ቃለመጠይቅ ከፕሬዝዳንት ካትሪን ሳምባ ፓንዛ ጋር

አዲሱ የማዕከላዊ አፍሪቃ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ዛሬ አዲስ መንግሥት መሰረቱ ። በሳምንቱ መጨረሻ ላይ የተሰየሙት ጠቅላይ ሚኒስትር አንድሬ ዛባያኬ ባቋቋሙት በአዲሱ ካቢኔ ሰባት ሴቶች ይገኙበታል ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከ2 ቀናት በፊት ሲሾሙ ፕሬዝዳንት ካትሪን ሳምባ ፓንዛ ደግሞ ባለፈው ሀሙስ ነው ቃለ መሃላ የፈፀሙት ። ፕሬዝዳንት ሳምባ ፓንዛ