ጅብ ቲበላህ በልተኸው ተቀደስ (ከጸጋዬ ገብረ መድኅን አርአያ)
ወያኔዎች አዲስ አበባን ከተቆጣጠሩ በኋላ የነበሩትን ዕለታት ክንውኖች በሥርዓት የመመዝገብ ልምድ ያለው ሰው የሚያሰፍራቸው ልዩ ልዩ ሁኔታዎች ይኖሩታል። ከመጀመሪያው ዕለት አንስቶ። የእኔን የመጀመሪያ ዕለት አጭር ማስታወሻ ልንገራችሁ። በማለዳ ተነስቼ ጋቢዬን አጣፍቼ ከበሬ ላይ ቆሜ ሥፍር ቁጥር የሌላቸው አህዮች ወደ መሐል ከተማው (አዲስ አበባ) ሲጓዙ አያለሁ። ያንኑ ያህል ባራባሶ ጫማ የተጫሙ፣ የአካል ዝለት የሚታይባቸውና ከእህል ጋር […]
‹‹የሚገሥጹንን ሁሉ መቅጣት የለብንም››
የአንድነት ፓርቲ በደጀን፤በደብረማርቆስና በባህር ዳር ከተማ የምክር ቤቶች ምስረታ አካሄደ – በያሬድ አማረ
በአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የብሔራዊ ምክር አባል ፤የውህደት ጉዳዮች ፀሀፊና የፋይናንስ ክፍል ሀላፊ በሆኑት በአቶ ፀጋዬ አላምረው የተመራው ከፍተኛ ልኡካን ቡድን ከባለፈው ሳምንት ሀሙስ ማለትም ከግንቦት 7ቀን 2006ዓ. ም ጀምሮ በሰሜን ቀጠና የሚገኙ የፓርቲውን አደረጃጀት መዋቅሮች በመገምገም ላይ ሲሆን በተለይ በመኢአድና በአንድነት ፓርቲዎች የውህደት ጉዳይ በደጀን በደብረማርቆስና በባህር ዳር ከተማ ከሚገኙ የመኢአድ አባላት በቀረበ ጥያቄ […]
አቡጊዳ – አቶ ስብሐት ነጋ ተቃዋሚዎችን እና ኢሕአዴግ እንዲወያዩ ኢኒሼቲቭ እወስዳለሁ አሉ
የጀርመን ድምጽ ራዲዮ በእንወያይ መድረኩ፣ የሕወሃት አባት ተብለው የሚታወቁት አቶ ስብሐት ነጋ፣ የመኢአድ ሊቀመንበር አቶ አበባዉ መሐሪ፣ ብቸኛ የተቃዋሚ ፓርቲ የፓርላማ ተወካይ አቶ ግርማ ሰይፉና፣ በቅርቡ አንድነት ፓርቲን የተቀላቀሉት ደራሲና አክቲቪስት አቶ አስራት አብራሃ፣ በግንቦት ሃይ ዙሪያ ዉይይቶች በማድረግ ላለፉት 23 አመታት የነበረዉን ሁኔታ የቃኘ ሲሆን፣ በዉይይቱ ማብቂያ ላይ ኢሕአዴግን እና ተቃዋሚዎች ለአገር ጥቅም ሲባል […]
ይድረስ ለአቶ ገብረ መድህን አርአያ ሊላክ ያልተፈለገ ግልጽ ደብዳቤ በልጅግ ዓሊ
ሲሞላ ሲሞላ ጨዋታቸችን ሌላ፤ ሲጎድል ሲጎድል ሰው አንቀን ልንገድል። የአማርኛ አባባል እንደ መንደርደሪያ ጀሚላ የትግራይ ልጅ የሆነች የኢሕአሠ(የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ሠራዊት) አባል ነበረች። በኢሕአፓ ታሪክ ውስጥ ከሚጠቀሱ ጀግና ሴቶች መካከል አንዷ ነች። የደርግን ፋሽሽታዊ መንግሥት በመቃወም በተደረገው ትግል ወቅት ወልቃይት ውስጥ ነበረች። በኢሕአፓ/ ኢሕአሠ በወቅቱ የነበረው ትግል ድርብ ነበር። ይኸውም ከፋሽሽታዊ መንግሥትና ከዘረኛና ከአገር ገንጣዮች […]
ይድረስ ለአቶ ገብረ መድህን አርአያ – ሊላክ ያልተፈለገ ግልጽ ደብዳቤ – ከበልጅግ ዓሊ
ሲሞላ ሲሞላ ጨዋታቸችን ሌላ፤ ሲጎድል ሲጎድል ሰው አንቀን ልንገድል። የአማርኛ አባባል እንደ መንደርደሪያ ጀሚላ የትግራይ ልጅ የሆነች የኢሕአሠ(የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ሠራዊት) አባል ነበረች። በኢሕአፓ ታሪክ ውስጥ ከሚጠቀሱ ጀግና ሴቶች መካከል አንዷ ነች። የደርግን ፋሽሽታዊ መንግሥት በመቃወም በተደረገው ትግል ወቅት ወልቃይት ውስጥ ነበረች። በኢሕአፓ/ ኢሕአሠ በወቅቱ የነበረው ትግል ድርብ ነበር። ይኸውም ከፋሽሽታዊ መንግሥትና ከዘረኛና ከአገር ገንጣዮች […]
ግንቦት 09,2006 የሙዚቃ ቃና ፐሮግራም( May 17,2014) – ሜይ 20, 2014
በዛሬው የሙዚቃ ቃና ፕሮግራም በአሜሪካ የቢል ቦርድ ሰንጠረዥ ላይ ከመቶዎቹ ምርጥ ዜማዎች መካከል በዚህ ሳምንት ከአንድኛ እስከ አስረኛ ደረጃ የወጡትን ምርጥ ዜማዎች እና ሙዚቃ ነክ ዜናዎችን ያጠቃልላል፡፡
ከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና – ሜይ 20, 2014
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች
የደቡብ ሱዳን ቀዉስና የለጋሾች ጉባኤ
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እንዳስታወቀዉ ደቡብ ሱዳን ዉስጥ ከአራት ሚሊዮን የሚበልጥ ሕዝብ አስቸኳይ ሠብአዊ ርዳታ ያስፈልገዋል
UTC 16:00 የዓለም ዜና 200514
የዓለም ዜና
ማሊ ዳግም ጦርነት ተቀሰቀሰ
ሰሜን ማሊ ኪዳል ከተማ ውስጥ የማሊ መንግሥት ወታደሮች ከቱዋሬግ አማፂያን ጋር ከባድ ውጊያ ማካሄዳቸው ተነገረ። በመንግሥትና በቱዋሬግ መካከል ድርድር ለማካሄድ የሚቻል አይመስልም ተብሏል።
የአውሮጳ ምክር ቤት ምርጫ
በየአምሥት ዓመቱ የሚደረገው የአውሮጳ ምክር ቤት እንደራሴዎች ምርጫ የፊታችን ሐሙስ በኔዘርላንድስ እና በብሪታንያ የሚጀመር ሲሆን፣ እስከ ፊታችን እሁድ ባሉት ቀናት በ28 ቱ የአውሮጳ ህብረት አባል ሀገራት ውስጥ ይጠናቀቃል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድና ቱሪዝም
የአየር መንገዱ ባለሥልጣናት እንደሚሉት መስሪያ ቤታቸዉ ኢትዮጵያን ለሐገር ጎብኚዎች ማራኪ ለማድረግ ከሌሎች ጉዳዩ ከሚመለከታቸዉ ድርጅቶች ጋር ተባብሮ ይሠራል።
የባልካን ጎርፍ ያስከተለው መዘዝ
በባልካን አካባቢ ሃገራት ካለፈው ቅዳሜ አንስቶ በተከሰተ የጎርፍ መጥለቅለቅ የሟቾቹ ቁጥር እየጨመረ ነው። አንዳንድ ድርጅቶች ተጨማሪ የውሃ ሙላት አደጋ እንደሚያስከትል እያስጠነቀቁ ነው።
በዝዋይ ማረሚያ ቤት በፖለቲካ እስረኞች ላይ እየተወሰደ ያለውን ህገወጥ ድርጊት አጥብቀን እናወግዛለን!!! -ከአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) የተሠጠ መግለጫ
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) የትንሳዔን በዓል ምክንያት በማድረግ በተለያዩ እስር ቤቶች የሚገኙ ጋዜጠኞች፣ ፖለቲከኞች እንዲሁም የሙስሊም መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴዎችን በያሉበት እስር ቤቶች ፕሮግራም አውጥቶ በቡድን በቡድን በመሆን የእንኳን አደረሳችሁ መልእክቶችን ለማድረስ ችሎ ነበር፡፡ ከእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታችን በተጨማሪ ከፍተኛ አመራሩ አላማ ያሉበትን የአያያዝ ሁኔታ ለመረዳት ጭምር ነው፡፡ በዚህም መሰረት በተለይ በዝዋይ በፖለቲካ እስረኞችና ጋዜጠኞች ላይ […]
ዘር ማጥራት ወይስ ኢህአዴግን ማፍረስ?
ተመስገን ደሳለኝ (አዲስ አበባ)
ኢህአዴግ ያነበረውን ቋንቋንና ዘውግን መሰረት ያደረገ ፌዴራሊዝም አደገኛነት በተመለከተ በርካታ ምሁራን፣ ፖለቲከኞች፣ ጋዜጠኞች … ሳያሰልሱ ለመምከርና ለማስጠንቅቅ መዋተታቸውን አልዘነጋሁም። እኔም ከ“ፍትህ” ጋዜጣ እስከ “ፋክት” መጽሔት ድረስ ችክ ያልኩበትም ሆነ ዛሬ በዚህ ተጠየቅ የተመለስኩበት ምክንያት ችግሩ እያደር እየተባባሰ በመምጣቱና ከምንጊዜውም በላይ አዘናግቶ ወደተፈራው የእርስ በእርስ እልቂት ሊዘፍቀን እየተንደረደረ በመሆኑ፣ ቅድሚያ ሰጥተን በሕብረ-ድምፅ ‘የሀገር ያለህ!’ ብለን መጮህ እንዳለብን ስለማምን ነው።
ዘላለም ስንት ነው? – በአቶ ግርማ ሰይፉ ማሩ
አውነተኛ ዲሞክራሲያዊ ሰርዓት ሲኖር ተጠቃሚ የሚሆኑት ለዚህ ሲሉ ክቡር ህየይወታቸውን ለመሰዋዕትነት ያዘጋጁትና ይህንን መራራ ፅዋ በክብር የከፈሉት ብቻ አይደሉም፡፡ ይልቁንም የነፃነት፣ የዲሞክራሲ፣ የፍትህ ሰርዓት መሰፈን ደስ የሚያሰኘው የተጠቃሚ ምርጫ ለመሰዋዕትነት በመዘጋጀት እና በመክፈል አድልዖ ያለማድረጉ ነው፡፡ ከዚህ ዓይነት ሰርዓት የሚጠቀሙትም እነዚህን መሰረታዊ የሰው ልጅ መብቶችን ለማስከበር በሚደረግ ትግል ወቅት እራሳቸውን በፍርሃት ውስጥ ያኖሩትን ብሎም እራሳቸው […]
ግብፅ አሁን መወያየት ትፈልጋለች – ሜይ 19, 2014
Egypt wants to talk with Ethiopia
ታሣሪዎቹ ጋዜጠኞችና ብሎገሮች “ተደበደብን” አሉ – ሜይ 19, 2014
arrested journalists and bloggers say they were beaten
ከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና – ሜይ 19, 2014
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች
የስደተኞች ዋይታ በሱዳን
አንድ የሱዳን ፍርድ ቤት፣ በአንዲት የ 27 ዓመት ሴት፣ ከልጅነቷ አንስቶ የ ወላጅ እናቷን ሃይማኖት ስተከተል መኖሯን በይፋ ብትገልጸም ፣ ያላሳደጋትን ሙስሊም አባቷን ሃይማኖት እንደለወጠች በመቁጠር ሙት-በቃ በመፍረዱ፣ በዛ ያሉ ምዕራባውያን መንግሥታትና የሰብአዊ መብት ድርጅቶች፣
የሶሪያ ጦረንትና የሸምጋዩ ስንብት
የሶሪያ ሕዝብ ጉልበት፤ሐብቱ ሞልቶ የተረፋቸዉ የሚችሉትን እስኪያደርጉ መጠበቅ አልቻለም።ያልቃል።ከመቶ ሐምሳ ሺሕ እስከ ሁለት መቶ ሺሕ የሚደርስ ህዝብ ተገድሏል።ሌላዉ ይሰደድ-ይፈናቀላል።ከአምስት ሚሊዮን በላይ ተሰዷል ወይም ተፈናቅሏል።ቀሪዉ ይሸማቀቃል።
እስራኤል አይሁዳዉያንን ከኢትዮጵያ መዉሰድ መጀመርዋ
እስራኤል አይሁዳዉያንን ከኢትዮጵያ ዳግም መዉሰድ መጀመርዋ ተገለፀ። ባለፈዉ ሳምንት 64 ቤተ- እስራኤላዉያን፤ እስራኤል መግባታቸዉን ሃይፋ የሚገኘዉ ወኪላችን ግርማዉ አሻግሬ ገልጾልናል።
የአውሮጳ ቡድኖች የዋንጫ ፍልሚያዎች
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተለያዩ የሩጫ ውድድሮች ድል ተቀዳጅተዋል። አትሌቲኮ ማድሪድ ከ18 ዓመታት በኋላ የስፔን ላሊጋ አሸናፊ ሆኗል። የጀርመኑ ባየር ሙንሽን ተቀናቃኙ ቦሩስያ ዶርትሙንድን ድል ነስቶ ዋንጫውን በእጁ አስገብቷል። የጣሊያን ሴሪኣ ዋንጫን ጁቬንቱስ ጨብጧል። የእንግሊዝ «FA-Cup» ዋንጫን መድፈኞቹ ለንደን ይዘው ገብተዋል።
ሱዳን ለኤርትራ የኤሌትሪክ ኃይል ልትሸጥ ነዉ መባሉ
ሱዳን የኤሌትሪክ ኃይል ከኢትዮጵያ ለመግዛት ዝግጅት ላይ መሆንዋ ይታወቃል። ባለፈዉ ሰምን አንዳንድ የብዙሃን መገናኛ ድረ-ገፆች እንደዘገቡት ደግሞ፤ ሱዳን ለኤርትራ የኤሌክትሪክ ኃይል ልትሸጥ በዝግጅት ላይ ናት።
ኢጣልያ ስደተኞችን ለማስተናገድ የአዉሮጳ ሀገራትን እርዳታ መጠየቋ
ከሰሜናዊ አፍሪቃ ሜዲትራንዬን ባህርን አቋርጠዉ ወደ ሀገርዋ የሚገቡባት ኢጣልያ ፤ ስደተኞችን ለማስተናገድ ከሌሎች አዉሮጳዉያን ሀገራት ርዳታ ይደረግልኝ ሥትል ጠየቀች። ወደ ኢጣልያ የሚገቡት የጀልባ ሥደተኞች ቁጥር እየጨመረ መሄዱ ተመልክቶአል።
1.4 ቢ. ብር፤ አክሰስ ሪል ኢስቴት እና 2ሺህ ደንበኛ – ሜይ 18, 2014
Access Real Estate Row on 1.4 bn in home sales payments
ከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና – ሜይ 18, 2014
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች
ባልካን፥ የጎርፍ መጥለቅለቅ ሕይወት አጠፋ
በባልካን ሃገራት እና መካከለኛው አውሮጳ ውስጥ በደረሰዉ ከፍተኛ የዉሃ መጥለቅለቅ የሟቾች ቁጥር ከ 30 በላይ መድረሱ ተነገረ። በደቡብ ምሥራቅ አዉሮጳ ከሚገኙ ነዋሪዎች መካከል ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሰዎች በዉኃ መጥለቅለቁ ጉዳት ደርሶባቸዋል።
UTC 16:00 የዓለም ዜና 180514
የዓለም ዜና
የኢሕአዴግ የሃያ-ሦስት ዘመን አገዛዝ
መወቃቀሱ ከልዩነትም አልፎ እንዳወዛገበ አነሆ ሃያ-ሦስተኛ ዓመቱን አለፈ። የሃያ ሦስት ዓመቱ ጥቅል ሒደት፤ የዉዝግቡ መሠረታዊ ምክንያትና የወደፊቱ ፖለቲካዊ ጉዞ እንዴትነት የዉይይታችን ትኩረት ነዉ።
የኢሕዴግ የሃያ-ሰወስት ዘመን አገዛዝ
መወቃቀሱ ከልዩነትም አልፎ እንዳወዛገበ አነሆ ሃያ-ሰወስተኛ ዓመቱን አለፈ።የሃያ ሰወስት ዓመቱ ጥቅል ሒደት፤የዉዝግቡ መሠረታዊ ምክንያትና የወደፊቱ ፖለቲካዊ ጉዞ እንዴትነት የዉይይታችን ትኩረት ነዉ።
እሁድን በአራዳ ምድብ ችሎት
![]() |
|
ጽዮን ግርማ
[email protected] |
የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ለዛሬ የተቀጠሩትን ሦስቱ የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች አቤል ዋበላ፣ በፍቃዱ ኃይሉና ማኅሌት ፋንታሁን መዝገብ ለማየት የተሰየመው የተጠርጣሪዎቹ ቤተሰቦች ችሎት ሳይገቡ ነበር። ከመጀመሪያው ችሎት በኋላ ችሎቱ ባለው ቦታ ልክ ቤተሰብ እንዲገባ ተፈቅዶ የነበረ ቢኾንም ዳኛዋ የዕለቱን ሥራ ሲጀምሩ ስለዚህ ጉዳይ የሚያውት ነገር ያለ አይመስልም። ከመደበኛ የሥራ ሰዓት ውጪ የሚሰየሙት ዳኞች ተረኛ ዳኞች በመኾናቸው የዛሬዋ ዳኛም ለመዝገቡና ለጉዳዩ አዲስ ነበሩ።
የዛሬው የጋዜጠኞቹ እና የዞን 9 ብሎገሮቹ የፍርድ ቤት ውሎ – “ከሌሊቱ 8 ሰዓት እየተወሰድኩ ተደብድቤያለሁ” – Ethio Explorer
“የሥነልቡና ጫና ደርሶብኛል” ጋዜጠኛ አስማማው ኃ/ጊዮርጊስ “ከሌሊቱ 8 ሰዓት እየተወሰድኩ ድብደባ፣ ማስፈራራት እና ወከባ ተፈጽሞብኛል” አጥናፍ ብርሃኔ “ለምርመራ የምጠቀምበት አንድ ኮምፒውተር ነው ያለኝ፤ ጊዜ ይሰጠኝ” ፖሊስ ቅዳሜ ግንቦት 9፣ 2006 በቀጠሯቸው መሠረት አራዳ ምድብ ችሎት የቀረቡት 3 ጋዜጠኞች እና 3 ብሎገሮች ነበሩ፡፡ ፖሊስ የተጠርጣሪዎቹን ጉዳዩ ከወንጀል ወደ ሽብር በማሻሻሉ እና ምርመራዬን አላጠናቀቀኩም በማለቱ የ28 ቀን […]
አቶ አዳሙና ጎንጤ በበላይነህ አባተ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የዛሬው የጦማርያኑ የፍርድ ቤት ውሎ
#FreeZone9bloggers #FreeTesfalem #FreeEdom #FreeAsemamaw #Ethiopia
አንድነት ፓርቲ በአዲስ አበባ ከተማ ለሚገኙ 23 ወረዳዎች ህዝብ ግንኙነት ሀላፊዎች በቀጣይ የትግል እስትራቴጂ እና በመሰረታዊ የድርጅት ህዝብ ግንኙነት ተልዕኮ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ – በያሬድ አማ ረ
በዛሬው እለት ማለትም 09/09/2006 ዓ.ም በጠዋቱ ፈረቃ የአንድነት ፓርቲ መሰረታዊ መርሆዎችና ፓርቲው የሚመራበት ርዕዮት አለም፤የመሬት ፖሊሲ፤ፌደራሊዝም እና የኢኮኖሚ ስርዓት እንዲሁም በኢትዮጵያ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ፕሮግራሞችና የአንድነት ፓርቲ ርዕዮት አለምን በንፅፅር ያቀረቡት አቶ ሀብታሙ አያሌው የአንድነት ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ሲሆኑ ኃላፊው በመቀጠል የኢህአዴግ እና የአንድነት ፓርቲ ፕሮግራም መሰረታዊ ልዩነቶችን በማነፃፀር ለሰልጣኞች አስረድተዋል፡፡ ፓርቲው አሁን ያለበትን […]
ቅዳሜን በአራዳ ምድብ ችሎት
![]() |
|
ጽዮን ግርማ
[email protected] |
ቀኑ ቅዳሜ በመኾኑ ፒያሳ በሚገኘው የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ግቢ ውስጥ ከዘጠኙ ተጠርጣሪ ቤተሰቦች ውጪ መደበኛ ችሎት ሊከታተል የመጣ ሌላ ሰው አልነበረም። ከሁለት ሰአት ተኩል ጀምሮ ሲጠራቀም የቆየው የችሎት ተከታታይ ቀስ በቀስ በርከት ብሎ በግቢው መታየት ጀመረ።
ከዞን-9 ታሣሪዎች ስድስቱ ፍርድ ቤት ቀረቡ
ፖሊስ በሽብር አድራጎት እጠረጥራቸዋለሁ ብሏል፤ ፍርድ ቤት የ28 ቀናት የጊዜ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡
የመድረክ ሰልፍ ለሣምንት ተዛወረ – ሜይ 17, 2014
Medrek demonstration postponed
የሁለት ቀናት ክራሞት በአራዳ ምድብ ችሎት
ጽዮን ግርማ ([email protected]) (በፋክት መጽሔት የታተመ)
ሚያዚያ 17 እና ሚያዚያ 18 ቀን 2006 ዓ.ም. በቁጥጥር ሥር የዋሉት ስድስቱ ጦማሪያንና (Bloggers) ሦስቱ ጋዜጠኞች በፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ማዕከል (ማዕከላዊ) ከታሠሩ ዛሬ ሃያ ሦስተኛ ቀናቸውን ይዘዋል። በእነዚህ ጊዜያት ውስጥም በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ አንደኛ ወንጀል ችሎት በጊዜ ቀጠሮ መዝገብ ሁለት ጊዜ ቀርበዋል። እሁድ ሚያዝያ 19 ቀን 2006 ዓ.ም. ለመጀመሪያ ጊዜ ሲቀርቡ ብቻቸውን በመኾኑም የፍርድ ቤቱ ድባብ ምን ይመስል እንደነበር የሚያውቅ አንድም ታዛቢ ሰው አልነበረም።
ከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና – ሜይ 17, 2014
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች
ቦኮ ሃራም ላይ ያነጣጠረዉ የፓሪሱ ጉባኤ
ፈረንሳይ ፓሪስ ላይ የተደረገዉ ፀረ- ሽብር ጉባኤ፤በተለይ በናይጀርያ በሚንቀሳቀሰዉ አሸባሪ ደፈጣ ተዋጊ ቡድን ቦኮ ሃራም ላይ ማነጣጠሩ ተመለከተ። የናይጀርያዉን አሸባሪ ቡድን ለመዉጋት፤ በተሻለና በተቀናጀ መንገድ የትብብር ሥራ ወሳኝ መሆኑም ዛሬ ፓሪስ ላይ በተካሄደዉ የደኅንነት ጉባኤ ላይ ተመልክቶአል።
ቅዱስ ሲኖዶሱ በቋሚ ኮሚቴዎች እና በመማክርት ጉባኤ ሊደራጅ ነው
የቅዱስ ሲኖዶሱን የአመራር፣ የአስተዳደር፣ የቁጥጥርና የመወሰን ብቃት ያግዛሉ የቅዱስ ሲኖዶሱን አካላት ለማቀናጀትና አሠራራቸው ጥንካሬ እንዲኖረው ያስችላሉ ምልዓተ ጉባኤው በአጭር ጊዜ የሚይዛቸው በርካታ አጀንዳዎች የተጠና ውሳኔ ያገኛሉ የኦዲትና ኢንስፔክሽን አገልግሎት ተጠሪነት ለቅዱስ ሲኖዶሱ ይኾናል (አዲስ ጉዳይ፤ ቅጽ ፰ ቁጥር ፪፻፲፮፤ ግንቦት ፳፻፮ ዓ.ም.) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመጨረሻውና ከፍተኛው የሥልጣን ባለቤት ለኾነው ቅዱስ ሲኖዶስ÷ ቤተ …![]()
አሳሳቢው የደቡብ ሱዳን ጊዚያዊ ሁኔታ
በደቡብ ሱዳን ካለፈው ታህሳስ ወር ወዲህ በፕሬዚደንት ሳልቫ ኪር መንግሥት ጦር እና በቀድሞው ምክትል ፕሬዚደንት ሪየክ ማቸር በሚመሩ ዓማፅያን መካከል የቀጠለው ውጊያ እና ያስከተለው መዘዝ የአካባቢው ሃገራት መረጋጋትን እንዳያናጋ ማስጋቱ ተነገረ።

