በከፍተኛ ወከባ ዉስጥ ቢኮንም፣ የሰማያዊ ፓርቲ የጠራው ሰላማዊ ሰልፍ በጎንደር መስቀል አደበባይ በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን ዘገባዎች ገለጹ። የኢትዮ-ሱዳን ድንበርን በተመለከተ የተጠራው ሰልፍ ፣ ከበላይ በተሰጠ ትእዛዝ መሰረት፣ ፖሊሶች መንገዶችን እየዘጉ ሕዝብ እንዳይቀላቀል ቢያደርጉም፣ በርካታ ሕዝብ፣ የነበሩ መሰናክሎችን ሁሉ እያለፈ፣ በሰልፉ ተገኝቷል። «ተከበርሽ የኖርሽው ባባቶቻችን ደም ፣ እናት ኢትዮጵያ የደፈረሽ ይወደም» እያሉ ሰልፈኞች በመዘፈን በአገር ዳር […]

አንዳንዱን ሰው ለምስክርነት ይፈጥረዋል፡: ደግ ሰው ጠፋ እንዳይባል፡: እርሱን የለህም እንዳንለው፣ ዓለምም ‹ጨልጦ ገርኝቶ› እንዳይጠፋ፡፡ እንዲህ ያለውም ሰው እንደ ሄሊኮሜት በዘመናት አንድ ጊዜ ብቻ ይገለጣል መሰል፡፡ መገለጡንም ብዙዎች ሳያውቁት ያልፍባቸዋል፡፡ ያወቁ ደግሞ ይጠቀማሉ፡፡
በዚህ በኛ ዘመን እንዲህ ያሉ ሰዎች ተገልጠው ነበረ ቢባል ለአብነት ከምንጠራቸው አንዷ እማሆይ ባቄላ ናቸው፡፡ ስማቸውን ማንም አያውቀውም፡፡ ግብራቸው ግን ሌላ ስም አምጥቶላቸዋል፡፡‹ እስመ ስሙ ይምርሖ ኀበ ግብሩ› ነበር የሚለው፡፡ አንዳንድ ጊዜ ግን ‹እስመ ግብሩ ይመርሖ ኀበ ስሙ› እንዲል የሚያደርጉት ሰዎችም አሉ፡፡ እንደ እማሆይ ባቄላ፡፡ 

ትግራይ ከሰላ አካባቢ መወለዳቸው የሚነገርላቸው እማሆይ ባቄላ ደሴ ከተማ የገቡት በ1963 ዓም አካባቢ መሆኑ ይነገራል፡፡ ከዚህ ያለፈ ታሪካቸውን የሚያውቅ የለም፡፡ ለእርሳቸው መልካም ሥራ እንጂ ትውልድና ዘር ትርጉም አልነበራቸውምና፡፡ የእናታቸው ስም አመተ እግዚእ፣ የአባታቸውም ስም ገብረ ትንሣኤ መሆኑ የታወቀው እንኳን በየወሩ በ29 ቀን የወላጆቻቸውን ስም በደሴ መድኃኔዓለም በጸሎት እንዲታሰብ ያደርጉ ስለነበር፣ ይህንንም ደጉ ካህን መጋ ብሉይ አባ ዮሴፍ ስላስታወሱት ነው፡፡
ደግሞም መሥራት እንጂ ማውራት አይችሉበትም፡፡ በአንድ ወቅት የቤተ ክህነቱ ነቅዐ ጥበብ መጽሔት ጋዜጠኛ ታሪካቸውን እንዲያወጉት ቢጠይቃቸው ‹‹እኔ ለአርአያነት የሚያበቃ ሥራ የለኝም፤ ለምነሽ እንጂ ተናግረሽ ኑሪ አልተባልኩም›› ነበር ያሉት፡፡
አባ ዮሴፍ እንደሚተርኩት እማሆይ በልጅነታቸው ለአንድ የአካባቢው ባላባት ይዳራሉ፡፡ እርሳቸው ግን ገና ከልጅነታቸው ጀምሮ ፈጣሪን አክባሪና የእምነት ሰው ነበሩና ‹‹እኔ ወደምመራሽ ቦታ ሂጂ› የሚል ቃል ከሰማይ ይመጣላቸዋል፡፡ እማሆይም ቃሉን አክብረው እንደ ገብረ ክርስቶስ ከትውልድ ቀያቸው ይጠፋሉ፡፡ ከዚያም መቀሌ አቡነ ገብረ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ገብተው አገልግሎታቸውን ይጀምራሉ፡፡
 
እን ስምዖን ጫማ ሰፊው ያደርጉት እንደነበረው ጧሪ ቀባሪ የሌላቸውን፣ አስታማሚ ያጡትን፣ በችግር የተቆራመዱትን፣ በመንገድ የደከሙትን ለምኖ መርዳት ሆነ ሥራቸው፡፡ እነርሱን ለመርዳት ሲሉ ዞረው ይለምናሉ፤ የለመኑትንም ለራሳቸው አንዳች ሳያስቀሩ እየዞሩ በየድኾቹ ቤት ያከፋፍላሉ፡፡ አረጋውያንን ይጦራሉ፤ ሕሙማንንም ያስታምማሉ፡፡ ይህን እያገለገሉ ነበር መቀሌ ላይ የተቀመጡት፡፡ 
 
በዚህ አገልግሎት ላይ እያሉ ፊታቸውን ወደ ግሼን ማርያም እንዲያዞሩ መንፈስ አነሣሣቸው፡፡ ተነሥተውም ግሼንን ሊሳለሙ መጡ፡፡ ከዚያም በሰኔ 1963 ዓም ወደ ደሴ ገብተው ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ተቀመጡ፡፡ ከደሴ መድኃኔዓለም የለያቸው የሥጋ ሞት ብቻ ነው፡፡ 
 
እማሆይ ደሴ ላይ የመቀሌውን በጎ ምግባር ቀጠሉበት፡፡ ችግረኞችን ይሰበስባሉ፣ መታከሚያ ያጡትን ለምነው ያሳክማሉ፤ በየቤታቸው ወድቀው ሰው አላያቸው ያሉትን ለምነው ያለብሳሉ፣ ያጎርሳሉ፤ የወደቁትን አንሥተው ለክብር ያበቃሉ፤ መንገደኞችን አሳድረው ይሸኛሉ፡፡ ከዚህ ሁሉ አልፈው ደግሞ ባቄላ ቀቅለው ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም በር ላይ ቆመው ‹ስለ መድኃኔዓለም‹ እያሉ ያድላሉ፡፡ ለዚህም ነበር ሕዝቡ ‹እማሆይ ባቄላ› ያላቸው፡፡
በ1977 ዓም በተከሰተው ረሃብ ጊዜ  ባቄላ ለምነው በመቀቀል፣ እህል ለምነው ጠላ በመጥመቅ  አያሌ ረሃብተኞችን ታድገዋቸዋል፡፡ ያን ጊዜ እንኳን ረሃብተኞቹ ምግብ ያልጠፋባቸው ሳይቀሩ የእርሳቸውን በረከት እንካፈል እያሉ ተሰልፈው ንፍሮ ይቀበሉ ነበር ይባላል፡፡ እማሆይ እንዲህ ሀገር ያወቀውን ችግር ቀርቶ ሰው ያልደረሰለትንም ቀድመው የሚደርሱ ነበሩ፡፡ በአንድ ወቅት አንድ ሰው ከግሼን ሲመለስ ከመኪና ወድቆ አደጋ ይደርስበትና ሰውነቱ ይበላሻል፤ እዳሪውንም መቆጣጠር ያቅተዋል፡፡ ሰው ሁሉም ይጸየፈዋል፡፡ እማሆይ ግን አልተጸየፉትም፡፡ ቤታቸው ወስደው፣ ሰውነቱን እያጠቡ፣ አልጋ ላይ ሲጸዳዳ እየጠረጉ፣ ልብሱን በየቀኑ እያጠቡ፣ ሰው ለምነው አብልተው፣ አምላክን ለምነው አዳኑት፡፡ ሰውየውም ድኖ መርቋቸው ሄደ ይባላል፡፡ 
 
በሌላ ጊዘ ደግሞ አንድ ሰው ገደል ወድቆ ሰውነቱ ከጥቅም ውጭ ይሆናል፡፤ ሆስፒታል ተኝቶ ታክሞም መዳን ይሳነዋል፡፡ የሕክምናው ወጭም ከባድ ይሆንበታል፡፡ ከሐኪም ቤት ሲወጣም መውደቂያ ያጣል፡፡ እማሆይ ይሄንን ሰው ቤታቸው ወሰዱት፡፡ እናት ለልጇ፣ ባልም ለሚስቱ ከሚያደርገው በላይ አድርገው አስታመሙት፡፡ ሰውዬው ከዐሥር ዓመት በላይ እማሆይ ቤት ተኛ፡፡ እርሳቸውም ሳይጸየፉና ሳይመረሩ አስታመሙት፡፡ በመጨረሻ ከዚህ ዓለም በሞት ሲለይ በወግ በመዓርግ እንዲቀበር አደረጉት፡፡
 
አባ ዮሴፍ እማሆይ ባቄላን በተመለከተ በዓይናቸው ያዩት በጆሯቸው የሰሙት ብዙ ታሪክ አላቸው፡፡ እማሆይ ለአገልግሎት ሌትና ቀንን አይመርጡም፡፡ ሌሊት ጅቦች እንደ ሠራዊት አጅበዋቸው ሲንቀሳቀሱ አውቃለሁ ይላሉ፡፡ ይህንን ጸጋቸውን የተረዳው የደሴ ሕዝብም እጁን ያለ ማመንታት ይዘረጋላቸዋል፡፡ ‹ስለ መድኅኑ›› እያሉት እንኳን ክርስቲያኑ ሌላው አያልፋቸውም፡፡ 
 
እርሳቸው አስቦ የማይሰጠውን ደካማ ለምነው ተቀብለው ለማጽደቅ የመጡ ናቸው፡፡ ግዴታቸውን ያልተወጡትን ግዴታቸውን ይወጡ ዘንድ ለማሳሰብ የተሰጡ ናቸው፡፡ ለምነው ድኻ ይረዳሉ፣ ሕሙማንን ያስታምማሉ፣ ለምነው ባቄላ ቀቅለው ያበላሉ፤ ለምነው የገጠር አብያተ ክርስቲያናትን ያሠራሉ፡፡ ለምነው የግሼን፣ የላሊበላና የአኩስም መንገደኛን ያስተናግዳሉ፣ ይሸኛሉ፡፡ ደላንታ ውስጥ ለተሠሩ አብያተ ክርስቲያናት ከ60ሺ ብር በላይ ለምነው ሰጥተዋል፡፡ ደሴ የሚገኘውን ደብረ ቤቴል ቅድስት ሥላሴን ቤተ ክርስቲያን ከቤተልሔሙ እስከ ቤተ ክርስቲያኑ የግቢ በር ያለውን ንጣፍ አስነጥፈዋል፡፡
 
እማሆይ ለምነው መርዳት፣ ለምነው ማልበስ፣ ለምነውም ማስታመም ጸጋቸው ነበርና ይህንን አገልግሎት ያለመታከትና ያለማጉረምረም ይፈጽሙት ነበር፡፡ 
 
አንድ ቀን ግን እንዲህ ሆነ፡፡
አንድ የሚያውቁት ሰው መኪና እያሽከረከረ ያዩታል፡፡ ይህ ሰው ቢሰጣቸው የሚረዷቸውን ድኾች፣ የሚያስታምሟቸውን በሽተኞች፣ የሚያለብሷቸውን ዕሩቃን፣ የሚመግቧቸውን ርኁባን እያስታወሱ ወደ ሰውዬው በፍጥነት ገሠገሡ፡፡ እርሱ ግን አላያቸውም፡፡ መኪናውን ዘወር ሲያደርግ እማሆይን ገጫቸው፡፡ እማሆይ መሬት ላይ ተዘረሩ፡፡ በየትኛው ዐቅም ያንን ግጭት ይቋቋሙታል፡፡ ሕዝብ ደነገጠ፡፡ ማንም ልቡ አልቀረለትም፡፡ ወደ ልቡ የተመለሰው ይዟቸው ወደ ሆስፒታል ሮጠ፡፡ 

እኒያ ለማገልገል ሮጠው የማይሰለቹት እናት አልጋ ላይ ዋሉ፡፡ ‹‹የእኔ ጸሎት ጥሬና ብስል ነው›› ቢሉም ተኝተውም ለሀገራቸውና ለወገናቸው መጸለይን ለአፍታ እንኳን አላቆሙም ነበር፡፡ በዚህ ሕይወትም እያሉ ታኅሣሥ 21 ለ22 አጥቢያ በ2000 ዓም ነፍሳቸው ከሥጋቸው ተለየች፡፡ ሲገንዟቸው ሰውነታቸው በመስቀል የተከበበ እንደነበር፤ በደረታቸው ላይም ትልቅ መስቀል ማግኘታቸውን አባ ዮሴፍ ይናገራሉ፡፡ 
 
ደሴም በዘመናችን ብቅ ካሉት ቅዱሳን አንዷን በልቅሶና በጸሎት ሸኘች፡፡ በየአካባቢያችን ግን ለዓይነት አይጠፉም፡፡ እርሱ ሀገርን ያለ አንድ ጻድቅ አይተዋትምና፡፡ 
     
ምንጭ
የዓይን ምስክሮችና መዘክር(ለደሴ መድኃኔዓለም 100ኛ ዓመት የተዘጋጀ) መጽሔት

ለሁለት ቀናት የዘለቀዉና አርብ ምሽት የተጠቃለለዉ የአፍሪቃ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ፤ በአህጉሪቱ ዉስጥ በሚታዩት አንዳንድ የፀጥታ ችግሮች ላይ የበለጠ ትኩረት ይዞ ታይተዋል። 54 አባል መንግስታትን ያቀፈዉ የአፍሪቃ ህብረት አርብ የተጠናቀቀዉ 22ኛዉ የመሬዎች ጉባኤ፤ ከከዚህ ቀደሙ በምን ይለያል?

ሰማያዊ ፓርቲ በቅርቡ “ነገረ ኢትዮጵያ” የተሰኘች የህዝብ ልሳን የሆነች ጋዜጣ ለማሳተም ዝግጂት እያደረገ የነበረ ሲሆን ዝግጂቱን አጠናቆ ወደ ማተሚያ ቤት ከገባ በኋላ ግን ከፍተኛ የሆነ ስልታዊ ማደናቀፍ እየደረሰበት በመሆኑና ለጊዜው ማሳተም ባለመቻሉ እነሆ በድረ-ገፃችን ለንባብ በቅታለች! እርሰዎም ይታደሟት! ለጓደኛ ወዳጇችዎም ያጋሯት! መልካም ንባብ!
በ PDF ለማንበብ ይሄንን ይጫኑ

በጎንደር ከተማ በነገው ዕለት የሚካሄደውን የሰማያዊ ፓርቲ የተቃውሞ ሠልፍ ቅስቀሳ ለማካሄድ እየተንቀሳቀሰ ያለው ቡድን ሥራውን ለማሰናከል በመንግስት የፀጥታ ሃይሎች ክትትል እና ወከባ እየተደረገበት ነው፡፡
እንደሚታወቀው የፓርቲው አመራሮች እና አባላት እራሳቸውን በተለያየ ቡድን በማደራጀት የመጡበትን ተልዕኮ ለማሳካት እየሰሩ ይገኛሉ፡፡ በዚህም መሠረት በቅስቀሳው ላይ ያለው ቡድን በከተማው ልዩ ልዩ ስፍራዎች ስራውን እያከናወነ ሲገኝ ነገር ግን የመንግስት የፀጥታ ሃይሎች ቅስቀሳውን ለማደናቀፍ የተለያዩ ሙከራ በማድረግ ላይ ቢሆኑም እስካሁኑ ሰዓት ድረስ ቡድኑ በከፍተኛ ቆራጥነት አፈናውን ተቋቁሞ በመስራት ላይ ይገኛል ፡፡
በሌላ በኩል የነገውን ሠልፍ የተሳካ ለማድረግ ደግሞ ሌላው ቡድን ሌሎች የተለያዩ ዝግጅቶችን በማድረግ ላይ ሲሆን ባረፉበት ሆቴል ሀኖ ስራውን በመስራት ላይ የሚገኘውን ቡድን የደሕንነት እና የፖሊስ ሃይሎች ሆቴሉን በመክበብ ጫና ለማሳደር ዛቻ እና ማስፈራሪያ እያደረሱበት ነው፡፡

በጣም ብዙ ችግር እየደረሰብኝ ነው፡፡ አንደኛ ካገር እንድወጣ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶኛል፡፡ ሁለተኛ ከአገር የማልወጣ ከሆነ በእውነትም ይሁን በውሸት ሴራ ተጠንስሶ ወደ እስር ቤት እንደምወረወር ተነግሮኛል፡፡ ……….. እታሰራለሁ፣ እታፈናለሁና እገደላለሁ ብዬ መንግሥትና ሕግ ባለበት አገር የከተማ ውስጥ ሽፍቶችና ትናንንሽ ‹‹መንግሥት ነን›› ባዮችን ፈርቼ የማጀት አጫዋች እንደማልሆን ሊያውቁትና ሊገነዘቡት ይገባል፡፡ አንዳንዶች ማንነታቸው በግልጽ ባይታወቅም፣ ዓቃቤ ሕግ በእኔ ላይ የወንጀል ድርጊት ፈልጐ ክስ እንዲመሠርት እየገፋፉት መሆኑንም ለማወቅ ችያለሁ፡፡
http://minilik-salsawi.blogspot.com/201 … st_31.html

በዜጎች ላይ የሚፈጸመው የባለስልጣናት ግፍ እና እብሪት አላባራም !!!

Image

በጎንደር ከተማ ለሰአታት በወረዳ 2 ፖሊስ ጣቢያ በቁጥጥር ስር የነበሩት የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች እና አባላት አመሻሹ 12 ሰዓት ላይ የተለቀቁ ሲሆን፤ በአሁኑ ወቅትም ሁሉም ባረፉባቸው ሆቴሎች እንደሚገኙ ከአካባባው የተላከው መረጃ አረጋግጣል፡፡ ሆኖም የከተማው ከንቲባ ቢሮ ከዚህ በኋላ ምንም አይነት ቅስቀሳ ማድረግ እንደማይችሉና በሚመጣው እሁድም ምንም አይነት ሰልፍ ማድረግ እንደማይችሉ በቅድመ ሁኔታ እንደለቀቃቸው የገለጸ ሲሆን፤ አመራሮቹ ግን በሀገሪቷ ህግ መሰረት ከምሽቱ 12 ሰዓት በኋላ ማንኛውንም ቅስቀሳ ማድረግ ስለማይቻል ከነገ ጠዋት ጀምሮ ግን በዛሬው እለት ተቋርጦ የነበረውን ቅስቀሳ እንሚቀጥሉ አረጋግጠዋል፡፡ ፖሊስም እስከ አሁኑ ሰዓት ድረስ ምንም እንኳ ታጋቾቹን የለቀቀ ቢሆንም የድርጅቱ ንብረት የሆኑትን ላፕቶፖች እና ካሜራዎች እንዳልመለሰ ለማወቅ ተችሏል፡፡

ምንሊክ ሳልሳዊ:-በጭካኔ ፍትሕን ማምጣት እና የኢኮኖሚ አምባገነንነት ቦታ ቦታ አላቸው፡፡ ጊዜ ጊዜም አላቸው፡፡ ለመተግበር ፍፁም ጥንቃቄን ይጠይቃሉ። ውጤታቸው ጠላት ማብዛት፣ ዜጋን ማስኮረፍ፣ ሕዝብን መሬት ውስጥ መክተት ሊሆን ይችላል፡፡ ሆደ – ሠፊና ለጋሥ አምባገነን መሆን የዋዛ ነገር አይደለም፡፡ ህብረተሰብን በቅጡ ማሳመን ይሻል፡፡ በተለይም የተለያየ ሃይማኖት፣ ባህልና ብሔረሰብ ባለበት አገር እጅግ ከባድ አስተዳደራዊ ምሉዕነትን ይጠይቃል፡፡

ኃያላን መንግሥታት ሲሻቸው የበኩር ልጅ፣ ሲሻቸው የእንጀራ ልጅ ማድረግን ይችሉበታል፡፡ ኃያላን መንግሥታት “ሲሞቅ በማንኪያ ሲቀዘቅዝ በእጅ” ገንፎ መብላትን ያውቁበታል፡፡ መልዕክተኞቻቸውን ሲሻቸው በእርዳታ ሰጪ መልክ፣ ሲሻቸው በሚሲዮናውያንና በሃይማኖተኞች መልክ፣ ሲሻቸው በዲፕሎማት መልክ፤ ካልሆነም በቀጥታ ስለላ መልክተኞች – አሊያም በቱሪስት ወይም በፒስኮር መልክ ይልካሉ፡፡ ከከፋም የውስጥ ዐርበኛ ይቀጥራሉ፡፡ ላላ ያለ ካገኙም አገራቸው ድረስ ጋብዘው፣ አስተናግደው ሾመው፣ ሸልመው አንቱ ብለው ይቀባሉ፡፡ያለ፣ የነበረ ወደፊትም የሚኖር ዘዴያቸው ነው፡፡ ይሄ ሁሉ ካልተሳካ የቁርጡ ቀን መጣ ማለት ነውና እንደ ኢራቅ የጦር ዘመቻ ያካሂዳሉ፡፡ እንደግሎባላይዜሽን አበጋዞች ሳይሆን እንደጥንቶቹ ቅኝ ገዢዎች- በግልጽ ወረራ ያካሂዳሉ፡፡

ከሁሉም ይሰውረን፡፡ ሲያወድሱ ሰማይ፣ ሲጥሉ እንጦር አውርደው ከትቢያ ይደባልቃሉ፡፡ የሁልጊዜ መሳሪያቸው ነው፡፡ እስካመቸናቸው እስካልቆረቆርናቸው ድረስ ያለእኛ በትክክለኛው የዕድገት መስመር ላይ ያለ አገር አይገኝም፡፡ “እንዲህ እያልሽ ውቴልሺን ሽጪ” እንዳለው ወሎ፤ የሚነግራቸው ጠፍቶ ነው፡፡ ለእነሱ የከፋን ለታ ግን ያለእኛ ኋላቀር፣ ያለእኛ ደንቆሮ፣ ያለእኛ ጦርነት ናፋቂ፣ ያለእኛ ረሃብተኛ፣ ያለእኛ መናጢ ደሃ የለም፡፡ ”እፀድቅ ብዬ ባዝላት ተንጠልጥላ ቀረች” ይሉናል፡፡
ከበረታን፤ “አላህንም አትክዳ፣ ሐረጓንም አትልቀቅ” እንዳሉት ጠቢብ ማሰብ አለብን፡፡
የኃያላኑን የቢዝነስ ኮሙኒቲ አይተን እኛ ምን እንሥራ ማለታችን ደግ ነገር ሆኖ፤ ከእዚህ ሁሉ በስተጀርባ ምን አለ? ብሎ መጠየቅ ያባት ነው፡፡ ምን ያህል ከልባቸው ነው? እነሱ፤ ለህዝባችን ይበጃል ያሉትን ማንኛውንም እኩይ ተግባር ከመፀፈም ወደኋላ ብለው ያውቃሉን? ብለን እንጠይቅ፡፡ ሁሉንም በትጋት በጉጉት – ዐይን እናስተውል፡፡

የፖለቲካ ፀሐፍት እንደሚነግሩን፤ “ሥልጣን ላይ ያሉ ሰዎች የሚወድቁት ስህተት ስለሚሰሩ ሳይሆን ስህተታቸውን እንዴት እንደሚያርሙ ስለማያውቁ ነው፡፡ ይሄ የእኛም ችግር ነው፡፡ ሁለት ተጠቃሽ ባህሪዎቻችን፡- “ካፈርኩ አይመልሰኝ ፣ እና “የአብዬን እከክ ወደእምዬ ልክክ ናቸው፡፡ የሠራሁት ነገር ስህተት እንዳለበት ቢነገረኝም አልለቀውም፡፡ አንዴ አድርጌያለሁ ብያለሁ፡፡ ብያለሁ፡፡ ኃያላኑም ተናግረዋል፤ ማለት አይበጅም፡፡ በተቻለ መጠን በኃያላን ውዳሴ አለመማለል ብልህነት ነው! “ቅጥ – ያጣ መረጃ” ይዘን ነው እስካሁን የሄድነው ተብሏል፡፡ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ችግሮቻችን፣ የሚጨበጡትንና የማይጨበጡትን ጨምሮ፤ ስፍር – ቁጥር የላቸውም፡፡ በአንድ የድህነት ባኮ ከትተን ልንገላገላቸው መንገድ ከጀመርን ከራርመናል፡፡ አሁንም ግን በመጨለምና በንጨላጨል መካከል ነን፡፡

በሬዲዮ ጥያቄና መልስ ፕሮግራም “የሱዳን ዋና ከተማ ማን ትባላለች” ሲባል “አማርኛ ይሁንልኝ” …“የቆጡን አወርድ ብላ…” ጨርሰው ሲባል “ስፖርት ይሁንልኝ”፤ ዓይነት መልስ የሚመልስ ህብረተሰብ ይዘን እየዳከርን ነው፡፡ አገራችን፤ ላዩም ታቹም ይሄን መሳይ ነው!ሰማይ ሰማይ ስናይ እግራችን ሥር ያለውን ነገር አንዘንጋ፡፡ ሰማዩን አተኩረን ስናይ ቀልባችን ሙሉ በሙሉ እሱ ላይ ብቻ ካረፈ፤ ከሥር እግራችንን የሚመታንን እንቅፋትና የሚያሰምጠንን ጉድጓድ አናየውም፡፡ ወደኃያላን መንግሥታት ስናንጋጥጥ የራሳችንን ህዝብ እንረሳለን፡፡ አልፈን ተርፈንም የሰዎችን ዕጣ-ፈንታ ስንናገር የራሳችንን ዕጣ-ፈንታ ሳናቅ እንዳንቀር እንጠንቀቅ!

Image

የቀድሞው የጋምቤላ ክልል ፕሬዘዳንት የነበሩትና ከሃላፊነታቸው በግምገማ ከተነሱ በኋላ የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ በመሆን ተሹመው የነበሩት አቶ ኡሙት ኡባንግ ከአገር መኮብለላቸው ታውቋል፡፡

ከሳምንት በፊት ለሚሰሩበት የሚኒስትር መስሪያ ቤት ሳያሳውቁ ከአገር ስለመውጣታቸው የተነገረባቸው አቶ ኡሙት ኡባንግ ለቅርብ ሰዎቻቸው ወደ አገር የመመለስ ፍላጎት እንደሌላቸው መናገራቸውን አዲስ አድማስ ጋዜጣ አስፍሯል፡፡

የሚኒስትር ዲኤታውን ኩብለላ በተመለከተ በአዲስ አድማስ የተጠየቁት የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስትር ዶ/ር ሽፈራው ተክለማርያም ፣አቶ ኡመድ በስራ ገበታቸው ላይ እንደሌሉ ማረጋገጣቸውን ገልጸው መስሪያ ቤታቸው ጉዳዮን እያጣራ እንደሚገኝ አስረድተዋል፡፡

ሰማያዊ ፓርቲ በጎንደር ከተማ ሰልፍ ጠራ፡፡ ሕወሓት ኢህአዴግ በህገ ወጥ መንገድ ሉዓላዊ መሬታችንን ለሱዳን መንግስት አሳልፎ አሳልፎ ለመስጠት እያደረገ ያለውን ህገወጥና ሀገር ቆርሶ የመስጠት ወንጀል በመቃወም ሰማያዊ ፓርቲ እሁድ ጥር 25 2006 ዓ.ም በጎንደር ከተማ ታላቅ ህዝባዊ ሰልፍ ማዘጋጀቱን የፓርቲው ህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ብርሀኑ ተክለ ያሬድ ገለፁ፡፡የህዝብ ግንኙነት ሃላፊው አያይዘው እን

ሻ/ል አየለ ማሞ አረፉ! ትላንት ጥር 10 ቀን 2006 ዓ.ም. በ74 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት ሻ/ል አየለ ማሞ በተለያዩ የፖሊስና የወታደራዊ ማዕረጎች ሀገራቸውን ያገለገሉ ሲሆን፣ የሰማያዊ ፓርቲ መስራችና የብሔራዊ ምክር ቤት አባል ነበሩ፡፡ የቀብር ስነሥርዓታቸው ዛሬ ጥር 11 ከረፋዱ በ4፡00 በጀሞ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ተፈጽሟል፡፡ ሰማያዊ ፓርቲ ለወዳጅ ዘመዶቻቸውና ለትግል ጓዶቻቸው መፅናናትን ይመኛል፡፡
ሰማያዊ ፓርቲ

ገዳሙ ጨርሶ ሳይጠፋ ጉዳያቸው በቅዱስ ሲኖዶሱ እንዲታይ መናንያኑ ጠይቀዋል በገዳሙ ህልውና ላይ የተጋረጠው አደጋ በሀ/ስብከቱ የተንሰራፋው ችግር የከፋ መገለጫ ነው (አዲስ አድማስ፤ ጥር ፳፬ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም.) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰሜን ሸዋ ሀ/ስብከት ሞረትና ጅሩ ወረዳ የሚገኘው የመካከለኛው መቶ ክፍለ ዘመን የደብረ ብሥራት አቡነ ዜና ማርቆስ አንድነት ገዳም ተፈትቶ፣ መናንያኑና መነኰሳቱ መበተናቸውን ምንጮች …

Revolutions are usually portrayed as the most heroic acts that can be done by a generation. Some say that they are simply shortcuts for evolution which bring immediate changes by shaking the status quo that, otherwise, might take long to; others say they are only good in clearing the way for real changes.: Only a few say revolutions are means in which you throw away the evils you know to put in the evils you don’t know.

During revolutions, things happen so fast that one can’t actually have control nor even clear understanding of what is going on. Post revolutionary eras are mostly unpredictable. Pre-revolution is the best course of any revolutionary progress; it engages wide range of  popular participation and is determined to a goal of laying tyranny down. That’s not the same for post revolution era.

Revolutionaries don’t usually talk to each other what kind of change they’ve to bring. Even if they do, they care less for the differences existed between them. They just work together to topple whom they call an obstacle for their esteemed change.

This working together towards different goal brings a problem when they succeed. It’s true that predators agree until they will have to split their prey. After a revolution, come other successive revolutions. This is either because each revolutionary wants to take the key position to bring about their change or because the thrown ones want to come back in different colors.

Revolutions are participatory. Like the man behind the Jan 25/2011 Egypt revolution, Wael Ghonim, said it, they help in realizing “the power of the people is greater than the people in power”. However, no one can surely tell not only whether the revolutionary people owns the fruit of the revolution or not; but also whether the change is for good or not. Now – 3 years after the revolution, in Egypt, Wael Ghonim’s  name is labeled as “foreign agent” and he is living in Dubai. If he goes back to Egypt, he will join his friends in jail. Friends of Mubarek are now back in power.

In Ethiopia’s 1974 revolution, most of the youth who risen up to throw the feudal monarchy were killed. The feudal system was broken for good (one goal achieved) but the revolutionaries were considered the enemies of the revolution for the years after. The people who toppled a monarchy were silenced by a militia rule.

In Kenya, too, not a few citizens believe the Mau Mau uprising was betrayed by Jomo Kenyatta who was “not actually a freedom fighter but an ordinary man who accidentally joined the fighters in prison”. Now, 50 years after Kenya earned its independence, political power and the economy is dominated by two giants (Kenyatta and Odinga) who accumulated all snatching from their people. This eventually created a huge gap of social equity. In fact,  the fight has got Kenya independence but Kenyans are two: the rich and the poor. The former indirectly ruling the latter. I don’t think Mau Mau fought for that.

On the other hand, many a social scientists argue that it is hardly possible to measure the effect of a revolution within a short period unless for centuries. This argument, however, doesn’t answer how revolutions effect change that gradual evolutions can’t in this long period of time. Revolutions are meant to answer popular questions shortly.

In Ethiopian contemporary politics, the deliberately weakened oppositions are not less dictators than EPRDF wherever and whenever they can. I always bother about the destiny of Ethiopia thinking ‘what if the people who are giving up with the authoritarian behavior of the regime revolt?

Is it worth the risk to revolt against EPRDF? Is there any other way to bring plurality of administration toppling this one-party rule?


የአምናው ተሸላሚ የመቄዶንያ የአረጋውያንና የአእምሮ ሕሙማን መርጃ ድርጅት መሥራች አቶ ብንያም

የዓመቱ በጎ ሰዎችን እንድንጠቁም በወጣው ማስታወቂያ መሠረት እስካሁን 43 በጎ ሰዎች ተጠቁመዋል፤ አሁንም ጊዜ አለን፡፡ እንጠቁም፣ መልካም ሰዎችን መሸለም ክፉዎችን ማስተማር ነው፤ መልካም ሰዎችን መሸለም ጀግኖችን መፍጠር ነው፤ መልካም ሰዎችን መሸለም ለልጆቻችን አርአያ መፍጠር ነው፡፡

ለሀገራቸው፣ ለወገናቸው፣ ለአካባቢያቸው መልካም ሠርተዋል፣ ዕውቅና ልንሰጣቸው፣ ልናከብራቸውና ልናበረታታቸው ይገባል የምትሏቸውን  በሚከተለው መመዘኛ መሠረት በተጠቀሰው የኢሜይል አድራሻ ይጠቁሙ፡፡

መመዘኛውን እዚህ ያንብቡ(click here
)
የመጠቆሚያ አድራሻ


አንድ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህር በዋናው በር በኩል ወደ አውራ ጎዳናው ይወጣል፡፡ ጥቂት እንደተጓዘ
ደግሞ እዚያ አካባቢ ቆመው አላፊ አግዳሚውን ከሚላከፉ ጎረምሶች ጋር ይጨቃጨቃል፡፡ ጭቅጭቁ በምን
እንደተጀመረ ማናችንም አላወቅንም፡፡ እነዚያ ጎረምሶች ግን በመምህሩ ላይ ‹ሙድ›Cይዘውበታል፡፡ ‹እሺ – – ሊቁ›C
እያሉ በስድብ ጠረባ ይረፈርፉታል፡፡ እርሱ ደግሞ ስድቡን አልቻለበትም፡፡ ‹‹ያልተማራችሁ፣ ማይሞች፣ ከስድብ
በቀር ሌላ የማታውቁ፣ ደደቦች›› ይላል ሥሩ እስኪገታተር ድረስ በቁጣ፡፡ በትከሻው ያንጠለጠለው ቦርሳ
ይወዘወዛል፣ መነጽሩም ልውደቅ ልውደቅ ይላል፡፡
‹‹እሺ ሊቁ፣ ለምን ላፕቶፕሺን ከፍተሺ ዕውቀት አትጭኝብንም››Cእያሉ ጎረምሶቹ ይሳሳቁበታል፡፡እርሱ ይበግናል፡፡
‹ኤፍ ብቻ ነው እንዴ ቦርሳሽ ውስጥ የያዝሺው፤ በናትሺ አንድ አምስት ኤ የለሽም››C ይሉታል፡፡ እርሱ
ይንዘፈዘፋል፡፡ ‹‹አንድ ሁለት ኤ ብትሰጭን ቸብ አርገን በርጫ እንገዛበት ነበር››C ይሉታል፡፡ ሰው እየተሰበሰበ፣
እየከበበው ይሄድና የጎረምሶቹን ስድብ እንደመዝናኛ ቆጥሮት አብሯቸው ይሳሳቃል፡፡ እርሱን ኮሜዲ ፊልም
እንደሚሠራ ተዋናይ ቆጥረውት በነጻ ይኮመኩማሉ፡፡ ጎረምሶቹ አንድ ተረብ በወረወሩ ቁጥር ከብቦ የተሰበሰበው
‹አስገቡለት›Cእያለ እንደ ጎጃም ልቅሶ ያጅባቸዋል፡፡
እየቆየ ከበባው እየሰፋ፣ ሳቁ እየደራ፣ የመምህሩ ንዴት ወደ እሳተ ገሞራነት እየተቀየረ ሄደ፡፡ መምህሩ ከዚያ ከበባ
ልውጣ ቢል እንኳን ሰው በጎረምሶቹ ተረብ ስለተዝናና በቀላሉ የሚያስወጡት አይመስልም፡፡ የተከፈለው አዝማሪ
መስሏል፡፡ የሚያውቃቸው ስድቦች አልቀውበት አሁን ጣቱን ማውጣትና ‹‹አሳይሃለሁ››C እያለ መዛት ጀምሯል፡፡
የአንዳንድ የእንግሊዝኛ ስድቦችን ሲሳደብም
የኛ ሙሽራ ኩሪባቸው
በእንግሊዝ አናግሪያቸው››Cብለው ሳቁበት፡፡ በልቡ አንዳች የፖሊስ ኃይል መጥቶ እንዲገላግለው እየተመኘ ነበር፡፡
ወደ ስድቡ ሜዳ አስቦ ስላልገባ አስቦ ሊወጣ አልቻለም፡፡
በዚህ መካከል በግራ እጃቸው ጋዜጣ አጣጥፈው የያዙ አንድ አዛውንት ሁላችንንም እየገፈተሩ፣ እንደ ሙሴ
የሕዝቡን ባሕር ለሁለት እየከፈሉ ወደ መካከል መጡና ያንን መምህር እጁን ይዘው በዝምታ ጎትተው ከከበባው
አወጡት፤ ጎረምሶቹም ‹ሼባው ልቀቀው እንጂ››C እያሉ ተረቧቸው፡፡ እርሳቸው ቀናም አላሉ፣ መልስም አልሰጡ፡፡
እየሰነጠቁ እንደገቡ፣ እየሰነጠቁ ወጡ፡፡
ከዚያም ወደ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን መታጠፊያ ዘወር አደረጉትና ‹‹ለምን ልጄ፣ ለምን?›› አሉት፡፡
‹‹ከዩኒቨርሲቲ ስወጣ ለከፉኝ፣ እኔም መልስ ሰጠኋቸው››
‹‹ተማሪ ነህ?››
‹‹የዩኒቨርሲቲ መምህር ነኝ››
‹‹እና መምህር ሆነህ ነው ከእነርሱ ጋር ስድብ የገጠምከው፤ ጥፋተኛው አንተ ነህ››C አሉት፡፡ እኛ ትንሽ ራቅ ብለን
የሚሉትን መስማት ጀመርን፡፡
‹‹ተመልከት እዚያ››Cአሉት በአመልካች ጣታቸው ወደ አንበሳ ግቢ አቅጣጫ እያመለከቱ፡፡ ‹‹እዚያ ግቢ ውስጥ ምን
አለ?›› አሉና ጠየቁት፡፡
‹‹አንበሳ ነዋ››C
‹‹አንበሳ ግን መኖሪያው ግቢ ውስጥ ነው እንዴ?››
‹‹አንበሳማ የዱር እንስሳኮ ነው፤ ምን ዓይነት ጥያቄ ነው የሚጠይቁኝ፤ የዩኒቨርሲቲ መምህር ነኝ እያልኩዎ››C
መምህሩ ተናደደና ጥሏቸው ሊሄድ ከጀለ፡፡ እርሳቸውም ከእናቱ ጋር መንገድ እንደሚሻገር ሕጻን እጁን አጥብቀው
ያዙት፡፡ ‹‹ወዳጂ፣ ሰው በሁሉም ነገር ሊቅ አይሆንም፡፡ በአንዱ ሊቅ ሲሆን በሌላው ማይም ነው፤ በአንዱ መምህር
ሲሆን በሌላው ተማሪ ነው፤ በአንዱ ጎበዝ የሆነ ለሌላው ሰነፍ ነው››Cአሉት፡፡ ትንሽ ቀዝቀዝ አለ፡፡
‹‹አንበሳው በገዛ ጫካው ውስጥ ቢሆን ኖሮ ማን ይደፍረው ነበር? ማን ጀግና ነበር ሃምሳ ሳንቲም ከፍሎ በሃምሳ
ሜትር ርቀት የሚያየው? ማን ጀግና ነበር ቀርቦ ፎቶ የሚያነሣው? ማን ጀግና ነበር ከአንበሳው ጋር ፎቶ ሲነሣ
የሚውለው? ጫካው የእርሱ ክልል ነው፤ የእርሱ ሠገነት ነው፡፡ እዚያ የቀለበቱ ጌታ (Lord of the Ring) እርሱ
ነው፡፡ ከተማው ግን የአንበሳ መደብ አይደለም፣ እርሱ ለከተማ አልተፈጠረም፣ ከተማውን አይችልበትም፤ በግቢ
ውስጥ መኖር፣ በአጥር መከለል፣ ከአንበሳው ተፈጥሮ ውጭ ነው፡፡ ስለዚህ ከሚያውቀው ወደማያውቀው፣
ከሠገነቱ ወደ ባርነቱ፣ ከሚያሸንፍበት ወደሚሸነፍበት፣ ከሚችልበት ወደማይችልበት፣ አወደርነውና፤ በከተማ፣
ግቢ ውስጥ አሥረን እንደልባቸውን እንጫወትበታለን፡፡ አሁን የሚፈልገውን አድኖ ሳይሆን የምንሰጠውን ይበላል፣
በፈለገው ሰዓት ሳይሆን በሰጠነው ሰዓት ይመገባል፣ ወደፈለገው ቦታ ሳይሆን ወደፈለግነው ቦታ ይሄዳል፣
የፈለገውን ሳይሆን የፈቀድንለትን ብቻ ያያል፡፡ ለምን? ወደኛ ሜዳ አውርደንዋላ፣ ሜዳውን ትቶ መጥቷላ፤››
ዝም አሉና ቀና ብለው አዩት፡፡ ቦርሳውን ወደ ላይ ገፋ ገፋ እያደረገ ይመለከታቸዋል፡፡ እኛም መጨረሻውን
ለማወቅ ጓጉተን አፍጠን እናያቸዋለን፡፡ ስድብና ድብድብ ለማየት ተሰብስቦ የነበረው ሰውም ነገሩ ዕውቀትና ቁም
ነገር ሲሆንበት ጊዜ ቀስ በቀስ ‹‹ሼባው ነገሩን ትምሮ አደረጉት››C እያለ ከአካባቢው ሸሸ፡፡ ‹‹የሚቧቀሱ መስሎኝ
ነበር፤ ሼባው አበላሸው፡፡ ስድድቡ ተመችቶኝ ነበር ››Cእያሉ በቁጭት ጥለዋቸው ሄዱ፡፡
‹‹አንተም እንደ አንበሳው ሆንክ››C አሉ ሽማግሌው፡፡ ወረድክ ከመደብህ፣ ከምትችለው የዕውቀት ክርክር ሜዳ፣
ከምታሸንፍበት የሃሳብ ክርክር ሜዳ፣ ከለመድከው የጥናት ክርክር ሜዳ፣ ወረድክላቸው፡፡ ጎበዞች ናቸው ደግሞ
አድንቃቸው፡፡ አወረዱህና በሚችሉት ሜዳ ላይ በደንብ አድርገው ቀጠቀጡህ፡፡ አንተም ሞኝ ነህ በማታውቀው
ሜዳ ላይ ትግል ገጠምክ፡፡
‹‹ሶምሶን ከፍልስጤማውያን ዐቅም በላይ ሲሆንባቸው፡፡ ፍልስጤማውያን ምን አደረጉ? በደሊላ በኩል ሶምሶን
ወደማይችለው እነርሱ ግን ወደሚችሉት ሜዳ አወረዱት፡፡ በሚችሉት ሜዳ አውርደው ደኅና አድርገው
ቀጥቅጠው ያንን ኃያል ሰው ወፍጮ ፈጭ አደረጉት፡፡
‹‹ብልጥ ከሆንክ አትውረድ፣ ጀግና ከሆንክ የወረዱትን አውጣቸው፡፡አሁን አሁን ብዙ ሰው በዚህ እየተሸነፈብን
ነው፡፡ እስኪ ጋዜጣውን፣ መጽሔቱን፣ ፌስ ቡኩን፣ ሰልፉን፣ የፖለቲካ ክርክሩንም ተመልከተው፡፡ ብዙዎቹ
ከሜዳቸው ወርደዋል፡፡ ብልጦቹ ከፍ ወዳለው ሃሳብ፣ ዕውቀት ወደሚጠይቀው ክርክር፣ በመረጃና በማስረጃ
ወደሚደረገው ውይይት፣ ላቅ ወዳለ ትግል፣ ወደ ልዕልናና ወደ ሠለጠነ አስተሳሰብ ማደግ እንደማይችሉ
ያውቁታል፡፡ በዕውቀትና በሃሳብ ክርክር፣ በሠለጠነና ደርዝ ባለው ትግል፤ ማንበብን፣ ማወቅን፣ መመራመርን፣
በሚጠይቅ መሥመር መጓዝ፣ ተጉዘውም ማሸነፍ እንደማይችሉ ያውቁታል፡፡ ስለዚህ አንተን መሰል ሰዎችን ወደ
ሜዳቸው ‹ውረድ እንውረድ›C ብለው ያወርዷችኋል፡፡ በእነርሱ አጀንዳ፣ በእነርሱ ዐቅም፣ በእነርሱ ተራ ነገር፣
በእነርሱ አሉባልታ፣ በእነርሱ ስድድብ፣ በእነርሱ ጠባብነትና ጎጠኝነት፣ በእነርሱ ወንዘኛነትና መንደርተኛነት፣
በእነርሱ ተረብ ይገጥሟችኋል፡፡ ከዚያም ያሸንፏችኋል፡፡ አሁንማኮ ሁላችንንም አወረዱን፣ እንደነርሱ እንድናስብ፣
እንደነርሱ እንድንጽፍ፣ እንደነርሱ እንድንደራጅ፣ እንደነርሱ እንድንናገር፣ እንደነርሱ እንድንዘፍን፣ እንደነርሱ
እንድናምን፣ እንደነርሱ እንድንለብስ አደረጉንኮ፡፡
አትውረድ ልጄ፣ ዕውቀት ዋጋ ወደማታገኝበት፣ ሃሳብ ልዕልት ወደማትሆንበት፣ ችሎታ ወደሚያስቀጣበት
አለማወቅ ወደሚያስከብርበት፣ ማይም አለቃ ወደሆነበት፣ ክርክር ተረብ ወደሆነበት፣ ውይይት እንደ ኮካ ኮላ
ጠርሙስ አንድ ዓይነት ወደሆነበት፣ አላዋቂዎች ወደሠለጠኑበት፣ ከብት ካለው ይልቅ አፍ ያለው ወደተሾመበት
ሜዳ አትውረድ፡፡ ከወረድክ ግን በማታውቀው ሜዳ፣ በማታውቀው ስልት፣ በወረደ ትግል ይደበድቡሃል፡፡
አትውረድ ልጄ፡፡ አትውረድ፡፡
© ይህ ጽሑፍ በራስ ሆቴል ግጥም በጃዝ መድረክ ላይ ቀርቦ በአዲስ ጉዳይ መጽሔት ላይ ታትሞ የነበረ ነው

የትግራይን ሕዝብ ከብሄር ጭቆና ነጻ አወጣለሁ በሚል ጠባብ ዓላማ ተደራጅቶና ታጥቆ ለበትረ ሥልጣን የበቃው ህወሃት ወይም ሕዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ ሥልጣን ከተቆጣጠረ 23 አመት ሊሞላው እነሆ ጥቂት ወራቶች ብቻ ቀርተውታል።
ለጋራ ቤታችን ለሆነቺው አገራችን ኢትዮጵያና በአስተዳደር በደል ለከፋ ድህነት ለተዳረገው መላው ሕዝቦቿ የሚሆን አንዳችም ራዕይ ሳይኖረው ለመንግሥትነት ሥልጣን የበቃው ይህ ቡድን ላለፉት 23 ዓመታት ከግል ኑሮአቸው አሻግረው የአገርንና የወገንን ጥቅም ማየት የማይችሉ ወይም የማይፈልጉትን በዙሪያው አሰባስቦ እያካሄደ ካለው ዘርፈ ብዙ የሃብት ምዝበራ ወንጀል በተጨማሪ እየፈጸመ ያለው የመብት ጥሰትና አፈና ተዘርዝሮ የሚያልቅ አይደለም።

ሰሞኑን እያፈተለኩ በመውጣት ላይ ከሚገኙ ምስጥራዊ የድምጽ መረጃዎች ለማረጋገጥ እንደተቻለው ደግሞ ለጥቂቶች የሃብትና የብልጽግና ምንጭ የሆነው ሥልጣን ከእጃቸው እንዳይወጣ በአንድ በኩል በምርጫ ስም እንዴት አድርገው ሕዝቡን ቀፍድደው የምርጫው ተሳታፊ ማድረግ እንደሚችሉ ሲዶልቱና በሌላ በኩል ደግሞ በቁጥጥራቸው ሥር የሌሉትንና ለሥልጣናቸው ያሰጉናል ያሉዋቸውን የደሃዉን ልጅ በማጋፈጥ እንዴት በጦርነት እንደሚጨፈልቁዋቸው ሲመክሩ ተሰምተዋል።

ከወያኔው ቁንጮ አንዱ የሆነው በረከት ስሞን በየደረጃው ላሉት የአገዛዙ ሹሞችና ካድሬዎች ባደረገው ገለፃ መሬትን የመንግሥት ባደረገው ኮሚኒስታዊ አዋጅ ምክንያት የመንግሥት ጭሰኛ ለመሆን የተፈረደበትን ሰፊውን አርሶ አደር “ተኛ ስንለው ይተኛል፤ ቁም ስንለው ይቆማል ፤ እንደፈለግን ብንበድለው እንኳ አያማርረንም ” እያለ ሲዘባበትበት ተደምጦአል ። በአንድ ለአምስት ኮሚንስታዊ አደረጃጀት ተጠርንፎ የወያኔ የንግድ ድርጅቶች ብቻ የሚያቀርቡትን ማዳበሪያና ምርጥ ዘር ያለውዴታው እንዲራገፍበትና ከአቅሙ በላይ ዕዳ እንዲቀፈቅፍ የተፈረደበት የኢትዮጵያ አርሶ አደር በዚህ አይነት ንቀት ደረጃ የሚዘባበትበትን መሪ ከወያኔው በረከት ስሞን በፊት ገጥሞት አያውቅም ። ለወደፊትም ሊያይ አይፈልግም ። ወያኔን ሥልጣን ላይ ለማምጣት የሰሜኑ ክፍለአገራችን አርሶ አደር የተጫወተው ሚና ተዘንግቶ በበረከት ስሞን እንዲህ መዋረዱ እጅግ ያሳዝናል። ለነገሩ ከፍተኛ የህይወት መስዋዕትነት ከፍሎ ለድል ያበቃው የትግራይ ሕዝብ ቁም ስቅሉን እያየ አይደል?

ሌላው አስገራሚ ክስተት በአገር ደህንነት ሥራ ላይ የተሰማሩ ዜጎች ባደረጉት ዝግ ስብሰባ ታማኝነታችን ለአገራችን ነው ወይስ የሥርዓቱን አገዛዝ ዕድሜ ለማራዘም? ብለው ላነሱት ጥያቄ የጠቅላይ ሚንስትር ተብዬው የህግ አማካሪ ጌታቸው ረዳ የሰጠው መልስ ነው። ደህንነት ብቻ ሳይሆን የመከላኪያ ሠራዊትና ፖሊስ ጭማር ታማኝነታቸውና ግዴታቸው ሥርዓቱን ሥልጣን ላይ ማቆየት መሆን አለበት ሲል ጌታቸው እንቅቹን ነግሮአቸዋል ። በምላሹ “ላለፉት 23 አመታት እያደረግነው ያለው ይሄው ሆኖ ሳለ አሁን ምን ብታስቡ ነው ጥያቄ ያነሳችሁ?” የሚል ይመስላል ። ይባስ ብሎም ሥርአቱን ለመጠበቅ ያልቻለና በግንቦት 7 መንገድ የሚጓዝ ደህንነት ሠራተኛ የተስፋየ ገብረስላሴን ያህል የደህንነት እውቀት ቢኖረውም ሆነ እስራኤል አገር የዓመታት ስልጠና ያገኘ ቢሆን ዋጋ የለውም ብሏቸዋል።
ለመሆኑ ወያኔዎች እንደመርገም የቆጠሩትና ተከታዮቻቸውን የሚያስፈራሩበት የግንቦት 7 መንገድ ምንድ ነው።?

ግንቦት 7 የፍትህና፤ የነጻነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ አገራችን ኢትዮጵያ የእያንዳንዱ ዜጋ ዴሞክራሲያዊና ሰብዓዊ መብት የተከበረባት፤ የኢኮኖሚ ብልፅግናና ማኅበራዊ ፍትህ የሰፈነባት ፤ የዜጎች ሕይወት፣ ደህንነትና ጥቅም የተከበረባት እና የሕዝቧ አንድነትና ትስስር የጠነከረባት ሃገር ሆና ማየትን ብቸኛ ራዕይ አድርጎ በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኝ ድርጅት ነው። ይህንን ራዕይ እውን ለማድረግ ደግሞ እስከ ዛሬ በጠመንጃ ኃይልና በጉልበተኖች ጡንቻ ከአንዱ ወደሌላው የሚፈራረቀው የመንግሥት ና የፖለቲካ ሥልጣን በሰላማዊና ዲሞክራሲያዊ ሂደት የሚያዝበትን ፤ የሃገሪቱ ዜጎች ምርጫ በተግባር የሚገለፅበት፤ ማኅበራዊና የፖለቲካ ችግሮች በዲሞክራሲያዊ መንገድ የሚፈቱበት እና ዲሞክራሲያዊ ባህል የሚበለፅግበት ብሄራዊ የፖለቲካዊ ሥርዓት መገንባት አማራጭ የሌለው ነው ብሎ ያምናል።
ይህ ደግሞ ያለምክንያት አይደለም። ወያኔ የዓለም አቀፍ ድጋፍ ለማግኘት ሲል ለዲሞክራሲያዊ ምርጫ በሩን ከፈት አድርጎ በነበረበት ምርጫ 97 ወቅት ከተገኘው ልምድና ከተመዘገበው ውጤት ሕዝባችን በአምባገነኖችና በከፋፋዮች ለመገዛት አለመፈለጉን በግልጽ አስመስክሮአል።

ንቅናቄያችን ግንቦት 7 ሕዝባችን በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ በነቂስ ወጥቶ መሪዎቹን የመረጠበትንና ድሉን የተነጠቀመበትን ታሪካዊ የግንቦት 7 1997ን ቀን ምን ጊዜም አይረሳም። መጠሪያ ስሙንም በዚያ ታሪካዊ ቀን የሰየመው ሕዝብ የተነጠቀውን ድል በማስመለስ ፍትህ የሰፈነባት፤ የበለጸገችና የተከበረች አገር ባለቤት እንሆን ዘንድ ነው። ሁላችንም አትራፊ እንጂ ተጎጂ ለማንሆንበት ለዚህ ቅን አለማና ራዕይ ደንቃራ ሆኖ የተገኘው ወያኔና ለግል ጥቅማቸው ሲሉ ከወያኔ ጋር የተጣበቁ አንዳንድ ባዕዳን አገሮች ናቸው።
ወያኔ የግንቦት 7 መንገድ የሚለው ለዚህ ክቡር ዓላማ ሲባል እንቅፋት የሆነውን ሥርዓቱን በሁለ- ገብ ትግል አስገድዶ ለሰላማዊ የሥልጣን ሽግግር አካል ማድረግ ካልተቻለ ደግሞ በተባበረ ትግል አስወግዶ በምትኩ በሕዝብ ለሕዝብ ከሕዝብ የሚመጣ ሰላማዊ የመንግሥት ሥርዓት መመሥረትን ነው። ይህንን የተቀደስ አላማ ለማክሸፍና የተጀመረውን ትግል ለመጨፍለቅ ሲባልም ወደ ሥልጣን ለመምጣት በጦርነት ማግዶ ካስጨረሳቸው የደሃ ልጆች በእጥፍ የሚበልጡትን መልምሎ በጸረ ሽምቅ ውጊያ ከማሰልጠን ጎን ለጎን ለግንባታ ቢውል ስንት ፋይዳ ሊያስገኝ ይችል የነበረ በርካታ ገንዘብ በማፍሰስ ተቃዋሚ ድርጅቶችን ድምጽ ለማፈንና ለመሰለል እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።
ለአገራችን ሉአላዊነት ጠቀሜታው እስከዛሬ ምንም ባልታወቀ ጦርነት ወደ መቶ ሺ የሚጠጉትን ያስጨፈጨፈ፤ የተልዕኮ ጦርነት ለማካሄድ በመንግሥት አልባዋ ጎረቤት ሱማሌ እስከዛሬ ቁጥራቸው ያልተገለጸ ወገን ያስፈጀ ፤ ለሥራ ፍለጋ ውትድርና የገቡትን ወጣቶች ለይቶ በሰላም አስከባሪ ስም በድንበር ዘለል ጦርነቶች እየማገደ ገንዘብ የሚቀበል፤ ስለአገርና ስለወገን ምን ሊገደው ይችላል?
ትናንት ትግል ላይ በነበሩበት ወቅት የቀደምቶቹ መንግስታት ልጆቻቸውን ለትምህረት ወደ ፈረንጅ አገር እየላኩ የደሃውን ልጅ በጦርነት ይማግዳሉ በማለት በጅምላ ሲከስ የኖረ ዛሬ በተራቸው ልጆቻቸውን ብቻ ሳይሆን ዘርማንዘሮቻቸውን ታይቶ በማይታወቅ ብዛት ወደ ፈረንጅ አገር ለትምህርት እየላኩ ለነጻነታችንና ለክብራችን የምንታገለውን እርስ በርስ ለማጨራረስ ሲዶልቱ ዝም ብሎ መመልከት ከየትኛውም ቅን ዜጋ የሚጠበቅ አይሆንም።
ስለሆነም የበላይ አዛዦቻቸው በሚሰርቁት የሕዝብ ገንዘብ ፎቅ ላይ ፎቅ እየገነቡ ሃብት በሚያካብቱት አገር ሠራዊቱን እረፍት ለመንሳት ሆን ተብለው በሚቀሰቂሱት ግጭቶች ከአንዱ ማዕዘን ወደ ሌላው ማዕዘን ያለ ዕረፍት እየተንከራተተ ያለው የመከላኪያ ሠራዊት ፤ የፖሊስና የደህንነት ኃይል ለአገዛዙ አልታዘዝም በማለት ተገዶ ሥልጣን ለሕዝብ እንዲያስረክብ የማድረግ ወገናዊ ሃላፊነቱን እንዲወጣ ግንቦት 7 የፍትህ የነትጻነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ጥሪውን ያቀርባል።
የግንቦት 7 መንገድ የኢትዮጵያ ሕዝብ ለዘመናት የተጠማውን ፍትህ እኩልነትና ነጻነት በአገራችን ለማስፈን አሁን ሥልጣን ላይ ያለው የጎጠኞችና የዘራፊዎች ስብስብ በማስገደድ ወይም በማስወገድ ሰላማዊ ህጋዊና ዲሞክራሲያዊ የሥልጣን ሽግግር እንዲኖር ማድረግ ነው። ይህንን ደግሞ የሚፈሩት በሥልጣን ቱርፋትና በሃብት ዘረፋ የሰከሩ ብቻ ናቸው።
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ

የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር የአገራችን ኢትዮጵያን ዳር ድንባር ለሱዳን ለማስረከብ ሽር ጉድ እያለ የሚገኘውን የወያኔን አገዛዝ ጸረ-አገርና ጸረ-ህዝብ እንቅስቃሴ በመቃወም በመተማ አካባቢ ልዩ ስሙ ዘባጭ ባህር በተባለ ቦታ ከወያኔው 24ኛ ክፍለ- ጦር ጋር በጥር 21- 2006 ዓ.ም ከቀኑ 6 ሠዓት ላይ ባደረገው ውጊያ 14(አስራ አራት) ገድሎ 12(አስራ ሁለት) አቁስሏል።

በመተማና አካባቢው በተደጋጋሚ በአርበኛው ጥቃት እየተፈፀመበት የሚገኘው የወያኔው ቅጥረኛ ሠራዊት ህይወቱን ለማትረፍ እግሩ ወደመራው እየፈረጠጠ መሆኑ ሲታወቅ በደረሰበትም ጉዳት ማካካሻ ይሆነው ዘንድ ሰላማዊውን ነዋሪ በእናንተ ምሽግነት ነው እየተመታን ያለነው በሚል እንግልት እያደረሱበት መሆኑ ታውቋል።

በተያያዘ ዜና በጭልጋ ወረዳ ጫቁ የተባለ አካባቢ ነዋሪዎች ከብት፣በግና ፍየል በአካባቢው የወያኔ ታጣቂዎች እየታረደ እየተበላባቸው መሆኑ ታውቋል።

በዚሁ አካባቢና አጎራባች ወረዳዎች የወያኔው ተላላኪዎች ተደጋጋሚ ንብረትን የመዝረፍ ሂደት የተቆጣው ነዋሪ ለምንድን ነው ንብረታችንን የምትዘረፉት ምን አደረግናችሁ ብለው ሲጠይቁ እናንተ የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ደጋፊዎች ፣መንገድ መሪዎች እንዲሁም ስንቅ አቀባዮች ናችሁ የሚል ምክንያት የሰጧቸው መሆኑ ታውቋል።

በጎንደር ክ/ሃገር ሳንጃ ወረዳና አካባቢው ሕዝብን ሲያሰቃይ ነበሩ የተባለት የልዩ ሃይል አዛዥ ሻለቃ ቀለሙ ክብረት መገደሉ የአርበኞች ግንባር ለግድያው ሃላፊነቱን ወስዶ “ግለሰቡ የተገደለው በጥር 21-2006 ዓ.ም ከቀኑ 12 ሰዓት ላይ በኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰርጎ ገቦች ማሰሮ ደንብ የተባለ ቦታ በጥይት ተደብድቦ ቆስሎ ወዲያውኑ ወደ ጎንደር ቸቸላ ሆስፒታል ቢወሰድም በማግስቱ ማለትም በጥር 22-2006 ዓ,ም ህይወቱ አልፏል።” ብሏል።

እንደ አርበኞች ግንባር ገለጻ ከሆነ “ይህ ግለሰብ በወረዳው የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችን የአርበኞች ደጋፊ ናችሁ በሚል ሲያሰቃይ የነበረ ሲሆን፣ ብዙ ንፁሃን ግለሰቦችን በድርጅቱ ደጋፊነት ስም እየፈረጀ እንደገደለ፣ እንዳሰረና እንዲሰደዱ ሲያደርግ የነበረ መሆኑ ይታወቃል ። ይህን ተከትሎ የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ግለሰቡ ከድርጊቱ ታቅቦ ሰላማዊ ኑሮውን እንዲኖር ካልሆነ ግን አስፈላጊው እርምጃ እንደሚወሰድበት የፅሁፍ መልዕክት የደረሰው ቢሆንም ሊታረም ባለመቻሉ የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰርጎ ገቦች እርምጃ እንዲወስዱበት ተደርጓል።” ብሏል።

“በጎንደር አካባቢ ምንም አይነት ወታደራዊ እርምጃ በኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሠራዊት ሲወሰድ የአካባቢውን ሕዝብ ማንገላታቱ የተለመደ ቢሆንም ሻለቃ ቀለሙ ክብረት ከሞተበት ከትናንት ጀምሮ ግን በህዝቡ ከፍተኛ ስቃይ እያደረሰበትና ገዳዮቹን ታውቃላችሁ እናንተ ናችሁ እየደበቃችሁና ቀለብ እየሰፈራችሁ የምታስጨርሱን በሚል ብዙ ሰዎች እንደታሰሩ ታውቋል።” የሚለው የአርበኞች ግንባር ዜና “የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ወታደራዊ መምሪያ በበኩሉ ወደፊትም ቢሆን ወያኔና ተላላኪዎቹን ከዚህም በከፋ ሁኔታ አይቀጡ ቅጣት እንደሚቀጣ አስታውቆ ሕዝቡም ከመሬቱና ከንብረቱ እየተፈናቀለ መኖሩ ያበቃ ዘንድ ከኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰራዊት ጎን በመሰለፍ ይህን አፋኝ ስርዓት ለመገርሰስ የበኩሉን አስተዋፅዖ ማበርከት እንዳለበት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን” ብሏል።
http://www.arbegnochginbar.org/

ትውልደ ኤርትራዊው የስዊድን ዜጋ፣ ጋዜጠኛ ዳዊት ኢስኃቅ ድንገት ተይዞ ወዳልታወቀ ስፍራ የተወረወረው የዛሬ 13 ዓመት ገደማ ነበር እጎኣ መስከረም 23 ቀን 2001 ዓ ም። ከሚኖርበት ስዊድን ወደ እናት ኣገሩ ኤርትራ ተመልሶ ኣሁንም እጎኣ በ 1997 ዓም መሆኑ ነው፣ ሰቲት የተባለ ነጻ የግል ጋዜጣ ማዘጋጀት የጀመረው ዳዊት ኢስኃቅ የተወነጀለው

ጥር ፳፫ (ሃያ ሦስት) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአማራ ክልል ም/ ፕሬዚዳንት እና የብአዴን ጽ/ቤት ሃላፊ የሆኑት አቶ አለምነው መኮንን “የአማራው ህዝብ ሰንፋጭ የሆነ ትምክተኝነት የተጠናወተው በመሆኑ በቤንሻንጉልና በሌሎችም ቦታዎች ለመሰደዱ ምክንያት ሆኖታል” በማለት፣ ለብአዴን ነባርና አዳዲስ ካድሬዎች ተናግረዋል። ካድሬዎቹ “የአማራው ህዝብ ለምን ይሰደዳል? ለምን በእየክልሉ ጥቃት ይደርስበታል? አማራውን ከጥቃት ለመከላከል ለምን ሙከራ አይደረግም …

ጥር ፳፫ (ሃያ ሦስት) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ባለፈው ማክሰኞ  የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ ትናንት የዩኒቨርስቲ ግቢውን ለቀው በመውጣት ላይ በነበሩ  ተማሪዎች ላይ የፌደራል ፖሊስ በወሰደው እርምጃ  የአንዲት ተማሪ ጆሮ መቆረጡንና በርካታ ተማሪዎች እጆቻቸውና እግሮቻቸው መሰበሩን ተማሪዎችና የዩኒቨርስቲው መምህራን ለኢሳት ገልጸዋል። ችግሩ የተፈጠረው የውሃ ኢንጂነሪንግር ተማሪዎች የትምህርት ዘርፍ ለውጥ እንዲደረግ መጠየቃቸውን ተከትሎ ነው። ዩኒቨርስቲው የትምህርት-ዘርፍ …

ጥር ፳፫ (ሃያ ሦስት) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ኢህአዴግ ፓርቲውን እንዲመሩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን እና ሌሎች ሁለት ሚኒስትር ዴኤታዎችን ባለፉት ወራት መሾሙን ውስጥ አዋቂ ምንጮች ጠቆሙ፡፡ ኢህአዴግ የመንግስት መዋቅርን ከፓርቲው መዋቅር ጋር አደበላልቆ በመስራት ላይ እንደሚገኝ ተደጋጋሚ ወቀሳዎችና ትችቶች እየቀረቡበት የቆየ ሲሆን በዚህ መልኩ ግልጽ የሆነ አደረጃጀት በመያዝ የመንግስት ከፍተኛ አመራሮችን …

ጥር ፳፫ (ሃያ ሦስት) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-አባ ዱላ ገመዳ ይህን የተናገሩት በዛሬ የፓርላማ ውሎ ላይ ነው። የመንግስት መስሪያ ቤቶች በአገር ውስጥ የተመረቱ ምርቶችን መጠቀምና በ7 ሚሊዮን ብር የሚገዙ መኪኖችን መጠቀም ማቆም አለባቸው ብለዋል። ኢሳት አዲስ አበባ መስተዳድር ሰሞኑን እጅግ ዘመናዊ መኪኖቹን በብዙ ሚሊዮን ዶላር ለባለስልጣነቱ ገዝቶ ማከፋፈሉን መዘገቡ ይታወሳል።

ማክሰኞ ጥር 14 ቀን 2006 ዓ.ም. ከረፋዱ አራት ሰአት ጀምሮ እስከ አምስት ሳአት ተኩል ድረስ በድሬደዋ ከተማ የሰማያዊ ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ውስጥ የሰማያዊ ፓርቲ ምክትል የህዝብ ግንኙነት በሆኑት በአቶ እምላዕሉ ፍስሐ እና በሰማያዊ ፓርቲ የድሬደዋ ቅርንጫፍ ጊዜአዊ የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት መካከል የፓርቲውን የእስካሁን ድረስ እንቅስቃሴና ያጋጠሙ ችግሮችን ተወያይተዋል፡፡ በቀጣይነትም ከጥንካሬአችን እና ከድክመታችን ተምረን ምን መሰራት እንዳለበት የተለያዩ ሀሳቦች ቀርበው ጊዜአዊው ጽህፈት ቤቱ የከተማውን ህብረተሰብ ማዕከል ባደረገ መልኩ በንቀሳቀስ እንደሚጠበቅበት ተስማምተዋል፡፡
በእለቱ አባላትን ስለማብዛትና የአባላቱ አቅም በፈቀደ መልኩ መዋጮን በማሰባሰብ የተደራጀና የተጠናከረ ስራ እንዴት መስራት እንደሚቻል በመወያየት ስምምነት ላይ የተደረሰ ሲሆን በተለይ ጊዜያዊው ኮሚቴው የግድ ከዋናው ጽህፈት ቤት የሚመጣለትን የተዋረድ ትእዛዝ ሳይጠብቅ የከተማዋን ማህበራዊ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ከማህበረሰቡ ጋር በመወያየት የተሸለ ለውጥ ሊመጣ የሚችልበትን ሰላማዊ የትግል አቅጣጫ መቀየስ ይጠበቅበታል፡፡ በቅርቡም በከተማዋ ታላቅ ህዝባዊ ስብሰባ ለማድረግ የጊዜአዊው ኮሚቴ አባላት በዝግጅት ላይ እንደሚገኙ ያስታወቁ ሲሆን ይህንኑ ፕሮግራም ምክንያት በማድረግ በእለቱ ከፓርቲው ጽህፈት ቤት የተወከሉ ሰዎች እንደሚገኙ ታውቆአል፡፡

ሰማያዊ ፓርቲ በኢትዮ ሱዳን ጉዳይ ላለፉት ወራት ነገሩን በቅርበት ሲከታተል የቆየ ሲሆን በጉዳዩም ላይ አቋሙን በመግለጫ መልክ ማውጣቱ ይታወሳል አክሎም ፊታችን ጥር 25 ቀን ለቦታው ቅርበት ካላቸው ከተሞች አንዷ በሆነችው ጎንደር ከተማም ተቃውሞ ሰልፍ መጥራቱ ይታወቃል፡፡ ከነዚህ አንቅስቃሴዎች በተጨማሪም ድንበራችንን ጉዳይ በተመለከተ በተጨባጭ መረጃ በህብረተሰቡ ውስጥ ግንዛቤ ይፈጠር ዘንድ ትምህርታዊ ውይይት መድረክ ያዘጋጀ ሲሆን በዝግጅቱ ላይም በዘርፉ ለረጅም አመታት በመስራት የሚታወቁት የረጅም ጊዜ የጆግራፊ ባለሞያ የሆኑት ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማሪያም ድንበሩን በተመለከተ ሰፋ ያለ ትምህርት ይሰጣሉ፡፡ እርስዎም በዝግጅቱ ላይ እንዲሳተፉ በአክብሮት ተጋብዘዋል!

ቀን፡- ቅዳሜ ጥር 17 ቀን
ሰዓት፡- ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ጀምሮ
ቦታ፡- በሰማያዊ ፓርቲ ጽ/ቤት
(የጽ/ቤታችን መገኛ ከካሳንችዝ ቶታል ወደ አዋሬ በሚወስደው መንገድ ላይ “የአዋሬ አጥቢያ ወንጌላውያን ቤተክርስቲያን” ጋር ሲደርሱ ወደ ቀኝ በሚያስገባው መታጠፊያ 50 ሜትር ላይ ነው)

Thank you one and all who came out to the town hall meetings in the U.S. and Europe over the past several weeks and supported Semayawi Party!

In a report last week, Ethiomedia.com described Semayawi Party (SP) as the “newest opposition sensation” which “raises new hopes” for nonviolent change in Ethiopia. Yilikal Getnet, Semayawi Party’s young and dynamic chairman, presented Ethiopians in various U.S. and European cities his party’s vision of the Beloved New Ethiopia founded on hope, peace and unity.
Beginning with the first North American town hall meeting in Arlington, VA on December 15, 2013, Yilikal told his audiences that he did not come to the U.S. to solicit financial support or to beg for money. His primary mission was to introduce his party to Ethiopians living abroad, share with them his Party’s vision, positions and programs, review some of its humble accomplishment in the short time the Party has been in existence and most importantly to answer any and all questions about the Party. He did an outstanding job as the spokesman-in-chief of his Party. He answered all questions put to him without evasion or obfuscation. He addressed policy issues with thoughtfulness and insight. His presentations were complete with anecdotal and statistical facts. He awed his audiences with his razor sharp logic and spellbinding eloquence and wit. I am proud that I was able to stand beside Semayawi Party and Yilikal during this tour and show my unreserved support.
I thank all of those Ethiopians in the Washington, D.C. area, Atlanta, Houston, Dallas, San Jose, Los Angeles, Las Vegas and Seattle for their moral support and financial help to Semayawi Party. Thank you all; I am so proud of you!
On behalf of Semayawi Party Support Group North America, I thank all of those Ethiopians who showed up at the town hall meetings, listened attentively, asked challenging questions and gave generously. Most importantly, on behalf of Semayawi Party I thank all party members and active supporters who braved the rain, snow, sleet and gloom of night to attend the meetings and show their unwavering support. Your support has made all the difference.
When I asked Yilikal of his general impressions of his first ever U.S. tour, he was effusive in his gratitude and praise. He was awed by the passionate patriotism of the Ethiopians he met; he was deeply moved by their heartfelt concerns for the future of the country; and he is inspired by their advice and counsel to help Ethiopia’s youth. He is grateful not only for the extraordinary support Semayawi Party received in the U.S. in such a short time but also the respect, love and understanding he was shown by all.
Scenes from the tour
The Semayawi Party tour was at once an educational, inspirational, confirmational, exceptional and even emotional experience for all of us. For me, the tour represented memorable “moments of truth”. I had written and talked about Ethiopia’s youth and their historic destiny for so long that it was a dream come true to stand on the side of a political party (and in my view a youth movement) that is formed by youth, for the youth and of the youth. After all, 70 percent of Ethiopia’s population is today under the age of 35.
It was a special honor and privilege for me as a member of Ethiopia’s Hippo Generation (older generation) to work so closely with members of the Ethiopia’s Cheetah Generation (younger generation). These young people were amazing. I marveled at the agility of their minds, dazzled by their insights and foresightedness, overwhelmed by their decisiveness in taking action, fascinated by their proficiency in the deployment of technology, awe-struck by their technical organizational skills and thrilled by their harmonious working relationships. I confess I thoroughly enjoyed my role as a full-fledged honorary Cheetah (though I regard myself to be a “Chee-Hippo”, a member of the intermediate generation whose job is to build bridges to connect the Cheetah and Hippo Generations) giving advice and counsel, consulting, answering questions and showing up wherever I was needed as a witness for Semayawi Party.
The one word that best describes our collective experiences in the Semayawi Party tour is “humbling”. We were overwhelmed by the passionate convictions of fellow Ethiopians who are determined to help birth the Beloved New Ethiopia that treats all of its citizens equally and respects the rights and dignity of each citizen. We were inspired by those who rejected all attempts to divide and dehumanize Ethiopians along ethnic, religious, regional and linguistic lines. We were grateful to those who schooled us on the mistakes of the past and showed us ways of avoiding known pitfalls. We were emboldened by those who assured us that we should never fear failure itself but the fear of failure which is paralyzing and incapacitating. We were comforted by those who promised and pledged to support us for as long as its takes so long as we continue the peaceful struggle for change. We were delighted by the curiosity of those genuinely interested in finding out about Semayawi Party.
We also experienced a few somber notes. We were saddened by the cynicism of some who had given up hope. “All of those who have come before you have failed. You probably will too”, they declared. We understood their disappointments. We were amused by the arrogance of others who thought the young people just did not know what they were doing and tried to lecture us on what should and should not be done. We did not mind. We are always ready to learn. We were engaged by the doubting Thomases. “We have seen them come and go? You don’t sound much different from the others. What makes you so special, so different?”, they would ask pointedly with slight derision. Doubt is the foundation of faith and we did all we could to convince them that the New Beloved Ethiopia will be built by Ethiopia’s young people, with the support of the older generation of course. We listened patiently and respectfully to those who bellyached, grumbled, moaned and groaned. They had legitimate reasons to do so.
We also learned a great deal about ourselves and what we must do. We had to defend and explain our mode of struggle. “How could you expect to win against a powerful regime with a proven history of barbaric brutality, with all the weapons of war and police and security forces?” Our response was the same as Gandhi’s “Strength does not come from physical capacity”, nor does it come from guns, tanks and war planes. “It comes from an indomitable will.” We have the indomitable will to press on with our nonviolent struggle. An indomitable will powered by love is invincible.
We preached that change must first take place in the hearts and minds of individual men and women before it can happen in society at large. We must therefore struggle with the demons of hate and revenge that have taken residence in our hearts before we can struggle with those who seek to demonize us. We are tolerant and respectful of those who disagree with our ideas, methods and means. In matters of principle, we shall always stand our ground. We believe in nonviolent social and political change. On this principle, we can agree to disagree with anyone without being disagreeable. We believe we should be judged on our own merits, and not on the achievements or mistakes of others. We are keenly aware that we must practice what we preach. That means we must maintain the highest standards of accountability, transparency and civility. We know our supporters expect us to be different, show more integrity and forthrightness and be open minded. We shall aim to practice these virtues in our daily lives.
The struggle ahead: Ethiopian David against the TPLF/EPDRF Goliath
The struggle for nonviolent change in Ethiopia will be a difficult one requiring great sacrifices. We are not unmindful that the regime will do everything in its power to weaken and destroy Semayawi Party. We take it for granted that the regime in power in Ethiopia today will arrest, jail, torture, conduct kangaroo trials and kill Semayawi Party members. To predict regime persecution of Semayawi Party persecution is like predicting the sun will rise tomorrow. We know the regime’s standard operating procedure for the last 23 years. Semayawi Party leaders and members are not afraid. They are not afraid of goons with guns. There is a new breed of young Ethiopian leaders on the rise and unafraid of thugs clad in the stolen mantle of state power. Eskinder Nega, Reeyot Alemu, Woubshet Taye, Andualem Aragie, Olbana Lelisa, Bekele Gerba, Abubekar Ahmed and so many others languish in the infamous Meles Zenawi Prison in Kality because they refused to be intimidated and bullied by the regime in power.
Those of us committed to nonviolent change in Ethiopia struggle to win the hearts and minds of all Ethiopians. We measure our victory by the number of people we are able to convince to choose the path of peaceful change. Those in power measure their victories and how powerful they are by the number of Ethiopian corpses they can scatter on the battlefield. I believe the outcome of this struggle was foretold and foreordained long ago. There was once a mighty man called Goliath. Clad in armor of iron and brass, Goliath would strut over the hill day after day and terrorize the people. Feared by all, no one would dare challenge Goliath. Then came a meek young shepherd named David who feared no one but God. David decided to fight Goliath not for the rewards of gold, silver or riches but to restore the pride, dignity and faith of his people. David was offered a sword, spear, armor and an iron helmet. He chose to fight Goliath with a sling and five smooth stones. Goliath huffed and puffed and taunted little David to come out and fight him. David met Goliath and Goliath was no more.
Semayawi Party is Ethiopia’s David standing up to a fearsome and loathsome Goliath known as the TPLF/EPDRF. Semayawi Party stands up against the mighty TPLF/EPDRF Goliath armed to the teeth with guns, bombs, tanks, artillery and warplanes. Semayawi Party stands against a Goliath with a legion of repressive police and security cadres unrivalled in Africa today. Semayawi Party stands against a Goliath backed by billions of dollars of international aid money, loans and stolen cash from the people. Semayawi Party stands against a Goliath in whose blood courses the poison of hate and division, in whose mind circulates falsehoods and deceit, in whose spirit dwells despair and misery and in whose heart darkness itself lives and breathes.
Semayawi Party is poised to fight the TPLF/EPDRF Goliath armed only with a sling and five smooth pebbles called Love, Truth, Hope, Peace and Unity. In the end Semayawi Party will win against the TPLF/EPDRF Goliath; and Goliath will be saved, saved indeed, because Semayawi Party’s pebbles do not kill; they only heal. It is an honor for me to be the water carrier for Ethiopia’s David standing up to the TPLF/EPDRF Goliath.
Let’s give Semayawi Party a chance, a fighting chance
It was a distinct honor and privilege for me to be the “keynote speaker” at the various Semayawi Party town hall events. I did not consider myself a “keynote speaker”. I showed up as a volunteer “witness”. I became a witness to ask, and hopefully to convince, Ethiopians in the U.S. to give Semayawi Party a chance, a fighting chance, a sporting chance as it struggles to stand up to the TPLF/EPDRF Goliath.
I wholeheartedly support Semayawi Party because I believe Ethiopia’s young people are the only ones with the vision, energy, intelligence and passion to change the destiny of their country and build the New Beloved Ethiopia. Today, 70 percent of Ethiopia’s estimated 94 million people consists of young people under the age of 35. The vast majority of the victims of human rights violations in Ethiopia today are young people. The targets of political persecution and harassment, arbitrary arrests and detentions, torture, abuse and maltreatment in the prisons are largely young people. Young Ethiopians are disproportionately impacted by pandemic unemployment and lack of educational and economic opportunities. The yearning of Ethiopia’s youth for freedom and change is self-evident. Change, peaceful change, will come to Ethiopia but it will be like the arrival of train that is late. The only question is whether the country’s youth will seek change through increased militancy or by other peaceful means.”
For the past eight years, I have tried to make a small contribution to the human rights struggle in Ethiopia. It is a responsibility I took much later in life. I have no greater honor than to hear Ethiopian Cheetahs and Hippos telling me that they have learned something from my weekly commentaries or speeches. What more can a teacher ask?
In the past I have asked, urged and pleaded with my readers to support the cause of human rights and the dignity of the individual. Now, I ask, actually I plead, with my readers to support Ethiopia’s young people and Semayawi Party which I believe represents the interests of the young people more than any other party in existence today.
I do not want my readers to support Semayawi Party not because I support them, but because they deserve support on their own merits. When I decided to support Semayawi Party, I asked a few questions: 1) Do I truly believe in nonviolent social and political change? 2) If I truly believe in nonviolent change, who do I believe is best positioned in Ethiopia today to effect such a change? 3) If the young people can effect such a change, what can I do to help them?
We can all help Semayawi Party in the Ethiopian Diaspora in a variety of ways. Those with means can help financially to the extent of their abilities. Semayawi Party needs a lot of financial help to do its organizational work and to sustain its outreach efforts. There are other equally important ways we can provide support to Semayawi Party. Learning about Semayawi Party and educating others is valuable support. Providing Semayawi technical support in all areas including policy analysis and development is vital, and Ethiopian scholars and academics could play a critical role in this regard. Spreading Semayawi’s message of hope, unity and peace is more important support than any other form of support. Defending Semayawi against false accusations and fear and smear campaigns is invaluable support. Giving moral support and inspiring Semayawi Party leaders and members to greater heights is priceless. Cheerleading for Semayawi is support that every patriotic Ethiopian could perform every day.
On a personal note…
It was an amazing experience for me to work with the young people in the Semayawi Party support groups. For so many years I have sought to teach, preach and reach out to Ethiopia’s young people in my weekly commentaries and occasional speeches. I am delighted to serve in the capacity of advisor to the young professionals, business entrepreneurs and university students doing the heavy lifting for Semayawi Party stateside. The proliferation of support groups for Semayawi Party throughout the world rekindles my belief that Ethiopian Cheetahs united can never be defeated.
I want to share a few personal observations about Semayawi Party chairman Yilikal Getnet. Over the past eight years, I have met many Ethiopian political, business and community leaders in one context or another. Many of these leaders have impressive qualities. I consider character the most important quality in any political leader.
Yilikal is a young engineer who has given up on his professional ambitions and subordinated his family’s interest to work for nonviolent change in Ethiopia. It takes great character and personal integrity to make such a choice. I observed different aspects of Yilikal’s character during the tour. He proved himself to be a man of principle. He was challenged that his nonviolent way idealistic and doomed to fail. He argued convincingly that violence is the weapon of the weak. No one can change hearts and minds by force and violence. He was challenged to tow the politically correct line that Ethiopia must remain a collection of klililistans (kilils) and the only rights that matter are the rights of “nations and nationalities”. He convincingly defended the principle that when individual rights are respected and preserved, group rights are necessarily protected and preserved. He was challenged that the brutal regime could persecute him, jail, torture and kill him and others in the party leadership . He was unafraid because he and other Semayawi Party leaders formed their party ready to do the right thing and make any sacrifices for their country and fellow Ethiopians.
When Yilikal was lectured and hectored that Semayawi Party was creating divisiveness by separating the young and old, he categorically denied such allegations. As a matter of principle, he made it clear that there has to be a generational division of labor. The older generation of Ethiopians could play a decisive role as advisors and supporters while the younger generation did the heavy lifting and suffered the street beating and jailing. However, only the Cheetahs have the will power, stamina, fortitude, energy and creativity to bring about lasting change. I said, “Amen!” Yilikal was chastised for not “uniting” his party with others to oppose the ruling regime. He said his party works and coordinates with other parties but there are fundamental differences in policies, strategies and tactics that make “unity” challenging. He wondered why the rest of us in the Diaspora who urge opposition unity inside the country are unable to teach by example by uniting and working together against the regime on the outside.
There is one quality that I appreciated most in Yilikal, his humility. Yilikal is a young man of small physical stature. He has on more than one occasion commented on the fact that he is somewhat vertically challenged. In reality he is truly a humble giant. He showed genuine respect and appreciation to all those he met. He listened attentively and patiently to them. He showed restraint and good judgment even when asked deliberately provocative questions. He never lost his cool and told it like it is when it comes to the truth. He never presented himself as a “party leader” or someone special. He was easily approachable and showed candor in his public and private dealings.
I appreciated Yilikal’s sense of humor. As we toured the various sites, I tried to convince him that there were indeed Cheetahs and Hippos populating the town hall meetings. Looking from the stage into the audience he could only see younger Cheetahs sitting next to older Cheetahs. He wanted me to point which ones were the Cheetahs and Hippos. I could not. There were only older Cheetahs sitting next to younger Cheetahs. I learned an important lesson. Being a Cheetah or a Hippo is as much a state of mind as a state of being. Thank you younger and older Cheetahs for coming out and supporting Semayawi Party Cheetahs!
Give Semayawi Party a chance!
Semayawi Support-North America
P.O. Box 75860
Washington DC, 20013
Website: http://www.semayawiusa.org/
Email: [email protected]
To donate: http://www.semayawiusa.org/donate/
Donation can be made by check/money order, PayPal or direct deposit to Semayawi Support-North America account.
Thank you…

በመቋቋም ላይ ያለው ‹‹የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች ፎረም›› ትላንት፣ ጥር 21 2006 በአስታራ ሆቴል መሥራች ጠቅላላ ጉባኤ ተካሄደ፡፡ ጠቅላላ ጉባኤው ላይ በፎረሙ መተዳደሪያ ደንብ ላይ ተወያይቶ ያፀደቀ ሲሆን፣ የጠቅላላ ጉባኤ ሰብሳቢ፣  ሥራ አስፈፃሚ እንዲሁም ኦዲተር መርጧል።

ጠቅላላ ጉባኤው ጋዜጠኛ አያሌው አስረስን ሰብሳቢ፣ ጋዜጠኛ ጌታቸው ወርቁን ምክትል ሰብሳቢ፣ እንዲሁም ጋዜጠኛ ብሩክ ከበደን ጸሐፊ አድርጎ መርጧል።

በተጨማሪም፣ በጠቅላላ ጉባኤው ሰብሳቢዎች አስተባባሪነት ሰባት የፎረሙ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ተመርጠዋል፡፡ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ጋዜጠኛ በትረ ያዕቆብን ሊቀመንበር፤ ጋዜጠኛ ስለሺ ሐጎስን ምክትል ሊቀመንበር፤ ጋዜጠኛ ነብዩ ኃይሉን ጸሐፊ፤ ጋዜጠኛ ዘሪሁን ሙሉጌታን የሕዝብ ግንኙነት፤ ጋዜጠኛ ብስራት /ሚካኤልን ትምህርትና ሥልጠና፤ ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩን ሒሳብ ሹም፤ ጋዜጠኛ ሀብታሙ ስዩምን ገንዘብ ያዥ እንዲሆም ጋዜጠኛ ብዙአየሁ ወንድሙን የውስጥ ኦዲት አድርጎ በመምረጥ ቤቱ እንዲወያይበት ያቀረበ ሲሆን የጋዜጠኛ በትረ ያዕቆብን በሊቀመንበርነት መመረጥ ተከትሎ ጋዜጠኛ ዳዊት ሰለሞን ጠንከር ያለ ተቃውሞ ቢያነሳም የጠቅላላ ጉባኤውን ይሁንታ ሳያገኝ በመቅረቱ ተቀባይነት ድልድሉ በአብላጫ ድምፅ ሊፀድቅ ችሏል።

ከመሐል እንጀምር፤ ዶ/ር ያዕቆብ ጥያቄ እየጠየቁ ነው፡፡ ‹‹እንዳለመታደል ሆኖ ከኢትዮጵያ የማጣቅሰው ፕሬዚደንት ኖሮ አያውቅም›› አሉ፤ ከእርሳቸው በፊት ብዙዎች የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን እያጣቀሱ ስለነበር አባባላቸው ፈገግ ያሰኛል፡፡ ሲቀጥሉ ‹‹የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ሩዝቬልት ከነጻ ፕሬስ እና ከነጻ ምርጫ አንዱን ምረጡ ቢባሉ የቱን ይመርጣሉ ሲባሉ ‹I will take my chances with free press› አሉ›› የሚለውን በማስታወስ የነጻ ፕሬስ ወሳኝነትን አሳሰበው አስተያየታቸውን ሰጡ፡፡
ይህ የሆነው ባለፈው ቅዳሜ (ጥር 17/2006) በኢንተር ኮንትኔንታል ሆቴል የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የጋዜጠኝነት ት/ቤት የድኅረ ምረቃ ተማሪዎች ያዘጋጁት ሲምፖዚየም ላይ ነው፡፡ ሲምፖዚየሙ የተዘጋጀው ‹‹የዴሞክራሲያዊ ልማታዊ መንግሥት እና መገናኛ ብዙኃን ግንኙነት (Nexus)›› በሚል ርዕስ ሲሆን በመወያያ ጽሑፍ አቅራቢነት እና በታዳሚነት የመንግሥት ኃላፊዎች፣ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት፣ የግል እና የመንግሥት ሚዲያ ሰዎች ተገኝተዋል፡፡ የጽሑፍ አቅራቢዎቹ የጋዜጠኝነት ት/ቤቱ ኃላፊ ዶ/ር አብዲሳ ዘርኣይ፣ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አ.ማ. ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ወልዱ ይመሰል፣ የኢዴፓ የቀድሞ ፕሬዚደንት አቶ ሙሼ ሰሙ፣ የሕዳሴው ግድብ አስተባባሪ ኮሚቴ ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ዛዲቅ ኣብርሃ እና የፎርቹን ጋዜጣ የጋራ ባለቤት እና ዋና አዘጋጅ ታምራት ገ/ጊዮርጊስ ነበሩ፡፡
የፕሮግራሙ ታዳሚ ከነበሩት ውስጥ ደግሞ እነ ዶ/ር ዳኛቸው፣ አቦይ ስብሓት፣ ሽመልስ ከማል፣ ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፣ የአንድነት ፓርቲው ሀብታሙ አያሌው እና ሚሚ ስብሓቱን የመሳሰሉ ሰዎች ይጠቀሳሉ፡፡
የሲምፖዚየሙ ፋይዳ
ዶ/ር አብዲሳ ዘርኣይ በመግቢያ ንግግራቸው ላይ ‹‹የዝሆኑን እና የሦስቱን ዓይነስውራን ታሪክ›› አጣቅሰዋል፡፡ አንዱ እግሩን ዳብሶ ዝሆን አጭር ቀጭን ነው ሲል፣ ሁለተኛው ኩምቢውን ዳብሶ ዝሆን ረዥም ቀጭን ነው ሲል፣ ሦስተኛው ደግሞ ሆዱን ዳብሶ ወፍራም ድብልብል ነው ሲል ሁሉም ትክክለኛውን ዝሆን ሳይረዱ ቀሩ ካሉ በኋላ የሌላ ሰው አባባል ተውሰው ‹‹ስንተባበር ሙሉውን ዝሆን እናያለን›› ብለው የሲምፖዚየሙን ፋይዳ ለማስረዳት ሞክረዋል፡፡
ብዙ የሲምፖዚየሙ ታዳሚዎች በዝግጅቱ እና ስብጥሩ መደሰታቸውን ተናግረዋል፡፡ ዶ/ር ዳኛቸውም ይህንኑ ሙከራ አወድሰው ነገር ግን የስብጥሩን ንፅፅር ሲመለከቱ የአለቃ ደስታ አባት ነገዎ የተናገሩት ትዝ እንዳላቸው በቀልድ አውስተዋል፡፡ አቶ ነገዎ የመጀመሪያዎውን የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ምክር ቤት አባላት ከተመለከቱ በኋላ ‹‹እነዚህ ሰዎች የሚመክሩ ናቸው የሚመከርባቸው?›› ብለው ጠይቀው ነበር በማለት፡፡
ልማታዊ መንግሥት እና ዴሞክራሲ፤ ምንና ምን ናቸው?

ዶ/ር አብዲሳ ‹‹ሚዲያ በዴሞክራሲያዊ ልማታዊ መንግሥት፤ የኢትዮጵያ ጣጣ (quandary)›› በሚለው መወያያ ጽሑፋቸው ልማታዊ አገረ-መንግሥት (developmental state) እና ዴሞክራሲ ‹‹የማይደመሩ›› ዘይትና ውኃ ናቸው ብለዋል፡፡ እንደምሳሌም ሁለት ወይም ሦስት ክልሎች በተቃዋሚዎች ቢያዙ ማዕከላዊው መንግሥት ልማታዊ ነኝ እያለ እንዴት አብረው ይሠራሉ የሚል ጥያቄ አንስተዋል፡፡ ይልቁንም፣ ብሔራዊ ስምምነት (consensus) ላይ ደርሰን ማስኬድ ነው ያለብን ብለው መፍትሔ ብጤ ጠቁመዋል፡፡
ከዶ/ር አብዲሳጋ በአንድ መድረክ የወጡት አቶ ወልዱ ደግሞ ከራሳቸውጋ የተጣሉ የሚያስመስላቸውን መወያያ ጽሑፍ አቅርበዋል፡፡ አቶ ወልዱ ኮርያ እና ታይዋንን እደምሳሌ ጠቅሰው ሚዲያቸው የበለፀገው ልማታቸውን ጨርሰው ዴሞክራሲያዊ ሲሆኑ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ሕንድንም በተቃራኒው ፅንፍ በማስቀመጥ፣ ዴሞክራሲያዊ ሚዲያ እንዳላት ነገር ግን በልማት ወደኋላ እንደቀረች ከነገሩን በኋላ… ከሁለቱ ምሳሌያቸው በተቃራኒ በኢትዮጵያ ግን ‹‹ዴሞክራሲውም፣ ልማቱም ጎን ለጎን (parallel) መሄድ ነው ያለባቸው›› ብለው ደምድመዋል፡፡ እንዴት የሚለውን በመናገር ፈንታ እንደ[ሌሎች] የኢሕአዴግ ባለሥልጣናት ሁሉ ‹ልማት ዴሞክራሲው ካልታፈነ አይመጣም› ካሉ በኋላ እኛ ግን (በምትሀት ይሆን?) ዴሞክራሲም አብረን እናስኬዳለን ብለው ዴሞክራሲን በቃል አጣቅሰዋል፡፡
አቦይ ስብሓት በታዳሚ መብታቸው፣ ነገር ግን በተለመደው የፈራጅነት የአነጋገር ዘዬያቸው ‹‹ኢትዮጵያ ውስጥ ልማት ያለዴሞክራሲ፣ ዴሞክራሲም ያለልማት አይኖሩም›› በማለት ተናግረዋል፡፡ እግረ መንገዳቸውንም ዴሞክራሲና ልማት አብረው አይሄዱም ለሚሉት ማስተባበያ ‹‹አሜሪካ የዓለማችን ‹most developmental state› ናት›› በማለት ተናግረዋል፤ ገበያውን (ሲከስር) እና ግብርናውን ትደጉማለች በማለት፡፡ አቶ ሙሼ ሰሙም ከሰዓት ላይ ባቀረቡት የመወያያ ጽሑፋቸው ‹‹በፅንሰ-ሐሳብ ደረጃ ልማታዊ ያልሆነ መንግሥት የለም፡፡ በተለይ ያንድ መንግሥት መለያ ተደርጎ ሊቀርብ አይገባም ባይ ነኝ›› ብለዋል፡፡
አቶ ዛዴቅ በዕለቱ ቀጣዩ የሕወሓት ርዕዮተ ዓለም ሰባኪ መሆናቸውን የሚያሳብቅ ሚና ተጫውተዋል፡፡ መጀመሪያ የተደመጡት በጠዋቱ ውይይት ላይ አስተያየት ሲሰጡ ነበር፡፡ ኮርያ እና ታይዋን በሰሜን ኮርያ እና ቻይና የመዋጥ ስጋት ስለነበረባቸው ‘authoritarian’ነታቸውን በልማት ስም ማስቀደማቸውን፣ ዴሞክራሲያዊ የመሆን ፍላጎት ያልነበራቸው መሆኑን ገልፀው ለኢትዮጵያ ግን ይህ የማይሠራ መሆኑን ‹‹There is no condition or will to be undemocratic for EPRDF›› በማለት አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፡፡
በዚህ ክርክር መሐል እዚያው ስብሰባ ላይ በሀብታሙ አያሌው ‹‹ኢሕአዴግ ሲያስነጥሰው የሚያለቅሱ…›› ተብላ የተጠቀሰችው ጋዜጠኛ ሚሚ ስብሓቱ ግን ያስጨነቃት ጋዜጠኞች ሁሉ ልማታዊ መሆን ሲኖርባቸው ጥቂቶች ‹‹ልማታዊ›› የሚል ቅፅል ስለምን ይሰጣቸዋል የሚለው ነው፡፡ ቅፅል መሰጠት ካለበት ለሌሎቹ ‹ታብሎይድ፣ ፖለቲካል አክቲቪስት፣…› እየተባለ ይሰጣቸው ባይ ናት – ሚሚ፡፡
ልማታዊ መንግሥታት ሲተነተኑ
በአቶ ሙሼ እና ዛዲቅ ልማታዊ መንግሥታት ከተተነተኑበት የከሰዓቱ ውይይት የተረፈችው ሃያ ደቂቃ ለጋዜጠኛ ታምራት ገ/ጊዮርጊስ ተጥላለት ነበር፡፡ አቶ ሙሼ ልማታዊ መንግሥታትን structuralized እና institutionalized በሚል በሁለት ከከፈሏቸው በኋላ የኛዎቹን ይበልጥ አምባገነን ወዳሏቸው structuralist ምድብ ውስጥ ከተቷቸው፡፡ እነዚህኞቹ የሕዝብ ሀብት ማንቀሳቀስ ስለሚያስፈልጋቸው ሥልጣን ላይ ለረዥም ጊዜ መቆየት ይፈልጋሉ፤ በዚህም authoritarian (ጠቅላይ ገዢዎች) ይሆናሉ እንደማለት፡፡ ለአቶ ሙሼ ‹‹ልማታዊ ለመሆን መፈለግ እና ልማታዊ መሆን የተለያዩ ናቸው፤ ኢሕአዴግ ከ23 ዓመታት በኋላ [በዴሞክራሲ ጎዳና] 23 ዓመት ወደኋላ ተመልሷል፡፡››
አቶ ዛዴቅ ለ50 ደቂቃ ያክል ስለልማታዊ ዴሞክራሲያዊ መንግሥት እና 5 ደቂቃ ስለልማታዊ ዴሞክራሲያዊ ጋዜጠኝነት የመወያያ ጽሑፍ ሳይሆን ማብራሪያ የሚመስል ነገር አቅርበዋል፡፡ አቶ ዛዴቅ፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ ጥያቄዎች 1ኛ. የሠላም፣ 2ኛ. የዴሞክራሲ እና 3ኛ. የልማት ናቸው ብለው እነዚህን ጥያቄዎች ለመመለስ የዕዝ ኢኮኖሚ ስለማያዋጣ የነጻ ገበያ ስርዓት መመረጡን ተናግረዋል፡፡
የነጻ ገበያ ስርዓቶች ውስጥ መንግሥት ገበያውን ለባለሀብቱ ቢተው፣ ባለሀብቱ አቅም ስለሌለው – ሊበራሊዝም አይሆንም፤ ባለሀብቱ ላይ ከፍተኛ ታክስ በመጣል ሀብት ለማከፋፈል ቢሞከር ያልበለፀገውን ባለሀብት በእንጭጩ ማስቀረት እና ተስፋ ማሳጣት ስለሚሆን-  ሶሻል ዴሞክራሲም አይሆንም፤ ቅጥ ያጣ ወጪ (mindless consumption) እና ፖለቲካን የልሒቃ ጉዳይ ብቻ (depoliticization of the mass) ስለሚያደርግ – ኒዮሊበራሊዝም አይሆንም ብለው ሦስቱንም ውድቅ ካደረጓቸው በኋላ ከሌሎች ምሁራን የተሻለ መለስ ዜናዊ ተንትነውታል ያሉትን ‹‹ልማታዊ ዴሞክራሲ››ን ብቻ ሦስቱንም የኢትዮጵያ ጥያቄዎች መመለስ የሚችል የነጻ ገበያ ስርዓት›› ነው ብለውናል፡፡
ልማታዊ ዴሞክራሲ ‘abolition of non-market coercion’ (ለምሳሌ፣ መሬት በፊውዳሉ እንዳይያዝ) እና ‘pragmatic nationalism’ (በኢትዮጵያ ብዝኃነትን ያካተተ ኢትዮጵያዊነትን በመገንባት ለሦስቱም)  ጥያቄዎች ሁነኛ መልስ እንደሚሰጥ ነገር ግን ‹ኪራይ ሰብሳቢነት› ትልቁ ፈተናው መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በተለይ ግን ‹‹መማሪያዎቻችን ዴሞክራሲያዊ ያልነበሩት ኮርያና ታይዋን መሆናቸው ሌላኛው ፈተናችን ነው›› ያሉት አቶ ዛዴቅ ዴሞክራሲና ልማታዊነት እንዴት አብረው እንደሚሄዱ ግን በግልጽ ሳይነግሩን ቀርተዋል፡፡
ልማታዊ መገናኛ ብዙኃን?
‹‹ልማታዊ የጥርስ ሐኪም አላውቅም›› በማለት ጥናት ያቀረበው ጋዜጠኛ ታምራት ‹‹ልማታዊ ጋዜጠኝነት›› ብሎ ነገር መኖር እንደሌለበትም ተከራክሯል፤ ለታምራት የሲምፖዚየሙን ጨምሮ የሌሎችም ‹‹በ…ism›› የሚያልቁ ርዕዮተ ዓለሞች ምኞት ጋዜጠኞችን በራሳቸው ጎራ ማሰለፍ ነው፡፡ የኢቴቪው ዘሪሁን ካሣ በበኩሉ ‹‹ካንዱ ጎራ ያልተሰለፈ ጋዜጠኝነት ከናካቴው አለ ወይ?›› ብሎ መልስ የሚመስል ጥያቄ ጠይቋል፡፡
ታምራት ለማንም አለመሰለፍ የሚለውን ሲገልጽ ‹‹media should report without fear of state or favor of invested interest›› ብሏል፡፡
በነጻ ሚዲያ አስፈላጊነት ላይ አቶ ዛዲቅም ይስማማሉ፡፡ በኢትዮጵያ የመረጃ ገበያ እጥረት ስላለና መረጃ በጥቅም (patronage) የሚገኝ በመሆኑ ልታዊ ዴሞክራሲያዊ ሚዲያ ያስፈልጋል ባይ ናቸው፡፡ አቶ ሙሼ ሰሙ ደግሞ ‹‹በጦርነት የተሸነፈ ኃይል በሥነ ጽሑፍ ይመጣል›› የሚል አባባል አጣቅሰው የደርግ ሰዎች ወደሚዲያው መግባታቸውን አይቶ ኢሕአዴግ የግል ሚዲያውን ፊት ነሳው፤ የግል ሚዲያውም በምላሹ ከኢሕአዴግ የሚመጣውን ሁሉ በፕሮፓጋንዳነት ይመለከተው ጀመር ብለዋል፡፡ ለአቶ ሙሼ ‹ነጻ ሚዲያው የሠራቸው ነገሮች ቢኖሩም ወደፕሮፌሽናልነት እንዳይመጣ ግን የመንግሥትና ኢሕአዴግ ተነጣጥሎ አለመገኘት› ትልቅ ፈተና እንደሆነበት ገልጸዋል፡፡
በእውነተኛ ታሪክ የስም ማጥፋት?
ጋዜጠኛ ታምራት የወንጀለኛ መቅጫ ሕጉ አንቀጽ 40/3 በእውነተኛ መረጃ ተመስርቶ የተጻፈም ቢሆን ስም ማጥፋት ሊባል ይችላል የሚለውን ሲተች ያደመጡት የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ሽመልስ ከማል አንቀጹን ‹‹በጭንቅላት ተቁሞ የተጻፈ ሕግ ነበር›› ብለው ትችቱን ተቀብለውታል፡፡ እንዲያውም ጋዜጠኛ በእውነተኛ መረጃ ላይ የጻፈው ትችት intention በሚል ሰበብ ማስወንጀል ስለሌለበት አንቀጹን ለማስሰረዝ ስምምነት ላይ ተደርሷል የሚል የምስራች ሹክ ብለዋል፡፡
ሲምፖዚየሙ ይደገም ይሆን?

ሲምፖዚየሙ ከነጉድለቶቹም ቢሆን የተለያዩ አመለካከት አራማጆች በአንድ መድረክ የተሟገቱበት መልካም ጅምር ነው፡፡ ቀጣይነቱ ግን በቀጣዮቹ ተመራቂ ተማሪዎች ምርጫ እና በት/ቤቱ የበላይ ተቆጪ ኢሕአዴግ ፈቃድ ላይ የተንጠለጠለ ነው፡፡

መስፍን ወልደ ማርያም

በ1996 ዓ.ም. የክህደት ቁልቁለት በሚል ጽሑፌ ውስጥ ‹‹ማንነት ምንድን ነው፤ በሚል ንዑስ ርእስ ስር ከገጽ 98 ጀምሮ በተቻለኝ መጠን አፍታትቻለሁ፤ የሪፖርተር ጋዜጠኛ ይህንን ለማንበብ ጊዜ አላገኘም፤ ወይም የተገለጠለት ዱሽ ቅንጫቢ በቅቶት ይሆናል፤ የምጠቅሰውም ለሱ ሳይሆን ለሌሎች ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ …

ኢትዮጵያ የተለያዩ ብሄር ብሄረሰቦች ተግባብተዉና ተዋህደዉ በስርዓት የሚኖሩባት ሀገር ስትሆን በዓለማችን እየታየ ያለዉ ለዉጥ፤ ማህበረሰባችን ይዞት የቆየዉን እምነቱን እና ባህሉን እየተፈታተኑት ነዉ ተብሎአል።

የጀርመንዋ መራሂተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል፤ ጀርመን በአዉሮጳ ብሎም በዓለም ሃላፊነቷን እንደምትወጣ ተናገሩ። ሜርክል ስለመንግስታቸዉ ዛሪ በሰጡት መግለጫ፤ ጀርመን ይህንንድርሻዋን ካልተወጣች ፤

ህፃናት በጉዲፈቻ ከሀገር ሲወጡ ቤተሰቦቻቸው በማያውቁበት ሁናቴ በሕገወጥ መልኩ የ20 ሺህ ዶላር ክፍያ ይፈፀምባቸዋል ሲል «ሠንደቅ » ጋዜጣ ባወጣው ዘገባ መከሰሱን ዋና አዘጋጁ ገለፀ።

ዓለም አቀፉ የስደተኞች መርጃ ድርጅት በምህፃሩ IOM ባወጣው ዘገባ ባሳለፍነው የጎርጎሪዮሳዊው 2013 ዓመት በርካታ የሶሪያ፣ የኤርትራና የሶማሊያ ስደተኞች በአደገኛ የባሕር ላይ ጉዞ አውሮጳ መድረሳቸውን አትቷል።

22 ተኛው የአፍሪቃ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ ተጀመረ ። ዛሬ ጠዋት የተከፈተው የዚህ ጉባኤ ይፋ አጀንዳ ግብርናና የምግብ ዋስትና የነበረ ቢሆንም በማዕከላዊ አፍሪቃ ሪፐብሊክና በደቡብ ሱዳን የተባባሰው ግጭት ያስከተለው ሰብዓዊ ቀውስ የጉባኤው ትኩረት በሁለቱ ሃገራት ላይ እንዲሆን አድርጓል።

ጥር ፳፪ (ሃያ ሁለት) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ከድንበር ጋር በተያያዘ በኢትዮጵያ እና በሱዳን መንግስታት መካከል ያለው ንግግር ለህዝብ ግልጽ እንዲሆን ለመጠየቅ በመጪው እሁድ በጎንደር ከተማ ለማካሄድ የታቀደውን ሰልፍ ለማስተባበር ወደ ጎንደር ያቀኑት የሰማያዊ ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ፣ ሌሊት ከተማዋ ደርሰው በማግስቱ የቅስቀሳ ስራ ሲጀምሩ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለዋል። አመራሮቹ ሲታሰሩ የተመለከተ አንድ ታዛቢ …

ጥር ፳፪ (ሃያ ሁለት) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የጠ/ሚንስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ አማካሪ የሆኑት አቶ በረከት ስምዖን ይህን የተናገሩት ለኢህአዴግ ከፍተኛ ካድሬዎች ነው። ለማንኛውም የመገናኛ ብዙሃን ዝግ በሆነው የካድሬዎች ስብሰባ ላይ ጥናታዊ ወረቀታቸውን ያቀረቡት አቶ በረከት፣ ኢህአዴግ የህዝቡን የነፍሰ ወከፍ ገቢ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ለማድረስ  ቢያንስ ከ40 እስከ 50 ዓመታት እንደሚያስፈልገው ገልጸዋል። አቶ በረከት የወደፊቱ …