተክሉ (የዋልታ መሥራች) በኩል መረጃ እናገኝ ነበር፡፡ እነካሱ ኢላላ፣ ተፈራ ዋልዋና ወረደ ጀርመን መጥተው ስለኢሕአዴግና ኦሕዴድ መቋቋም ይነግሩን ነበር፡፡ በ1983 ዓ.ም. ዘመቻዎች ተጀመሩ፡፡ የዋለልኝ ዘመቻ፣ የቴዎድሮስ ዘመቻ፣ ዱላ ወልቂጡማ ቢሉሱማ ዘመቻዎች ነበሩ፡፡ ኢሕአዴግ ከጎጃም ወደ ወለጋ መሸጋገር ሲጀምር ኦፒኤልኦና የኦሮሞዎች ማኅበር በአውሮፓ አንድ ዘመቻ ጀመሩ፡፡ ዘመቻው መቆም አለበት የሚል፡፡

ሪፖርተር፡- ለምን?

ዶ/ር ነጋሶ፡- ኢሕአዴግ ወደ ኦሮሚያ መግባት የለበትም፡፡ ይኼ ዳግም ወረራ ነው፡፡ መቆም አለበት አሉ፡፡ በዚያ ወቅት ትግራይና አማራ ክልል ከደርግ ነፃ ወጥተው ነበር፡፡ የእነሱም ጥያቄ ኦሮሚያም ነፃ መሆን አለበት የሚል ነበር፡፡ በዚህ ጊዜ እኔ ኢሕአዴግ ወደ ኦሮሚያ አይግባ ስትሉ በሌላ አባባል ደርግ በኦሮሚያ ይቆይ እያላችሁ ነው አልኩኝ፡፡ መርዳት አለብን፡፡ ኦሕዴድንና ኢሕአዴግን ረድተን ደርግን ማስወገድ አለብን አልኩኝ፡፡ ባለመስማማታችን ማኅበሩን ለቅቄ ወጣሁ፡፡ ግንቦት 19 ቀን 1983 ዓ.ም. ወደ ሱዳን መጣሁ፡፡

ሪፖርተር፡- እንዴትና ለምን ወደ ሱዳን ሊመጡ ቻሉ?

ዶ/ር ነጋሶ፡- ወደ ኢትዮጵያ ለመምጣትና ኦሕዴድን ለመቀላቀል፡፡

ሪፖርተር፡- ጀርመን እያሉ የኦሕዴድ አባል ሆነው ነበር እንዴ?

ዶ/ር ነጋሶ፡- ቀደም ብዬ እንደገለጽኩልህ በጀርመን የኢሕአዴግ ተወካይ ከነበረው ከነጋሽ ተክሉና ከሌሎቹም ጋር ተነጋግረንና ተወያየን ተስማምተን ነበር፡፡ ቪዛ ያዘጋጀልኝና ወደ ሱዳን እንድገባ ያመቻቸልኝም ነጋሽ ተክሉ ነው፡፡ ምክንያቱም እኔ የጀርመን ዜግነት አልፈልግም ብዬ የነበረኝ የስደተኞች የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ፓስፖርት ነበረኝ፡፡ ቪዛዬን ያመቻቸልኝ ኢሕአዴግ ነው፡፡ የአዲስ አበባ መያዝን የሰማሁት ሱዳን ውስጥ እያለሁ ነው፡፡ ከሱዳን ግንቦት 21 ቀን 1983 ዓ.ም. ተነስተን በጎንደር፣ በቡሬ ዳሞት አድርገን ግንቦት 23 ቀን 1983 ዓ.ም. ነቀምቴ ገባሁ፡፡ ከኦሕዴድ ጋር አንድ ወር ቆይቼ ወደ ጀርመን በመመለስ ጠቅልዬ ወደ ኢትዮጵያ ተመለስኩኝ፡፡

ሪፖርተር፡- ወደ ኢትዮጵያ ጠቅልለው ከተመለሱ በኋላ በዋናነት ሊሠሩት ወይም ሊሳተፉበት ያቀዱት ነገር ምን ነበር?

ዶ/ር ነጋሶ፡- ዋና ዕቅዴ ወደ አይራ ተመልሼ ለማስተማር ነበር፡፡ ሌላ ሐሳብ አልነበረኝም፡፡ በወቅቱ ከመተማ እስከ ነቀምቴ ድረስ የነበረው አብዛኛው ሠራዊት የሕወሓት ነበር፡፡ ነቀምቴ እንደደረስኩ የኦሕዴድ ተሳትፎ በኢሕአዴግ ውስጥ ምን ያህል ነው? ከዳር እስከ ዳር የሕወሓት ሠራዊት ብቻ መታየቱ ደግሞ በአውሮፓ ‹‹ዳግም ወረራ ነው›› እየተባለ የሚወራውን የሚያረጋግጥ በመምሰሉ ለምን በሚል ጥያቄም አነሳሁ፡፡ በዚህ ወቅት ኩማ ደመቅሳ፣ አባዱላ ገመዳና ሐሰን ዓሊን ነበር ያገኘኋቸው፡፡ ስጠይቃቸው ‹‹እኛ የተመሠረትነው በቅርቡ ነው፡፡ ዓመትም አልሞላንም፡፡ እነሱ ግን ከአሥር ዓመታት በላይ ሆኗቸዋል፤›› አሉኝ፡፡ አሁን በምልመላ ራሳችንን ማጠናከር እንዳለብን ገለጹልኝና የኢሕአዴግ ሠራዊት የመጣው ክልሉን ይዞ ለመቆየት ሳይሆን የደርግ ሠራዊትን ተባብሮ ለማባረር መሆኑን ሲያስረዱኝ ተስማማሁ፡፡ እኔም መርዳት እንዳለብኝ ወስንኩኝና የኦሕዴድ አባል ሆንኩኝ፡፡ የሰላም ኮንፈረንስ በተደረገበት ወቅት ጠቅልዬ ለመምጣት ጀርመን ሄጀ ስለነበር አልተሳተፍኩኝም፡፡ ተመልሼ ስመጣ የሽግግር ፓርላማ ሲቋቋም ኦሕዴድ ከ12ቱ ወኪሎቹ አንዱ እንድሆን መረጠኝ፡፡ የሽግግር መንግሥት ተቋቋመ፡፡ በወቅቱ ታምራት ላይኔ የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እንድሆን ጠየቀኝ፡፡ በ1984 ዓ.ም. የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ሆኜ ተሾምኩ፡፡ በዚያ ወቅት ዲማ ነገዎ የማስታወቂያ ሚኒስትር ነበር፡፡ እሱ ሲለቅ በ1985 ዓ.ም. ወደ ማስታወቂያ ሚኒስትር ተዛወርኩኝ፡፡ የክልሎች ማቋቋሚያ ምርጫ ሲደረግ የምርጫ ኮሚሽን አባል ሆንኩኝ፡፡ እኔና ዳዊት ዮሐንስ ለሕገ መንግሥት ጉባዔ ከኢሕአዴግ ተወከልን፡፡ በ1987 ዓ.ም. ፕሬዚዳንት ሆኜ ተመረጥኩ፡፡ እስከ 1994 ዓ.ም. ድረስ ለሰባት ዓመታት ፕሬዚዳንት ሆኜ ሠራሁ፡፡

ሪፖርተር፡- ከፕሬዚዳንትነት ከለቀቁ በኋላ የፖለቲካ ተሳትፎ አቁመው ነበር፡፡ ለምን ነበር?

ዶ/ር ነጋሶ፡- ከ1994 ዓ.ም. እስከ 1996 ዓ.ም. ድረስ ምንም ዓይነት የፖለቲካ እንቅስቃሴ ውስጥ አልነበርኩም፡፡ ማለትም ከፖለቲካ ወጥቻለሁ ወይም ምንም ዓይነት ፍላጎት አልነበረኝም ሳይሆን፣ በማንኛውም የፖለቲካ ድርጅት ውስጥ አልነበርኩም ማለቴ ነው፡፡ በ1997 ዓ.ም. ደንቢዶሎ በመሄድ በግል ተወዳድሬ ፓርላማ ገባሁ፡፡ እስከ 2002 ዓ.ም. ድረስ በፓርላማ ስሳተፍ ቆይቻለሁ፡፡ ፓርላማ ውስጥ እያለሁ ከእነአቶ ቡልቻ ደመቅሳ፣ ተመስገን ዘውዴ፣ መረራ ጉዲና፣ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ጋር በመወያየት ‹‹ለምን ፓርቲዎቹ አብረው አይሠሩም?›› የሚል ምክክር ጀመርን፡፡ በመቀጠልም መድረክን አቋቋምን፡፡ ወደ ጥምረት ሲሸጋገርና በምርጫ ቦርድ ሲመዘገብ እኔ የግዴታ የአንድ ፓርቲ አባል መሆን ነበረብኝ፡፡ በወቅቱ ከነበሩት ፓርቲዎች የትኛው እንደሚሻለኝ ለመምረጥ ፕሮግራማቸውን ወስጄ አጠናሁ፡፡ የተሻለ ፕሮግራም ያለውና ለእኔ ምርጫ የተስማማኝ አንድነት በመሆኑ የአንድነት አባል ሆንኩኝ፡፡

ሪፖርተር፡- አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲን (አንድነት) ሲቀላቀሉ ‹‹አሁን ገና ለሕዝብ የሚሠራና ከሕዝብ ጋር የሚያገናኝ ፓርቲ አባል ሆንኩኝ፡፡ በዚህም በጣም ደስተኛ ነኝ፤›› ብለው ነበር፡፡ አሁንም እንደነገሩኝ ጥሩ ፕሮግራም ያለውና በወቅቱ ለእኔ ምርጫ የተስማማ ፓርቲ ያገኘሁት አንድነትን ነበር ሲሉኝ፣ ሲቀላቀሉ ባደረጉት ንግግር ላይ ያሉትን የሚያረጋግጥ ነው፡፡ ከአምስት ዓመታት ቆይታ በኋላ በመካከላችሁ ምን ገብቶ ለመለያየት በቃችሁ?

ዶ/ር ነጋሶ፡- ያንን ማለቴን አሁን አላስታውስ&

ምንሊክ ሳልሳዊ በአዲስ አበባ ውስጥ የሚገኙ ከፍተኛ የሆኑ የብኣዴን እና የኦሕዴድ ከፍተኛ ባለስልጣናት መቀራረብ እና አብሮ መዋል የሕወሓት ሰዎችን ማሳሰቡን እና የደህንነት ክትትል እያደረጉባቸው መሆኑን ምንጮች ገልጸዋል:: ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከደመቀ መኮንን እና ከሙክታር ከድር ጀምሮ እስከ በታች የፌዴራል ባለስልጣኖች ላይ ከፍተኛ ስለላ እየተካሄደ መሆኑን ታውቋል::

ሃገሪቱ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሳለች ከፊታችን አደጋ ተደቅኗል::የሚሉ የተቆጡ ድምጾች በስፋት በእሕኣዴግ አባላት እየተሰሙ ያለበት አጣብቂኝ ውስጥ የከተተው ሕወሓት በግል እና በጋራ ባለስልጣናቱ ላይ ከፍተኛ ማስፈራራት እና ዛቻ እያደረገባቸው መሆኑን የተናገሩት ምንጮቹ ኢሓዴግን ለመናድ ብትሞክሩ ሃገሪቷ ትበታተናለች ;እንደ ሱማሊያ መንግስት አልባ ሆና ትበጠበጣለች እያሉ ከማስፈራራትም አልፎ በግል የተነከራችሁበት ሙስና አደባባይ እናወጣዋለን:: እኛን ማንም ሊተይቀን አይችልም ቁልፉ እኛ ጋር ነው የሚሉ በኣደገኛ መርዞች የተሞሉ ማስፈራሪያዎች በመሰንዘር ላይ ናቸው ሲሉ ምንጮቹ ተናግረዋል::

የብኣዴን እና የኦሕዴድ ባለስልጣናት የየቀን ሪፖርት እና ግንኙነት በተመለከተ ማን ከማን ጋር እንደዋለ ማን እነማን ቤት እንደሄደ በመከታተል እየቀረበ ሲሆን የሃገሪቱን የደህንነት ቢሮ በጋራ የሚመሩት አቶ ጸጋዬ አቶ ጌታቸው እና ዶ/ር ደብረጺሆን በየቀቱ ለትግሪኛ ተናጋሪ ደህንነቶች በአጫጭር ስብሰባዎች መመሪያ እያወረዱ ከመሆኦኑም በላይ አደጋ ውስጥ መሆናቸውን እየደጋገሙ እንደሚናገሩ ምንጮቹ አክለዋል::

ይህ በእንዲህ እንዳለ ከዚህ ቀደም በእሕዴድ ወጣቶች የተጀመረው እና የሌንጮ ለታ ወደ አገር ቤት የሚለውን ዜማ ተከትሎ የለውጥ ጥያቄ እያንሰራራ መሆኑ ታውቋል:: በዚህም ምክንያት የኢሕኣዴግ አጋር ድርጅት የሆነው ኦሕዴድ ወጣት አባላት እና ለውጥ ፈላጊዎች ራሳቸውን ውስጥ ውስጡን እያደራጁ ነው በሚል ሕወሓት የድርጅቱን መዋቅር ሊበርዘው መሆኑ ተሰምቷል:: በተለያዩ ፖለቲከኞች ዘንድ ኦሕዴዶች ድምጻቸውን አጥፍተዋል እየተባለ ባለበት በዚህ ወቅት ሕወሓት አሳሳቢ ጉዳይ ላይ ነው ሲል ይነጋገርበት ጀምሯል::

በወጣቶቹ የኦሕዴድ አባላት መሃከል በተፈጠሩ መግባባቶች እስከመቼ ድረስ የፖለቲካ አሽከር ሆነን እንቀጥላለን የሚሉ የድርጅቱ ካድሬዎች በዙሪያቸው እየተቧደኑ ሲሆን ይህ ያሰጋው ሕወሓት የእነዚህ ሰዎች ዝምታ ይህን ሰሞን በአመራሮቹ ደረጃ በቢሮ ስብሰባ እየተነጋገረበት ይገኛል::

ጥርሳቸውን ነክሰው አድፍጠው ያሉት የኦሕዴድ አባላት በስልጣን ክፍፍሉ እና ራሳችንን መምራት ያለብን ራሳችን ነን በሚል እንዲሁም በተያያዥ የፖለቲካ ጉዳዮች በተጨማሪም በኦሮሚያ ክልል ያሉት የህዝብ ሃብቶች ላይ የሕወሓት ባለስልጣናት የሚሰጡት ውሳኔ እንደፖለቲካ ባርነት ነው የሚሉ ሮሮዎች በመደመጥ ላይ ሲሆኑ ነጻነታችንን መረጋገጥ አለብን የሚሉ ቢሊሶማ2 የተሰኙ ወጣት ባለስልጣናት ሕወሓትን አጣብቂኝ ውስጥ ከተውታል::ምንሊክ ሳልሳዊ

Following the 2010 national election, I have crunched the numbers of votes in Addis Ababa to find out that ’11 out of 23 seats should’ve be taken by oppositions had it been proportionally that our voices are counted or represented.’ Knowing that almost half of Addis Ababa’s election participants in 2010 voted to oppositions, it is sad to also know that their voices are represented by only a single man in the house of representatives.

In addition, no one has the confidence to say the dissidents in Ethiopia either have other means to express their alternatives as to how they want their country should be built or even how they want to live their life. The public school of discourse, which is the media, and civil societies are incapacitated.

Nevertheless, the question is not limited to have a means of expressing oneself. People manage their ways of doing it anyway. That’s how and why social media are now playing pivotal role in breaking news and creating hot discussions especially in authoritarian countries including Ethiopia. So, the question remains to be: ‘is the government listening?’

The constitution grants the freedom to expression and when it is violated, people shout out referring to the article. If democracy is about popular participation and if Ethiopia didn’t shut its doors for democracy then how is it possible to ensure that the people’s voices are heard?

Freedom of speech is crucial. However, what is most crucial is to be heard. Where is this ‘right of people to be heard’ by the government they appointed? Or, where is the obligation of the government to hear its people? Because, last time I checked, people speak to be heard.

እንደምን ከረማችሁ?

መረጃ 1

ኦሮሞ ፈርስት በሚል ጃዋርና ሸሪኮቹ የከፈቱት ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ሰንበቴ ቤትን በተመለከተ ከዚያው መንደር የደረሰኝ መረጃ ነው። ይህ ማህበር ከመቋቋሙ በፊት ጃዋር ያላንኳኳው በር; ያልረገጠው ደጃፍ የለም። ጃዋር የቢዝነስ ጭንቅላት ያለው ይመስላል። ነጋዴ ነገር ነው። ገንዘብ እንዴት እንደሚገኝ ያውቅበታል። በአቋራጭ እንዴት መበልጸግ እንደሚችል ቀን ከሌሊት ያውጠነጥናል። በእርግጥ ኦሮሞ ፈርስት ጥሩ ብልሃት ናት። የሀረሩ አብዲ ሙተቂ እንጋለጠው ጃዋር ኦሮሞ ፈርስት የተሰኘውን ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ለማቋቋም ደጅ ከጠኑት ሰዎች አንዱ አፈንዲ ሙተቂ ነው። አፈንዲ እንዲህ ዓይነቱ ጸበል ቅመሱ አላማረውም። የጃዋር የገንዘብ ስግብግብነት መጨረሻው ከወዴት እንደሆነ በጠዋቱ ነው የተገለጠለት። የኦሮሞን ህዝብ ትግል ለጨረታ ያቀረበው ጃዋር እንደ በግ ነጋዴ የኦነግን የከሰረ ፕሮጀክት ተሸክሞ ገበያ ወጣ። ፖለቲካ የምግብ ዓይነት ይሁን የኳስ ክለብ ምን እንደሆነ በውል ያላወቁ ጥቂት አክራሪዎችን ከጎኑ አሰልፎ ጃዋር ኦሮሞ ፈርስትን አስመረቀ።

ጃዋር ጥሩ የገቢ ምንጭ አግኝቷል። ኒውዮርክ ከአንድ አፓርታማ ተሸጎጦ ጫቱን እያመነዥገ፡ ጥላቻ የሚረጭበትን ዓላማ ከዳር ለማድረስ የከፈተው ፕሮጀክት እያስገኘለት ያለው ገቢ ቀላል የሚባል አይደለም። በአንድ የኦሮሞ ፈርስት መድረክ 2ሺህ ዶላር ይከፈለዋል። ይሄ የተጣራው ኪሱ የሚገባው ነው። ከለንደኑ የኦሮሞ ፈርስት መድረክ የጀመረ ደግሞ ሚስቱንም አስገብቷታል። እሷም እንደ አንድ ፓናሊስት ትቀርባለች በሚል ጃዋር የቢዝነስ አድማሱን አስፍቷል። እናም በየኦሮሞ ፈርስት መድረክ ጃዋር ሚስቱን እያንጠለጠለ ይጓዛል። በዚህም እነ ጃዋር ቤት በአንድ የኦሮሞ ፈርስት መድረክ 4ሺህ ዶላር ይገባል። ከዚህ በላይ ቢዝነስ የት ነው ያለው?

በነገራችን ላይ ሚስቱ አርፋሴ የኢትዮጵያን ምድር ረግጣ አታውቅም። ወላጆቿ ኬኒያ የሚኖሩ እዚያው ኬኒያ የወለዷት የኦሮሞ ኢትዮጵያውያን ናቸው። አርፋሴ የኢትዮጵያን አፈር አታውቃትም። ኬኒያ ተወለደች፡ እዚያው ቆየች፡ አሜሪካ መጣች። ጃዋር ከአክራሪም ጽንፈኛ የሆነው በእሷ ምክንያት እንደሆነ ይነገራል። አርፋሴ ደሟ ውስጥ የተቀበረ የኢትዮጵያ ጥላቻ እንዳላት የቅርብ መረጃዎች ያሳያሉ። አንድ ጊዜ በኒውዮርክ የሆነ ዓለም አቀፍ ፌስቲቫል ተካሄደ አሉ። የሁሉም ሀገራት ተወላጆች በፌስቲቫሉ ላይ የየሀገራቸውን ባንዲራ ይዘው በመቆም ለጎብኚዎች ስለመጡበት ሀገር ያስተዋውቃሉ። አርፋሴ የኦነግን ባንዲራ ይዛ ከመሀል ቆማለች። ጎብኚዎች ይጠጓትና ይጠይቋታል።

‘’የት ነው ይሄ ሀገር’’

‘’ኦሮሚያ ‘’ አርፋሴ ስትናገር ሀፍረት የሚባል ነገር የለም። ፈርጠም ብላ ነው የምትናገረው

‘’ኦሮሚያ የት ነው ያለው?’’

‘’…ከሶማሊያ ጎን….. ከአቢሲኒያ በታች፡…… ከኬኒያ በላይ….ሱዳን እግር ስር…..’’ አርፋሴ የትኛውን የዓለም ካርታ እያነበበች እንደሆነ ከሷ በቀር ማንም አያውቅም። ፈረንጆቹ ግራ ገባቸው።

ካርታ አውጥተው

‘’ኦሮሚያ የሚባል ሀገር እዚህ ካርታ ላይ የለም’’ ይሏታል። አርፋሴ የሌባ ዓይነ ደረቅ አይደለች?!

የማይነበብ ለእሷ እንጂ ለሌሎች የማይታየውን በመንግስታቱ ድርጅት የማይታወቀውን በእሷና በመሰሎቿ ምናብ ውስጥ የሳሏትን ኦሮሚያ የምትባል ሀገር ፈጥረው አደባባይ የወጡበትን የቅዥት ታሪክ ለፈረንጆችም ሊነግሩ ተነስተዋል። ፈረንጆቹ ግራ ገባቸው። ትተዋት ሄዱ። መቼም እብድ ናት ሳይሉ አይቀሩም።

ሴት የላከው ሞት አይፈራም። አርፋሴ ጃዋርን ጃስ ትለዋለች። ‘’ሉቡ ኪያ!’’ ስትለውማ ጃዋር ሜንጫ ፍለጋ አይኑ ይማትራል። ባልና ሚስት ከአንድ ወንዝ ይቀዳል ቢባል ከአርፋሴና ጃዋር በልጦ ምስክር የሚሆን ከየት ይገኝ ይሆን?

አሁን አርፋሴ ቢዝነስ ላይ ናት። ከባሏ ጋር 4ሺህ ዶላር በአንድ ስብሰባ እያፈሰች ናት። በ1ወር ሁለት የኦሮሞ ፈርስት መድረኮች ከተዘጋጁ እነጃዋር ቤት 8ሺህ ዶላር በወር ይገባል። በአመት ከ80ሺህ ዶላር በላይ። አሜሪካውያን 80k የሚሉት።

መረጃ 2

ጃዋር በስመጥሩ የስታንፈርድ ተቋም የስኮላር ሺፕ ትምህርቱን ተከታትሏል። መቼም ስታንፈርድ የተማረ አይደለም በአጠገቡ የተጠጋ የሚኖረው የእውቀት ደረጃ፡ ከአሁኗ ዓለም ጋር የሚፈጥረው ትስስር፡ በቀላሉ የሚገለጽ አይደለም። ከራስ ጥረት በተጨማሪ ዕድልንም ይጠይቃል ስታንፈርድ ለመግባት። ጃዋር ይሄን እድል አግኝቷል። ትምህርቱንም አጠናቆ ወጥቷል። ይሄ በአደባባይ የሚታወቅ ዕውነታ ነው። ውስጡን ለቄስ ይላሉ አበው ሲተርቱ?! ጃዋር ከስታንፈርድ የተመረቀው በአካለ ስንኩል ደረጃ (disability status) ነው ቢባል አሁን ማን ያምናል?

አዎን! ሀቁ ከወዲህ ነው ያለው።ጃዋር ከጥይቶቹ የስታንፈርድ ተማሪዎች ጋር የሚፎካከርበት አቅም አልነበረውም። ለነገሩ ማንም ሰው እንዲሁም መገመት የሚችል ይመስለኛል። ገና ከመንደር የጎሳ ጭንቅላት ያልተላቀቀ ወጠጤ፡ ዓለምን ገልብጠውና ተልትለው ከሚረዱት ምጡቅ ተማሪዎች ጋር ተፎካክሮ ይወጣል ማለት የማይታሰብ ነው። እናም ጓድ ጃዋር መውጪያ ቀዳዳ ፍለጋ ብልሃት መጣለት። በኤትዮጵያ እያለ በደል ይደርስበት፡ ስቃይና መከራ ይፈራረቁበት እንደነበረ፡ ህይወቱን በሙሉ መንግስትና የአማራው ገዢ መደብ እንደሚያሰቃዩት በመዘርዘር የአይምሮ ጉዳት እንደገጠመው፡ ይህም በትምህርት የመቀበል አቅሙ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እንዳደረሰበት በመተረክ ደብዳቤ ያስገባል። የስታንፈርድ ተቋምም ጉዳዩን ከመረመረ በኋላ ጃዋር ከሌሎች ተማሪዎች ጋር በእኩል ደረጃ መመዘን የለበትም የሚል ውሳኔ ያስተላልፍና የተለየ ድጋፍ እንዲደረግለት ያዛል። ጃዋር የአካለጎዶሎ መብት ተሰጠው። በቃ! ፈተና ላይ የሚሰጠው ጊዜ ከሌሎቹ ተማሪዎች በእጥፍ የበለጠ ነው። በውጤት ደረጃም የጃዋር የማለፊያ ነጥብና የሌሎቹ የተለያየ ነው። በዚህ መልኩ ነው እንግዲህ ጃዋር ከስታንፈርድ የተመረቀው።

የደህንነት መስሪያ ቤት ዘመቻ

የወያኔ የደህንነት መስሪያ ቤት የወያኔ ዕድሜ ለማራዘም ከሰማይ በታች ያለውን ማንኛውንም እርምጃ ለመውሰድ ተዘጋጅቷል። በዚህም የተለያዩ ዘመቻዎችን ከፍቷል። ምንጮች እንዳረጋገጡት እነጃዋር በሚኒሊክ ላይ የከፈቱት ዘመቻ የዚሁ የደህንነት መስሪያ ቤት ዕቅድ አንዱ አካል ነው። እነጃዋር ከወያኔ ጋር ጋብቻ ለመፈጸማቸው ማረጋገጫው ሆኖ ተወስዷል። ባለፈው የሀረሩ አፈንዲ ሙተቂ እንደጻፈው ጃዋር ከወያኔ ጋር ይሰራል። ምናልባት የሙተቂን ሀሳብ እብዳለ እዚህ ላስቀምጠው።

‘’ይህ ሰው በጣም አጭበርባሪ ነው፡፡ የውሸት ወሬ መፈብረክ ይችልበታል፡፡ ደግነቱ የሚፈበርካቸውን ወሬዎች ሀሠትነት ለማረጋገጥ ረጅም ጊዜ አይፈጅም፡፡ የዚህ ሰው ሌላኛው ባህሪ ደግሞ ለሁሉም የፖለቲካ ቡድኖችና ፓርቲዎች የሚሰራ መሆኑ ነው፡፡ ሰውዬው ከላይ ሲታይ የኢትዮጵያ መንግሥት ተቃዋሚ ይመስላል፡፡ ሆኖም አብዛኛው ሰው እንደሚያውቀው ከኦፒዲኦ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋርም የጠበቀ ግንኙነት አለው፡፡ አንድ ቀን ሳያስበው ይህንን ግንኙነቱን ግልጽ ያደረገበትን ጥያቄ ጠየቀኝ፡፡ እኔ በሰጠሁት ምላሽ ሳስደነግጠው ትንሽ እንደማፈር ብሎ ዘጋው (በወቅቱ የጠየቀኝን ጥያቄ ሌላ ጊዜ ብነግራችሁ ይሻላል)፡፡ በርሱ ቤት ነገሩን የማላውቅ መስሎታል፡፡ ይሁንና በፌስቡክም ጭምር በሰፊው ሲባል የነበረ ነገር በመሆኑ ብዙም አልደነቀኝም፡፡’’

የጃዋርንና የወያኔን ጋብቻ በተመለከተ ከዚህ በፊት ብዙ ስላልኩበት አሁን አልመለስበትም። አፈንዲ የተናገረው ከበቂም በላይ ነው። እንደዚህ ያለ ምስክርነት ለጃዋር የአደጋ ምልክት ነው። ጃዋር የወያኔ ጉዳይ አስፈጻሚ ስለመሆኑ የማያምን ካለ እሱ ወይ ራሱ ወያኔ ነው አልያም ሳያላምጡ ከሚውጡት ጃዋራውያን አንዱ ነው ወይም ደግሞ አውቆ የተኛን ቢቀሰቅሱት አይሰማም አይነት ነገር ነው።

ከደህንነት መስሪያ ቤት አከባቢ የተገኘው መረጃ እንደሚያረጋግጠው ገና በርካታ ህዝብን ከህዝብ የሚያጋጩ ዘመቻዎች በወያኔ በኩል ይከፈታሉ። የእነጃዋር ቢባርቅም በተወሰነ ደረጃ የተንጠባጠቡትን ለቃቅመሞ ውዥንብርና ጫጫታ ለመፍጠር መሞከሩ የሚጠበቅ ነው። በእርግጥ የእነጃዋር ጫጫታ ከፌስ ቡክ መንደር ብዙም ርቀት መሄድ አልቻለም። የጃዋር ተከታዮች ልጆቻቸውን እዚህ በእንግሊዘኛ እያስተማሩ ኦሮምኛ ቋንቋ በልጆቻቸው አፍ ዝር እንዳይል እየተከላከሉ፡ ሀገር ቤት ያሉትን ምስኪኖች የቁቤ ትውልድ በተሰኘች መሸንገያ ከኢትዮጵያዊ ወገኑ ጋር ደም ለማቃባት መፍጨርጨራቸው በቀጣይም የሚጠበቅ ነው። ለዚህም የወያኔ የደህንነት መስሪያ ቤት መዋቅር ዘርግቶ እየሰራበት ነው።

የቀቢጸ ተስፋው ዘመቻ

አሁን ጫጫታው በርዷል። 21ኛው ክፍለ ዘመንን ያረከሱት እነጃዋር ጥጋቸውን ይዘው የመከላከል ስትራቴጂን የሙጥኝ ብለዋል። የተኮሱት ጥይት ዞሮ እነሱ ላይ እየተምዘገዘገ ነው። ባርቆባቸዋል። ለ40 ዓመት ኦነግን በርስትነት ይዘው የቆዩት እነ ሌንጮ ለታ ወደ ሀገር ቤት እንገባለን ብለው ማወጃቸው ለነጃዋር ግራ የሚያጋባ ሆኗል። ኦህዴድን ከኦነግ ጋር በመቀየጥ ወይም በማጋባት አዲስ ጽንፈኛ የኦሮሞ ድርጅት ለመፍጠር ከወያኔ ጋር እየሰራ ላለው ጃዋር የእነ ሌንጮ ለታ ወደ ሀገር ቤት እንገባለን ዜና አስደንጋጭ ነው። ወያኔ ምን እያደረገ ነው? ለጃዋር ጥሩ ጊዜ ከፊት እየመጣ አይመስልም። ወያኔ ጊዜያዊ የፖለቲካ ትርፍ እያሰላ የሚንቀሳቀስ ማፊያ ድርጅት መሆኑን ጃዋር በእርግጥ አያውቅም ማለት ይከብዳል። ለነገሩ በአካለ ጎዶሎ መብት ለተመረቀ ወጠጤ አእምሮ ውስብስቡ የወያኔ ሴራ የሚከብደው ይመስላል።

አሁን ነገሮች ውል እየያዙ ነው። ጃዋርን ለፍርድ ለማቅረብ የተጀመረው ዘመቻ ተቀጣጥሏል። የህግ ባለሙያዎች እንዳረጋገጡት ጃዋርን ለዘር ማጥፋት ወንጀል ቅሰቀሳ በማድረግ በሚለው ክስ ችሎት ለመገተር የሚያስችሉ በቂ የድምጽ፡ የቪዲዮ እና የጽሁፍ ማስረጃዎች አሉ። የሚቀረው ፊርማ አሰባስቦ ለሚመለከተው አካል ማቅረብ ነው። ያም እየተሰራበት ነው። በሌላ በኩል በሰለጠነው የምዕራቡ ኣለም እየኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል እንዲፈጸም በሚቀሰቅሱት ጽንፈኛ ኦሮሞች ላይ የሚከፈተው ክስን በተመለከተ የህግ ምሁራን እየመከሩበት ሲሆን ጉዳዩ ከተጀመረ ለእነጃዋርና መንጋዎቹ መጪው ጊዜ በጨለማ የተጋረደ እነደሆነ እየተነገረ ነው።

እናም የቀቢጸ ተስፋ እርምጃዎች በጃዋርና መንጋዎቹ በኩል እየተካሄደ ነው። ምን ያህል ርቀት ይወስዳቸው ይሆን? የጊዜ ጉዳይ ካልሆነ በቀር በቅርቡ የሚረጋገጥ ይሆናል።

http://ecadforum.com/

“ኦክስፋም” በመልካም ሥራቸው ከታወቁ ትላልቅ ዓለም ዓቀፍ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች አንዱ ነው። በቅርቡ አንድ መቶ ሀያ አምስት አገሮችን ያካተተ ከምግብ አቅርቦትና አጠቃቀም ጋር የተያያዘ ጥናት ውጤት ይፋ አድርጓል። ጥናቱ አራት ዝርዝርና አንድ አጠቃላይ አመላካቾች አሉት።

1. አመላካች አንድ: የምግብ እጥረት

ይህ አመላካች “በየአገሮቹ ምን ያህል ለበላተኛው የሚበቃ ምግብ አለ?” የሚለውን ይለካል። በጥናቱ ውጤት መሠረት በምግብ እጥረት እጅግ የተጎዱ የመጨረሻዎቹ አስር አገሮች የሚከተሉት ናቸው: – ቡሩንዲ፣ የመን፣ ቻድ፣ ኢትዮጵያ፣ ማዳጋስካር፣ ናይጄሪያ፣ ላኦስ፣ ባንግላዴሽ፣ መካከለኛዉ አፍሪካ ሪፑብሊክ እና ህንድ። ኢትዮጵያ አገራችን ከመጨረሻ አራተኛ ናት።

2. አመላካች ሁለት: ለምግብ የመክፈል አቅም (Affordability)

ይህ አመላካች “የአገሩ ሕዝብ በአገሩ ዋጋ ምግብ ገዝቶ ለመብላት ምን ያህል አቅሙ ይፈቅድለታል?” የሚለውን የሚመልስ ነው። አሁንም ከመጨረሻ እንጀምር። አንጎላ፣ ዚምባቡዌ፣ ቻድ፣ ጉያና፣ ኢትዮጵያ፣ ናይጄሪያ፣ ኮንጎ፣ ኬንያ፣ ጋምቢያ እና ኢራን የየአገሩ ሕዝብ ምግብ መሸመት የሚቸገሩባቸው አገሮች ናቸው። አገራችን ኢትዮጵያ ከመጨረሻ አምስተኛ ናት።

3. አመላካች ሶስት: የምግብ ጥራት

ይህ የምግብ ይዘትንና የአያያዝ ንጽህናን የሚመለከት ሲሆን ኢትዮጵያ፣ ማዳጋስካር፣ሞዛምቢክ፣ ቻድ፣ ቶጎ፣ ዛምቢያ፣ ማሊ፣ ናይጄሪያ፣ ባንግላዴሽ፣ ሌሶቶ ከመጨረሻው እስከ አስረኛ ደረጃ ይዘዋል። ኢትዮጵያ በምግብ ጥራት የመጨረሻዋ አገር ናት።

4. አመላካች አራት፡ የሰውነት ውፍረት እና የስኳር በሽታ

ይህ አመላካች ከልክ ያለፈ ውፍረት ዓለም ዓቀፍ የጤና ችግር እየሆነ በመምጣቱ የገባ አመልካች ነው። ኢትዮጵያ ከፍተኛ ጥሩ ውጤት ያመጣችሁ በዚህ አመላካች ብቻ ነው። ኢትዮጵያ አብዛኛው ሕዝቧ ቀጫጫ ነው፤ የስኳር በሽታም እንደሌላው አገር የተስፋፋባት አገር አይደለችም።

5. አማካይ ውጤት

የእነዚህ አራት አመላካቾች ድምር ውጤት አጠቃላይ ውጤትን ይሰጣል። በአጠቃላይ ውጤት: ቻድ፣ ኢትዮጵያ፣ አንጎላ፣ ማዳካስካር፣ የመን፣ ቡሩንዲ ናይጄሪያ፣ ሞዛምቢክ፣ ዚምባቡዌ፣ ሴራሊዮን ከመጨረሻ እስከ አስረኛ ወጥተዋል። ኢትዮጵያ ከመጨረሻ ሁለተኛ ነች።

ይህ ምንን ያመለክታል?

ወያኔ ባለፉት አስር ዓመታት በተከታታይ ከ11% በላይ ኢኮኖሚውን አሳድጌዋለሁ ሲለን ነበር። እድገቱ ያተኮረው ገጠር፤ ምንጩም ግብርና ነው ብሎን ነበር። ሐቁ ግን ከላይ የተመለከተው ነው።

እርግጥ ነው የወያኔ ሹማምንት በከተሞች ሕንፃዎችን ይገነባሉ፤ በገጠሮች በመቶዎች ሄክታር የሚለካ ለም መሬት ይዘው ፈጣን ገንዘብ በሚያስገኙ የአበባ፣ የጫትና የቃጫ ምርት ላይ ተሰማርተዋል። ከራሳቸውም አልፈው ሀብታም የውጭ አገራት ሸሪኮቻቸውን በአገራችን ለም መሬት ይበልጥ ያበለፅጓቸዋል። የእነሱ የግላቸው፣ የቤተሰቦቻቸው፣ የዘመዶቻቸው እና የሸሪኮቻቸው ኢኮኖሚ እየተመነደገ መሆኑን እናውቃለን። ይህን በገዛ ዓይኖቻችን የምናየው ሀቅ ነው።

ሆኖም ግን የእነሱ ኢኮኖሚ ማደግ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ማደግ አለመሆኑ እናውቃለን። አገራችን ከጓረቤት አገሮች ጋር ስትነፃፀር ወደ ኋላ እየቀረች መሆኑ ያንገበግበናል። በቅርቡ አክስፋም በጥናት ያረጋገጠዉ የኢትዮጵያ ገበሬዎች በየቤታቸው ከወዳጆቻቸው ጋር በምስጢር የሚያወሩትን እውነት ነው።

ከሳምንት በፊት ደግሞ “ኢኮኖሚክ ኢንተለጀንስ ዩኒት” የተሰኘው ታዋቂ የምርምር ተቋም አንድ የጥናት ውጤት ይፋ አድርጎ ነበር። በዚህ የጥናት ውጤት መሠረት በዓለም በከፍተኛ ፍጥነት እያደጉ ያሉ አስር አገሮች በቅደም ተከተል ሞንጎሊያ፣ ሴራሊዮን፣ ቱርክሜንስታን፣ ቡታን፣ ሊቢያ፣ ኢራቅ፣ ላኦስ፣ ቲሞር-ሊስቲ፣ ኤርትራ እና ዛምቢያ ናቸው። በዝርዝሩ ውስጥ ኢትዮጵያ አገራችን የለችበትም።

በዓለም አቀፍ መድረኮችም የወያኔ መረጃዎች ውሸትነት እየተጋለጡ መሆናቸው በጎ ምልክት ነው። የሚያሳዝነው ግን ይህንን ሀቅ የሚያዉቁ ምዕራባዉያን ለጋሽ አገሮች አሁንም ወያኔን እየረዱና እየደገፉ ሥቃያችን የሚያራዝሙብን መሆኑ ነው።

ለዚህም ነው ግንቦት 7፡ የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ዘላቂ መፍትሔ ሊመጣ የሚችለው በአገራችን መሠረዊ የሆነ የአስተዳደር ለውጥ ሲኖር ነው ብሎ የሚያምነው። የወያኔ አገዛዝ በዲሞክራሲያዊ አስተዳደር እስካልተተካ ድረስ የኢትዮጵያ አብዛኛው ሕዝብ መደህየቱ፤ ጥቂት ሀብታሞች ደግሞ በብዙሀኑ ድህነት መበልፀጋቸው አይቀርም። የወያኔ ውሸቶች ለኢትዮጵያ ድሀ ምግብና መጠለያ አይሆኑለትም። ለኢትዮጵያ ዘላቂ ጥቅም ማምጣት የምንችለው ወያኔን አስወግደን በምትኩ ለሕዝብ ሁለተናዊ እድገት የሚጨነቅ መንግሥት መምረጥ ስንችል ብቻ ነው።

ስለሆነም ግንቦት 7፡ የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ በውሸት እድገት እያደናቆረን፤ በተግባር ግን እያደኸየን ያለውን ዘራፊውን ወያኔን አስወግደን በሕዝብ ነፃ ምርጫ የተመረጠ መንግሥት እንዲኖረን ትግላችን እናጠንክር ይላል።

ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!!

የጀመርነው ህዝባዊ ንቅናቄ ለትግሉ ፅናታችንን፣ ለወኪሎቻችን ታማኝነታችንን ማረጋገጫ ነው!
እሁድ ጥር 18/2006

በ ‹‹730 ቀናት ለሃይማኖት ነፃነት›› ህዝባዊ ንቅናቄ ጅማሮ በሃገራችን አራቱም አቅጣጫ የሰላማዊ ትግላችን ማዕከላት የሆኑት መስጂዶች እንደትግሉ ጅማሮ ወኔ በታጠቁ አማኞች ዙሪያቸው ተጥለቅልቆ ነበር፡፡ የትናንት ወዲያው ጁሙዓ በ2004 በረመዳን ዋዜማ እንደነበሩት ግዙፍ ድምፅ አልባ ተቃውሞዎች ታለቅ መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡

በአሁኑ ጁሙዓ እና በረመዳን ዋዜማ የነበሩቱን አንድ የሚያደርጓቸው ወሳኝ ነጥቦች አሉ፡፡ የረመዳኑ ዋዜማ አስደማሚ ድምፅ አልባ ተቃውሞዎች መንግስት ሰላማዊ ትግላችንን ለወራት ባወደሰበት ሚዲያው እና ባለስልጣናቱ ‹‹የሽብር እንቅስቃሴ›› ሲል የሀሰት ስም የለጠፈበት፣ ኮሚቴዎቻችንን የማሰር ፖለቲካዊ ውሳኔ ተላልፎ ከፍተኛ ውጥረት የነገሰበትና የኮሚቴዎቻችን መታሰርም እውን እንደሚሆን ሁሉም የተረዳበት፣ ህጋዊ ወኪሎቻችን በማንኛውም ቅፅበት እጃቸውን ለካቴና፣ ወገባቸውን ለበዳዮች ዱላ እያመቻቹ እኛን ግን በፅናት እና በሰላማዊነት ላይ ‹‹አደራ! አደራ!›› ያሉብን ታሪካዊ ወቅት ነበር፡፡ ትግላችንም እኛም በፅኑ የምንፈተንበት ጊዜ ነበር፡፡ የህዝበ ሙስሊሙ የወቅቱ ጀግንነት እና ወኔ ይህንን ፈተና በሚገባ ተሻግሮ ትግሉን ለማስቀጠል ትልቅ ዋስትና የሰጠ ነበር፡፡ በእርግጥም የሁለት አመት ትግላችንን በምናስብበት በዚህ ወቅት በዚያ የረመዳን ዋዜማ ላይ በአስደናቂ ህዝባዊ ወኔ የተሳተፉ ሁሉ ተገቢውን ክብር ሊቸራቸው ይገባል፡፡

አሁን የምናደርገው ህዝባዊ ንቅናቄ ደግሞ መንግስት ‹‹በእምነቴ ጣልቃ አትግባ!›› ስላለ ብቻ መላው ሙስሊም ላይ እንዳሻው በሚዘውረው ፍርድ ቤቱ ‹‹ሽብርተኛ›› ሲል የጥፋተኝነት ውሳኔ ባስተላለፈበት ማግስት የሚካሄድ ነው፡፡ ውድ ኮሚቴዎቻችንም ለወራት የደረሰባቸውን ግፍ እና መከራ ቃል በቃል በመግለጫቸው አስተላልፈውልናል፡፡ ከዚህ በኋላ የሚተላለፍባቸው የፖለቲካ ውሳኔ ምን እንደሆነ ሳያስጨንቃቸው በዚህ ስቃይ ውስጥ አልፈው፣ ፅናት ተላብሰው በፅናት እና ሰላማዊነት ላይ የጠበቀ አደራ በመግለጫቸው አስተላልፈውልናል፡፡ የጁሙዓው ሃገር አቀፍ ንቅናቄ እና አለም አቀፍ መርሃ ግብሮች ለሰላማዊ ትግላችን ያለን ፅናት እና ለወኪሎቻችንን ያለን ታማኝነት ዳግም የተረጋገጠበት ሌላ ታሪካዊ ወቅት ነው፡፡ አሁንም በዚህ ወሳኝ ወቅት ለትግሉ ባለቤት መላው ኢትዮጵያዊ ሙስሊም ክብር ሊቸረው ይገባል፡፡

በእርግጥ ህዝበ ሙስሊሙ ለሰላማዊ ትግሉ ያለው ቁርጠኝነት ፈፅሞ የሚያጠራጥር አይደለም፡፡ ነገር ግን በትናንቱ ጁሙዓ ድምፅ አልባነቱን ጥሶ የተስተጋባው ትልቁ መልእክት መጪው ጊዜ ካለፉት የተሻለ አንድነት የሚጠይቅ እና ከመቼውም የበለጠ ለድል የቀረበ እንደሆነ ነው፡፡ በሰላማዊ ትግል ውስጥ ህዝቡ ሊያልፍባቸው የሚገቡ እርከኖችን በሙሉ እየተሻገረ በመጣ ቁጥር የመጨረሻው የድል በር ላይ ለመድረሱ ማረጋገጫ መሆኑ ነው፡፡ በሰላማውያን እና ሰላማዊነት በማይዋጥላቸው አካላት መካከል ያለው ትልቁ ልዩነት ይህ ነው፡፡ ሰላማውያን ከእነርሱ የሚጠበቀውን ሁሉ እያሟሉ በማለፋቸው እና ረጅም ርቀት በመጓዛቸው ለድላቸው ፍሬ ይበልጥ መብሰል ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር እንደሆነ ያምናሉ፡፡ በተቃራኒው ያሉ አካላት ሰላማዊ የመብት ታጋዮች የሚያልፏቸውን የትግል እርከኖች ያመከኑ ሲመስላቸው ታጋዮችን ሌላ መፈናፈኛ እያሳጡ እንደሆነ ያስባሉ፡፡ የሰላማዊ ትግል ሂደት መራዘምም ‹‹ታጋዮችን ከመንገድ ያስቀራል›› ብለው ያስባሉ፡፡ የትናንቱ ጁሙዓ ህዝባዊ ወኔ ይህንን ደካማ አስተሳሰብ ሰብሮ ማለፍ የሚያስችል አቅም አሳይቷል፡፡

በሰላማዊ ትግላችን ማለፍ የሚጠበቅብንን እርከን እየቆጠርን እያለፍን ነው፡፡ ያለፉት ሂደቶች አንድ፣ ሁለት፣ ሶስት፣ እየተባሉ የሚታለፉ የትግል ሂደቶች ነበሩ፡፡ መጪዎቹ ሂደቶች ግን ተቆጥረው የሚያልፉ ሳይሆን በዚያው ላይ ፅኑ በመሆን ድልን ሳይጨብጡ የማይታለፍባቸው ጊዚያት ሊሆኑ እንደሚገባ አመላካች ነገሮች አሉ፡፡ የትናንቱ ጁሙዓ ደግሞ ለዚህ ትልቁን መሰረት የጣለ ነው፡፡ በትናንቱ ጁሙዓ ጠንካራ መልእክት የተላለፈላቸው ውስጣዊም ውጫዊም ሃይሎች ነበሩ፡፡ በዋናነትም በእፎይታ ጊዜ ውስጥ መሆናችንን ተገን በማድረግ መንግስት እና የመንግስትን ፀረ አንድነት ፖሊሲ የሚያራምዱ አካላት ሜዳውን እንዳሻቸው ሲጠቀሙበት ቆይተዋል፡፡ ይህ ሁሉ ግን ህዝበ ሙስሊሙን ያስተሳሰረውን የአንድነት እና የፅናት ገመድ ሊፈታው አልቻለም፡፡ የትናንቱ ጁሙዓ የዚህ ትልቅ ማሳያ ነው፡፡ ሰላማዊ ትግላችን በማይዋዥቅ ፅናት እና በማይበጠስ አንድነት ላይ እንደተገነባ እስከድል በር ይደርሳል፤ ኢንሻአላህ!!!

ለትግሉ ፅናታችንን፣ ለወኪሎቻችንን ታማኝነታችንን ሁሌም እናረጋግጣለን!

ድምጻችን ይሰማ!
አላሁ አክበር!

Like ☑ Comment ☑ Share ☑

ይሄን ሊንክ ጠቅ አድርገው ይከተሉና አዲሱን የፌስቡክ ገጻችንን ላይክ ያድርጉ!
https://www.facebook.com/DimtsachinYisema2

ይህኛውን ሊንክ ጠቅ በማድረግ ደግሞ መደበኛውን ድረ ገጻችንን መጎብኘት ይችላሉ!
http://www.dimtsachinyisema.info/

ኢትዮጵያ ምሳሌ ልትሆንበት የምትችልበት ነገር ሃይማኖት ብቻ አይደለም፡፡ ኢትዮጵያ ከሰማንያ በላይ ብሔር ብሔረሰቦችን በውስጧ አቅፋ የያዘች አገር ናት፡፡ አይደለም ሰማንያ ቀርቶ ሁለት ብሔረሰቦች ያሉባቸው አገሮች ግጭት ውስጥ ሲገቡ እናያለን፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ጥቃቅን ግጭቶች የሉም ማለት ባንችልም፣ በአጠቃላይ ግን ለመኖር የሚያዳግት ግጭት ግን አስተናግዳ አታውቅም፡፡ ይህ ታሪካችን የሚያኮራን ቢሆንም፣ አሁን አሁን ግን የሚስተዋሉት ነገሮች ሃይ ሊባሉ የሚገባቸው ናቸው፡፡ ስለአብሮ መኖር ታሪካችን የማንጠነቀቅለት ከሆነ ይህ አኩሪ ታሪክ ሊበላሽና ሊጠፋ ይችላል፡፡ በተለያዩ ወቅቶች በአገሪቱ ውስጥ በሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ የሚነሱ የብሔር ግጭቶች የጉዳዩን አሳሳቢነት ሊያሳዩን ይችላሉ፡፡ በተለይም አገሪቱ ተስፋ የምታደርግባቸው እነዚህ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጠባብ በሆነ የብሔር ፖለቲካ ውስጥ ገብተው ሲጋጩና ሲበጣበጡ ማየት አሳፋሪ ነው፡፡ ኢትዮጵያ የአማራ ብቻ አይደለችም፤ ኢትዮጵያ የኦሮሞ ብቻም አይደለችም፤ ኢትዮጵያ የደቡብ ብቻም አይደለችም፤ ኢትዮጵያ የትግራይ ብቻም አይደለችም፤ ኢትዮጵያ የሁሉም ናት፡፡ ስለዚህ አንዱ ብሔር ከአንዱ ብሔር አይበልጥም፡፡ አንዱ ብሔር ከአንዱ ብሔርም አያንስም፡፡ ሁሉም እኩል ነው፡፡ አንዱ ከአንዱ ይሻላል በሚል ጽንፈኛ የብሔር ፖለቲካ አንድነታችንን ማፍረስ አይገባንም፡፡ የሁሉም ብሔሮች መገኛ የሆነችውን ኢትዮጵያን መመልከት ይገባል፡፡ በዚህም ረገድ ራሳችንን መሳል ተገቢ ነው፡፡ ያለበለዚያ ግን በየጊዜው እየዶለዶምን ሄደን አንድነታችንን ልናጣው እንችላለን፡፡ ሃይማኖቶች በመርህ ደረጃ አይጋጩም፡፡ ሁሉም ፍቅርን፣ መተሳሰብንና ሰላምን የሚሰብኩ ናቸው፡፡ ስለዚህ ሁሉም የመረጠውን ሃይማኖት የመከተል መብት አለው፡፡ ነገር ግን የአንድ ሃይማኖት ጠበቃ ነኝ በሚል የሌላ ሃይማኖት ተከታዮች ላይ ምንም ዓይነት ተፅዕኖ ማድረግ ተቀባይነት የሌለው ድርጊት ነው፡፡ ሰዎች በሚከተሉት ሃይማኖትና በማንነታቸው ፈጽሞ ሊፈረጁ አይገባም፡፡ ምክንያቱም ከሁሉም በላይ ሰውነታቸው ይበልጣልና፡፡ ስለዚህ ሰዎች ሐሳባቸውን በማንፀባረቃቸው ምክንያት በጠላትነት ሊፈረጁ አይገባም፡፡ ምክንያቱም ሐሳብን በነፃነት የመግለጽ መብት ሕገ መንግሥታዊ ብቻ ሳይሆን ተፈጥሯዊም ነውና፡፡ ጽንፈኛ የሆነ አመለካከት በመያዝ የእኔ መንገድ ብቻ ነው ትክክል ማለት በ21ኛው ክፍለ ዘመን ኋላቀር የሆነ ብቻ ሳይሆን የማያስኬድ ነው፡፡ ስለዚህ ራስን በአንድ ሳጥን ውስጥ ጨምሮ እኔ ብቻ ያልኩት ይሁን ማለት አንድነታችንን ሸርሽሮ በኋላ ባዶ ሊያስቀረን ይችላል፡፡ በመሆኑም በሃይማኖቱም ሆነ በፖለቲካው እንዲሁም በሌላውም ጉዳይ የእኔ ሐሳብ ብቻ ይንገሥ ማለት ማንንም የትም አያደርስም፡፡ ስለዚህ በየትኛውም ጉዳይ ላይ ጽንፈኝነትን በማስወገድ አንድነታችንን ሊያጠናክሩ የሚችሉ ጉዳዮች ላይ ብናተኩር ሁላችንንም ይጠቅመናል ፡፡ ‪#‎ምንሊክሳልሳዊ‬

በመካከለኛው ምሥራቅ ከእሥራኤል ቀጥሎ ሁለተኛዋ፣ በዐረቡ ምድር ደግሞ የመጀመሪያዋ የምትሆነው ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን በኳታር ምድር ልትታነጽ ነው፡፡ 
በኳታር ምድር የዛሬ አሥር ዓመት ለጸሎትና ለትምህርት መሰባሰብ በጀመሩ ወንድሞችና እኅቶች የተጀመረችው የኳታር ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ወደ አካባቢው ለሥራ የሚጓዙ ምእመናንን በማሰባሰብና በማገናኘት፣ ስብከተ ወንጌልን በማስፋፋትና ክርስቲያናዊ ማኅበራዊ ኑሮን በማጠናከር የምትታወቅ ናት፡፡ ቤተ ክርስቲያንዋ አገልግሎቷን የምትፈጽመው በግብጽ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ሲሆን በዓረቡ ዓለም እንደተለመደውም ዘወትር ዓርብ ከሰዓት በኋላ የቅዳሴና የትምህርት አገልግሎት ይሰጣል፡፡ የኳታር ቅድስት ሥላሴ ምእመናን የሥራ ጫናውን ሁሉ ተቋቁመው ተግተው በማገልገል ብቻ ሳይሆን ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንን ጠብቀው በማስጠበቅም የሚታወቁ ናቸው፡፡

በአብዛኞቹ የዓረበ ሀገሮች እንዳሉት አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ በኳታር ለነበረችው ቤተ ክርስቲያንም ዋና ፈተና የነበረው የራስዋ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን አለመኖር ነው፡፡ ይህም አገልግሎቷን በሳምንት ወደ ተወሰኑ ቀናትና ሰዓታት ከማሳነሡም በላይ፣ ምእመናን የሚፈልጓቸውን ሁሉን አገልግሎቶች ለመስጠት እንዳትችል አድርጓት ነበር፡፡ ለቤተ ክርስቲያንዋ የራስዋ ሕንጻ መሥሪያ ቦታ በመፈለግ ችግሩን ለመፍታት ጥረት ሲያደርግ የነበረው የሰበካ ጉባኤ ባሳለፍነው ሳምንት በዐረቡ ዓለም የመጀመሪያ የምትሆነውን ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ለመሥራት የሚያስችል መሬት ተረክቧል፡፡
እስካሁን ድረስ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በየመን፣ በዓረብ ኤምሬትስ፣ በባሕሬን፣ በኩዌት፣ በሊባኖስና በግብጽ የራስዋ አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ቢኖሯትም በራስዋ ገንዘብ የተሠራና ንብረትነቷ የቤተ ክርስቲያኒቱ የሆነ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ግን አልነበራትም፡፡ የኳታር ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ከተሠራ ከእሥራኤል ቀጥሎ በመካከለኛው ምሥራቅ ሁለተኛው የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ‹ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን› ይሆናል፡፡
በኳታር ሕንጻ ቤተ ክርስቲያኑ መሠራት ዘርፈ ብዙ ጥቅም ይኖረዋል፡፡ በአንድ በኩል የአጥቢያ ቤተ ክርስቲያኑን አገልግሎት ከሳምንት እስከ ሳምንት የማያቋርጥ እንዲሆን ሲያደርገው በሌላ በኩል ደግሞ በአካባቢው ላሉት ሌሎች አጥቢያዎችም አርአያነት ይኖረዋል፡፡ ከኳታር በፊት እንቅስቃሴ የጀመሩት እንደ አቡዳቢ መድኃኔዓለም ያሉትን አጥቢያዎች የጀመሩትን በርትተው እንዲፈጽሙ ያነሣሣቸዋል፡፡
በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የሐዋርያነት ታሪክ በዐረቢያ ፔኒዙኤላ የነበረው ቤተ ክርስቲያን ከ1400 ዓመታት በፊት በየመን ናግራን ታንጾ የነበረው የቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ነበር፡፡ እርሱ ከጠፋ ከ1600 ዓመታት በኋላ በዓረቢያ ፔኑዚኤላ ሁለተኛው ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን በቅድስት ሥላሴ ስም እንደገና በኳታር መታነጹ የታሪኩ ተገጣጣሚነት የሚያስደንቅ ነው፡፡
 
ይህ ቤተ ክርስቲያን በአንድ በኩል ታሪካዊ፣ በሌላ በኩል የቤተ ክርስቲያኒቱን ሐዋርያዊ ተልዕኮ ወደ አንድ ምዕራፍ የሚያሸጋግር፣ ሲሠልስም ለሌሎች አርአያነት ያለው በመሆኑ ሥራ በኳታር ለሚገኙ ብቻ የሚተው አይደለም፡፡ ግብጻውያን እንደዚህ ባሉ አካባቢዎች የሚታነጹ የተለየ ታሪክና ጠቀሜታ ያላቸውን አብያተ ክርስቲያናት በመተጋገዝ እንደሚገነቧቸው ሁሉ በመላው ዓለም የሚገኙ ኢትዮጵያውያንም እያንዳንዷን የሕንጻዋን ብሎኬት ተካፍለው በመገንባት በታሪክ ምዕራፍ ላይ አሻራቸውን ማስቀመጥና በረከት ማግኘት ይጠበቅባቸዋል፡፡

 በሀገር ቤት፣ በአውሮፓ፣ በአሜሪካና በአውስትራልያ የሚገኙ ምእመናን በአካባቢያቸው ቤተ ክርስቲያን ባይኖር ነድተውም ሆነ ተሳፍረው ወደ ሌላ አካባቢ በመሄድ ቤተ ክርስቲያን መገልገል ይችላ፤ በዐረቡ ዓለም ግን በአንድ አካባቢ አንድ አጥቢያ ብቻ ስለሚገኝ ወጣ ብሎ በሌላ አጥቢያ መገልገል አይቻልም፡፡ በተለይ ደግሞ እንደ ኳታር ባሉ ሀገሮች ያለው ቤተ ክርስቲያን አንድ ነው፡፡ ይህን ቤተ ክርስቲያን ማነጽና አገልግሎቱን ማጠናከር፣ በዐረቡ ዓለም የሚገኙ ወገኖቻችን በመንፈሳ ሕይወታቸው በርትተው፣ ከመንፈስ ጭንቀት ተላቅቀው፣ የሚደርስባቸውን ፈተናም አሸንፈው ለሀገራቸውና ለወገኖቻቸው የሚጠበቅባቸውን እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው፡፡ በመሆኑም በመላው ዓለም የተሠማሩ ኢትዮጵያውያን ሁሉ የሚታነጸው የራሳቸው አጥቢያ መሆኑን አስታውሰው ልባቸው ኳታር ሊሆን ይገባል፡፡
የገባው ክርስቲያን እግዚአብሔር ሲሠራ አብሮ ይሠራል፡፡

ትንሽ ወደኁዋላ፤ እንደ መግቢያ 1.ግንቦት፤ 2003/2011፤ በቶሮንቶ ከተማ፤ ጃዋርና ኦባንግ፤ አሎ አይደሂስና (ሸጋ የአፋር ሰው ነው) አበበ በለው በእንግድነት የተገኙበትን ሕዝባዊ ስብሰባ ተንተርሼ፤ አንድ ወርቅ የሆነ ጽሁፍ ጽፌ ነበር፡፡ ጽሁፉን ያላነበባችሁ ብታነቡት፤ ያነበባችሁትም ብትደግሙት አይቆጫችሁም፡፡ ጽሁፉ ይቀጥላል ብዬ ጊዜ ጠፋና ቀጣዩን ክፍል ሳላቀርብ ቀጠልኩ፡፡ ስለኦባንግ ገጠመኝ ተርኬ፤ ስለጃዋር ጀምሬ ነበር ያቆምኩት፡፡ አሁን መቀጠሉ ወቅታዊ መስሎ […]

በተክለሚካኤል አበበ

ስለመጪው ሶስተኛ ሪፐብሊክ፤ ካለፈው የቀጠለ፤ ሀ

ትንሽ ወደኁዋላ፤ እንደ መግቢያ

  1. ግንቦት፤ 2003/2011፤ በቶሮንቶ ከተማ፤ ጃዋርና ኦባንግ፤ አሎ አይደሂስና (ሸጋ የአፋር ሰው ነው) አበበ በለው በእንግድነት የተገኙበትን ሕዝባዊ ስብሰባ ተንተርሼ፤ አንድ ወርቅ የሆነ ጽሁፍ ጽፌ ነበር፡፡ ጽሁፉን ያላነበባችሁ ብታነቡት፤ ያነበባችሁትም ብትደግሙት አይቆጫችሁም፡፡ ጽሁፉ ይቀጥላል ብዬ ጊዜ ጠፋና ቀጣዩን ክፍል ሳላቀርብ ቀጠልኩ፡፡ ስለኦባንግ ገጠመኝ ተርኬ፤ ስለጃዋር ጀምሬ ነበር ያቆምኩት፡፡ አሁን መቀጠሉ ወቅታዊ መስሎ ታየኝ፡፡

    ሙሉውን አስነብበኝ …

    የውጭ ጸሐፊዎች ስለአድዋ ሲጽፉ የአድዋ ጦርነት እያሉ ነው የሚጽፉት፤ እኛ ግን የአድዋ ድል ነው የምንለው፡፡ ማስታወስ የምንፈልገው ድሉን እንጂ ጦርነቱን አይደለም፡፡ የዶጋሊ ድልንም በብዛት የጻፉት የውጭ ጸሐፍት ባብዛኛው ‹የዶጋሊ ጦርነት› እያሉ ነው የሚተርኩት፤ ልዩነቱ እኛም እነሱኑ ተቀብለን ታሪኩን የዱጋሊ ጦርነት እያልን ማስታወሳችን ነው፡፡ ነገር ግን ጦርነቱ በእኛ ድል አድራጊነት እስከተጠናቀቀ ድረስ ልክ እንደአድዋው ሁሉ ‹የዶጋሊ ድል› ብለን መተረክ ይኖርብናል፡፡ በእርግጥም የዱጋሊ ድል ታሪካዊ ፋይዳ ከአድዋ ድል የሚተናነስ አይደለም፡፡  

ልክ የዛሬ 127 ዓመት ወደኋላ፣ ጥር 18/1879 በራስ አሉላ የሚመራው የኢትዮጵያ ጦር፣ አውሮጳውያን ብዙም ያልተዘጋጀ እያሉ የሚጽፉለትን ነገር ግን በ23 የጦር አመራሮችና በ477 ወታደሮች የተገነባውን ሠራዊት በ10,000 ጦርና ጋሻ እና ጥቂት ቆመህ ጠብቀኝ የታጠቁ አርበኞች ድል ነሳቸው፡፡ ይህ ጦርነት ነበር የአድዋውም፣ የማይጨዉም ጦርነት የቂም መንስኤ እና የድል ዕድል፡፡  

ዶጋሊ፣ በዛሬዋ የኤርትራ ምድር ላይ የምትገኝ መሬት ናት፡፡ ደርግ የዶጋሊ ድል በዓልን ሕዝባዊ በዓል ሆኖ እንዲከበርማድረግ ብቻ ሳይሆን፣ በዶጋሊ የመታሰቢያ ኀውልት እንዲቆም አድርጎ ነበር፡፡ ጣሊያኖችም በጦርነቱ ለተሰዉ ወታደሮቻቸው ሮም ላይ የመታሰቢያ ኀውልት አቁመውላቸዋል፡፡ የዶጋሊው የድል ኀውልት ግን የሕዝባዊ ግንባር ሓርነት ኤርትራ (ሕግሓኤ) ደርግን አሸንፎ ኤርትራን ሲቆጣጠር ኀውልቱን አፍርሶታል፡፡  

ሚኪያ በሀይሉን በሀዘን ላጣችሁ ሁሉ ፈጣሪ አምላክ መፅናናትን ይላክላችሁ! በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን! የእግዚያብሔር አብ ቸርነት፤ የድንግል ማሪያም አማላጅነት፤ የልጇ የእየሱስ ክርስቶስ ምህረት፤ የመንፈስ ቅዱስ ፀጋና በረከት፤ የጻድቃን ሰማዕታት ተራዳኢነት እህታችንን በሀዘን ከተነጠቅነው ቤተሰቦች፤ ዘመዶች፤ አብሮአደጐች፤ጐረቤቶች፤ ጓደኞችና የጥበቧ አፍቃሪዎች ጋር ሁሉ ይሁን አሜን! እሱ ሀያሉ አምላክ ልዑል እግዚያብሔር ብርታቱንና መፅናናቱን ለሁላችንም ይስጠን […]

የቴዲ-አፍሮ እና የፕ/ር ኤፍሬም ይስሃቅ የፍቅር ያሸንፋል ጽንሰ-ሀሳቦች ( concepts) ብዙ አይገቡኝም፤ ፍቅር ነክቶኝ ስለማያውቅ ወይም የፍቅር የስበት ሃይል ሳይገባኝ ቀርቶ አይደለም፣ በቤተሰብ ደረጃ ቢሆን ይገባኛል፤ ከቤተሰብ አልፎ ግን ፍቅር እንዴት አድርጎ የአንድን አገር ውስብስብ ችግሮች ሊፈታ እንደሚችል ባስብ ባስብ መልሱ አልታይህ ብሎኛል። ፕ/ር ኤፍሬም ይስሃቅ በአዲስ አድማስ ላይ “የኢትዮጵያ ( ሰላም) መሠረቱ ህዝቡ ነው፡፡ […]

The road to democracy is a process not an event, and will require an ongoing struggle.
“Good governance is impossible without some sense of community,” Pro. Falk
Richard Falk

Amid the political turmoil spoiling the Middle East politics is a conceptual confusion that contributes to acute political alienation of those societal elements that feel subject to a governmental leadership and policy agenda that is perceived as hostile to their interests and values. Such circumstances are aggravated by political cultures that have been accustomed to “one-man shows” that accentuate tendencies towards adoration and demonisation.

Each national situation reflects the particularities of history, culture, values, and a host of other considerations, and at the same time, there are certain shared tendencies that reflect commonalities of experience, as well as the deformed import of Western hegemonic ideas of modernity, constitutionalism, and governance.

The recent political turmoil in Turkey and Egypt, each in its own way, is illustrative.

Same but different

In Egypt, this circumstance led to determined opposition to the elected leadership, especially to Mohamed Morsi, the president drawn from the ranks of the Muslim Brotherhood (MB). The aim of this opposition seemed to be to create a crisis of governability of sufficient depth to provoke a crisis of legitimacy, which could then produce a populist challenge from below that would bring together ideological demands for a different kind of political leadership and material demands for a better life. In the end, those who had pleaded so persuasively for freedom in Tahrir Square were two years later calling on the armed forces to engage in the most brutal expressions of counter-revolutionary vengeance.

In Turkey, such a collision has recently produced turmoil and highlighted the dangers and passions that accompany lethal polarisation, initially, in the encounters at Gezi Park and later, in a titanic struggle between Prime Minister Recep Tayyip Erdogan and Islamic leader Fethullah Gulen.

Turkey is different than Egypt in at least two major respects. First of all, its economy has flourished in the past decade, producing a rising middle class, and a business community with lots to lose if investor confidence and currency exchange rates decline sharply. This reality is complicated by the fact that part of those that have gained economically have been aligned with the AKP, and by the degree to which the Turkish armed forces are also major stakeholders in the private sector. Secondly, a major achievement of the AKP leadership has been to depoliticise the role of the Turkish military, partly to protect itself against interference and partly to satisfy European Union accession criteria.

Absence of community

Alienation and emotional distress is more a symptom than an explanation of why there exist such strong political tensions. Better understood, these conflicts are about class, religion, status, political style, and the benefits of governmental control. An additional source of public antagonism is the unresolved, and mostly unacknowledged, debate about the true nature of democracy as the ideal for good governance. One perplexing element is language, especially its use by politicians concerned with public opinion.

There is this impulse on one side to base governmental legitimacy on pleasing the citizenry, and on the other side, to insist upon fidelity to law and constitutionalism. Each side is motivated by unshakeable convictions, and has no disposition to listen, much less appreciate, what the others are saying. In effect, good governance is impossible without some sense of community, and what has become evident is that society unity is currently unattainable in the presence of the sort of alienation that has gripped the publics in Egypt and Turkey, and elsewhere.

Pining for old times

Part of the controversy can be reduced to these differences over the very nature of democracy, which needs to be qualified in one of two ways: majoritarian or republican. And here is the central tension: the public myth in all countries that deem themselves “modern” endorse the republican tradition of limited government and internal checks and balances, while the political culture is decidedly ambivalent. It can spontaneously legitimise the majoritarian prerogatives of a popular leader with strong societal backing. Those displaced, lament authoritarian tendencies that never troubled them in the past when they held the reins of governmental authority.

Part of the recent confusion is that sometimes the authoritarian tendency gets so corrupted that it loses support among those who share its class and ideological outlook, and a reformist enthusiasm emerges. This happened in Egypt, but its tenure was short lived as its adherents, drawn from the ranks of the urban educated elites, quickly realised that their interests and values were more jeopardised by the “new” order than it had been by the excesses of the “old” order.

The situation in Turkey is more subtle, yet exhibits several analogous features. Despite the outcome of elections that brought the AKP to power initially in 2002, subsequently reinforced by stronger electoral mandates in 2007 and 2012, most of the opposition never accepted these results as legitimate. In the background of this alienation was the implicit and feared belief that the AKP was mounting a challenge to the strong secularist legacy of Kemal Ataturk. With political acumen, the AKP manoeuvred pragmatically, creating a rapidly growing economy, proclaiming its fidelity to the secular creed, and by stages subjecting the armed forces to civilian control. Despite the magnitude of these achievements the AKP and Erdogan never gained respect from the anti-religious opposition. Strangely, this alienated opposition was never able to present a responsible opposition platform that could give the Turkish people a positive alternative.
Inside Story – Turkey: Political power struggle?

The Ataturk legacy included an acceptance of procedural democracy in the form of free and fair elections with the apparent implied assumption that the outcome would be faithful to his modernist orientation. When the AKP disappointed these expectations in 2002, the opposition became quickly fed up with the workings of “democracy”. Erdogan’s harsh style of discourse is particularly irritating to an already alienated opposition, reinforcing their belief that any alternative is better for Turkey than the AKP.

Similarly, the still obscure public falling out between the AKP and the hizmet movement has injected a new virus into the Turkish body politic. Perhaps Turkey is experiencing some of the mishaps associated with keeping a political party in power for too long. Such prolonged control of government almost inevitably produces scandal and corruption, especially in a political culture where the rule of law and the ethics of civic virtue have never been very strong.

Majoritarian or republican?

With this mix of considerations in mind, the distinction between “Majoritarian Democracy” and “Republican Democracy” seems important. In majoritarian democracy the leadership is essentially responsible to the electorate, and if its policies reflect the will of the majority, the views and values of opposed minorities need not be respected. Critical views treat such forms of government as susceptible to the “tyranny of the majority”. Arguably after Morsi’s election in 2012, and given the embittered opposition that seemed unwilling to accept the outcome of the vote, the MB used the prerogatives of office in a failed attempt to impose the majoritarian will.

“Republican Democracy” in contrast, starts with a generally sceptical view of human nature, and seeks above all to find procedures and support the nurturing of a political culture that prizes moderate government over efficiency and transcendent leadership. The American adoption of republican democracy is a classic instance of moulding a constitutional system that was wary of majorities and protective of minorities and of individual rights (although initially totally blind to the human claims of slaves and native Americans).

Delinking government from religious claims of certainty was also consistent with republican sensitivity to human flaws and the general ethos of Lord Acton’s famous saying “power corrupts, and absolute power corrupts absolutely”. Because over time every political system faces crises, the American founders realised that the envisioned arrangements would only survive the tests of time if two conditions were met: first, reverence for the constitution by both lawmakers and citizens, and second, judicial supremacy to override legislative and executive swings towards either implementing the momentary passions of the mob or aggrandising power and authority, and thereby upsetting the delicate balance of institutions.

It need hardly be argued that neither Egypt nor Turkey are remotely similar to the United States but the superficial embrace of democracy by these and other countries might benefit from examining more closely the menace of majoritarian democracy in a fragmented polity and the difficulties of establishing republican democracy in political cultures that have been so long controlled by militarism and authoritarianism.

Egypt is experiencing the essentially anti-democratic restoration of authoritarian militarism, while Turkey is trying to preserve sufficient stability and consensus to enable the self-restrained persistence of procedural democracy and a successful process of constitutional renewal that rids the country of the 1982 militarist vision of governance, and moves towards creating the institutional and procedural frame and safeguards associated with republican democracy. Such a vision of a democratic future for Turkey implies a process, not an event, and will require an on-going struggle inevitably distracted by crises of legitimacy. The hope is that calm minds will prevail; serving the long-term interests of a state that retains great potential to be a beacon of light in the region and beyond.

Richard Falk is Albert G Milbank Professor Emeritus of International Law at Princeton University and Visiting Distinguished Professor in Global and International Studies at the University of California, Santa Barbara. He is also the United Nations Special Rapporteur on Palestinian human rights.

The views expressed in this article are the author’s own and do not necessarily reflect Al Jazeera’s editorial policy.
Richard Falk is Albert G Milbank Professor Emeritus of International Law at Princeton University and Visiting Distinguished Professor in Global and International Studies at the University of California, Santa Barbara. He is also the United Nations Special Rapporteur on Palestinian human rights.
http://www.aljazeera.com/indepth/opinio … 17430.html

AFRICANGLOBE – After all attempts to solve the Egyptian-Ethiopian crisis over the Renaissance Dam at the negotiating table ended in failure after a third round of negotiations on Jan. 4, with Egypt withdrawing from the discussions and conferences being held in Khartoum, there is now talk at the governmental level about internationalizing the issue. At the same time, Egypt is witnessing rising popular demands to resort to the UN Security Council to establish Egypt’s right to veto the establishment of the Renaissance Dam, given the potential danger it represents to Egyptian water security.
Image
Khalid Wasif, the official spokesman for the minister of irrigation and water resources, revealed to Al-Monitor that Egypt has “begun to explore international channels for setting up alternative diplomatic and political tracks to ward off the dangers that might afflict the country if the Renaissance Dam is built, in light of the announced specifications of the dam.” He emphasized, “Egypt will not allow the dam to be built and will move to rally international pressure to prevent it from being funded. Moreover, Cairo will work [to secure] a public declaration by the international community rejecting the dam’s completion, in the absence of [Ethiopian] guarantees that Egypt and Egyptians will not suffer any loss in water security, nor will the other states of the Nile Basin. Egypt has rights guaranteed by international law and agreements, which the Ethiopian side is not respecting.”

Wasif added, “According to existing agreements governing the river — which require upriver states to notify Egypt in advance and obtain its consent prior to embarking on any projects that would affect the Nile sources — Egypt’s is the stronger legal position. Yet, Egypt has nevertheless insisted upon resolving the issue in a friendly manner, through reciprocal dialogue with the Ethiopian side, devoid of any escalation. But the government in Addis Ababa has shown no appreciation for this fact. Thus, Egypt has refused to continue the latest Khartoum meetings, given Ethiopia’s insistence on not providing the necessary guarantees that Egypt’s share of the water supply will remain secure.”

Rida al-Dimak, the director of the Center for Water Projects at Cairo University’s Engineering College, told Al-Monitor, “The development of alternative supplies of water must be accelerated, to replace the water that will be lost as a result of the construction of the Renaissance Dam. Foremost among these alternative sources is the exchange of wellspring [water] with the [Democratic Republic of the] Congo, transferring water from the Congo River to the Nile, so as to guarantee that the amount of water available to Egypt remains constant.”

Dimak warned against the completion of the Renaissance Dam according to its current specifications, stating that it would constitute a violation of human rights. The social and environmental effects, he explained, must be taken into consideration whenever a new water project is built, in accordance with inviolable international conventions. Some international reports have confirmed that the Ethiopian dam will result in a shortage of drinking water and destruction of a great deal of Egyptian agricultural land. This, he states, provides the foundation for Egypt’s right to object to the dam in international forums.

For his part, former Minister of Irrigation and Water Resources Muhammad Nasr al-Din Allam said in an interview with Al-Monitor that the Egyptian government no longer has any alternative but to move quickly to take steps toward international escalation. The first of these, he states, should be to lodge an official protest against the government in Addis Ababa, formally declaring Egypt’s rejection of the project.

“This right is guaranteed to us by old agreements signed and recognized internationally, and which were conditioned upon notifying Egypt in advance before any Nile-related project was established. This protest ought to be followed by the lodging of an official complaint with the UN to establish Egypt’s position and [remonstrate against] Ethiopian intransigence, as well as to formally demand the formation of an international fact-finding committee to study the points of disagreement between Egypt and Ethiopia. These points include the dam’s capacity, the period of time needed to fill it, [details concerning its] operation, the project’s unsound and unsafe construction and the lack of rigorous Ethiopian studies demonstrating that the dam is not vulnerable to collapse, something that would have disastrous consequences for both Egypt and Sudan,” Allam noted.

Allam stressed the need for Egypt to demand that construction on the Ethiopian dam be halted at once, until the fact-finding committee completes its work. According to Allam, this would require “a period of, at most, three to six months.” Moreover, he added, “A copy of the committee’s report should be brought before the UN, to demonstrate the damage that the dam would wreak upon Egypt, which should then head to the Security Council.”

In an interview with the daily El Fagr on Jan. 9, Ayman Salama, an Egyptian expert in international law, stressed that the Egyptian government would be justified in taking its case to the UN Security Council, even though “one cannot adopt international arbitration to settle the crisis, since that would require the assent of both parties to the conflict to adopt this formulation of crisis resolution. The Ethiopian government has indicated that it will be highly intransigent on this issue. International arbitration has therefore become extremely unlikely. But Egypt might be able to turn to the Security Council. This, however, would require the preparation of a file containing documented facts of legal and material evidence of the harm that this dam would incur, both to Egypt and to its vital interests. The issue must be shown to threaten the peace and security of the two countries. [If successful], a number of measures could then be taken by the Security Council to compel Ethiopia to meet Egyptian demands.”

Egypt’s National Defense Council has already held an emergency session on Jan. 8, headed by President Adly Mansour and dedicated to reviewing internal developments and the domestic Egyptian security situation. With the irrigation and water resources minister in attendance, the council also examined the latest developments concerning Ethiopia’s Renaissance Dam and the steps being taken on that front to preserve Egyptian water security. It also noted the steps devoted to reducing or eliminating any negative effects that the soon-to-be-built dam might have on Egypt or the other states of the Nile Basin. The council also stressed that Egypt’s water rights must not be squandered, and that it would not accept any undermining of Egyptian national security.

These steps, and Egyptian moves toward international escalation and the internationalization of the Renaissance Dam crisis, follow years of Egyptian insistence upon solving the crisis through mutual dialogue at the negotiating table.

By: Walaa Hussein
http://www.youtube.com/watch?feature=pl … _mpjU2qIdc

http://www.africanglobe.net/africa/egyp … m-project/

«…………………………….ሴንት ሉስ እያለሁ በጣም የማከብራቸው የኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ Father Baslios
የሚባሉ ቄስ ነበሩ። ከእለታት አንድ ቀን ልጎበኛቸው ከመኖሪያ ቤታቸው ሄድኩ። በተቀመጥቁበት ወንበር ሆኜ በፊቴ ያለውን
ጠረጴዛ ስመለከት በጠረጴዛው ላይ በአረበኛ እና በእንግሊዘኛ ዓረብ አገር ተዘጋጅቶ የተላከላቸውን መጽሄቶች ሳገላብጥ፤
እሳቸው አዩኝና “የራስህ አገር መንግሥት የሚያደርገውን በውስጡ ታገኛለህ” አሉኛ፤ ውስጡን ሳገላብጥ እነ አቶ መለሰ
ያደረጉትን ደባ ተጽፎ አነበብኩ።

ታሪኩ እንደዚህ ነው፤ እነ አቶ መለሰ ከኢትዮጵያ ጋራ በሚዋጉበት ወቅት “በናንተ ሙሉ እርዳታ አሸንፈን ኢትዮጵያን
ከተቆጣጠርን ኢትዮጵያን የዓረብ ሊግ አባል የምትሆንበትን ህግ አውጥተን እናውጃለን” እያሉ ለዓረቡ ዓለም ቃል ገብተው
ኖሮ፤ እንደተመኙት ሆነላቸው እና፤ እንደገቡ ያውጃሉ ብለው እነ አቶ መለሰን ቢጠብቍ ዘገዩ ባቸው። “ለምን ዘገያችሁ ?
ብለው እነ አቶ መለሰን ዓረቦች ጠየቋቸው።

እነ አቶ መለሰ የሰጧቸው መልስ “በአገር አንድነት ህዝቡን አስተሳስራ የኖረችውን ቤተ ክርስቲያን ሳናዳክማት፤ በብሄራዊ
ወኔ ያስተሳሰረችውንም ህዝብ በመከፋፈል ኃይሉን ሳናፈርሰው ልናውጅ ብንሞክር ለህልውናችን አዳጋች ስለሆነ ጊዜ ስጡን፤
ይልቁን በኢትዮጵያ ያሉት ሙስሊሞች ባለፈው መንግስት እየተገደድን የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ መቅደስን ህንጻ ሰርተናልና
እኛም ገብተን እንጸልይ እንዲሉ ግፏቸው። እኛም መብታቸው ነው በማለት እስከ በመፍቀድ ድረስ እንገፋለን። በዚህ ሁኔታ ቤተ
ክርስቲያንንም ህዝቡንም ካዳከምን በኋል እናውጃለን እንጅ፤ አሁን ብናውጅ እንዳሰብነው አይሆንም” ብለው መልስ እንደሰጧቸው
ይገልጻል። ዓረቦች ይህን ታግሰው ከመቀበል ይልቅ በጣም ቸኮሉና፤ እነ አቶ መለሰን ለመርዳት ታጥቀው የሚገቡበትን መንገድ
ተሰብስበው ሲነጋገሩ፤ ያካባቢው ሽማግሎች “ነብያችን ሀበሾች እውነተኛ የመሲህ ሰዎች ናቸው እና እንዳትነኳቸው ብለው
አዝዘውናል። ቀን ጥሏቸዋል ብለን ይህን የመሰለ ደባ በአበሾች ላይ መፈጸም ከአላህ ጋራ መጋጨት ነውና አቁሙ” አሏቸው።

እነ አቶ መለሰን ለመርዳት ታጥቀው ለመግባት የፈለጉት ዓረቦች “አሁን በኢትዮጵያ ምድር ያለው አበሻ በነቢዩ ዘመን
እንደነበሩት የመሲህ ሰዎች አይደሉም። ወደ ፈጣሪ አልባ እምነት ተለውጠዋል። ግማሹ በመስቀል ጦርነት ጊዜ ወደወረረን
ክርስትና የተገለበጡ ናቸው ብለው እነ መለሰ ነግረውናል” ብለው እንደመለሱላቸው እና፤ ሽማግሎችም ”ምንም ይሁኑ በሀበሻ
ምድር ላይ ካሉ እንዳትነኩ” ብለው አስቆሟቸው” የሚል በመጽሄቱ ላይ ተመዝግቦ አነበብኩ።

ኢትዮጵያውያን ሆይ! መጀመሪያ “ከረድችሁን እና አሸንፈን ኢትዮጵያን ከተቆጣጠርን ኢትዮጵያን የዓረብ ሊግ አባል
የምትሆንበትን ህግ አውጥተን እናውጃለን”ማለታቸውን፤ ሌላ ጊዜ ደግሞ “በአገር አንድነት ህዝቡን አስተሳስራ የኖረችውን ቤተ
ክርስቲያን ሳናዳክማት፤ በብሄራዊ ወኔ ያስተሳሰረችውንም ህዝብ በመከፋፈል ኃይሉን ሳናፈርሰው ልናውጅ ብንሞክር ለህልውናችን
አዳጋች ስለሆነ ጊዜ ስጡን ማለታቸውን፤እስከዚያ ግን የኛን እቅድ በማራመድ እንዲረዱን በአገራችን ያሉት ሙስሊሞችን
በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ መቅደስ እኛም ገብተን እንጸልይ እንዲሉ ግፏቸው” ማለታቸውን ስንመለከት፤ የዓረቡን ዓልም ሳይቀር
በማታለል ኢትዮጵያን ለማፍረስ እነ አቶ መለሰ ያለ የሌለ አራዊታዊ ባህርያቸውን በግልጽ እንረዳለን። በበኩሌ ይህ
እየዘገነነኝ ሳለ፤ አሁን በቅርቡ ደግሞ እነ አቶ መለሰ የዘረጉትን ህገ አራዊት ዶክተር አረጋዊ በርሄ፦

*“**የትግራይ* *ህዝብ* *ነጻ* *አውጭ* *ግንባር* *በ**1979 **አመተ* *ምህረት* *አስተሳሰብ* *ለዋጭ*
*የፕሮፓጋንዳ* *መርሀ* *ግብር* *ለሚመለምላቸው* *ቀሳውስት* *ዘረጋ።* *የማሰልጠኑ* *ዓላማ* *ቤተ*
*ክርስቲያኗን* *ከህዝብ* *ለይቶ* *በመምታት* *ስፋቷን* *ማጥበብና* *በትግሬአዊነት* *ላይ* *ብቻ* *የተመሰረተ*
*ስሜት* *በትግራይ* *ተወላጆች* *ጭንቅላት* *መክተት* *ነው።* *ቤተ* *ክርስቲያኗ* *ለረዥም* *ዘመናት*
*በህዝቡ* *አዕምሮ* *ላይ* *ስትተቀርጸው* *የኖረችውን* *ብሄራዊ* *የኢትዮጵያነትን* *ስሜት* *ከትግራይ* *ህዝብ*
*አዕምሮ* *ጠራርጎ* *በጠባቡ* *ትግሬአዊነት* *ስሜት* *በመተካት* *የቤተ* *ክርስቲያኒቱን* *ይዘት* *እያጠበቡ*
*ራሷን* *ቤተ* *ክርስቲያኒቱን* *መምታት* *ነው**”* ብለው የገለጹትን ጽሁፍ አግኝቸ አነበብኩ። ታዲይ የኔ ቢጤ
የቆሎ ተማሪ ጭንቅላት እንደሰረዝ ቅኔ የተደራረበውን የነ ገብረ ኪዳን ደስታን ህገ አራዊት እንዴት እና በምን መንገድ
ሊገልጸው ይችላል?

በቤተ ክርስቲያናችን ውስጥ መነኮሳትና ሰባኪዎች መስለው ሰርገው ገብተው የነገብረ ኪዳንን አራዊታዊ ተልኮ የሚያራምዱትን
በግልጽ እስካየሁ እና የዶ ክተር አረጋዊ በርሄን ጽሁፍ አግኝቼ በማንበብ እስካረጋገጥኩ ድረስ፤ በኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን
ካገኘሁት መጽሄት ያነበብኩት ሰመመን ይሁን ይሁንብኝ እንጅ፤ በጣም አልከከነኝም ነበር።

ምርመራው እስከ ግንባታው ፍጻሜ ታግዶ እንዲቆይ የፓትርያርኩ ልዩ ጽ/ቤት የጻፈው ደብዳቤ፣ ጥቅመኛ ግለሰቦች በማጭበርበር ያጻፉት እንጂ የፓትርያርኩ ሐሳብ እንዳልኾነ የተናገሩት ሊቀ ጳጳሱ ብፁዕ አቡነ ዕንባቆም፣ የደብሩ ሰበካ ጉባኤ የቤተ ክርስቲያኒቱን መብት ከማስጠበቅ ወደ ኋላ እንዳይል በጥብቅ አሳስበዋል የደብሩ ሰበካ ጉባኤ በሕንፃ አሠሪ ኮሚቴው ላይ ቁጥጥሩን ማጥበቅ ጀምሯል፤ ሰበካ ጉባኤው በሌለበት የሚካሔድ የገንዘብ ቆጠራ እንደማይኖርና የተቆጠረ …

Image
Kilef Kassa (left) and Micheal Aynkulu struggled to keep their candles lit at Thursday’s vigil. About 200 people attended the event at the 7-Eleven where Yosef Tulu worked.

GARLAND — Sobbing punctuated prayers and song during a candlelight vigil Thursday night to remember the 7-Eleven clerk whose promising life was abruptly ended in a shooting this week.

Friends, family and many who barely knew Yosef Tulu came out to the Garland store where he was slain to mourn the Ethiopian man, who had moved to America with dreams of a better life for himself and his fiancée.

The gathering culminated a day in which police announced that Colten Jon Moore, the Garland teen accused of killing 31-year-old Tulu early Tuesday, had also confessed to a shooting reported Jan. 16.

The victim in the earlier shooting, who also was shot at a convenience store while on duty as a clerk, survived the attack, said Garland police spokesman Joe Harn.

“Had we not found him for the murder, we would still not know who did that shooting a week ago,” Harn said of Moore, 18. “Nobody saw him. There was no video of him.”

Tulu was shot after handing over money and cigarettes to a masked man with a scoped rifle early Tuesday. The gunman then forced him to lie down behind the counter and shot him twice, police said. A spent .22-caliber Remington casing was found near Tulu’s body.

Friends of Moore’s came forward after police released surveillance video from the shooting. The friends told police that they had seen Moore wear a hunting mask similar to one seen in the video, according to an arrest warrant affidavit released Thursday.

Moore had been telling friends for more than a year that he wanted to shoot someone with his father’s rifle and make it look like a robbery, the affidavit says. The friends told police that he had said he planned to take the gun from its locked case while his father slept and return it later, the document says.

Police had received no tips about the teen before the shooting, Harn said.

Moore was in the Dallas County Jail on Thursday, charged with capital murder in Tulu’s death and aggravated assault in the other shooting. Bail was set at $1 million on the murder count. The bail amount had not been announced on the other charge.

On Jan. 16, police responded around 11:40 p.m. to the Homeboy’s gas station in the 2500 block of Firewheel Parkway, across the street from the 7-Eleven where Tulu was shot. A clerk had stepped outside the station and was shot twice before he got back inside to call for help, police said.

The clerk was probably shot with the same rifle used to kill Tulu, Harn said. The victim, who has not been identified, remained hospitalized at Medical Center of Plano and was expected to be released Friday, Harn said.

The Dallas County Jail website listed Moore’s lawyer as Brad Lollar, who did not respond to a request for comment Thursday night.

Attempts to reach Moore’s immediate family members were unsuccessful. Reached by phone, Moore’s godmother, who did not want her name used, said the family would have no comment.

Some parents whose children attended high school with Moore said their kids thought of him as a nice, “cool guy,” not anybody who stood out.

One of Moore’s teachers at Richland College said the teen was social but arrogant in class. Moore was studying graphic design at the school, according to his Facebook page.

The teacher, who asked not to be named, said Moore was confrontational with his teachers but didn’t seem dangerous.

Moore was arrested in December in Garland for public intoxication. He was arrested in May on a charge of marijuana possession in Brown County; he received probation.

Despite the cold weather, about 200 people attended Thursday’s vigil, including a large turnout of Ethiopians. A small mountain of flowers and stuffed animals piled up near the entrance to the 7-Eleven.

Andualem Shoro, Tulu’s brother-in-law, made a brief statement thanking Garland police and asked for prayers for both families.

Martha Tamrat and Ameha Gebremichael said they didn’t know Tulu but wanted to show support.

“It’s really painful for everybody,” Gebremichael said. “Everyone is coming here to make money, support family back home, and a lot of family may depend on this guy.”

Tulu moved to Garland from Ethiopia about five years ago, leaving behind his fiancée, said Bayelegn Megeren, a friend of Tulu’s sister-in-law.

“He had a lot of plans,” Megeren said. “They’re cut short.”

Megeren described Tulu as hardworking. He was enrolled in school to become a nurse and planned to return to Ethiopia in the next few months to marry his fiancée and bring her back to Texas, he said.

“When I saw his picture, Yosef could have been my son,” said Mac Mekonnen, a leader of North Texas Ethiopians. “Yosef came to this country like all of us; we migrated for better opportunity, to catch that American dream.”

Only a handful of vigil attendees knew Tulu, but his smile and kindhearted demeanor touched many, including Sarah Ryan.

Ryan, who used to work at the Tom Thumb next to the 7-Eleven, said Tulu was always friendly and “had a smile for everyone.”

“It’s one of those instances where bad things happen to the very best people. It’s not fair.”

[email protected];

[email protected]

HOW TO HELP: Fund for Tulu’s kin

7-Eleven Inc. has set up a fund at Chase Bank to help Yosef Tulu’s family through donations. The account number is 555289953.

7-Eleven also announced this week that it would help Tulu’s family with expenses related to transporting his body back to Ethiopia. The company also has offered professional counseling services to store employees.

From staff reports

Image

Ethiopia’s opposition politician Bekele Gerba is not legible for release until next month and may not be released until next year, Horn Affairs learnt.
Bekele Gerba, former dep. Chairperson of Oromo Federalist Democratic Movement (OFDM), was detained in August 27, 2011. He was sentenced to eight years imprisonment on charges of “provocation crimes against the state” and collaborating with the Oromo Liberation Front, an organization designated as terrorist by Ethiopian Parliament.
The sentence was reduced to three years and seven months after Bekele appealed to the Federal Supreme Court.
There have been claims on social media that Bekele was supposed to be released on probation last weekend, but has been kept in prison for bureaucratic reasons.
Public Relations officer of the Federal Prison Administration Commission contradicted the claims.
Addisu Tedros told Horn Affairs today that:

“A prisoner’s release on probation is determined based on a thorough evaluation and finally submitted to court for approval. However, Bekele Gerba’s case has not reached that stage yet.
If Bekele Gerba is to be released on probation it would not be sooner than February 10, 2014. Otherwise, his prison term will end on May 11, 2015.”

Asked whether the dates are counted correctly, the officer added that it is based on a computerized data base.
On the other hand, a senior official in the Ethiopian government told Horn Affairs that Bekele Gerba won’t be released on probation.
The official, speaking off-the-record, said that: “The government has no intention of releasing [Bekele Gerba] until he completes the full prison term.”
No more pre-release of prisoners?
The Ethiopian government has not released any high-profile prisoner since the pardon for the two Swedish journalists on September 2012, when Prime Minister Hailemariam Desalegn was still an acting PM. Though tens of thousands have been granted pardon on the eve of the Ethiopian New Year, last September, there are reports that the government rejected the petition for pardon by journalist Wubshet Taye and opposition politician Zerihun G/Egiziabher.
Remarking on the matter, during an exclusive interview with Horn Affairs last week, Minister Rewan Husien claimed that this doesn’t mean that the government has closed the door on pre-release of prisoners.
Referring to the high-profile prisoners, Redwan added:
“Currently, the government has not arrived at a conclusion that there is anyone who is ready to change, who has been corrected and who has reached a point of becoming an example to others. But that doesn’t mean we won’t reach a different conclusion at some future date.”
Though Redwan was commenting on pardon – which is technically different from a release on probation -, both matters lie under the discretion of the government. Thus, presumably subject to similar raison d’etre.

After World War II, Ethiopia began to receive economic development aid from the more affluent Western countries. Originally the United Kingdom was the primary source of this aid, but they withdrew in 1952, to be replaced by the United States. Between 1950 and 1970, one source estimated that Ethiopia received almost US$600 million in aid, $211.9 million from the US, $100 million from the Soviet Union and $121 million from the World Bank. Sweden trained the Imperial Bodyguard and India at one point contributed the majority of foreign-born schoolteachers in the Ethiopian educational system.
This aid dried up under the military regime that followed the Ethiopian revolution, except for food aid during the mid-1980s. While the Soviet Union provided extensive amounts of aid, either directly or through its allies like East Germany and North Yemen, this was predominantly in the form of either military aid, or ideological education; these ended with the close of the Cold War. Large aid inflows resumed in the early 1990s aimed at reconstruction and political stabilization but declined during the war with Eritrea. The post-2000 period,however, has seen a resumption of large disbursements of grants and loans from the United States, the European Union, individual European nations, Japan, the People’s Republic of China, the World Bank, and the African Development Bank. These funds totaled US$1.6 billion in 2001.
In 2001 Ethiopia qualified for the World Bank-International Monetary Fund-sponsored Highly Indebted Poor Countries (HIPC) debt reduction program, which is designed to reduce or eliminate repayment of bilateral loans from wealthy countries and international lenders such as the World Bank.
A noteworthy advance toward these goals came in 1999, when the successor states to the former Soviet Union, including Russia, cancelled US$5 billion in debt contracted by the Derg, a step that cut Ethiopia’s external debt in half. HIPC relief is expected to total almost US$2 billion.

TPLF took the country without loan . Russia cancelled US$5 billion in debt contracted by the Derg .. after that the TPLF junta have got over 50 billion Dollars loan in the name of Dev`t but most of the money spent for corruption and to rebuild TIgray . There is no balanced development in Ethiopia.

ወጣት አብርሃ ደሳትን ጨምሮ በርካታ የአራና አመራር አባላት በሕወሃት ካድሬዎችን በአዲግራት እንደተደበደቡ በስፋት ኡእይተዘገበ ነዉ። አራና፣ አዲግራት በሚያደርጋቸው ስብሰባ ሕዝቡ እንዲሳተፍ በከተማዋ እየተዘዋወሩ ሲቀሰቀሱ ነዉ ተይዘው የተደበደቡት። ከአቶ አብርሃ በተጨማሪ፣ አቶ አሰግዴ ገብረስላሴ፣ አቶ አምዶም ገብረስላሴ ይገኙበታል። የተደበደቡት የአመራር አባላት ፣ ወደ ፖሊስ ተወስደዉ ፣ ለአራት ሰዓታት ታስረዉ፣ ስብሰባዉን እንዲሰርዙ ማስጠንቀቂያ ተሰቷቸው ተመልሰዋል። የደረሰባቸው ድብደባ […]

January 24, 2014 7:02 pm
In the company of Ethiopian wolves

By Mike Carter

I stood in my room in bathing trunks, looking out over the lake 100 metres away, anticipating the feel of the cool water on my skin.

There was just one small problem: the large, male Anubis baboon blocking my door. He was being groomed by a female. I tapped on the glass and did a little theatrical cough. Our eyes locked. He rolled back his top lip to reveal incisors like daggers. I wanted my swim; he wanted his grooming. They say a baboon can rip a man’s arms out of his sockets. My swim, I decided, could wait.
High quality global journalism requires investment. Please share this article with others using the link below, do not cut & paste the article. See our Ts&Cs and Copyright Policy for more detail. Email [email protected] to buy additional rights.

The day before, I’d arrived from Addis Ababa at Bishangari Lodge in Ethiopia’s Oromiya region, on the shores of Langano, one of a series of lakes that run along the Rift Valley, five hours’ drive south of the capital.

Bishangari, with its eight lovely cabins (called godjos) set back from the lake in a forest of podocarpus and wild fig trees, was the country’s first upmarket lodge when it opened in 2002. Others sprang up in the far north, serving the vast majority of Ethiopia’s tourists, who tend to head to the Unesco sites of Lalibela, Axum and Gondar. But the south’s luxury travel potential remained untapped beyond Bishangari.

Until now. This year a $290-a-night eco-lodge will open in the gloriously wild Bale Mountains, five hours southeast of Bishangari, creating for the first time a southern circuit for luxury travellers in Ethiopia.

High quality global journalism requires investment. Please share this article with others using the link below, do not cut & paste the article. See our Ts&Cs and Copyright Policy for more detail. Email [email protected] to buy additional rights.

And it was this two-lodge experience that I had journeyed south to try. But that wasn’t going to happen if I couldn’t even get out of my room.

Eventually, the baboon moved away from the door and I tiptoed my way through the 40-strong troop, saying “good mornings” as I went, figs raining down on me like hailstones from the tree above. Can baboons snigger? Undoubtedly. I hadn’t encountered such bullying since school.

After my swim, I walked along the shore of the lake. In the shade of an acacia, I sat on a rock and watched a procession of birds wing past, like an avian superhighway – there are 450 species around the lake, eight of them endemic. Hemprich’s hornbills followed a huge black crowned crane, a lone pelican flapped noiselessly inches from the lake surface. There were northern carmine bee eaters and starlings like winged sapphires, each more vivid in colour than the last. A pied kingfisher hovered right in front of me, split the water with its razor beak, then came and sat on a branch above my head to eat its breakfast.

I walked into the forest, past the spring that gave the lodge its name (bishangari means clear, bubbling water in Oromo). A giant warthog crashed out of the bushes right in front of me. In the canopy, colobus monkeys, with their white beards and doleful eyes, like sad little old men, watched me pass. White-cheeked turacos clucked away. I came to a clearing, in which stood a dozen tukels, or houses, with conical thatched roofs and walls of mud. It was a scene probably little changed since the birth of Christ. Children ran up to me, grabbing my hands, rubbing at the pale skin, as if trying to wipe it off.

This is how lazy days are spent at Bishangari, its remoteness freeing you from any guilty sense that you should be doing anything other than immersing yourself in its tranquillity. After dinner, served in a thatched open-sided structure, and a couple of beers in the treehouse bar set in a 500-year-old ficus, there’s nothing else to do except lie in bed listening to the forest, as the guttural screams, rustling and grunting gradually fade into deep, sonorous silence.

Next day we headed southeast, across wide, expansive plains of barley and teff, the pale golden crop that forms Ethiopia’s staple bread, injera. Carts pulled by donkeys outnumbered the few vehicles on the road. Church-goers, wearing the traditional brilliant-white shama and carrying the beautifully embroidered umbrellas for which Ethiopians are renowned, were strolling along the jacaranda-lined road like Victorian seaside promenaders.

We pulled in at a dusty truck stop for lunch. Large yellow-tailed kites swooped down looking for scraps. A waiter poured water over our hands from a copper decanter, then brought out the injera, a grey dustbin-lid sized slab of it – essentially tablecloth and eating utensil, as well as food – on to which he splodged various chilli sauces, collectively known as wat, each a different colour, so that the whole thing looked like an artist’s palette. Then came the tibs, strips of beef coated in salt and deep-fried until crisp, which we grabbed with torn-off pieces of injera and dunked in the fiery sauces. Delicious.

We hit the foothills of the Bale Mountains. Gone were the plains, replaced with Alpine-like meadows flecked with wild geraniums. Gone, too, were the umbrella-toting walkers, replaced by people on horseback, the animals richly caparisoned, male riders wearing taqiyahs, the women in niqabs – for we had crossed from predominantly Christian Ethiopia into its southern Muslim heartlands.

The tarmac road petered out, replaced with a dirt track. My ears popped. The trees disappeared. Then, too, the low sagebrush and St John’s wort. Clouds kissed the flat, barren, empty land. We were crossing the Sanetti Plateau, the roof of Africa – at 4,000 metres, the highest drivable road on the continent. Just an hour or so earlier we had been basking in Technicolor Africa; now we were shivering on a grey moon.

We parked and went for a walk, layered up against the chill wind, crunching on the permafrost, puffing hard in the thin air, weaving between small, oily tarns that sparkled like mirrors. We seemed to be walking through the most lifeless, uninhabited place on earth. On closer inspection, though, the ground was alive, black blurs scuttling everywhere, appearing and disappearing in the blink of an eye. These, as Endele Teshome, our guide, explained, were the giant mole rats and grass rats that thrive in the conditions up here.

“There! There!” Teshome said, pointing. Walking towards us, russet in the monochrome, was an endemic Ethiopian wolf. With only 450 surviving, 250 of them in the Bale Mountains National Park, it is one of the rarest mammals on the planet, driven to near-extinction by hunters and the rabies their dogs carry. My heart stopped. It was one of the most stunning animals I had ever seen.

“He’s out hunting,” Teshome said. He explained that the mole rat forms the wolf’s staple diet. So for the Ethiopian wolf, the site is an all-you-can-eat buffet. The wolf caught sight of us and disappeared behind some rocks. “Don’t worry,” Teshome said. “We will see more before the trip is out.”

We drove to the edge of the Sanetti escarpment. Far, far beneath us, stretching to the horizon, cloud forest so lush and viridescent that it hurt your eyes. This was the Harenna, the third-largest forest in Africa.

We descended through the low, gnarled trees, which were dripping with old man’s beard and ancient creepers, dense and foreboding like a forest from a Grimm fairytale.

The trees parted, and there was the Bale Mountain Lodge. Well, what will become the Bale Mountain Lodge. When I visited in December, it was still a building site, with work having fallen months behind schedule.

The brainchild of former British army colonel Guy Levene, the 18-bedroom luxury lodge will be the first to operate within an Ethiopian national park. Guy’s wife Yvonne told of the setbacks they had encountered, the frustrations and bureaucracy (Guy was in Addis Ababa trying to liberate building materials from customs).

She showed us around the one completed lodge, with hay-bale walls, hardwood floors and wood burner; and another, half-built, which is romantically reached via a staircase through the tangled roots of a giant tree, with a terrace overlooking the cloud forest and, looming above, the craggy peak of Mount Gujerale, a giant thumb hitching a lift in the sky. It was a stunning setting and easy to imagine how the Levenes lost their hearts when they first saw it in 2011.

We walked in the forest, alive with birdsong, the floor carpeted with purple acanthus, the 500-year-old schefflera trees festooned with traditional bamboo basket beehives for the honey the lodge will serve.

“We saw a big lion in this very spot last week,” Yvonne said. I picked up a stick. I’m not quite sure why.

On the way back to Addis, we headed for the Web Valley in the national park, a two-hour drive off-road along hideously rutted tracks, once more leaving the trees behind as we climbed, the landscape now punctuated only by the spikes of giant lobelia. We camped outside the research hut of the Ethiopian Wolf Conservation Project where, overnight, the temperature plunged to -10C. In the morning, we mounted horses (the wildlife is used to them, and doesn’t see the humans) and rode off across the frigid steppe, the surrounding mesas beginning to glow gently golden in the morning sun. It was like being in your own Sergio Leone movie.

The valley’s hunters were starting their day shift. A serval cat slunk across our path. The sky grew full of giant raptors – Verreaux’s, tawny and golden eagles, augur buzzards, kites, all as common here as pigeons in a city park. An Abyssinian hare ran across the ground at cartoon speed, as well it might. A group of handsome mountain nyalas, an antelope endemic to Bale, snorted, the frozen air sending great plumes of steam from their nostrils.

We rode until, in the late afternoon, we found our prey: there, 100 metres in front of us, in the rocks, was the entrance to an Ethiopian wolf den. Teshome explained how a wolf community works: how the adults all take responsibility for the pups; how they live as a pack but hunt during the day in solitude. Through binoculars, we watched as four tiny pups, about a month old, rare, precious bundles of fur, frolicked. A shadow flew across the lens. A tawny eagle landed inches from one of the pups. “They take young wolves,” Teshome said. I held my breath. The pup and eagle eyed each other.

A bark. We scanned left. There, striding through the gloaming under the infinite sky, was a big male. The eagle flew off. The pups ran to greet the returning adult, mobbing him, dancing around his feet. The wolf sat down, sniffed the air and then locked his eyes on us. He threw back his head, the plaintive, haunting howl echoing around the valley.

http://www.ft.com/cms/s/2/118aa67e-7f6c … z2rN4f0ZCI

የደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ወገኖች፤ በፕሬዚደንት ሳልቫኪር የሚመራው የጁባው መንግስት እና የቀድሞው የኣገሪቱ ምክትል ፕሬዚደንት ሪክ ማቻር የሚመሩት ኣማጺ ቡድን ተወካዮች ትናንት ማታ የተኩስ ኣቁም ስምምነት ተፈራርመዋል። አዲስ አበባ ዉስጥ የተፈረመዉ ሥምምነት ገቢራዊ የሚሆንበት መንገድ ግን እንዳጠያየቀ ነዉ።

በኮምፒውተር ቴክኖሎጂ ላይ የሚዘግበው «ሴቴ» የተሰኘው ታዋቂ የጀርመን መፅሄት ሰሞኑን አንድ ፁሁፍ ለአንባቢዎቹ አቅርቧል። ይህም ጥናታዊ ፁሁፎች በቀላሉ ለኢትዮጵያ የትምህርት ተቋማት እንደማይደርሱ ያመላክታል። ለዚህ ምክንያቱ ምንድን ነው? ምንስ መፍትሄ ሊሆን ይችላል?

የደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ወገኖች፤ በፕሬዚደንት ሳልቫኪር የሚመራው የጁባው መንግስት እና የቀድሞው የኣገሪቱ ምክትል ፕሬዚደንት ሪክ ማቻር የሚመሩት ኣማጺ ቡድን ተወካዮች ትናንት ማታ የተኩስ ኣቁም ስምምነት ተፈራርመዋል። አዲስ አበባ ዉስጥ የተፈረመዉ ሥምምነት ገቢራዊ የሚሆንበት መንገድ ግን እንዳጠያየቀ ነዉ።

ዓለም አቀፉ የጦር ወንጀለኞች መዳኛ ፍርድ ቤት ICC በሰብዓዊነት ላይ በተፈፀመ ወንጀል የተከሰሱት የኬንያዉ ፕሬዝዳት ኡሁሩ ኬንያታን ለመመልከት የያዘዉን ቀጠሮ አራዘመ። ፍርድ ቤቱ ቀጠሮዉን ያዘወረዉ፤ አቃቤ ሕግ የፍርድ ሂደቱ በሌላ ቀን እንዲጀመር በመጠየቁ ነበር።